በኮሌጁ የሥራ እድል ለተፈጠረላቸው 39 ወንድ እና 42 ሴቶች በሥራ እድል ፍጠራና የልቦና ውቅር፣ የንግድ ሥራ እመራር እና በሂሳብ እያያዝ ላይ ያተኮረ ለ3 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና በስኬት ተጠናቋል።
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 በዓለም ደረጃ ለ112 በሀገራችን ለ47 ጊዜ "ቴክኖሎጂ እና ፈጠራን ለሥረዓተ ፆታ እኩልነት" በሚል መሪ ቃል የካቲት 27/2015 በአርዳይታ የግ/ቴ/ሙ ሥልጠና ኮሌጅ ተከብሮ ውሏል።
ነገን ዛሬ እንትከል!
አርዳይታ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ አመራሮች ፣ሰራተኞች እና መምህራኖች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር
አርዳይታ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ አመራሮች ፣ሰራተኞች እና መምህራኖች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር
«እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቆሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን።» — ኢሳያስ ፶፫፡፭ (53:5)
ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የዓርብ ስቅለት በዓል በሰላም አደረሰን!
ይቅርታው፣ ፍቅሩና ሰላሙ ከእኛ ጋር ይሁን!»
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ!
“Inni garuu balleessaa keenyaaf in waraaname, sababii yakka keenyaafis reebamee in caccabsame; nuyi nagaa akka argannuuf inni in adabame, madaa'uu isaatiinis fayyinni nuuf in argame!” — Isa. 53:5
Baga Yaadannoo Fannifamuu Gooftaa Keenya Iyyesuus Kiristoos Nagaan Geessan!
Dhiifamni isaa, jaalalli isaa, nageenyi isaa nu wajjin haa ta'u!
Baga Ayyaana Du’aa Ka’umsa Kiristoos Geessan
Mengistu T.
ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የዓርብ ስቅለት በዓል በሰላም አደረሰን!
ይቅርታው፣ ፍቅሩና ሰላሙ ከእኛ ጋር ይሁን!»
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ!
“Inni garuu balleessaa keenyaaf in waraaname, sababii yakka keenyaafis reebamee in caccabsame; nuyi nagaa akka argannuuf inni in adabame, madaa'uu isaatiinis fayyinni nuuf in argame!” — Isa. 53:5
Baga Yaadannoo Fannifamuu Gooftaa Keenya Iyyesuus Kiristoos Nagaan Geessan!
Dhiifamni isaa, jaalalli isaa, nageenyi isaa nu wajjin haa ta'u!
Baga Ayyaana Du’aa Ka’umsa Kiristoos Geessan
Mengistu T.