#Official
ብሬንትፎርድ የ23 አመቱ ብራዚላዊ አጥቂ ቲያጎን በ30 ሚ ፓ ከክለብ ብሩጅ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ብሬንትፎርድ የ23 አመቱ ብራዚላዊ አጥቂ ቲያጎን በ30 ሚ ፓ ከክለብ ብሩጅ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#Official
ቼልሲ የ18 አመቱ ስፔናዊ አጥቂ ማርክ ጉዩን ከባርሴሎና በ5 ሚ ፓ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ቼልሲ የ18 አመቱ ስፔናዊ አጥቂ ማርክ ጉዩን ከባርሴሎና በ5 ሚ ፓ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#Official
አስቶን ቪላ የ30 አመቱን እንግሊዛዊ አማካኝ ሮዝ ባርክሌን ከሉተን በ5 ሚ ፓ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
አስቶን ቪላ የ30 አመቱን እንግሊዛዊ አማካኝ ሮዝ ባርክሌን ከሉተን በ5 ሚ ፓ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL
ማንችስተር ዩናይትድ የኒውካስትል ስፖርቲንግ ዳይሬክተር የነበረው አሽዎርዝን አዲሱ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር አድርጎ መሾሙን ይፋ አድርጓል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ማንችስተር ዩናይትድ የኒውካስትል ስፖርቲንግ ዳይሬክተር የነበረው አሽዎርዝን አዲሱ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር አድርጎ መሾሙን ይፋ አድርጓል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL
ኖቲንግሀም አንደርሰንን በ35 ሚ ፓ በአምስት አመት ኮንትራት ከኒውካስትል ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ኖቲንግሀም አንደርሰንን በ35 ሚ ፓ በአምስት አመት ኮንትራት ከኒውካስትል ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL
ጣልያኑ ክለብ ኢንተር ሚላን ኩዋድራዶ እና አራት ተጨዋቾች ጨምሮ ከክለቡ መልቀቃቸውን በይፋ አስታውቋል።
ኮሎምቢያዊው የቀድሞ የአሮጊቶቹ ሌጀንዱ ኮንትራቱ በኔዘራዙሪ ቤት መጠናቀቁ ተከትሎ በአሁኑ ሰዓት ያለ ክለብ ነፃ ተጨዋች ነው።
ከክለቡ ጋር የተለያዩት ሌሎቹ አራቱ ተጨዋቾች ኦዴሮ፣ ክላሰን ፣ አሌክሲስ ሳንቼዝ እና ስቴፋኖ ሴንሲ መሆናቸው ተገልጿል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ጣልያኑ ክለብ ኢንተር ሚላን ኩዋድራዶ እና አራት ተጨዋቾች ጨምሮ ከክለቡ መልቀቃቸውን በይፋ አስታውቋል።
ኮሎምቢያዊው የቀድሞ የአሮጊቶቹ ሌጀንዱ ኮንትራቱ በኔዘራዙሪ ቤት መጠናቀቁ ተከትሎ በአሁኑ ሰዓት ያለ ክለብ ነፃ ተጨዋች ነው።
ከክለቡ ጋር የተለያዩት ሌሎቹ አራቱ ተጨዋቾች ኦዴሮ፣ ክላሰን ፣ አሌክሲስ ሳንቼዝ እና ስቴፋኖ ሴንሲ መሆናቸው ተገልጿል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL
👉 የቱርክ ብሄራዊ ቡድን በአውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል ።
👉 ቱርክ በአውሮፓ ዋንጫው ውድድር በሩብ ፍፃሜው ኔዘርላንድን የምትገጥም ይሆናል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
👉 የቱርክ ብሄራዊ ቡድን በአውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል ።
👉 ቱርክ በአውሮፓ ዋንጫው ውድድር በሩብ ፍፃሜው ኔዘርላንድን የምትገጥም ይሆናል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL
ኔዘርላንዳዊው አሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ በማንችስተር ዩናይትድ እስከ ሰኔ 2026 የሚያቆያቸው አዲስ ኮንትራት በይፋ ፈርመዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
ኔዘርላንዳዊው አሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ በማንችስተር ዩናይትድ እስከ ሰኔ 2026 የሚያቆያቸው አዲስ ኮንትራት በይፋ ፈርመዋል ።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
#OFFICIAL፡
የጣልያን ሴሪኤ የመክፈቻ ጨዋታዎቹ በይፋ ታውቀዋል። የመክፈቻ ጨዋታዎቹ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቷቸው ናቸው።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport
የጣልያን ሴሪኤ የመክፈቻ ጨዋታዎቹ በይፋ ታውቀዋል። የመክፈቻ ጨዋታዎቹ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቷቸው ናቸው።
@Zetena_Dekika_Sport
@Zetena_Dekika_Sport