በአዲስ አበበ ሀገረ ስብከት የደ/ነ/ቅዱስ ዮሐንስ እና መ/ጎ/ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የፍቁረ እግዚእ ሰንበት ት/ቤት ህንፃ እና ስትዲዮ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተመረቀ።
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
👉 Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
❤2
በመንበረ ጵጵስና የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2018 የጥምቀት በዓል ወረብ ጥናት ዝግጅት ተጠናቀቀ። በአዳማ የሚገኙ ከሁሉም አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት የተውጣጡ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላቶች በአንድነት ሲጠና የነበረው የጥምቀት ያሬዳዊ ዜማ (ወረብ) ዝግጅቱ ተጠናቋል።
#ከተራ
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3:13
እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
👉 Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
"ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።" ማቴ 3:13
እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ለነገዋ የቤተክርስቲያን ገጽታ የምትጨነቁ ከሆነ ዛሬ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ” ብፁዕ አብነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
👉 Telegram
https://t.me/adamaunity
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@adama_unityss
https://www.facebook.com/profile.php?id=61586186442185
❤5