AWACH SACCOS Ltd.
33.6K subscribers
3.11K photos
34 videos
1 file
675 links
ኅብረት ሥራ ማህበራችን የሚያከናውናቸው ተግባራት
የቁጠባ እና የብድር አገልግሎት
አነስተኛ የብድር መድህን አገልግሎት
የትምህርት ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት

+251-11-557-97-98
+251-11-557-88-89
+251-11-557-98-99
+251-11-868-47-44
saccawach@gmail.com
https://www.facebook.com/AWACHSACCOS
@awachsaccos
Download Telegram
የብራንዳችን ክብነት ክብራችንን፣ ትብብራችንን፣ አንድነታችንን እንዲሁም ያለንን ግልጽ ራዕይ ከምንጠብቃቸው እሴቶች እና ቃል ኪዳኖች ጋር ያሳያል(ይወክላል)።

አዋጭ ነገን ለዋጭ!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አዋጭ ካስማ
የቤት ቁጠባ እና ብድር አገልግሎት ሲሆን አባላትን ለቤት ባለቤትነት ወይም ለቤት ማደሻ እንዲቆጥቡ የሚያስችል ነዉ

አዋጭ ነገን ለዋጭ!


#Awach #MicroFinance #Circularity #Sustainability #UnityInDiversity #Cooperation #ClearVision #BrandValues #Empowerment #TogetherWeCan
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለአረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

አዋጭ ነገን ለዋጭ!!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዋጭ ምቾት
የቤት መኪና ቁጠባ እና ብድር አማራጭ ሲሆን አባላት በዚህ የቁጠባ አገልግሎት  የተሽከርካሪ ባለቤት የሚሆኑበት ነው።

አዋጭ ነገን ለዋጭ!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዋጭ ክህሎት
የአባላት ስልጠና እና ማማከር አገልግሎት ሲሆን፣ በዚህ ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት አባላት የተሻለን ነገን በመፍጠር ወደ ላቀ ከፍታ እንዲሸጋገሩ የሚያስችል ነው፡፡

አዋጭ ነገን ለዋጭ!!
ይህ የኛ ታሪክ ነው!
በአዋጭ የአባላትን ህልም ማበረታታት!!

ትናንሽ ንግዶችን፣ ሴት ስራ ፈጣሪዎችን እና በመላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አገልግሎት የሚሰጡ ትጉሃንን በመደገፍ ብሩህ ተስፋዎችን ለመገንባት አዋጭ ቆርጦ ተነስቷል።

አዋጭ ነገን ለዋጭ!

#Awach cooperative #EmpoweringCommunities #SmallBusinessSupport #FinancialInclusion #WomenInBusiness #EthiopiaRising #MicrofinanceMatters #AwachForGrowth #BuildYourDream #SupportLocal #cooperative
መገናኛ ቅርንጫፍ አድራሻ ለውጥ አድርናል።
የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አዋጭን ጎበኙ
የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር፣ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ሽጉጤ፣ በዛሬው እለት በአዋጭ ቢሮ በመገኘት የስራ ከባቢውንና አሰራሩን ተመልክተዋል።
ኮሚሽነሩ በአዋጭ የቦርድ አመራር አባላትና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን፣ በጉብኝታቸው ወቅት፣ በየቢሮው የተመለከቱት የስራ አካባቢ እና አሰራር እንዳስደሰታቸውም ገልጸዋል።
የአዋጭ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘሪሁን ሸለመ ስለ አዋጭ አመሰራረት እና እስከአሁን ስለደረሰበት እድገት አጭር ገለጻ ያቀረቡ ሲሆን የኅብረት ሥራ ማህበሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችም ኮሚሽነሩ አዋጭን በመጎብኘታቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።