ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
ከማለዳ ጀምሮ ድምፁን በመስጠት ላይ የሚገኘው የከተማችን ክንደ ብርቱ ህዝብ አሁንም በተፈጠረው የሲስተም መስተጓገል ሳይበገር፣ ምርጫ ቦርድ በሰጠው የሰዓት ማሻሻያ በመጠቀም ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው በፅናት እንደቆመ ነው::
ይህም ዲሞክራሲ የማፅናት ተምሳሌትነት ጉዞ ማሳያ ነው::
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው
#አዲስአበባእየመረጠችነው
ከማለዳ ጀምሮ ድምፁን በመስጠት ላይ የሚገኘው የከተማችን ክንደ ብርቱ ህዝብ አሁንም በተፈጠረው የሲስተም መስተጓገል ሳይበገር፣ ምርጫ ቦርድ በሰጠው የሰዓት ማሻሻያ በመጠቀም ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው በፅናት እንደቆመ ነው::
ይህም ዲሞክራሲ የማፅናት ተምሳሌትነት ጉዞ ማሳያ ነው::
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው
#አዲስአበባእየመረጠችነው
❤1
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች ድምፅ የመስጠት፥ ዴሞክራሲን የማፅናት ቁርጠኝነት፣ የዜግነት ድርሻ ለመወጣት ትጋት በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየታየ ነው።
ከማለዳ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ 7ኛውን ህገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት አሁንም በአዲስ አበባ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ቀጥሏል፡፡
#በምርጫ_ብቻ
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች ድምፅ የመስጠት፥ ዴሞክራሲን የማፅናት ቁርጠኝነት፣ የዜግነት ድርሻ ለመወጣት ትጋት በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየታየ ነው።
ከማለዳ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ 7ኛውን ህገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት አሁንም በአዲስ አበባ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ቀጥሏል፡፡
#በምርጫ_ብቻ
አንዲት ድምጽ ትልቅ ዋጋ አላት - መባከን የለባትም !
54 ሚሊየን 57 ሺህ 861 መራጮች፤ 10 ሺህ 438 የፖለቲካ ፓርቲ እጩዎች እንዲሁም 80 የግል እጩዎች የተወዳደሩበት ታሪካዊዉ የ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት እስከ ዕኩለ ለሊት ድረስ ቀጥሏል
54 ሚሊየን 57 ሺህ 861 መራጮች፤ 10 ሺህ 438 የፖለቲካ ፓርቲ እጩዎች እንዲሁም 80 የግል እጩዎች የተወዳደሩበት ታሪካዊዉ የ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት እስከ ዕኩለ ለሊት ድረስ ቀጥሏል