ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለመናፍቃንና ለአህዛብ መልስ አላት!
1.98K subscribers
328 photos
21 videos
6 files
109 links
እዚህ ቻናል ውስጥ አህዛብ እና መናፍቃን ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች በክርስቶስ አምላካችን ፣ በቅዱሳኑ ትሩፍት እና በስርዓተ ቤተ ክርስትያን ላይ ስለ ሚነሱ የስህተት ና የቅሰጣ ትምህርቶች ሙሉ መልስ የሚሰጥበት ቻናል ነው። በተመሳሳይ፦
* የቤተ ክርስትያን ቀኖና፣ዶግማ፣ትውፊት፣ታሪክ
* ነገረ ቅዱሳን
ይዳስሳሉ ይነገራሉ።

ለማንኛውም አስተያየት በዚህ ታገኙናላችሁ
@Selamawitttttttt
Download Telegram
፩. ስለዚያች ቀንና ሰዓት ግን ከአብ በቀር....ወልድም ቢሆን አያውቃትን ማቴ 24፤36 ለምን አለ?

.#ልጅም ቢሆን አያውቃትም የተባለው
1ኛ ፡- ልጅ ተብሎ የተጠራው አዳም ነው (በመጽሐፍ ቅዱስ አዳም የእግዚአብሔር ልጅ ተብሎ ተጠርቷል(ሉቃ 3፤28)

አዳማውያን የሆንን እኛ ስለ ዕለተ ምጽአትን መቼ እንደሆነች አናውቅምና ተዘጋጅተን ምግባር ኃይማኖትን አጽንተን እንድንቆይ ሲያሳይ ነው።

👉ሌላው ልጅም ቢሆን ያቺን ቀን አያውቃትም ብሎ ጌታ የተናገረው ስለ ለበሰው ሥጋ አላዋቂነት ለማስረዳት ነው። ማለትም ጌታ የተዋሐደው አላዋቂ የሆነውን የሰው ልጆችን ሥጋ ነው ይህም ሥጋ በባሕርይው ብቻውን ዕለተ ምጽአትን መቼ እንደሆነች አያውቃትም ለዚህም የትስብእትን/ሥጋን/ መዋሐዱን ለመግለጽ ነው።

ማቴዎስ 24፥1-ፍጻሜው የመጨርሻው ዘመን፡ምልክት የተናገርው ክርስቶስ፡ነው ሁሉም፡አዋቂ፡ነው

የልብን፡የሚያውቅ እግዚአብሔር፡ብቻ ነው

" ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ። ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?"
(የማቴዎስ ወንጌል 9:4)

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ለምን እንፆማለን!

ይህ ወገን #በጸሎትና #በጦም ካልኾነ በምንም #ሊወጣ አይችልም አላቸው።

(የማርቆስ ወንጌል 9፣29 )

ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ #ከእኔም #ተማሩ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና #ለነፍሳችሁም ዕረፍት #ታገኛላችሁ

(የማቴወስ ወንጌል 11፣29)

#የተጠራችሁለት ለዚህ ነውና ክርስቶስ ደግሞ #ፍለጋውን #እንድትከተሉ #ምሳሌ #ትቶላችሁ ስለ እናንተ #መከራን #ተቀብሎአልና
እርሱም ኃጢአት አላደረገም ተንኰልም በአፉ አልተገኘበትም #ሲሰድቡት መልሶ #አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል #አልዛተም
(1ኛ ጴጥሮስ 2፣21)

እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ #ምሳሌ #ሰጥቻችኋለሁና

የዮሃንስ ወንጌል 13፣15

#በመምህር #ምህረተአብ አሠፋ🎙🌺

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ይድረሥ #ለዘሀራ ባርነትን መርጠሽ ላለሽው በድንኳን!

ቢገባሽ ብታውቂ ብትረጂ እውነቱን ተናግሮት የለም ወይ ለአለም መሞቱን።


እኔስ ሰማውልሽ!

እኔስ ሰማውልሽ የአምላክሽን መስፈርት አይበላም አይጠጣ አይወልድ አይወለድ ያልሽውን አማልክት
ቢያገኝስ ይወዳል ያውም ከመላእክት ።

ልንገርሽ እህቴ!

እሄን የት ታውቂና ማንስ ይነግርሻል
አንቺም ደካማ ነሽ ኡስታዝ ደብቆሻል።

ልንገርሽ እህቴ አውልቀሽ ጣይና ያን ጥቁር ድንኳንሽን
እንደ ልባሟ እርግብ ልበሽ መድመቂያሽን።

ከንቱዋ ሆይ ስሚኝ!

ያህዌ እግዚአብሔር በቃሉ ፈጥሮሻል
ያለኔ አምላክ የለም ብሎሽ ተነግሮሻል

ደካማ የሆንሽው የአእምሮ ጎደሎ
አሻፈረኝ ብለሽ ጣኦትን መርጠሻል

እንደው ለመሆኑ አላህ የት ነው ያለው!
እንደው ለመሆኑ ከአርሽ ላይ ቁጭ ብሎ ወይ ካርሽ በላይ ነው?

አስተውይ ወገኔ!

ክርስቶስ ኢየሱስ ከመላእክት እንኳ እጅጉን ያነሰው፣
ሞትሽን በሞቱ ሊያሸንፍልሽ ነው።


እስኪ ልጠይቅሽ ሞትን አሸንፎ እሚነሳ ማነው? ህያው የሆነ አምላክ ወይስ ያልሆነ ነው?

እስኪ ልጠይቅሽ!

ከባህርይው ልጅ ሊኖረው የሚችል ህያው የሆነ አምላክ ወይስ ያልሆነ ነው?

እስኪ ልጠይቅሽ!

ሚስት ካላገባ መውለድ የማይችለው የወንድምሽ ፀባይ ወይስ የአምላክሽ ነው?

ተስፋሽን ነገርሽኝ በጀነት ያለውን
በሰባ ሁለት ሴት በጅንጅብል ጠጅ የተከበበውን!
ኮርነር ላይ ቁጭብለሽ ሰባ ሶስተኛዋም አንቺ መሆንሽን!

እግዚኦ መሀረነ!

እኔስ እድለኛ የተመረጥኩ ነኝ
እንደ መላእክቱ ምስጋና ነውጂ ትዳር እማያምረኝ።

አለኝኮ አምላኬ አምነሽኛልና ብትሞችም ህያው ነሽ!

እንደ መላእክቱ ዝማሬ ብቻ ነው ሁሌም ነግቶ እስኪመሽ!

ወዳጄ ሆይ ስሚኝ!

እኔማ ነገርኩሽ ተስፋየን በገነት
ውልቅ ብለሽ ውጭ ከዛ ከተግማማ ከሙሀመድ ኡመት😔😭😔

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ስለዚህ ምክንያት #ኀጢአት ባንድ #ሰው ወደ #ዓለም ገባ በኀጢአትም #ሞት እንደዚሁም ዅሉ
ኀጢአትን ስላደረጉ #ሞት ለሰው ዅሉ ደረሰ ሕግ እስከ መጣ ድረስ ኀጢአት #በዓለም ነበረና ነገር ግን ሕግ በሌለበት ጊዜ ኀጢአት
አይቈጠርም ነገር ግን በአዳም #መተላለፍ ምሳሌ ኀጢአትን #ባልሠሩት ላይ እንኳ #ከአዳም ዠምሮ እስከ #ሙሴ ድረስ ሞት #ነገሠ አዳም ይመጣ ዘንድ ላለው #ለርሱ #አምሳሉ ነውና።

ሮሜ 5፣12-14

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ #ጻድቅ ሆኖ ስለ #ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት #ሞቶአልና #በሥጋ ሞተ #በመንፈስ ግን #ሕያው ሆነ፥"

(1 ጴጥ 3: 18)

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ሙስሊሟ እህቴ ሆይ

አላህ ከፈጠረሽ ከወንድ እኩል አርጎ
ለምን ሊልሽ ቻለ የአእምሮ ጎደሎ።

ለምስክርነት እንኳን የማትበቂ
ይልሽ የልወይ ቁርአን ዱአ አደናቃፊ።

እኔ የማይገባኝ ለአላህ ማጎብደድሽ
እሱኮ ተናግሯል ሲኦል ማገዶ ነሽ።

ለሲኦል ማገዶ አርጎ ለፈጠረሽ
አሳዛኟ እህቴ በቀን 5 ጊዜ ታጎበድጃለሽ።

ወንዶችሳ ብለሽ ከጠየቅሽኝማ
ሞልቷቸው የለምወይ የሌለውን ተስፋ።

ሳለህ በምድር ሶስት አራቱን አግባ
እሷ ግን ካአንተ ውጭ እንዳትሄድ ከሌላ።

በሰማይስ ብለህ ፍፁም አታስብም
አሉ ደናግላን ጠጁም በብርሌ አንተን አያስክርም።🙊

አይኗ ጎላ ብሎ ደምግባትም ያላት አጠናዳሀለው አለና በጀነት
ሀይማኖትህ ፈቅዷል ተነስ በል ጀሀዲስት።

ሴቶችም ካገኘህ ፈቅጄልሀለው
ሀላል ነው አትስጋ ዲኑ ለወንድ ነው።

እድሜዋ ባይደርስም ለአቅመ ጋብቻ
እንደፈለክ እረስ እሷ መውለድ ብቻ።

ጎልበት ካልክማ ገንዘብ ካለህ ግዛት
አትጠቅምም እሷ በእምነት ጎደሎናት።

ፍላጎት የለኝም ብላ ብታቅማማ
ከፈለክም ምታት ማን መብቱን ሰጣት።

በአደፏ ጊዜ በፍፁም እራቃት አይደለም ቁርአንን አንተም እንዳትነካት።

በእምነቷ ደካማ ባሏን ተራጋሚ
ከሷ ውጭ ማነው ሲኦል ተደርጋሚ።

ሴትና አይነምድር አትንካ ብያለው
እነሱ እርኩስ ናቸው ቀድምሕ ካልታጠብከው።

ይላል አማልክትሽ ፈጣሪ ነው ያልሽው
ከጥቁር ድንኳን ውጭ የለም የወረሽው።

ፍትህ ከክርስቶስ ለሙስሊም እህቶቻችን 😭

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ቅዱሳን ሥዕላት

🎙ወንድም አቡ🎙

#ትክክለኛውንና ስህተቱን #ሥዕላድኖ በምን እንለያለን?

@YEMEREJAWECHSIBESEB
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለመናፍቃንና ለአህዛብ መልስ አላት!
Voice message
ዘንግቼው ሳልመልስ ያለፍኩት፦

ምስለ ፍቁር ወልዳ ላይ ልጇ ክርስቶስ ፊቱን ከሷ አዙሮ ያለበትም ሥዕል ስህተት ነው። ትክክለኛው ሥዕል ልጇ ወደ እርሷ ፊቱን አዙሮ ያለበት ነው።

ይህም ምሥጢሩ "የእናት ጸሎት ፊት አያስመልስ..." እንደሚባለው እናቱ ድንግል ማርያም ለምትለምነው ነገር ሁሉ "እናቴ ሆይ ላንቺ የማላደርግልሽ ምክንያት ምን አለኝ" እንዳለ በወንጌል እንደሚያደርግላት ይገልጻል። በመዝ 33 ላይም ያለውን ቃል ይገልጻል። "የእግዚአብሔር አይኖች ወደ ጻድቃን ናቸው ጆሮዎቹም ወደ ጸሎታቸው" እንዳለ በተለይም እናቱ ደሞ የጻድቃን ሁሉ ጻድቅ ንጽሂተ ንጹሀን ቅድስተ ቅዱሳን ናትና ሁሌም አይኖቹም ጆሮዎቹም ወደ ልመናዋ እንደሆነ ለመግለጽ ወደሷ ዞሮ ይሳላል።
(ሮሜ 13 )
------------
9 አታመንዝር፥ አትግደል፥ አትስረቅ፥ በውሸት አትመስክር፥ አትመኝ የሚለው ከሌላይቱ ትእዛዝ ሁሉ ጋር በዚህ፦ #ባልንጀራህን #እንደ #ነፍስህ #ውደድ #በሚለው #ቃል #ተጠቅልሎአል

10 #ፍቅር #ለባልንጀራው #ክፉ #አያደርግም፤ ስለዚህ #ፍቅር #የሕግ #ፍጻሜ ነው።
=========================
🌎የአውስትራሊያዊው ሽብርተኛ የኒውዚላንድ የመስጊድ ውስጥ ጥቃትና የሀገራችን "የኦንላይን ሙስሊሞች" ግብዝነት

🌎አይሁድንና ክርስቲያኖችን ነጥሎ በጥላቻ እንዲታዩ ያዘዘ ነብይና አስተምህሮውን እየተከተሉ እንዴት ፍቅር ሊኖር ይችላል? ጥላቻው ወደ ድርጊት እየተለወጠ ስንቱ በአላህ ስም አንገቱ እንደተቆረጠ የምናውቀው ነው። የጥላቻ ውጤት የሆነው የሽብር ድርጊት ብቻ ሳይሆን ጥላቻ የሚሰብከውን አስተምህሮንም መራቅ ወደምንፈልገው ፍቅር ይመራናል

🌏ነገሩ "ጩኸቴን ቀሙኝ" ሆነና ኡስታዞች ሳይቀር ከሳሽ ሆነው( መስለው) መላውን ክርስቲያን ጨፍልቀው "ክርስቲያኖች" ሙስሊሞችን ይጠላሉ፣ እንዴት አብረን እንኖራለን ሲሉ #ተቂያን ስላወቅናት ብዙም አያስገርምም። ጥላቻን በይፋ ለማወጅ የመግቢያ ቀዳዳ መሆኗን እንረዳለን።

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!!

#ክፍል #1
(ሮሜ 13 )
------------
9 አታመንዝር፥ አትግደል፥ አትስረቅ፥ በውሸት አትመስክር፥ አትመኝ የሚለው ከሌላይቱ ትእዛዝ ሁሉ ጋር በዚህ፦ #ባልንጀራህን #እንደ #ነፍስህ #ውደድ #በሚለው #ቃል #ተጠቅልሎአል

10 #ፍቅር #ለባልንጀራው #ክፉ #አያደርግም፤ ስለዚህ #ፍቅር #የሕግ #ፍጻሜ ነው።
=========================
🌎የአውስትራሊያዊው ሽብርተኛ የኒውዚላንድ የመስጊድ ውስጥ ጥቃትና የሀገራችን "የኦንላይን ሙስሊሞች" ግብዝነት

🌎አይሁድንና ክርስቲያኖችን ነጥሎ በጥላቻ እንዲታዩ ያዘዘ ነብይና አስተምህሮውን እየተከተሉ እንዴት ፍቅር ሊኖር ይችላል? ጥላቻው ወደ ድርጊት እየተለወጠ ስንቱ በአላህ ስም አንገቱ እንደተቆረጠ የምናውቀው ነው። የጥላቻ ውጤት የሆነው የሽብር ድርጊት ብቻ ሳይሆን ጥላቻ የሚሰብከውን አስተምህሮንም መራቅ ወደምንፈልገው ፍቅር ይመራናል

🌏ነገሩ "ጩኸቴን ቀሙኝ" ሆነና ኡስታዞች ሳይቀር ከሳሽ ሆነው( መስለው) መላውን ክርስቲያን ጨፍልቀው "ክርስቲያኖች" ሙስሊሞችን ይጠላሉ፣ እንዴት አብረን እንኖራለን ሲሉ #ተቂያን ስላወቅናት ብዙም አያስገርምም። ጥላቻን በይፋ ለማወጅ የመግቢያ ቀዳዳ መሆኗን እንረዳለን።

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!!

#ክፍል #2
Audio
በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ:::


ከአለም ምንም #አልፈልግም

አለም ለኔ እሚጠቅም ነገር አትሰጠኝምና
ከአለም ምንም አልፈልግም።

#እናንተ #የምድር #ጨው ናችኹ #ጨው #ዐልጫ ቢኾን ግን በምን #ይጣፍጣል ወደ ውጭ #ተጥሎ
በሰው #ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም #አይጠቅምም

@YEMEREJAWECHSIBESEB
Audio
ርሱም በሥጋው ወራት ከሞት ሊያድነው፡ወደሚችል #ከብርቱ #ጩኸትና #ከንባ ጋራ ጸሎትንና
#ምልጃን አቀረበ #እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ #ተሰማለት

ዕብራውያን 5፣7

#በእርሱ ድህነት #ባለጠጎች ትሆኑ ዘንድ ስለ እናንተ ድሀ ሆነ።

፪ኛ ቆሮ 8፣9

@YEMEREJAWECHSIBESEBCHANNEL
#የህግ መጽሐፍትን #የጻፈው #ሙሴ እንደሆነ ተምረናል ነገር ግን አንድ ያልገባኝ ነገር አለ" #የእግዚአብሔር ባሪያም #ሙሴ እንደ #እግዚአብሔር #ቃል በዚያ #በሞዓብ ምድር #ሞተ።"
(ኦሪት ዘዳግም 34:5)
ይለናል! #ሙሴ ሞተ እያለን ነው ታዳ ሞቶ እንደት ነው #የጻፈው? ነው አልገባኝም ብታስረዱኝ

ለዚህ መልስ🎙👂

@YEMEREJAWECHSIBESEBCHANNEL
Audio
#የአህዛብ #ሀሰት #ሲጋለጥ

ርሱም ገና ሲናገር #ከምኵራብ አለቃው ቤት ዘንድ የመጡት ልጅኽ ሞታለች ስለ ምን
መምህሩን አኹን ታደክመዋለኽ አሉት።
ኢየሱስ ግን የተናገሩትን ቃል አድምጦ #ለምኵራቡ አለቃ #እመን ብቻ እንጂ አትፍራ አለው።
የማርቆስ ወንጌል 5፣35

#በልቅሶ #ሸለቆ ውስጥ በወሰነው ስፍራ የሕግ መምህር በረከትን #ይሰጣልና
ከኀይል ወደ ኀይል ይኼዳሉ #የአማልክት #አምላክ #በጽዮን #ይታያል

መዝሙረ ዳዊት 84፣6

@YEMEREJAWECHSIBESEBCHANNEL
#የመፃጉ #ታሪክ !

#ልትድን #ትወዳለኽን አለው።
#ድውዩም #ጌታ ሆይ ውሃው በተናወጠ ጊዜ በመጠመቂያዪቱ ውስጥ የሚያኖረኝ #ሰው
#የለኝም ነገር ግን እኔ# ስመጣ ሳለኹ ሌላው ቀድሞኝ ይወርዳል ብሎ መለሰለት።
#ኢየሱስ #ተነሣና #ዐልጋኽን #ተሸክመኽ #ኺድ አለው።
ወዲያውም ሰውዬው #ዳነ #ዐልጋውንም #ተሸክሞ #ኼደ

የዮሃንስ ወንጌ 5፣6

@YEMEREJAWECHSIBESEBCHANNEL