ይህን ያውቁ ኖሯል?
ለበለጠ መረጃ
📞 +251911424957
📧 info@proeventsaddis.com
#ProEventsAddis #businesscard #Appointment #Gift #Preparation #InternationalMeeting
#protocol #Ethiopia #AddisAbaba
ለበለጠ መረጃ
📞 +251911424957
📧 info@proeventsaddis.com
#ProEventsAddis #businesscard #Appointment #Gift #Preparation #InternationalMeeting
#protocol #Ethiopia #AddisAbaba
👍2❤1
እንኳን ለጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነው የአድዋ 129 የድል በዓል ቀን አደረሳችሁ!
#proevents #Ethiopia #victory #ADWA #አድዋ #ድል #Ethiopiavictory #AdwaHeroes
#proevents #Ethiopia #victory #ADWA #አድዋ #ድል #Ethiopiavictory #AdwaHeroes
👍1
“ጓድ የሥልጣን ተዋረድ ሊቅ”
“ሚስተር ቲቪ!” አለኝ አንዱ የኪነት ሰው፡፡
“ወዲህ!ወዲህ!” አለኝ የፕሮቶኮል ሹሙ፡፡
በጥድፊያ ተከተልኩት፡፡ የሊቀመንበሩ መምጫ ሰዓት ሲቃረብ መቁነጥነጥ ያበዛል፡፡ ተካልቦ ሰው ያካልባል፡፡ ወደ አንደኛ ማእረግ ወስዶ ከደርግ ቋሚ ኮሚቴና ከኢሠፓአኮ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባሎችና ከሚኒስትሮች ጋር አስቀመጠኝ፡፡
“ጓድ፣ ፕሮቶኮል ተሳስቶ እንደሆነ?” አልኩት፡፡
“አርፈሽ ቁጭ በይ” አለኝ፡፡ አንዳንድ የሚወዳቸውን ሰዎች ‘አንቺ’ እያለ መጥራት ይወዳል፡፡
“እውነቴን ነውኮ...”
“ቦታሽ ነው፡፡”
ጓድ ተድላ ረጋሳ የፕሮቶኮል አቀማመጥ የሚያሳስት ሰው አይደለም፡፡ ስለ ፕሮቶኮል አቀማመጥ በጣም ተጠቦ ይጨነቃል፡፡ የያንዳንዱን ሰው ፖለቲካዊ ክብደት መዝኖ የሚያውቅ በመሆኑ “ጓድ የሥልጣን ተዋረድ ሊቅ” ይሉታል አንዳንድ የደርግ አባሎች፡፡ ነገሩ ቀልድ አይደለም፡፡ ከደርግ አባሎች ጀምሮ ብዙ ባለሥልጣኖች የከርሞ ፖለቲካዊ ክብደታቸውን የሚመዝኑት በእሱ ዓይን ነው፡፡ ካገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ጋር ጎን ለጎን መቀመጥ ወይም ትከሻ ለትከሻ መጋፋት ልብ ያሳብጣልና እኔም ትንሽ ክብደት ብጤ ተሰማኝ፡፡...
አዳራሹ በሰው ተሞልቷል፡፡ ሁሉም እንደፕሮቶኮሉ ነበር የተቀመጠው - በተዋረድ፡፡ ስም ስማችንን የያዘ ካርድ ከፊት ከፊታችን ተቀምጧል፡፡ ስሜ የተጻፈበትን ካርድ አይቼ ተቀመጥኩ፡፡ የተያዘልኝ ቦታ የመጨረሻው ወንበር ነበር፡፡ ‘ቀይ ኮከብ’ ዓርማ ያለበት የሁገአዘ ልዩ ማስታወሻ ደብተር ከያንዳንዳችን ፊት ጠረጴዛ ላይ ተደርድሯል፡፡ የሚያጨስ የለም፡፡ ከረባት ያላሰረ ሰው የለም፡፡ ሁሉም እንደ አቅሙ ታንቋል፡፡ ለውጥ ይታያል፡፡ ....ሥነ ሥርዓት ሰፍኗል፡፡
ኦሮማይ፤ በዓሉ ግርማ
“ሚስተር ቲቪ!” አለኝ አንዱ የኪነት ሰው፡፡
“ወዲህ!ወዲህ!” አለኝ የፕሮቶኮል ሹሙ፡፡
በጥድፊያ ተከተልኩት፡፡ የሊቀመንበሩ መምጫ ሰዓት ሲቃረብ መቁነጥነጥ ያበዛል፡፡ ተካልቦ ሰው ያካልባል፡፡ ወደ አንደኛ ማእረግ ወስዶ ከደርግ ቋሚ ኮሚቴና ከኢሠፓአኮ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባሎችና ከሚኒስትሮች ጋር አስቀመጠኝ፡፡
“ጓድ፣ ፕሮቶኮል ተሳስቶ እንደሆነ?” አልኩት፡፡
“አርፈሽ ቁጭ በይ” አለኝ፡፡ አንዳንድ የሚወዳቸውን ሰዎች ‘አንቺ’ እያለ መጥራት ይወዳል፡፡
“እውነቴን ነውኮ...”
“ቦታሽ ነው፡፡”
ጓድ ተድላ ረጋሳ የፕሮቶኮል አቀማመጥ የሚያሳስት ሰው አይደለም፡፡ ስለ ፕሮቶኮል አቀማመጥ በጣም ተጠቦ ይጨነቃል፡፡ የያንዳንዱን ሰው ፖለቲካዊ ክብደት መዝኖ የሚያውቅ በመሆኑ “ጓድ የሥልጣን ተዋረድ ሊቅ” ይሉታል አንዳንድ የደርግ አባሎች፡፡ ነገሩ ቀልድ አይደለም፡፡ ከደርግ አባሎች ጀምሮ ብዙ ባለሥልጣኖች የከርሞ ፖለቲካዊ ክብደታቸውን የሚመዝኑት በእሱ ዓይን ነው፡፡ ካገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ጋር ጎን ለጎን መቀመጥ ወይም ትከሻ ለትከሻ መጋፋት ልብ ያሳብጣልና እኔም ትንሽ ክብደት ብጤ ተሰማኝ፡፡...
አዳራሹ በሰው ተሞልቷል፡፡ ሁሉም እንደፕሮቶኮሉ ነበር የተቀመጠው - በተዋረድ፡፡ ስም ስማችንን የያዘ ካርድ ከፊት ከፊታችን ተቀምጧል፡፡ ስሜ የተጻፈበትን ካርድ አይቼ ተቀመጥኩ፡፡ የተያዘልኝ ቦታ የመጨረሻው ወንበር ነበር፡፡ ‘ቀይ ኮከብ’ ዓርማ ያለበት የሁገአዘ ልዩ ማስታወሻ ደብተር ከያንዳንዳችን ፊት ጠረጴዛ ላይ ተደርድሯል፡፡ የሚያጨስ የለም፡፡ ከረባት ያላሰረ ሰው የለም፡፡ ሁሉም እንደ አቅሙ ታንቋል፡፡ ለውጥ ይታያል፡፡ ....ሥነ ሥርዓት ሰፍኗል፡፡
ኦሮማይ፤ በዓሉ ግርማ
❤2
ሻለቃ ፍስሓ ገዳ እንደ ተድላ ረጋሳ
“በበዓሉ ግርማ- ኦሮማይ ገጸ-ባህሪያት በእውነታው ዓለም የሚታወቁበት ስም በመጽሐፉ ውስጥ ተቀይሯል፡፡ ከነርሱ መካከል ተድላ ረጋሳ ሆኖ የተሳለው ገጸ-ባህሪ ሻለቃ ፍሰሓ ገዳ (የኢሠፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የደርግ መንግሥት የፕሮቶኮል ሹም ነበር)።
ሻለቃ ፍስሓ ገዳ የሰው አለባበስና አቀማመጥ ብቻ ሳይሆን የእቃ አደራደርም የሚያውቅ ጠንቃቃ ሰው ነው ይሉታል።
መንግስቱ ሃይለማርያም መስቀል አደባባይ ላይ የከሰከሳቸውን በቀይ ቀለም የተሞሉ ፋሽኮ ጠርሙሶች ቆሞ የሚያቀብለው ሻለቃ ፍሰሓ ገዳ ነው፡፡ በወቅቱ የፕሬስና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ ነበር። በኋላ ላይ የተዋጣለት የፕሮቶኮል ሰው ሆኗል፡፡ የት እንደተማረ ግን አላውቅም፡፡” ብሎ በውስጥ መልዕክት ልኮልኛል። ለመረጃው እጅግ አመሰግናለሁ!
“በበዓሉ ግርማ- ኦሮማይ ገጸ-ባህሪያት በእውነታው ዓለም የሚታወቁበት ስም በመጽሐፉ ውስጥ ተቀይሯል፡፡ ከነርሱ መካከል ተድላ ረጋሳ ሆኖ የተሳለው ገጸ-ባህሪ ሻለቃ ፍሰሓ ገዳ (የኢሠፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የደርግ መንግሥት የፕሮቶኮል ሹም ነበር)።
ሻለቃ ፍስሓ ገዳ የሰው አለባበስና አቀማመጥ ብቻ ሳይሆን የእቃ አደራደርም የሚያውቅ ጠንቃቃ ሰው ነው ይሉታል።
መንግስቱ ሃይለማርያም መስቀል አደባባይ ላይ የከሰከሳቸውን በቀይ ቀለም የተሞሉ ፋሽኮ ጠርሙሶች ቆሞ የሚያቀብለው ሻለቃ ፍሰሓ ገዳ ነው፡፡ በወቅቱ የፕሬስና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ ነበር። በኋላ ላይ የተዋጣለት የፕሮቶኮል ሰው ሆኗል፡፡ የት እንደተማረ ግን አላውቅም፡፡” ብሎ በውስጥ መልዕክት ልኮልኛል። ለመረጃው እጅግ አመሰግናለሁ!
👍1
የፕሮቶኮል ጉዳይ ዝግጅትን በቀጥታ በድረገፃችን መከታተል ይችላል። ማስፈንጠሪያውን እነሆ!
https://proeventsaddis.com/radio-live/
https://proeventsaddis.com/radio-live/
Pro Events Addis PLC
Radio live
Yeprotocol GudayOur Radio Show known as “Yeprotocol Guday” is on Arada FM 95.1 every Wednesday from 11 to 12 local time or 5PM to 6 PM (EAT). The show covers a plethora of issues pertaining to Social, Business and International protocol and etiquette.. The…
👍1