ዜና፡ አሜሪካ “#የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያካሂደውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ስትል ጠየቀች
በኢትዮጵያ #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቁ፤ በሀገሪቱ ላሉ ችግሮችም የመፍትሔ ያብጅ ብለዋል።
አምባሳደሩ በመልዕክታቸው “ኢትዮጵያ ተጨማሪ የግጭት አመት እያሳለፈች መሆኗን” በማስታወስ፣ “ግጭቶቹ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ማሰላሰል ወሳኝ ነው” ብለዋል።
“ለኢትዮጵያ የእርስ በርስ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ለህዝቦቿ ቅድሚያ ትኩረት መስጠት ያሻል” ያሉት አምባሳደሩ “የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ በማድረግ፣ ህጻናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉና የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም የትጥቅ ትግል አካል ተደርጎ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ህገ ወጥ አሰራሮች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ዩናይትድ ስቴትስ የ #ፋኖ ሃይሎች ተጨባጭ እና ሰላማዊ ግብ ያላቸው ጉዳዮችን የእንዲያቀርቡ ትጠይቃለች” ያሉት አምባሳደሩ “በ #ኦሮሚያ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) የተጀመረውን ድርድር እንዲያስቀጥል” አሳስበዋል።
“ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን መጣር ያለብን ግዜ አሁን ነው” ሲሉም መዕክታቸውነ ቋጭተዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
በኢትዮጵያ #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቁ፤ በሀገሪቱ ላሉ ችግሮችም የመፍትሔ ያብጅ ብለዋል።
አምባሳደሩ በመልዕክታቸው “ኢትዮጵያ ተጨማሪ የግጭት አመት እያሳለፈች መሆኗን” በማስታወስ፣ “ግጭቶቹ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ማሰላሰል ወሳኝ ነው” ብለዋል።
“ለኢትዮጵያ የእርስ በርስ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ለህዝቦቿ ቅድሚያ ትኩረት መስጠት ያሻል” ያሉት አምባሳደሩ “የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ በማድረግ፣ ህጻናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉና የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም የትጥቅ ትግል አካል ተደርጎ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ህገ ወጥ አሰራሮች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ዩናይትድ ስቴትስ የ #ፋኖ ሃይሎች ተጨባጭ እና ሰላማዊ ግብ ያላቸው ጉዳዮችን የእንዲያቀርቡ ትጠይቃለች” ያሉት አምባሳደሩ “በ #ኦሮሚያ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) የተጀመረውን ድርድር እንዲያስቀጥል” አሳስበዋል።
“ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን መጣር ያለብን ግዜ አሁን ነው” ሲሉም መዕክታቸውነ ቋጭተዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ዜና፡ የ #ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ
የጤና ባለሙያዎች እያደረጉ ካሉት የስራ ማቆም አድማ ጋር ተያይዞ፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ።
የፌደራል ፖሊስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ የጤና ባለሙያዎቹን በቁጥጥር ስር ያዋለው፤ “ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ህይወት አደጋ ላይ በመጣል" በመጠርጠራቸው መሆኑን ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የደመወዝ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ “እንደሽፋን በመጠቀም ሕገ-ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፤ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ለአድማ በማነሳሰት፣ የታካሚዎች ሕይወት ለሞትና ለአደጋ እንዲጋለጥ በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር የተጠረጠሩ ናቸዉ” ብሏል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማግኘት፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7869
የጤና ባለሙያዎች እያደረጉ ካሉት የስራ ማቆም አድማ ጋር ተያይዞ፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ።
የፌደራል ፖሊስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ የጤና ባለሙያዎቹን በቁጥጥር ስር ያዋለው፤ “ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ህይወት አደጋ ላይ በመጣል" በመጠርጠራቸው መሆኑን ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የደመወዝ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ “እንደሽፋን በመጠቀም ሕገ-ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፤ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ለአድማ በማነሳሰት፣ የታካሚዎች ሕይወት ለሞትና ለአደጋ እንዲጋለጥ በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር የተጠረጠሩ ናቸዉ” ብሏል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማግኘት፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7869
Addis standard
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15/ 2017 ዓ/ም፦ የጤና ባለሙያዎች እያደረጉ ካሉት የስራ ማቆም አድማ ጋር ተያይዞ፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ የጤና ባለሙያዎቹን በቁጥጥር ስር ያዋለው፤ “ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር…
ዜና፡ ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ
- በቀጣይ ሁለትና ሶስት ወራት ለስደተኞቹ የሚቀርብ እረዳታ ላይኖር ይችላል ተብሏል
ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ ማቅረቡ ተገለጸ።
የምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በጋምቤላ ክልል በኩሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ተገኝተው በመጠለያው ከሚኖሩ የስደተኛ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) በደቡብ ሱዳን ያለው ወቅታዊ አለመረጋጋት የስደተኞችን ቁጥር ከዚህ በላይ ሊጨምረው እንደሚችል በመገመት የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከአለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር ተቀራርበው መስራት እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ሁለትና ሶስት ወራት በጋምቤላ ክልል ለሚገኙ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ምንም አይነት የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች አቅርቦት ላይኖር ይችላል ሲሉ በክልሉ ከሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች አንዱ የሆነው ኩሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ሃላፊ አቶ ቲያ ዴንግ ማር አስታውቀዋል።
ስደተኞች ከዚህ በፊት ለአንድ ወር ተብሎ ይሰጣቸው የነበረው 13 ነጥብ 5 ኪሎግራም ዱቄት ወደ 7 ኪሎግራም ዝቅ በማለቱ ለርሃብ መጋለጣቸውንም ለቋሚ ኮሚቴው ተናግረዋል።
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid0iSBweaJxFk1yXGdg6NVJuz2BNJZNijLR2jN5Rw9q8zfb8T9KRTnAhhhuUG9C44wol
- በቀጣይ ሁለትና ሶስት ወራት ለስደተኞቹ የሚቀርብ እረዳታ ላይኖር ይችላል ተብሏል
ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ ማቅረቡ ተገለጸ።
የምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በጋምቤላ ክልል በኩሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ተገኝተው በመጠለያው ከሚኖሩ የስደተኛ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) በደቡብ ሱዳን ያለው ወቅታዊ አለመረጋጋት የስደተኞችን ቁጥር ከዚህ በላይ ሊጨምረው እንደሚችል በመገመት የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከአለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር ተቀራርበው መስራት እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ሁለትና ሶስት ወራት በጋምቤላ ክልል ለሚገኙ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ምንም አይነት የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች አቅርቦት ላይኖር ይችላል ሲሉ በክልሉ ከሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች አንዱ የሆነው ኩሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ሃላፊ አቶ ቲያ ዴንግ ማር አስታውቀዋል።
ስደተኞች ከዚህ በፊት ለአንድ ወር ተብሎ ይሰጣቸው የነበረው 13 ነጥብ 5 ኪሎግራም ዱቄት ወደ 7 ኪሎግራም ዝቅ በማለቱ ለርሃብ መጋለጣቸውንም ለቋሚ ኮሚቴው ተናግረዋል።
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid0iSBweaJxFk1yXGdg6NVJuz2BNJZNijLR2jN5Rw9q8zfb8T9KRTnAhhhuUG9C44wol
ዜና፡ የ #አሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያዎቹ ታርባይኖች የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ጀመረ
በ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያዎቹ ታርባይኖች ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ።
የ100 ሜጋዋት ፕሮጀክቱ በዳኒዳ ዘላቂ የመሠረተ ልማት ፋይናንስ (DSIF) በኩል ከዴንማርክ መንግሥት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍና ከዳንስኬ ባንክ በተገኘ ብድር መከናወኑን በአዲስ አበባ የዴንማርክ ኤምባሲ አስታውቋል።
ኤምባሲው ትናንት ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫው፤ በጎርጎሮሳውያኑ 2025 ማብቂያ 29ኙም ተርባይኖች ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ሲገቡ በዓመት ከ300 ጊጋ ዋት በላይ ንጹህ የኤሌክትሪክ ሀይል ያመነጫል ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁሟል። ይህም ከ140,000 በላይ ለሚሆኑ አባዎራወች የኤሌክትሪክ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ያስችላቸዋል ተብሏል።
ተጨማሪ ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7885
በ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያዎቹ ታርባይኖች ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ።
የ100 ሜጋዋት ፕሮጀክቱ በዳኒዳ ዘላቂ የመሠረተ ልማት ፋይናንስ (DSIF) በኩል ከዴንማርክ መንግሥት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍና ከዳንስኬ ባንክ በተገኘ ብድር መከናወኑን በአዲስ አበባ የዴንማርክ ኤምባሲ አስታውቋል።
ኤምባሲው ትናንት ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫው፤ በጎርጎሮሳውያኑ 2025 ማብቂያ 29ኙም ተርባይኖች ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ሲገቡ በዓመት ከ300 ጊጋ ዋት በላይ ንጹህ የኤሌክትሪክ ሀይል ያመነጫል ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁሟል። ይህም ከ140,000 በላይ ለሚሆኑ አባዎራወች የኤሌክትሪክ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ያስችላቸዋል ተብሏል።
ተጨማሪ ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7885
Addis standard
የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያዎቹ ታርባይኖች የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ጀመረ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15/ 2017 ዓ/ም፡- በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያዎቹ ታርባይኖች ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ። የ100 ሜጋዋት ፕሮጀክቱ በዳኒዳ ዘላቂ የመሠረተ ልማት ፋይናንስ (DSIF) በኩል ከዴንማርክ መንግሥት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍና ከዳንስኬ ባንክ በተገኘ ብድር መከናወኑን በአዲስ አበባ የዴንማርክ ኤምባሲ አስታውቋል። ኤምባሲው ትናንት ግንቦት 14 ቀን…
ዜና፡ #አምነስቲ መንግስት ከጤና ባለሙያዎች ጋር በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምር አሳሰበ፤ የስራ ማቆም አድማው የጤና አገልግሎት የማግኘትን መብት “በእጅጉ ገድቧል” አለ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የ #ኢትዮጵያ ባለስልጣናት አድማ እያደረጉ ካሉ የጤና ባለሙያዎች ጋር "በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምሩ" እና የታሰሩትን ሰዎች “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ” እንዲፈቱ አሳሰበ።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ቡድን ዛሬ ግንቦት 15 ባወጣው መግለጫ፤ ለሁለተኛ ሳምንት እያተካሄደ ያለው የሥራ ማቆም አድማ በመላ ሀገሪቱ የታካሚዎችን የጤና አገልግሎት የማግኘት መብት በእጅጉ ገድቧል ሲል አስጠንቅቋል።
የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ቲጌሬ ቻጉታህ፤ መንግስት “ቀውሱን የበለጠ ማራዘም የለበትም” ሲሉ ገልጸው፤ መንግስትም ሆነ የጤና ባለሙያዎች ይህንን አለመግባባት ለመፍታት በጋራ እና ገንቢ በሆነ ድርድር ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው አፅንኦት ሰጥተዋል።
ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7895
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የ #ኢትዮጵያ ባለስልጣናት አድማ እያደረጉ ካሉ የጤና ባለሙያዎች ጋር "በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምሩ" እና የታሰሩትን ሰዎች “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ” እንዲፈቱ አሳሰበ።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ቡድን ዛሬ ግንቦት 15 ባወጣው መግለጫ፤ ለሁለተኛ ሳምንት እያተካሄደ ያለው የሥራ ማቆም አድማ በመላ ሀገሪቱ የታካሚዎችን የጤና አገልግሎት የማግኘት መብት በእጅጉ ገድቧል ሲል አስጠንቅቋል።
የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ቲጌሬ ቻጉታህ፤ መንግስት “ቀውሱን የበለጠ ማራዘም የለበትም” ሲሉ ገልጸው፤ መንግስትም ሆነ የጤና ባለሙያዎች ይህንን አለመግባባት ለመፍታት በጋራ እና ገንቢ በሆነ ድርድር ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው አፅንኦት ሰጥተዋል።
ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7895
Addis standard
አምነስቲ መንግስት ከጤና ባለሙያዎች ጋር በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምር አሳሰበ፤ የስራ ማቆም አድማው የጤና አገልግሎት የማግኘትን መብት “በእጅጉ ገድቧል” አለ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15/ 2017 ዓ/ም፦ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ ባለስልጣናት አድማ እያደረጉ ካሉ የጤና ባለሙያዎች ጋር “በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምሩ” እና የታሰሩትን ሰዎች “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ” እንዲፈቱ አሳሰበ። የሥራ ማቆም አድማው በመላ ሀገሪቱ የታካሚዎችን የጤና አገልግሎት የማግኘት መብት “በእጅጉ ገድቧል” ሲል አስጠንቅቋል። የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ቡድን ዛሬ ግንቦት 15 ባወጣው…
ዜና፡ ስራ ያቆሙ የመቀለ የፍትህ አካላት “የደህንነት ስጋታችንን ተባብሷል” ሲሉ ገለጹ፤ “በክልሉ የተፈጠረው የፖለቲካ ሽኩቻ ፍርድ ቤት ድረስ ተከትሎ መጥቷል” ብለዋል
#በመቀለ ከተማ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች ከግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ስራ አቁመዋል። በክልሉ የተፈጸሙ ከባድ ወንጀሎችን ለማየት እና ፍትሃዊ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለደህንነታችን “ዋስትና እና ከለላ” ስለሌለን የሚመለከተው አካል መፍትሔ ያበጅልን የሚል ጥያቄ አቅርበዋል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የነገሩን የመቀለ ከተማ የአንዱ ክፍለ ከተማ ዋና አቃቤ ህግ፤ “በክልሉ የተፈጠረው የፖለቲካ ሽኩቻ ፍርድ ቤት ድረስ ተከትሎ መጥቷል” ሲሉ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
“ከለላ ያስፈልገናል አናርኪ (ስርአት አልበኝነት) ተፈጥሯል” ያሉት ዋና አቃቢ ህጉ፤ “የከፍተኛ ባለስልጣናት ዘመድ አዝማድ ፍርድ ቤት ሲቀርቡ የፍርድ ሂደቱን ለማዛባት ከማስፈራራት እስከ ሁከት መፍጠር ይሄዳሉ” ሲሉ ተናግረዋል።
ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም የተፈጠረውን ክስተትም እንደ ዓብነት አንስተዋል። በዕለቱ ሲታይ በነበረው የፍርድ ሂደት፤ “በክልሉ የጸጥታ ሀይል ውስጥ የሚገኙ ባለስልጣን ልጅ በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪ ሁኖ መቅረቡን” በመግለጽ ይህም በፍርድ ስርዓቱ ላይ ተጽእኖ አስከትሏል ብለዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7865
#በመቀለ ከተማ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች ከግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ስራ አቁመዋል። በክልሉ የተፈጸሙ ከባድ ወንጀሎችን ለማየት እና ፍትሃዊ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለደህንነታችን “ዋስትና እና ከለላ” ስለሌለን የሚመለከተው አካል መፍትሔ ያበጅልን የሚል ጥያቄ አቅርበዋል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የነገሩን የመቀለ ከተማ የአንዱ ክፍለ ከተማ ዋና አቃቤ ህግ፤ “በክልሉ የተፈጠረው የፖለቲካ ሽኩቻ ፍርድ ቤት ድረስ ተከትሎ መጥቷል” ሲሉ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
“ከለላ ያስፈልገናል አናርኪ (ስርአት አልበኝነት) ተፈጥሯል” ያሉት ዋና አቃቢ ህጉ፤ “የከፍተኛ ባለስልጣናት ዘመድ አዝማድ ፍርድ ቤት ሲቀርቡ የፍርድ ሂደቱን ለማዛባት ከማስፈራራት እስከ ሁከት መፍጠር ይሄዳሉ” ሲሉ ተናግረዋል።
ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም የተፈጠረውን ክስተትም እንደ ዓብነት አንስተዋል። በዕለቱ ሲታይ በነበረው የፍርድ ሂደት፤ “በክልሉ የጸጥታ ሀይል ውስጥ የሚገኙ ባለስልጣን ልጅ በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪ ሁኖ መቅረቡን” በመግለጽ ይህም በፍርድ ስርዓቱ ላይ ተጽእኖ አስከትሏል ብለዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7865
Addis standard
ዜና፡ ስራ ያቆሙ የመቀለ የፍትህ አካላት “የደህንነት ስጋታችንን ተባብሷል” ሲሉ ገለጹ፤ “በክልሉ የተፈጠረው የፖለቲካ ሽኩቻ ፍርድ ቤት ድረስ ተከትሎ መጥቷል” ብለዋል - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15/ 2017 ዓ/ም፦ በመቀለ ከተማ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች ከግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ስራ አቁመዋል። በከተማዋ የሚገኙ የፍትህ አካላት ለስራ ማቆማቸው ያቀረቡት ምክንያት “ደህንነታችን አደጋ ላይ ወድቋል” የሚል ነው። በክልሉ የተፈጸሙ ከባድ ወንጀሎችን ለማየት እና ፍትሃዊ የፍርድ ውሳኔ ለመስጠት ለደህንነታችን “ዋስትና እና ከለላ” ስለሌለን የሚመለከተው አካል መፍትሔ ያበጅልን…
ዜና: #በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ታጣቂዎች ፈጸሙት በተባለ ጥቃት 18 ሰዎች ሲገደሉ አስር ሰዎች መቁሰላቸው ተገለጸ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ካማሺ ዞን ምዥጋ ወረዳ ረቡዕ ግንቦት 13 ቀን 2017 ዓ.ም ለሊት 11፡00 ሰዓት አከባቢ "የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች" ከፈቱት በተባለ ጥቃት 18 ሰዎች ሲገደሉ አስር ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ።
ጥቃቱ በወረዳው ሶጌ ከተባለው ከተማ በ45 ኪ.ሜ ርቀት ገደማ ላይ በምትገኘው አንገር መጢ ወይም "አይሻንጅድም" በተባለው ከተማ መፈጸሙን የገለጹት ነዋሪዎች የተገደሉት ሰላማዊ ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በጥቃቱ ህይወታቸውን ካጡት በተጨማሪ 10 ሰዎች ቆስለው ወደ ነቀምት ሆስፒታል ለህክምና መሄዳቸው የተገለጸ ሲሆን ታጣቂዎቹ ሶስት ሰዎችን አግተው መውሰዳቸውንና ቤት ማቃጠላቸውን ዶቼቬለ ዘግቧል።
ነዋሪዎቹ ለጥቃቱ "ሸኔ ተብሎ የሚጠራዉን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ታጣቂ" ተጠያቂ ማድረጋቸውን ዘገባው አመልክቷል።
በወረዳው ከዚህ ቀደም ታጣቂዎች ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ በሚሊሻ ሀይሎች እርምጅ ተወስዶባቸው እንደ ነበር የተገለጸ ሲሆን አሁን ላይ የጸጥታ አካላት አከባቢውን መቆጣጠራቸው ተመላክቷል።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በምዥጋ ወረዳ በታጣቂዎች የተፈጸመውን ጥቃት እያጣራ እንደሚገኝ ገልጿል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ካማሺ ዞን ምዥጋ ወረዳ ረቡዕ ግንቦት 13 ቀን 2017 ዓ.ም ለሊት 11፡00 ሰዓት አከባቢ "የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች" ከፈቱት በተባለ ጥቃት 18 ሰዎች ሲገደሉ አስር ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ።
ጥቃቱ በወረዳው ሶጌ ከተባለው ከተማ በ45 ኪ.ሜ ርቀት ገደማ ላይ በምትገኘው አንገር መጢ ወይም "አይሻንጅድም" በተባለው ከተማ መፈጸሙን የገለጹት ነዋሪዎች የተገደሉት ሰላማዊ ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በጥቃቱ ህይወታቸውን ካጡት በተጨማሪ 10 ሰዎች ቆስለው ወደ ነቀምት ሆስፒታል ለህክምና መሄዳቸው የተገለጸ ሲሆን ታጣቂዎቹ ሶስት ሰዎችን አግተው መውሰዳቸውንና ቤት ማቃጠላቸውን ዶቼቬለ ዘግቧል።
ነዋሪዎቹ ለጥቃቱ "ሸኔ ተብሎ የሚጠራዉን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ታጣቂ" ተጠያቂ ማድረጋቸውን ዘገባው አመልክቷል።
በወረዳው ከዚህ ቀደም ታጣቂዎች ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ በሚሊሻ ሀይሎች እርምጅ ተወስዶባቸው እንደ ነበር የተገለጸ ሲሆን አሁን ላይ የጸጥታ አካላት አከባቢውን መቆጣጠራቸው ተመላክቷል።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በምዥጋ ወረዳ በታጣቂዎች የተፈጸመውን ጥቃት እያጣራ እንደሚገኝ ገልጿል።
ማስታወቂያ
❗️ቶሎ ደውለው ቤትዎን ይያዙ ሳርቤት በዚህ ዋጋ ድጋሚ አይገኝም
ባለ 3 መኝታ ከ 6.8 ሚሊየን ብር ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍል
ከ 1.1 ሚሊየን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ባለ 3 መኝታ
ሳር ቤት አፍሪካ ህብረት ፊትለፊት እና አውሮፓ ህብረት አጠገብ በማይታመን ዋጋ
* በ 3 ዓመት የሚረከብ
* አብዛኛው embassy የሚገኘው እዚሁ ሳር ቤት ነው የ diplomat ሰፈር ነው
* ለመኖርያም ለ investment ትክክለኛ ቦታ ነው ኪራይ በ dollar $ ነው
* ሁለት እና ሶስት መኝታ ቤት አለን
* ለ 10 ቀን የሚቆይ 60/40 አከፋፈል አለን ባንዴ 60% መክፈል ለሚችል ደንበኛ 40% የ ብዓል ቅናሽ አለን በ ካሬ ዋጋው 64,200 ብር ብቻ ይሆናል
* ቀስ ብሎ ለሚከፍል ደንበኛ የ ቤቱን 10% ብቻ ከፍሎ ቀሪውን በ ግንባታ ሂደት በ ሶስት ዓመት ከፍሎ ያጠናቅቃል በ ካሬ ዋጋው 107,000 ብር ይሆናል
* ሁለት መኝታ 84 ካሬ እና 90 ካሬ
* ሶስት መኝታ 106ካሬ, 119ካሬ, 130 ካሬ ናቸው
ለ በለጠ መረጃ
+251982770077
+251908770077
በዋትሳፕ ያናግሩን - https://wa.me/251982770077?text
❗️ቶሎ ደውለው ቤትዎን ይያዙ ሳርቤት በዚህ ዋጋ ድጋሚ አይገኝም
ባለ 3 መኝታ ከ 6.8 ሚሊየን ብር ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍል
ከ 1.1 ሚሊየን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ባለ 3 መኝታ
ሳር ቤት አፍሪካ ህብረት ፊትለፊት እና አውሮፓ ህብረት አጠገብ በማይታመን ዋጋ
* በ 3 ዓመት የሚረከብ
* አብዛኛው embassy የሚገኘው እዚሁ ሳር ቤት ነው የ diplomat ሰፈር ነው
* ለመኖርያም ለ investment ትክክለኛ ቦታ ነው ኪራይ በ dollar $ ነው
* ሁለት እና ሶስት መኝታ ቤት አለን
* ለ 10 ቀን የሚቆይ 60/40 አከፋፈል አለን ባንዴ 60% መክፈል ለሚችል ደንበኛ 40% የ ብዓል ቅናሽ አለን በ ካሬ ዋጋው 64,200 ብር ብቻ ይሆናል
* ቀስ ብሎ ለሚከፍል ደንበኛ የ ቤቱን 10% ብቻ ከፍሎ ቀሪውን በ ግንባታ ሂደት በ ሶስት ዓመት ከፍሎ ያጠናቅቃል በ ካሬ ዋጋው 107,000 ብር ይሆናል
* ሁለት መኝታ 84 ካሬ እና 90 ካሬ
* ሶስት መኝታ 106ካሬ, 119ካሬ, 130 ካሬ ናቸው
ለ በለጠ መረጃ
+251982770077
+251908770077
በዋትሳፕ ያናግሩን - https://wa.me/251982770077?text
ዜና፡ #በኢትዮጵያ በኤም ፖክስ (Mpox) ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን ተገለጸ፣ ቫይረሱ የተገኘው የ27 ቀን እድሜ ካለው ህፃን ልጅ ነው ብሏል
#በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ እስተዳደር በኤም ፖክስ (Mpox) ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አረጋግጠናል ሲሉ ትላንት ግንቦት 17 2017 ዓ.ም ባወጡት መግለጫ አስታወቁ።
ቫይረሱ እንደተገኘበት የተረጋገጠው የ27 ቀን እድሜ ያለው ህፃን ልጅ መሆኑን የጠቆመው የተቋማቱ መግለጫ እናቱም በተደረገው ቀጣይ ምርመራ ለቫይረሱ እንደተጋለጠች ለማረጋገጥ ተችሏል ብሏል።
የህፃኑ አባትም ወደ ጎረቤት ሀገር ሄዶ የነበረ መሆኑ መታወቁና የሄደባቸውን አካባቢዎች እንዲሁም ከግለሰቡ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችን የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ መጀመሩንም ጠቁሟል።
ታማሚው ህፃን እና እናቱ፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ያስታወቀው መግለጫው እስካሁን ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል እንዳልገጠማቸው አመላክቷል።
የጤና ሚኒስቴር፣ በሸታው በአህጉራችን ከተከሰተበት ወቅት ጀምሮ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባና ከገባም ጉዳቱን ሳይከፋ በቁጥጥር ውስጥ ለማድረግ እንዲቻል በርካታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱ አስታውሷል።
ለዚሁ በሽታ መካላከል ሲባል በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ውስጥ የድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበርያ ማዕከል ተቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
የpx በሽታ ቫይረሱ ካለባቸው ግለሰቦች ጋር ንክኪ ያለው ሰው የሚታዩበት ምልክቶችም ሽፍታ፡ ሳል፣ ትኩሳት፣ ፣ የራስ ምታት፣ ድካም እና የጀርባ ህመም መሆናቸውን ገልጿል።
#በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ እስተዳደር በኤም ፖክስ (Mpox) ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አረጋግጠናል ሲሉ ትላንት ግንቦት 17 2017 ዓ.ም ባወጡት መግለጫ አስታወቁ።
ቫይረሱ እንደተገኘበት የተረጋገጠው የ27 ቀን እድሜ ያለው ህፃን ልጅ መሆኑን የጠቆመው የተቋማቱ መግለጫ እናቱም በተደረገው ቀጣይ ምርመራ ለቫይረሱ እንደተጋለጠች ለማረጋገጥ ተችሏል ብሏል።
የህፃኑ አባትም ወደ ጎረቤት ሀገር ሄዶ የነበረ መሆኑ መታወቁና የሄደባቸውን አካባቢዎች እንዲሁም ከግለሰቡ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችን የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ መጀመሩንም ጠቁሟል።
ታማሚው ህፃን እና እናቱ፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ያስታወቀው መግለጫው እስካሁን ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል እንዳልገጠማቸው አመላክቷል።
የጤና ሚኒስቴር፣ በሸታው በአህጉራችን ከተከሰተበት ወቅት ጀምሮ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባና ከገባም ጉዳቱን ሳይከፋ በቁጥጥር ውስጥ ለማድረግ እንዲቻል በርካታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱ አስታውሷል።
ለዚሁ በሽታ መካላከል ሲባል በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ውስጥ የድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበርያ ማዕከል ተቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
የpx በሽታ ቫይረሱ ካለባቸው ግለሰቦች ጋር ንክኪ ያለው ሰው የሚታዩበት ምልክቶችም ሽፍታ፡ ሳል፣ ትኩሳት፣ ፣ የራስ ምታት፣ ድካም እና የጀርባ ህመም መሆናቸውን ገልጿል።
#ኢትዮጵያ ያቋቋመችው የማር ምርት ጥራት ማረጋገጫ ላብራቶሪ ዕውቅና እንዲሰጠው ጠየቀች
ኢትዮጵያ ምርቷን የሚገዙ ሀገራት ላቋቋመችው የማር ምርት ጥራት ማረጋገጫ ላብራቶሪ ዕውቅና እንዲሰጠው መጠየቋን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር)፤ ኢትየጵያ በማርና ሰም ምርት ከአፍሪካ ቀዳሚ ሀገር ብትሆንም ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የውጭ ምንዛሬ እያገኘች አይደለም ብለዋል።
በኢትዮጵያ የማር ምርት ጥራት ማረጋገጫ ላቦራቶሪ አለመኖሩ ከማር ምርት የሚገባትን ያህል የውጭ ምንዛሬ እንዳታገኝ ካደረጓት ምክንያቶች አንዱ መሆኑን ለኢፕድ አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልከውን ማር ጥራቱን ለማረጋገጥ #ጀርመን ሀገር ናሙና ተልኮ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ወደ #አውሮፓ ገበያ ይቀርብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ኢትዮጵያ በጥራት መንደር ውስጥ የማር ምርት ጥራት የሚረጋገጥበት ላብራቶሪ ማቋቋሟን ጠቅሰው የማር ምርቷን የሚገዙ ሀገራት እውቅና እንደሰጡ ተጠይቋል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ለንብ ማነብ ስራ ምቹ ሁኔታ በመኖሩ በዓመት በአማካኝ 500 ሺህ ቶን ማር፣ 50 ሺህ ቶን የንብ ሰምና 500 ቶን የንብ ሙጫ የማምረት አቅም እንዳለ አብራርተዋል።
ኢትዮጵያ ምርቷን የሚገዙ ሀገራት ላቋቋመችው የማር ምርት ጥራት ማረጋገጫ ላብራቶሪ ዕውቅና እንዲሰጠው መጠየቋን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር)፤ ኢትየጵያ በማርና ሰም ምርት ከአፍሪካ ቀዳሚ ሀገር ብትሆንም ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የውጭ ምንዛሬ እያገኘች አይደለም ብለዋል።
በኢትዮጵያ የማር ምርት ጥራት ማረጋገጫ ላቦራቶሪ አለመኖሩ ከማር ምርት የሚገባትን ያህል የውጭ ምንዛሬ እንዳታገኝ ካደረጓት ምክንያቶች አንዱ መሆኑን ለኢፕድ አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልከውን ማር ጥራቱን ለማረጋገጥ #ጀርመን ሀገር ናሙና ተልኮ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ወደ #አውሮፓ ገበያ ይቀርብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ኢትዮጵያ በጥራት መንደር ውስጥ የማር ምርት ጥራት የሚረጋገጥበት ላብራቶሪ ማቋቋሟን ጠቅሰው የማር ምርቷን የሚገዙ ሀገራት እውቅና እንደሰጡ ተጠይቋል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ለንብ ማነብ ስራ ምቹ ሁኔታ በመኖሩ በዓመት በአማካኝ 500 ሺህ ቶን ማር፣ 50 ሺህ ቶን የንብ ሰምና 500 ቶን የንብ ሙጫ የማምረት አቅም እንዳለ አብራርተዋል።
ከ #ትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከክልሎች ቀዳሚ መሆኑ ተገለጸ
በ2017 በጀት ዓመት 10 ወራት ከትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከሌሎች ክልሎች የሚበልጥ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ10 ወራት ውስጥ ከ29ሺህ 396 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ቀርቦ 2.57 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዮስ ተናግረዋል።
በዚህም #ትግራይ ክልል 12ሺህ 210 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ከክልሎች ቀዳሚ ሆናለች። ከ #ኦሮሚያ ክልል ስድስት ሺህ 910፣ #ከጋምቤላ አራት ሺህ 590 እንዲሁም #ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ሦስት ሺህ 689 ኪሎ ግራም ወርቅ መቅረቡን ሚኒስትር ዴኤታው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጠቅሰዋል።
አቶ ሚሊዮን እንደተናገሩት፤ የመንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንክ እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት እንዲጠብቅ በማድረጉ ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን እንዲጨምር በማድረግ ለውጤቱ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በባሕላዊ እና አነስተኛ ወርቅ ምርት ለተሰማሩ አምራቾች ብሔራዊ ባንክ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው ማበረታቻ የአምራቾችን የማምረት ፍላጎት አነቃቅቷል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም የወርቅ “ሕገ ወጥ ንግድ እንዲቀንስ” ማድረጉን ገልጸዋል።
=====የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ =====
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/jgdsjm
በ2017 በጀት ዓመት 10 ወራት ከትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከሌሎች ክልሎች የሚበልጥ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ10 ወራት ውስጥ ከ29ሺህ 396 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ቀርቦ 2.57 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዮስ ተናግረዋል።
በዚህም #ትግራይ ክልል 12ሺህ 210 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ከክልሎች ቀዳሚ ሆናለች። ከ #ኦሮሚያ ክልል ስድስት ሺህ 910፣ #ከጋምቤላ አራት ሺህ 590 እንዲሁም #ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ሦስት ሺህ 689 ኪሎ ግራም ወርቅ መቅረቡን ሚኒስትር ዴኤታው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጠቅሰዋል።
አቶ ሚሊዮን እንደተናገሩት፤ የመንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንክ እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት እንዲጠብቅ በማድረጉ ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን እንዲጨምር በማድረግ ለውጤቱ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በባሕላዊ እና አነስተኛ ወርቅ ምርት ለተሰማሩ አምራቾች ብሔራዊ ባንክ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው ማበረታቻ የአምራቾችን የማምረት ፍላጎት አነቃቅቷል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም የወርቅ “ሕገ ወጥ ንግድ እንዲቀንስ” ማድረጉን ገልጸዋል።
=====የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ =====
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/jgdsjm
ዜና፡ በመጪው ክረምት ከመደበኛ በላይ ዝናብ መጠን እንደሚኖር ኢንስቲትዩቱ አስታወቀ
ዋነኛ የዝናብ ወቅታቸው ክረምት በሆኑ አካባቢዎች በመጪው ክረምት ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚያገኙ #የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የክረምት ወቅት ዝናብ አጀማመር በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ቀድሞ እንደሚጀምርና በአወጣጥ ረገድ ግን ሊዘገይ እንደሚችል ኢንስቲትዩቱ በሰጠው መግለጫው ጠቁሟል።
ህብረተሰቡ በሚቀጥለው የክረምት ወቅት የሚጠበቀውን የአየር ጠባይ ትንበያን ከግንዛቤ በማስገባት የግብርና እንቅስቃሴና ሌሎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሥራዎች እንዲያከናውን አሳስቧል።
በሌላ በኩል አልፎ አልፎ ከሚኖረው ተደጋጋሚነት ያለው ከባድ ዝናብ ጋር ተያይዞ ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት ረባዳማ ቦታዎች፣ የወንዞች ዳርቻዎችና በከተሞች አካባቢ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሥራዎች ላይ ሊያደርስ የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለመቀነስ እንዲያስችል አስፈላጊውን የጥንቃቄ ስራ ከወዲሁ በቅንጅት መከናወን እንዳለበት ማሳሰቢያ ተሰጥቷል፡፡
በሰሜን ምሥራቅና በደቡብ ምዕራብ የሚኖረው ከፍተኛ ዝናብ በማሳ ላይ ውሃ መተኛት የሚያስከትል በመሆኑ ለወባ ትንኝ መራባት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፣ ስለዚህም የውሃ ማፋሰሻ ቦዮችን በማፅዳት ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ይደረግ ብሏል።
በሀገሪቱ በየሰዓቱ ያለውን የአየር ጸባይ የተመለከቱ መረጃዎችን የሚሰጡ ከአንድ ሺ 600 በላይ በሰው ሃይል የተደገፈ የሜትሮሎጂ ጣቢያዎች መኖራቸውን የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አሳምነው ተሾመ መግለጻቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ኢትዮጵያ አስተማማኝ የአየር ትንበያዎችን ለማካሄድ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የተደገፈ የሚቲዎሮሎጂ መሰረተ ልማቶችን እያሟላች ነው ሲል ሃላፊው መናገራቸውንመ መረጃው አካቷል።
ዋነኛ የዝናብ ወቅታቸው ክረምት በሆኑ አካባቢዎች በመጪው ክረምት ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚያገኙ #የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የክረምት ወቅት ዝናብ አጀማመር በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ቀድሞ እንደሚጀምርና በአወጣጥ ረገድ ግን ሊዘገይ እንደሚችል ኢንስቲትዩቱ በሰጠው መግለጫው ጠቁሟል።
ህብረተሰቡ በሚቀጥለው የክረምት ወቅት የሚጠበቀውን የአየር ጠባይ ትንበያን ከግንዛቤ በማስገባት የግብርና እንቅስቃሴና ሌሎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሥራዎች እንዲያከናውን አሳስቧል።
በሌላ በኩል አልፎ አልፎ ከሚኖረው ተደጋጋሚነት ያለው ከባድ ዝናብ ጋር ተያይዞ ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት ረባዳማ ቦታዎች፣ የወንዞች ዳርቻዎችና በከተሞች አካባቢ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሥራዎች ላይ ሊያደርስ የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለመቀነስ እንዲያስችል አስፈላጊውን የጥንቃቄ ስራ ከወዲሁ በቅንጅት መከናወን እንዳለበት ማሳሰቢያ ተሰጥቷል፡፡
በሰሜን ምሥራቅና በደቡብ ምዕራብ የሚኖረው ከፍተኛ ዝናብ በማሳ ላይ ውሃ መተኛት የሚያስከትል በመሆኑ ለወባ ትንኝ መራባት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፣ ስለዚህም የውሃ ማፋሰሻ ቦዮችን በማፅዳት ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ይደረግ ብሏል።
በሀገሪቱ በየሰዓቱ ያለውን የአየር ጸባይ የተመለከቱ መረጃዎችን የሚሰጡ ከአንድ ሺ 600 በላይ በሰው ሃይል የተደገፈ የሜትሮሎጂ ጣቢያዎች መኖራቸውን የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አሳምነው ተሾመ መግለጻቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ኢትዮጵያ አስተማማኝ የአየር ትንበያዎችን ለማካሄድ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የተደገፈ የሚቲዎሮሎጂ መሰረተ ልማቶችን እያሟላች ነው ሲል ሃላፊው መናገራቸውንመ መረጃው አካቷል።
#ሪፖርተር ጋዜጣ #ፓርላማ ገብቶ እንዳይዘግብ መከልከሉን አስታወቀ
ላለፉት 30 ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ተገኝቶ ዘገባዎችን ሲሠራ የቆየው ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ፓርላማ ገብቶ እንዳይዘግብ መከልከሉን አስታወቀ።
ሪፖርተር ክልከለው የተጠለበት “ግልጽ ባልሆነ እና ባልታወቀ” ምክንያት መሆኑን ገልጿል። ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ 'ምንም ዓይነት ምክንያት ሳይኖር ወይም በፓርላማው በይፋ ሳይገለጽ' ከበር ላይ በጥበቃ ሠራተኞች "ሪፖርተር እንዳይገባ ተብሏል” በሚል ዘጋቢዎቹ እንዳይገቡ መከልከላቸውን አስታውቋል፡፡
ሪፖርተር ለምን ፓርላማ ገብቶ እንዳይዘግብ እንደተከለከለ ጥያቄ የቀረበላቸው የፓርላማው የጥበቃ ሠራተኞች ‹‹እንዳይገባ ተብለን በቃል ተነግሮናል›› ከማለት ባለፈ፣ ለመከልከል የሚያበቃ ማስረጃ ማግኘት አለምቻሉን ገልጿል።
ጋዜጣው ለፓርላማው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ምሥራቅ መኮንን (ዶ/ር) ለምን ሪፖርተር ፓርላማ እንዳይገባ እንደተከለከለ ጠይቆ፣ “እኔ አልከለከልኩም፣ በሕመም ምክንያት ቢሮ አልገባሁም፣ እንደገባሁ አሳውቃችኋለሁ” ማለታቸውንና ከገቡም በኋላ ምላሽ አለመስጠታቸውን ገልጿል፡፡
የሪፖርተር ዘጋቢዎች እንዳይገቡ የቃል ትዕዛዝ የሰጡት የፓርላማ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ንጉሤ መሸሻ (ዶ/ር) መሆናቸው በመነገሩ፣ ለእሳቸውም ሪፖርተር ተመሳሳይ ጥያቄ አቅርቦ፤ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት “እኔ ያገድኩትም ሆነ የከለከልኩት ነገር የለም” በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ብሏል፡፡
ፓርላማው በይፋ ዕግድ እንደጣለ ወይም ትዕዛዝ እንደሰጠ ሳይታወቅ ክልከላ መደረጉ "ከሕግም ሆነ ከሞራል አንፃር ተገቢ አለመሆኑን" የገለጸው ሪፖርተር፣ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት (ሕግ አውጪው፣ ሕግ ተርጓሚውና አስፈጻሚው) መፍትሔ እንዲሰጡ በመጠየቅ ላይ መሆኑን ገልጿል፡፡
ላለፉት 30 ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ተገኝቶ ዘገባዎችን ሲሠራ የቆየው ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ፓርላማ ገብቶ እንዳይዘግብ መከልከሉን አስታወቀ።
ሪፖርተር ክልከለው የተጠለበት “ግልጽ ባልሆነ እና ባልታወቀ” ምክንያት መሆኑን ገልጿል። ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ 'ምንም ዓይነት ምክንያት ሳይኖር ወይም በፓርላማው በይፋ ሳይገለጽ' ከበር ላይ በጥበቃ ሠራተኞች "ሪፖርተር እንዳይገባ ተብሏል” በሚል ዘጋቢዎቹ እንዳይገቡ መከልከላቸውን አስታውቋል፡፡
ሪፖርተር ለምን ፓርላማ ገብቶ እንዳይዘግብ እንደተከለከለ ጥያቄ የቀረበላቸው የፓርላማው የጥበቃ ሠራተኞች ‹‹እንዳይገባ ተብለን በቃል ተነግሮናል›› ከማለት ባለፈ፣ ለመከልከል የሚያበቃ ማስረጃ ማግኘት አለምቻሉን ገልጿል።
ጋዜጣው ለፓርላማው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ምሥራቅ መኮንን (ዶ/ር) ለምን ሪፖርተር ፓርላማ እንዳይገባ እንደተከለከለ ጠይቆ፣ “እኔ አልከለከልኩም፣ በሕመም ምክንያት ቢሮ አልገባሁም፣ እንደገባሁ አሳውቃችኋለሁ” ማለታቸውንና ከገቡም በኋላ ምላሽ አለመስጠታቸውን ገልጿል፡፡
የሪፖርተር ዘጋቢዎች እንዳይገቡ የቃል ትዕዛዝ የሰጡት የፓርላማ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ንጉሤ መሸሻ (ዶ/ር) መሆናቸው በመነገሩ፣ ለእሳቸውም ሪፖርተር ተመሳሳይ ጥያቄ አቅርቦ፤ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት “እኔ ያገድኩትም ሆነ የከለከልኩት ነገር የለም” በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ብሏል፡፡
ፓርላማው በይፋ ዕግድ እንደጣለ ወይም ትዕዛዝ እንደሰጠ ሳይታወቅ ክልከላ መደረጉ "ከሕግም ሆነ ከሞራል አንፃር ተገቢ አለመሆኑን" የገለጸው ሪፖርተር፣ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት (ሕግ አውጪው፣ ሕግ ተርጓሚውና አስፈጻሚው) መፍትሔ እንዲሰጡ በመጠየቅ ላይ መሆኑን ገልጿል፡፡
ዜና፡ በ #ጋምቤላ ክልል በአውቶቡስ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ከ5 በላይ ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ
በጋምቤላ ክልል በትናንትናው ዕለት ከዲማ ወረዳ ወደ ጎግ ወረዳ ፒንዩዶ ከተማ 39 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ በነበረ አውቶቡስ ላይ #ከደቡብ_ሱዳን የመጡ "የሙርሌ ታጣቂዎች" ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከ5 በላይ ሰዎች መገደላቸውና በርካቶች መቁሰላቸው ተገለጸ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ አንድ ነዋሪ፤ "የሙርሌ ታጣቂዎች "ትናንት ግንቦት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ረፋድ ሶስት ሰዓት አከባቢ በአውቶብሱ ላይ ተኩስ መክፈታቸውንና በዚህም የአምስት ሰዎች ህይወት ወድያውኑ ማለፉን ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
ከሟቾች ውስጥ 'ሴቶች' እንደሚገኙበት የጠቀሱት ነዋሪው ጥቃቱን "አሰቃቂ" ሲሉ ገልጸውታል። አክለውም የሟቾቹ የቀብር ስነሥርዓት ጥቃቱ በተፈጸመበት ዕለት በዲማ ወረዳ መፈጸሙን ተናግረዋል።
ጥቃቱን አስመልክቶ የጋምቤላ ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ ግንቦት 18 ባወጣው መግለጫ፤ ከዲማ ወደ ጋምቤላ ሲጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አዉቶብስ በተከፈተ ተኩስ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን አረጋግጧል።
ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7903
በጋምቤላ ክልል በትናንትናው ዕለት ከዲማ ወረዳ ወደ ጎግ ወረዳ ፒንዩዶ ከተማ 39 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ በነበረ አውቶቡስ ላይ #ከደቡብ_ሱዳን የመጡ "የሙርሌ ታጣቂዎች" ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከ5 በላይ ሰዎች መገደላቸውና በርካቶች መቁሰላቸው ተገለጸ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ አንድ ነዋሪ፤ "የሙርሌ ታጣቂዎች "ትናንት ግንቦት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ረፋድ ሶስት ሰዓት አከባቢ በአውቶብሱ ላይ ተኩስ መክፈታቸውንና በዚህም የአምስት ሰዎች ህይወት ወድያውኑ ማለፉን ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
ከሟቾች ውስጥ 'ሴቶች' እንደሚገኙበት የጠቀሱት ነዋሪው ጥቃቱን "አሰቃቂ" ሲሉ ገልጸውታል። አክለውም የሟቾቹ የቀብር ስነሥርዓት ጥቃቱ በተፈጸመበት ዕለት በዲማ ወረዳ መፈጸሙን ተናግረዋል።
ጥቃቱን አስመልክቶ የጋምቤላ ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ ግንቦት 18 ባወጣው መግለጫ፤ ከዲማ ወደ ጋምቤላ ሲጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አዉቶብስ በተከፈተ ተኩስ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን አረጋግጧል።
ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://addisstandard.com/Amharic/?p=7903
Addis standard
በጋምቤላ ክልል በአውቶቡስ ላይ በተፈጸመ ጥቃት 5 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18/ 2017 ዓ/ም፦ በጋምቤላ ክልል በትናንትናው ዕለት ከዲማ ወረዳ ወደ ጎግ ወረዳ ፒንዩዶ ከተማ 39 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ በነበረ አውቶቡስ ላይ ከደቡብ ሱዳን የመጡ “የሙርሌ ታጣቂዎች” ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከ5 በላይ ሰዎች መገደላቸውንና በርካቶች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ። ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ አንድ ነዋሪ፤ “የሙርሌ ታጣቂዎች” ትናንት…
ማስታወቂያ
❗️ቶሎ ደውለው ቤትዎን ይያዙ ሳርቤት በዚህ ዋጋ ድጋሚ አይገኝም
ባለ 3 መኝታ ከ 6.8 ሚሊየን ብር ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍል
ከ 1.1 ሚሊየን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ባለ 3 መኝታ
ሳር ቤት አፍሪካ ህብረት ፊትለፊት እና አውሮፓ ህብረት አጠገብ በማይታመን ዋጋ
* በ 3 ዓመት የሚረከብ
* አብዛኛው embassy የሚገኘው እዚሁ ሳር ቤት ነው የ diplomat ሰፈር ነው
* ለመኖርያም ለ investment ትክክለኛ ቦታ ነው ኪራይ በ dollar $ ነው
* ሁለት እና ሶስት መኝታ ቤት አለን
* ለ 10 ቀን የሚቆይ 60/40 አከፋፈል አለን ባንዴ 60% መክፈል ለሚችል ደንበኛ 40% የ ብዓል ቅናሽ አለን በ ካሬ ዋጋው 64,200 ብር ብቻ ይሆናል
* ቀስ ብሎ ለሚከፍል ደንበኛ የ ቤቱን 10% ብቻ ከፍሎ ቀሪውን በ ግንባታ ሂደት በ ሶስት ዓመት ከፍሎ ያጠናቅቃል በ ካሬ ዋጋው 107,000 ብር ይሆናል
* ሁለት መኝታ 84 ካሬ እና 90 ካሬ
* ሶስት መኝታ 106ካሬ, 119ካሬ, 130 ካሬ ናቸው
ለ በለጠ መረጃ
+251982770077
+251908770077
በዋትሳፕ ያናግሩን - https://wa.me/251982770077?text
❗️ቶሎ ደውለው ቤትዎን ይያዙ ሳርቤት በዚህ ዋጋ ድጋሚ አይገኝም
ባለ 3 መኝታ ከ 6.8 ሚሊየን ብር ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍል
ከ 1.1 ሚሊየን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ባለ 3 መኝታ
ሳር ቤት አፍሪካ ህብረት ፊትለፊት እና አውሮፓ ህብረት አጠገብ በማይታመን ዋጋ
* በ 3 ዓመት የሚረከብ
* አብዛኛው embassy የሚገኘው እዚሁ ሳር ቤት ነው የ diplomat ሰፈር ነው
* ለመኖርያም ለ investment ትክክለኛ ቦታ ነው ኪራይ በ dollar $ ነው
* ሁለት እና ሶስት መኝታ ቤት አለን
* ለ 10 ቀን የሚቆይ 60/40 አከፋፈል አለን ባንዴ 60% መክፈል ለሚችል ደንበኛ 40% የ ብዓል ቅናሽ አለን በ ካሬ ዋጋው 64,200 ብር ብቻ ይሆናል
* ቀስ ብሎ ለሚከፍል ደንበኛ የ ቤቱን 10% ብቻ ከፍሎ ቀሪውን በ ግንባታ ሂደት በ ሶስት ዓመት ከፍሎ ያጠናቅቃል በ ካሬ ዋጋው 107,000 ብር ይሆናል
* ሁለት መኝታ 84 ካሬ እና 90 ካሬ
* ሶስት መኝታ 106ካሬ, 119ካሬ, 130 ካሬ ናቸው
ለ በለጠ መረጃ
+251982770077
+251908770077
በዋትሳፕ ያናግሩን - https://wa.me/251982770077?text
ዜና፡ ከሁለት ሺ በላይ ኤክስፖርተሮች #የቻይናን መስፈርት አሟልተው የግብርና ምርት መላክ መጀመራቸው ተገለጸ
ከሁለት ሺ በላይ ኤክስፖርተሮች የቻይናን መስፈርት በማሟላት የግብርና ምርቶችን እንዲልኩ ማድረግ መቻሉን የግብርና ባለሥልጣን አስታወቀ።
ወደ አውሮፓ እና ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ሰሊጥ፣ ቦለቄ እና ቡና የሚልኩ ኤክስፖርተሮችም በመመዝገብ የመላክ ሂደቱን ባለስለጣኑ እንደሚከታተልም ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ ገልጸዋል፤ ተቋሙ ምርቶች ላይ ክፍተቶች ሲገኙ ኢትዮጵያን ወክሎ የሚከራከር መሆኑንም ተናግረዋል።
#ኢትዮጵያ የቻይናን ትልቅ የስጋ ምርት ገበያ ለመጠቀም ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ያመላከቱት ዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ የስጋ ምርቷን ቻይና መላክ ከጀመረች ከቻይና የገበያ መስፈርት ጋር ተመሳሳይ ለሆኑት የአውሮፓና ኤዥያ ገበያ ማቅረብ እንደምትችልም ገልጸዋል።
በቻይና ሀገር የምርት ጥራትና ደህንነት በሚቆጣጠረው ተቋም ለኢትዮጵያ የላከው ከአንድ ሺህ በላይ ገጽ ያለው ዶክመንት በኢትዮጵያ ባለሙያዎች ተሞልቶ መላኩን ገልጸዋል። በቅርቡ ምላሽ ይልካሉ ተብሎ ይጠበቃልም ብለዋል።
ከበሽታ ነጻ የሆነ የእንስሳት አረባብ ሂደትን ለመከተል እየተሠራ መሆኑን አመልክተው፤ የቻይና ገበያ በስፋት ያለው በመሆኑ አሁን ባሉት ቄራዎች ብቻ ፍላጎትን ማዳረስ እንደማይቻል እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ቄራዎችን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
ወደ ዓለም ገበያዎች የሚላኩ ምርቶች ከበሽታ ነጻ እንደሆኑና የተቀባይ ሀገራት መስፈርቶችን እንደሚያሟሉ የማረጋገጥ ሥራ እየተሠራ ነው ማለታቸውን ከፕሬስ ያገኘነው መረጃ ጠቁሟል
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid034R24J36rx3AmBpdgG4QQP79scQchHNr1cnWZv9BhtFMRdo5VrFZWAuVgLWezAzJ8l
ከሁለት ሺ በላይ ኤክስፖርተሮች የቻይናን መስፈርት በማሟላት የግብርና ምርቶችን እንዲልኩ ማድረግ መቻሉን የግብርና ባለሥልጣን አስታወቀ።
ወደ አውሮፓ እና ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ሰሊጥ፣ ቦለቄ እና ቡና የሚልኩ ኤክስፖርተሮችም በመመዝገብ የመላክ ሂደቱን ባለስለጣኑ እንደሚከታተልም ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ ገልጸዋል፤ ተቋሙ ምርቶች ላይ ክፍተቶች ሲገኙ ኢትዮጵያን ወክሎ የሚከራከር መሆኑንም ተናግረዋል።
#ኢትዮጵያ የቻይናን ትልቅ የስጋ ምርት ገበያ ለመጠቀም ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ያመላከቱት ዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ የስጋ ምርቷን ቻይና መላክ ከጀመረች ከቻይና የገበያ መስፈርት ጋር ተመሳሳይ ለሆኑት የአውሮፓና ኤዥያ ገበያ ማቅረብ እንደምትችልም ገልጸዋል።
በቻይና ሀገር የምርት ጥራትና ደህንነት በሚቆጣጠረው ተቋም ለኢትዮጵያ የላከው ከአንድ ሺህ በላይ ገጽ ያለው ዶክመንት በኢትዮጵያ ባለሙያዎች ተሞልቶ መላኩን ገልጸዋል። በቅርቡ ምላሽ ይልካሉ ተብሎ ይጠበቃልም ብለዋል።
ከበሽታ ነጻ የሆነ የእንስሳት አረባብ ሂደትን ለመከተል እየተሠራ መሆኑን አመልክተው፤ የቻይና ገበያ በስፋት ያለው በመሆኑ አሁን ባሉት ቄራዎች ብቻ ፍላጎትን ማዳረስ እንደማይቻል እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ቄራዎችን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
ወደ ዓለም ገበያዎች የሚላኩ ምርቶች ከበሽታ ነጻ እንደሆኑና የተቀባይ ሀገራት መስፈርቶችን እንደሚያሟሉ የማረጋገጥ ሥራ እየተሠራ ነው ማለታቸውን ከፕሬስ ያገኘነው መረጃ ጠቁሟል
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid034R24J36rx3AmBpdgG4QQP79scQchHNr1cnWZv9BhtFMRdo5VrFZWAuVgLWezAzJ8l
ዜና: #በዋግህምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በምግብ እጥረት ምክንያት አርሶአደሮች እየተፈናቀሉ ነው ተባለ
በ #አማራ ክልል በዋግህምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በድርቅና የተፈጥሮ አደጋ ምክንያት በተፈጠረ የምግብ እጥረት ምክንያት አርሶአደሮች አካባቢያቸዉን እየለቀቁ መሆኑ ተነግሯል።
ተደጋጋሚ የሆነ የተፈጥሮ አደጋ የሚከሰትበት አከባቢው በ2016ዓ.ም በሳህላ ወረዳ በዚህ አመት ደግሞ በዳህና ዛጊብላ ጻግምጅ ፣ ሰቆጣ፣ አበርገሌ ፣ እና ዝቋላ አካባቢ በተከሰተ ድርቅ እና ተፈጥሮአዊ አደጋ ምክንያት 118,000 ሰዎች የእለት ምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ዶቼ ቬለ ዘግቧል።
የጻግምጅ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ኪሮስ ወልዴ፤ ባለቤታቸውን ጨምሮ 7 የቤተሰቡ አባላት በአካባቢው በተከሰተው የተፈጥሮ አደጋ ጋር ተያይዞ ህጻናት ልጆቻቸውን ይዘው #በደሴ ከተማ ምጽዋት በመጠየቅ ህይወታቸውን እየመሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7917
በ #አማራ ክልል በዋግህምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በድርቅና የተፈጥሮ አደጋ ምክንያት በተፈጠረ የምግብ እጥረት ምክንያት አርሶአደሮች አካባቢያቸዉን እየለቀቁ መሆኑ ተነግሯል።
ተደጋጋሚ የሆነ የተፈጥሮ አደጋ የሚከሰትበት አከባቢው በ2016ዓ.ም በሳህላ ወረዳ በዚህ አመት ደግሞ በዳህና ዛጊብላ ጻግምጅ ፣ ሰቆጣ፣ አበርገሌ ፣ እና ዝቋላ አካባቢ በተከሰተ ድርቅ እና ተፈጥሮአዊ አደጋ ምክንያት 118,000 ሰዎች የእለት ምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ዶቼ ቬለ ዘግቧል።
የጻግምጅ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ኪሮስ ወልዴ፤ ባለቤታቸውን ጨምሮ 7 የቤተሰቡ አባላት በአካባቢው በተከሰተው የተፈጥሮ አደጋ ጋር ተያይዞ ህጻናት ልጆቻቸውን ይዘው #በደሴ ከተማ ምጽዋት በመጠየቅ ህይወታቸውን እየመሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7917
Addis standard
በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ ዞን በምግብ እጥረት ምክንያት አርሶአደሮች እየተፈናቀሉ ነው ተባለ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19/2017 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በድርቅና የተፈጥሮ አደጋ ምክንያት በተፈጠረ የምግብ እጥረት ምክንያት አርሶአደሮች አካባቢያቸዉን እየለቀቁ መሆኑ ተነግሯል። ተደጋጋሚ የሆነ የተፈጥሮ አደጋ የሚከሰትበት አከባቢው በ2016ዓ.ም በሳህላ ወረዳ በዚህ አመት ደግሞ በዳህና ዛጊብላ ጻግምጅ ፣ ሰቆጣ፣ አበርገሌ ፣ እና ዝቋላ አካባቢ በተከሰተ ድርቅ እና…
የ #ኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 14 ሚሊዮን 500 ሺሕ የሚጠጉ መንገደኞችን ማጓጓዙንና 5.6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በዘጠኝ ወራት የተገኘው 5.6 ቢሊየን ዶላር ግቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፃር የስምንት በመቶ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል።
አቶ መስፍን አየር መንገዱ በ9 ወራት ውስጥ ላስመዘገው ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተው ዘመኑ ያፈራቸውን ቴክኖሎጂዎች መጠቀሙ፣ የበረራ መዳረሻን በማሳደግ የተሳፋሪዎች ቁጥር መጨመሩ እንዲሁም አዳዲስ አውሮፕላን ሲመጣ በማስገባት ለደንበኞች ምቾት እና ደህንነት ቅድሚያ መስጠቱ መሆኑን ገልጸዋል።
ባለፉት 9 ወራት ውስጥ አየር መንገዱ10 ተጨማሪ አውሮፕላኖችን በመረከብ ወደ ሥራ ማስገባቱንም ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል ሶስቱ በአፍሪካ ትልቁና የመጀመሪያ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላኖችን መሆናቸውን አመላክተዋል።
እንዲሁም አየር መንገዱ በሰኔ ወር ሁለት ኤር ባስ A350-900 አውሮፕላኖችን እንደሚረከብ እና በህንድ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሁለት ዓለም አቀፍ አዳስ የበረራ ጣቢያዎችን ለመክፈት ማቀዱን አክለው ተናግረዋል፡፡
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid026UV42hwuHXw9ofmphS2rrXMfBSGkrCFeaPmJpsdojraFbEhfJy7QHgmtE7AY8mjl
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 14 ሚሊዮን 500 ሺሕ የሚጠጉ መንገደኞችን ማጓጓዙንና 5.6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በዘጠኝ ወራት የተገኘው 5.6 ቢሊየን ዶላር ግቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፃር የስምንት በመቶ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል።
አቶ መስፍን አየር መንገዱ በ9 ወራት ውስጥ ላስመዘገው ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተው ዘመኑ ያፈራቸውን ቴክኖሎጂዎች መጠቀሙ፣ የበረራ መዳረሻን በማሳደግ የተሳፋሪዎች ቁጥር መጨመሩ እንዲሁም አዳዲስ አውሮፕላን ሲመጣ በማስገባት ለደንበኞች ምቾት እና ደህንነት ቅድሚያ መስጠቱ መሆኑን ገልጸዋል።
ባለፉት 9 ወራት ውስጥ አየር መንገዱ10 ተጨማሪ አውሮፕላኖችን በመረከብ ወደ ሥራ ማስገባቱንም ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል ሶስቱ በአፍሪካ ትልቁና የመጀመሪያ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላኖችን መሆናቸውን አመላክተዋል።
እንዲሁም አየር መንገዱ በሰኔ ወር ሁለት ኤር ባስ A350-900 አውሮፕላኖችን እንደሚረከብ እና በህንድ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሁለት ዓለም አቀፍ አዳስ የበረራ ጣቢያዎችን ለመክፈት ማቀዱን አክለው ተናግረዋል፡፡
https://web.facebook.com/AddisstandardAmh/posts/pfbid026UV42hwuHXw9ofmphS2rrXMfBSGkrCFeaPmJpsdojraFbEhfJy7QHgmtE7AY8mjl
በኮሌራ፣ በወባ እና በኩፍኝ በሽታ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን #የኢትዮጵያ የጤና ክላስተር ሪፖርት አመላከተ
ከጥር እስከ ሚያዚያ ድረስ በዋናነት #በአማራ እና #ጋምቤላ ክልሎች በ32 ወረዳዎች እና በአምስት የስደተኞች ካምፕ ውስጥ በተከሰተ የኮሌራ በሽታ 4,056 ሰዎች የተያዙ ሲሆን ከነዚህም መካከል የ42 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተለይ በአማራ ክልል 89.9 በመቶ የሚሆነው በሽታ የተከሰተው በአራት ወረዳዎች ነው።
በወባ በሽታ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን 1.97 ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው ተይዘው የ77 ሰዎች ህይወት አልፏል። በሚያዚያ ወር ብቻ በ1,147 ወረዳዎች ወስጥ የወባ በሽታ ተከስቷል። በጋምቤላ ክልል በበሽታው የተያዙ ሰዎች መጠን ከፍተኛ ሲሆን ከ100,000 ሰዎች ውስጥ 462 የሚሆኑት በወባ በሽታ መያዛቸውን ተመላክቷል።
የኩፍኝ በሽታም የቀጠለ ሲሆን 3,908 ሰዎች በበሽታው ተይዘው 22 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። #አማራ፣ #ኦሮሚያ እና #ትግራይ ክልሎችን ጨምሮ በስምንት ክልሎች በአሁኑ ወቅት በሽታው ይገኛል። በሚያዚያ ወር መጨረሻ በኦሮሚያ ደደር ወረዳ 96 አዳስ የተያዙ ሰዎችም መገኘታቸው በሪፖርቱ ተመላክቷል።
https://reliefweb.int/report/ethiopia/ethiopia-health-cluster-bulletin-april-2025
ከጥር እስከ ሚያዚያ ድረስ በዋናነት #በአማራ እና #ጋምቤላ ክልሎች በ32 ወረዳዎች እና በአምስት የስደተኞች ካምፕ ውስጥ በተከሰተ የኮሌራ በሽታ 4,056 ሰዎች የተያዙ ሲሆን ከነዚህም መካከል የ42 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተለይ በአማራ ክልል 89.9 በመቶ የሚሆነው በሽታ የተከሰተው በአራት ወረዳዎች ነው።
በወባ በሽታ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን 1.97 ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው ተይዘው የ77 ሰዎች ህይወት አልፏል። በሚያዚያ ወር ብቻ በ1,147 ወረዳዎች ወስጥ የወባ በሽታ ተከስቷል። በጋምቤላ ክልል በበሽታው የተያዙ ሰዎች መጠን ከፍተኛ ሲሆን ከ100,000 ሰዎች ውስጥ 462 የሚሆኑት በወባ በሽታ መያዛቸውን ተመላክቷል።
የኩፍኝ በሽታም የቀጠለ ሲሆን 3,908 ሰዎች በበሽታው ተይዘው 22 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። #አማራ፣ #ኦሮሚያ እና #ትግራይ ክልሎችን ጨምሮ በስምንት ክልሎች በአሁኑ ወቅት በሽታው ይገኛል። በሚያዚያ ወር መጨረሻ በኦሮሚያ ደደር ወረዳ 96 አዳስ የተያዙ ሰዎችም መገኘታቸው በሪፖርቱ ተመላክቷል።
https://reliefweb.int/report/ethiopia/ethiopia-health-cluster-bulletin-april-2025
ዜና፡ የመንግስታቱ ድርጅት #ኢትዮጵያ ኤችአይቪን ለመከላከል በአመታት ልፋት ያገኘቻቸው ውጤቶች ወደኋላ እንዲመለሱ መፍቀድ የለብንም ሲል አሳሰበ
- ለዚህም የሚቻለኝን እያደረኩ ነው ብሏል
በአመታት ልፋት በኢትዮጵያ ኤችአይቪ ኤድስን ለመከላከል የተደረጉ ጥረቶች ከፍተኛ ውጤጥ አስመዝግበው እንደነበር በመግለጽ በድንገት ድጋፍ እና እርዳታ መቋረጡ ተጽእኖው አስጊ ነው ሲሉ የመንግስታቱ ድርጅት የኤድስ ድጋፍ (ዩኤን ኤድስ) የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ቲና ቡንቶ አስታወቁ።
“ወትሮም ደካማ በሆነው የሀገሪቱ የጤና ሲስተም ላይ ተጨማሪ ጫና የሚፈጥር ነው” ሲሉ አሳስበዋል።
አብዘሃኛዎቹ በኢትዮጵያ የሚገኙ የኤችአይቪ ኤድስ ህሙማን መድሃኒት የሚወስዱት ከአለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በተገኘ ድጋፍ መሆኑን አስታውቀዋል።
የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ህሙማን የሚሰጠው ድጋፍ መቋረጡን ተከትሎ የሚፈጠረው ክፍተት በመንግስት አና በማህበረሰቡ እንዲሸፈን ለማድረግ የሚያስችል ጥናት ማካሄዱን ዋና ዳይሬክተሯ አመላክተዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7920
- ለዚህም የሚቻለኝን እያደረኩ ነው ብሏል
በአመታት ልፋት በኢትዮጵያ ኤችአይቪ ኤድስን ለመከላከል የተደረጉ ጥረቶች ከፍተኛ ውጤጥ አስመዝግበው እንደነበር በመግለጽ በድንገት ድጋፍ እና እርዳታ መቋረጡ ተጽእኖው አስጊ ነው ሲሉ የመንግስታቱ ድርጅት የኤድስ ድጋፍ (ዩኤን ኤድስ) የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ቲና ቡንቶ አስታወቁ።
“ወትሮም ደካማ በሆነው የሀገሪቱ የጤና ሲስተም ላይ ተጨማሪ ጫና የሚፈጥር ነው” ሲሉ አሳስበዋል።
አብዘሃኛዎቹ በኢትዮጵያ የሚገኙ የኤችአይቪ ኤድስ ህሙማን መድሃኒት የሚወስዱት ከአለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በተገኘ ድጋፍ መሆኑን አስታውቀዋል።
የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ህሙማን የሚሰጠው ድጋፍ መቋረጡን ተከትሎ የሚፈጠረው ክፍተት በመንግስት አና በማህበረሰቡ እንዲሸፈን ለማድረግ የሚያስችል ጥናት ማካሄዱን ዋና ዳይሬክተሯ አመላክተዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7920
Addis standard
ዜና፡ የመንግስታቱ ድርጅት ኢትዮጵያ ኤችአይቪን ለመከላከል በአመታት ልፋት ያገኘቻቸው ውጤቶች ወደኋላ እንዲመለሱ መፍቀድ የለብንም ሲል አሳሰበ - Addis standard
ለዚህም የሚቻለኝን እያደረኩ ነው ብሏል አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19/ 2017 ዓ/ም፦ በአመታት ልፋት በኢትዮጵያ ኤችአይቪ ኤድስን ለመከላከል የተደረጉ ጥረቶች ከፍተኛ ውጤጥ አስመዝግበው እንደነበር በመግለጽ በድንገት ድጋፍ እና እርዳታ መቋረጡ ተጽእኖው አስጊ ነው ሲሉ የመንግስታቱ ድርጅት የኤድስ ድጋፍ (ዩኤን ኤድስ) የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ቲና ቡንቶ አስታወቁ። “ወትሮም ደካማ በሆነው የሀገሪቱ የጤና…