አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
ማስታወሻ
የቀረው ጥቂት ቀን ስለሆነ መረጃችሁን ትሞሉ ዘንድ እንጠይቃለን።
የቀረው ጥቂት ቀን ስለሆነ መረጃችሁን ትሞሉ ዘንድ እንጠይቃለን።
አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
መለያ ቁጥር ማስገባት የሚኖርባችሁ በመታወቂያቹ ላይ ያለውን መሉ መለያ ቁጥርን ነው እንጂ በመሀከል የሚገኘውን ቁጥር ብቻ አይደለም።
🙏2
አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
ማስታወሻ
ዛሬ ሚያዝያ 28 የመጨረሻ መረጃ ማስገቢያ ቀን ነው።
ዛሬ ሚያዝያ 28 የመጨረሻ መረጃ ማስገቢያ ቀን ነው።
አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
መረጃችሁን ለማስገባት ጊዜያችሁን ለሰጣችሁ በእግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
🙏3❤1
ለራብዓይ ክፍል ተማሪዎች
ዛሬ (ሚያዝያ 29) ትምህርት እንዳለ ይታወቃል። ስለሆነም እባካችሁን በጊዜ ተገኙልን።
ዛሬ (ሚያዝያ 29) ትምህርት እንዳለ ይታወቃል። ስለሆነም እባካችሁን በጊዜ ተገኙልን።
እንደምን አመሻችሁ
በየክፍላችሁ በተነገራችሁ መልእክት መሰረት መረጃችሁን ስትሞሉ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ያላካተታችሁ ወይም ያካተታችሁም ፎቶአችሁን በትክክለኛ Standard (ጉርድ ፎቶ) መሰረት ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ ትልኩ ዘንድ እንጠይቃለን።
ማስፈንጠሪያ:- @Senbettmhert
ማስታወሻ:- ፎቶ ግራፉ ሥርዓተ ቤ/ክንን በጠበቀ መልኩ የተነሳችሁት መሆን ይኖርበታል። በተጨማሪም እስከ ግንቦት 15/2018 ዓ.ም ድረስ መላክ ይኖርባችኋል።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
በየክፍላችሁ በተነገራችሁ መልእክት መሰረት መረጃችሁን ስትሞሉ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ያላካተታችሁ ወይም ያካተታችሁም ፎቶአችሁን በትክክለኛ Standard (ጉርድ ፎቶ) መሰረት ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ ትልኩ ዘንድ እንጠይቃለን።
ማስፈንጠሪያ:- @Senbettmhert
ማስታወሻ:- ፎቶ ግራፉ ሥርዓተ ቤ/ክንን በጠበቀ መልኩ የተነሳችሁት መሆን ይኖርበታል። በተጨማሪም እስከ ግንቦት 15/2018 ዓ.ም ድረስ መላክ ይኖርባችኋል።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
ማስታወሻ
ለካልዓይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ግንቦት 21 ሀገር አቀፍ የሞዴል ፈተና እንደምትወስዱ ይታወቃል በመሆኑም ከምሽቱ 12:30 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን
ለካልዓይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ግንቦት 21 ሀገር አቀፍ የሞዴል ፈተና እንደምትወስዱ ይታወቃል በመሆኑም ከምሽቱ 12:30 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን
👍5❤1
የምሥራች!
"መስማት ለተሳናቸው ወንድሞቻችንና እህቶቻችን መንፈሳዊ የትምህርት መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል!"
የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉም ምእመናን ይደርስ ዘንድ፣ በሰንበት ትምህርት ቤታችን ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር አዘጋጅተናል።
የእርስዎ ድርሻ ምንድን ነው?
የእግዚአብሔር ቃል ለማንኛውም የሰው ልጅ የሚያስፈልግ የሕይወት ምግብ ነው። በመሆኑም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ (መስማት የተሳናቸው) ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው ይድኑ ዘንድ፣ ወደዚህ መርሐ ግብር እንድትጋብዙልን በታላቅ አክብሮትና በፍቅር እንጠይቃለን። የእነሱ መምጣት የነፍስ መዳን፣ የእኛ መጋበዝ ደግሞ የጽድቅ ሥራ ነው።
ስለሆነም በአካባቢዎ፣ በቤተሰብዎም ሆነ በሥራ ቦታዎ የሚገኙ መስማት የተሳናቸውን ወገኖቻችንን በመጋበዝ መጥተው የእግዚአብሔርን ቃል እንዲማሩ በመንገር ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ።
ማስታወሻ፡- ትምህርቱ በነጻ የሚሰጥ ነው፡፡
"መስማት ለተሳናቸው ወንድሞቻችንና እህቶቻችን መንፈሳዊ የትምህርት መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል!"
የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉም ምእመናን ይደርስ ዘንድ፣ በሰንበት ትምህርት ቤታችን ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር አዘጋጅተናል።
የእርስዎ ድርሻ ምንድን ነው?
የእግዚአብሔር ቃል ለማንኛውም የሰው ልጅ የሚያስፈልግ የሕይወት ምግብ ነው። በመሆኑም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ (መስማት የተሳናቸው) ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው ይድኑ ዘንድ፣ ወደዚህ መርሐ ግብር እንድትጋብዙልን በታላቅ አክብሮትና በፍቅር እንጠይቃለን። የእነሱ መምጣት የነፍስ መዳን፣ የእኛ መጋበዝ ደግሞ የጽድቅ ሥራ ነው።
ስለሆነም በአካባቢዎ፣ በቤተሰብዎም ሆነ በሥራ ቦታዎ የሚገኙ መስማት የተሳናቸውን ወገኖቻችንን በመጋበዝ መጥተው የእግዚአብሔርን ቃል እንዲማሩ በመንገር ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ።
ማስታወሻ፡- ትምህርቱ በነጻ የሚሰጥ ነው፡፡
❤5👏1
Forwarded from አንቀጸ ተዋሕዶ ሰንበት ትምህርት ቤት (Teddy)
ነገረ ሰማዕታት
የሁለተኛ ሳምንት ትምህርት እሑድ 3 : 15 ስለሚቀጥል ሁላችንም እንድንገኝ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
የሁለተኛ ሳምንት ትምህርት እሑድ 3 : 15 ስለሚቀጥል ሁላችንም እንድንገኝ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
❤2👍1
Forwarded from አንቀጸ ተዋሕዶ መዝሙር እና ማኅሌት ክፍል
የቅዳሴ ተሰጥኦ ጥናት
ዘወትር ሐሙስ እና ዓርብ ከ11 : 00 ሰዓት ጀምሮ በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ።
ከላይ ያለው ሰዓት ለማይመቻቸው ብቻ
ቅዳሜ 12 : 00 - 1 :00
እሑድ ከ11 : 00 - 12 : 30
ለመመዝገብ እዚህ ላይ 👇 ስምዎንና ስልክ ቁጥርዎን ይላኩ። @Yeab_17
በአሁኑ ሐሙስ ( 16 / 11 / 2018 ) 11 : 00 ይጀምራል።
ለቅዳሜ እና እሑድ አጥኚዎች እሑድ ( በ19 ) 11 : 00 ይጀመራል።
ዘወትር ሐሙስ እና ዓርብ ከ11 : 00 ሰዓት ጀምሮ በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ።
ከላይ ያለው ሰዓት ለማይመቻቸው ብቻ
ቅዳሜ 12 : 00 - 1 :00
እሑድ ከ11 : 00 - 12 : 30
ለመመዝገብ እዚህ ላይ 👇 ስምዎንና ስልክ ቁጥርዎን ይላኩ። @Yeab_17
በአሁኑ ሐሙስ ( 16 / 11 / 2018 ) 11 : 00 ይጀምራል።
ለቅዳሜ እና እሑድ አጥኚዎች እሑድ ( በ19 ) 11 : 00 ይጀመራል።
❤6👍1
ለቀዳማይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ሐምሌ 27 ትምህርት አይኖረንም፡፡ የዛሬው ትምህት ማማካሻ ሀሙስ 12:30 የሰጣል
ማስታወሻ
ከቀዳማይ እስከ ኃምሳይ ላላችሁ ተማሪዎች የ2018ዓ.ም ማጠቃለያ ፈተና ከዛሬ ነሐሴ 18 ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል ዛሬ ፈተና የሚወስዱ ክፍሎች
ቀዳማይ :- የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
ካልዓይ:-ግዕዝ
ራብዓይ:- የዮሐንስ ወንጌል አንድምታ
ይሆናል በሰአት እንድትገኙ እናሳስባለን
ከቀዳማይ እስከ ኃምሳይ ላላችሁ ተማሪዎች የ2018ዓ.ም ማጠቃለያ ፈተና ከዛሬ ነሐሴ 18 ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል ዛሬ ፈተና የሚወስዱ ክፍሎች
ቀዳማይ :- የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
ካልዓይ:-ግዕዝ
ራብዓይ:- የዮሐንስ ወንጌል አንድምታ
ይሆናል በሰአት እንድትገኙ እናሳስባለን