በአዲስ አበበ ሀገረ ስብከት የደ/ነ/ቅዱስ ዮሐንስ እና መ/ጎ/ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የፍቁረ እግዚእ ሰንበት ት/ቤት ህንፃ እና ስትዲዮ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተመረቀ።
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
👉 Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
❤2
በመንበረ ጵጵስና የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2018 የጥምቀት በዓል ወረብ ጥናት ዝግጅት ተጠናቀቀ። በአዳማ የሚገኙ ከሁሉም አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት የተውጣጡ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላቶች በአንድነት ሲጠና የነበረው የጥምቀት ያሬዳዊ ዜማ (ወረብ) ዝግጅቱ ተጠናቋል።
#ከተራ
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3:13
እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
👉 Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3:13
እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
❤5
#የአስተርዕዮ_ማርያም
"ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።" ራዕ 12፡1
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕረፍት በዓል (የአስተርዕዮ ማርያም) በሰላም አደረሳችሁ!
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
👉 Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
"ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።" ራዕ 12፡1
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕረፍት በዓል (የአስተርዕዮ ማርያም) በሰላም አደረሳችሁ!
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
❤5
የ2018 ዓ.ም የስርዓተ ትምህርት የመጀመሪያ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት ተጀመረ። የማጠቃለያ ፈተናው የፊታችን ጥር 24/2018 ዓ.ም ጠዋት ከ1ኛ እስከ 6ተኛ ክፍል እና የካቲት 1/2018 ከሰዓት በኋላ ከ7ተኛ ክፍል እስከ 10ኛ ክፍል በሁሉም አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ ስርዓተ ትምህርቱን ሲከታተሉ ለነበሩ ከ6000 በላይ ለሚሆኑ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ይሰጣል።
የመንበረ ጵጵስና ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት።
የመንበረ ጵጵስና ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት።