ላለፉት 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ነጻ የዐይንና ጆሮ ምርመራና ሕክምና ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከኦፕቲካል ሴንተር ወርልድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ፣ በላንቴና ሼሌ ላለፉት 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ነጻ የዐይንና ጆሮ ምርመራና ሕክምና እንዲሁም የመነጽርና የማዳመጫ መርጃዎች ድጋፍ ሥራ ዛሬ ሚያዝያ 30/2017 ዓ/ም በሼሌ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
ለ5 ቀናት ከላይ በተጠቀሱ ቦታዎች ሲሰጥ በቆየው አገልግሎት በርካታ ሕፃናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶችና አዋቂዎች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/
ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/
ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA
የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከኦፕቲካል ሴንተር ወርልድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ፣ በላንቴና ሼሌ ላለፉት 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ነጻ የዐይንና ጆሮ ምርመራና ሕክምና እንዲሁም የመነጽርና የማዳመጫ መርጃዎች ድጋፍ ሥራ ዛሬ ሚያዝያ 30/2017 ዓ/ም በሼሌ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
ለ5 ቀናት ከላይ በተጠቀሱ ቦታዎች ሲሰጥ በቆየው አገልግሎት በርካታ ሕፃናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶችና አዋቂዎች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/
ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/
ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA
የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት
Telegram
Arba Minch University
The official telegram channel of Arba Minch University