የክርስቲያን የመጀመሪያ ጠባይ መሆን ያለበት አንዲት በሆነች እምነት ፍጹም አንድ የሆነና ራስ ወዳድ ባልሆነ መንፈስ መዋደድ ነው፡፡
ለቅዱስ ፖሊካርፐስ በላከው መልዕክቱ እንዲህ ይላል፡- ለአንድነት ትኩረት ስጥ፡፡ ከዚህ የሚበልጥ ምንም ነገር የለምና፤ እግዚአብሔር አንተን እንደ ያዘህ ሁሉንም በደንብ ያዛቸው፤ በሕይወትህ እንደ ፍጹም ሯጭ ሁን፡፡ ሥራው ድካሙ ብዙ ነው፤ ነገር ግን የሚገኘው የበለጠ ነው፡፡
ክርስቶስ በሞትና በሰይጣን ላይ ድል በማድረጉ ምዕመናን ከአምላክ ሕይወትንና ፍቅርን አግኝተዋል፡፡እንዲሁም ከወንድሞቻቸው ጋር በክርስቶስ አንድ ሆነዋል፡፡በክርስቶስ ላለን ሕይወት እምነት የመጀመሪያው ነው፤ ፍቅር ግን የመጨረሻው ነው፡፡ የሁለቱም አንድነት እግዚአብሔር ነው፡፡
🌷🌷🌷🌷ሰ/ት/ቤቶች አንድነት 🌹🌹🌹🌹🌹🌹
አዳማ
ለቅዱስ ፖሊካርፐስ በላከው መልዕክቱ እንዲህ ይላል፡- ለአንድነት ትኩረት ስጥ፡፡ ከዚህ የሚበልጥ ምንም ነገር የለምና፤ እግዚአብሔር አንተን እንደ ያዘህ ሁሉንም በደንብ ያዛቸው፤ በሕይወትህ እንደ ፍጹም ሯጭ ሁን፡፡ ሥራው ድካሙ ብዙ ነው፤ ነገር ግን የሚገኘው የበለጠ ነው፡፡
ክርስቶስ በሞትና በሰይጣን ላይ ድል በማድረጉ ምዕመናን ከአምላክ ሕይወትንና ፍቅርን አግኝተዋል፡፡እንዲሁም ከወንድሞቻቸው ጋር በክርስቶስ አንድ ሆነዋል፡፡በክርስቶስ ላለን ሕይወት እምነት የመጀመሪያው ነው፤ ፍቅር ግን የመጨረሻው ነው፡፡ የሁለቱም አንድነት እግዚአብሔር ነው፡፡
🌷🌷🌷🌷ሰ/ት/ቤቶች አንድነት 🌹🌹🌹🌹🌹🌹
አዳማ
👍2
የመንበረ ጵጵስና ርዕሰ ከተማ ወረደ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የጥምቀት ወረብ ጥናት ከወራት በፊት የጀመረ ስሆን በደ/ፀ/ቅ/ማርያም ካቴድራል ት/ቤት እና የሀገረ ስብከቱ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ከ17 አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች የተወጣጡ ከ250 ዘማሪያን በለይ ተሳትፎ ያደረጉበት የነበረው ጥናት በ04/05/2017 ዓ.ም ተጠናቋል ።
እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3፡13
መልካም በዓል!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3፡13
መልካም በዓል!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
