ሰርሁ ጉይራሲ ዶርቱመንድን ይቀላቀላል !
ሰርሁ ጉይራሲ ለቦርሲያ ዶርትሙንድ ኮንትራቱን ሐሙስ ይፈርማል::
የህክምና ምርመራውን ዛሬ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
ቦሩሺያ ዶርትሙንድ ለስቱትጋርድ የውል ማፍረሻውን €17.5m ይከፍላል ::
Fabrizio Romano
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
ሰርሁ ጉይራሲ ለቦርሲያ ዶርትሙንድ ኮንትራቱን ሐሙስ ይፈርማል::
የህክምና ምርመራውን ዛሬ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
ቦሩሺያ ዶርትሙንድ ለስቱትጋርድ የውል ማፍረሻውን €17.5m ይከፍላል ::
Fabrizio Romano
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
ግሪንውድ ማርሴይ !
የማንችስተር ዩናይትዱ ሜሰን ግሪንውድ የፈረንሳዩን ክለብ ኦሎፒክ ዲ ማርሴይ ለመቀላቀል ስምምነት ላይ ደርሰዋል ።
ግሪንውድ በ ማርሴይ እስከ 2029 የሚያቆየውን ውል ይፈርማል በዚህም ዩናይትድ £30m ያገኛል ::
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
የማንችስተር ዩናይትዱ ሜሰን ግሪንውድ የፈረንሳዩን ክለብ ኦሎፒክ ዲ ማርሴይ ለመቀላቀል ስምምነት ላይ ደርሰዋል ።
ግሪንውድ በ ማርሴይ እስከ 2029 የሚያቆየውን ውል ይፈርማል በዚህም ዩናይትድ £30m ያገኛል ::
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
ጁዲ ቤሊንግሀም ስሎቫኪያ ላይ ያስቆጠራት ጎል የውድድሩ ሁለተኛ ምርጥ ጎል ተብሎ ተመርጧል
Sportbible
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
Sportbible
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
የኮፓ አሜሪካ ምርጥ ስብስብ ይፋ ተደረገ !
የኮፓ አሜሪካ ምርጥ 11 ስብስብ ይፋ ሲደረግ አርጀንቲና ስድስት ተጫዋች አስመርጣለች ::
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
የኮፓ አሜሪካ ምርጥ 11 ስብስብ ይፋ ሲደረግ አርጀንቲና ስድስት ተጫዋች አስመርጣለች ::
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
የ2016 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም በወላይታ ድቻ እና በኢትዮጵያ ቡና ክለቦች መካከል መካሄዱ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ በዕለቱ በተካሄደው ጨዋታ ጨዋታውን የመሩት የጨዋታ አመራሮችና የውድድር አመራር ያቀረቡትን ሪፖርት አይቶ በመርመር ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
የኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ በዕለቱ በተካሄደው ጨዋታ ጨዋታውን የመሩት የጨዋታ አመራሮችና የውድድር አመራር ያቀረቡትን ሪፖርት አይቶ በመርመር ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
SHARE : @BBC_SPORTS_ET
ሪያል ማድሪድ ፈረንሳዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ሌኒ ዮሮ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ከውሳኔ መድረሱን እንደተነገረው ተገልጿል።
ሎስ ብላንኮዎቹ የተጫዋቹን ውሳኔ እንደሚያከብሩ ሲገለፅ በቀጣይ አማራጭ ተከላካይ ለመመልከት ስሞችን መያዛቸው ተነግሯል።
ማንችስተር ዩናይትድ በበኩሉ የተጨዋቹ ዝውውር በሌሎች ክለቦች እንዳይጠለፍ ዝውውሩን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
@BBC_SPORTS_ET
@BBC_SPORTS_ET
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዌስትሃም ኔልሰን ለማስፈረም ንግግር ሊጀምሩ ነው !
ዌስትሃም የ24 አመቱን የመስመር አትጥቂ ሬስ ኔልሰን ከአርሰናል ለማስፈረም በሚደረገውን ውድድር ገብቶበታል::
ዌስትሃም ቦውን የሚወጣ ከሆነ ዋነኛው ተተኪ አርጎ ኔልሰንን ማስፈረም ይፈልጋል አርሰናል ከተጫዋቹ £15M በላይ ይፈልጋሉ ።
Talk Sport
@BBC_SPORTS_ET
@BBC_SPORTS_ET
ዌስትሃም የ24 አመቱን የመስመር አትጥቂ ሬስ ኔልሰን ከአርሰናል ለማስፈረም በሚደረገውን ውድድር ገብቶበታል::
ዌስትሃም ቦውን የሚወጣ ከሆነ ዋነኛው ተተኪ አርጎ ኔልሰንን ማስፈረም ይፈልጋል አርሰናል ከተጫዋቹ £15M በላይ ይፈልጋሉ ።
Talk Sport
@BBC_SPORTS_ET
@BBC_SPORTS_ET