Bilaluna Edris (Xuqal.X.Qafarey)
486 subscribers
3.15K photos
218 videos
46 files
2.15K links
♡_ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራ ሰውን አጅር ያህል ያገኛል"(አመላካች የሰሪውን ምንዳ ያገኛል)(ﷺ)

« ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ ፣ በመልካም ስራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ» ﷻ
                 ቁርኣን[ 3:104 ]


መወያያ ግሩፓችን ☞ https://t.me/+1qmNqy265XoyNGY0
Download Telegram
"ደስታ ማለት አላህን ለመታዘዝ መወፈቅ ነው አንድ ሰው አላህን ለመታዘዝ ተወፍቆ ካየሀው ደስተኛ መሆኑን እወቅ"
ያኔ ላቦራቶሪ ባልነበረበት፤ ደምህ ከፍ ብሏል፣ ሙቀትህ ጨምሯል፣ ስኳርህ ተባብሷል ... የሚል ወሬ በማንሰማበት ዘመን እኮ በጣም ተረጋግተን ነበር የምንኖረው።
ዛሬ ላይ የሚያሸብረን ነገር በዝቷል። ደሜ ከፍብሎ፣ ስኳሬ ጨምሮ፣ ሪሕ ተገኝቶብን .. እያልን በራሣችን ላይ ሽብር !!

አንዳንድ ጊዜ በሽታን በመሸሽ ብቻ በሽታ ላይ እንወድቃለን ።
ሞትን በመፍራትም በተደጋጋሚ እንሞታለን ።
በጣም ተጠንቅቀን ከምንኖረው ይልቅ ዝምብለን የምንኖረው ኑሮ እንዴት ደስ ይላል መሠላችሁ ።

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
ኢናሊላሂ ወኢና ኤለይሂ ራጂኡን

ለኡስታዝ አቡበከር አህመድ ፈርድ ወንድም፣የወንድማችን አብዱሰላም ድንገተኛ ሞት ለሁላችንም አይቀርምና አላህ የወሰነው ውሳኔ በፀጋ መቀበል ብቻ ነው ምርጫችን። አላህ ይዘንልህ። ለመላው ቤተሰቡ ፣ የሥራ አጋሮችህ በሙሉ መፅናናትን እመኛለሁ። አላህ በጀነት ይሞሽርህ
በዚህ አመት ሐጅ ላልተሳካለት
~
ኢብኑ ረጀብ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–

★ በዐረፋ መቆም ላልቻለ ከአላህ ወሰኖች ዘንድ ይቁም።

★ በሙዝደሊፋ ማደር ላልቻለ ወደ አላህ ያቃርበው ዘንድ ለትእዛዙ ይደር።

★ ሀድዩን (እርዱን) ሚና ላይ ማረድ ያልቻለ ከምኞቱ ይደርስ ዘንድ ስሜቱን ይረድ።

★እሩቅ በመሆኑ ቤቱ (በይተል ሐራም) መድረስ ያልቻለ የቤቱን ባለቤት ያስብ። ወደ እርሱ ከደም ጋኑ የቀረበ ነውና።"

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
አንዱ ፍልስጤማዊ አንዲህ ያወጋናል:-
ይህን አንቀፅ በፊት አነበው ነበር።ግን ዛሬ (በመጠለያ ሆኜ) ሳነበው ለኛ ለጋዛዊያን የወረደች እስኪመስለኝ ነው አዲስ የሆነብኝ።

فَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَأُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِمْ وَأُوذُوا فِي سَبِيلِي وَقَاتَلُوا وَقُتِلُوا لَأُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأُدْخِلَنَّهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ ثَوَابًا مِّنْ عِندِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عِندَهُ حُسْنُ الثَّوَابِ
"እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በእርግጥ አገባቸዋለሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ የኾነን ምንዳ (ይመነዳሉ)፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም ምንዳ አልለ፡፡ »

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
ጥቁር የለበሰው ሐምዛህ ሙስጠፋ ይባላል።ጋዛዊ የነሕዉ ኪታቦች ሙሐቂቅ ነው።ቀይ ሁዲ የለበሰው ጓደኛው ደግሞ መዕሩፍ ይባላል። መዕሩፍ ሸሂድ ከሆነ ወራት ተቆጥረዋል።ሐምዛ ሙስጠፋ በአሁን ሰዓት በስደተኞች ካምፕ ይገኛል።ስለ ጓደኛውም እንዲህ ያወጋል:-
"በህልሜ ሳላየው ቀርቼ አላውቅም።የመዕሩፍ አባት በህልሜ ደጋግሜ እንደማየው ሲያውቅ እያነባ ወደኔ መጣ።
"መዕሩፍን አባትህን ናና ዘይረው በልልኝ።" አሉኝ።ማዕሩፍ ሸሂድ ከሆነ አንስቶ ማየት አልቻሉም።
እኔም:-"ኢንሻ አሏህ እነግረዋለሁ።" ብይ ተለያያን።
ትናንት ማታ በህልሜ ተመለከትኩትና ስለሁኔታው ጠየቅኩት።ጥቂት ካወጋንም ወዲያ:-
"አባትህ በህልም ናና ዘይረኝ ይሉሃል።እንዴት እስከዛሬ ሳትዘይራቸው ቆየህ?"ስልም ቆጣ አልኩበት።

መዕሩፍም:-"ኢንሻ አሏህ እዘይራቸዋለሁ።"አለኝ።
ከነጋም ወዲህ ከአባቱ ጋር ተገናኘን።መዕሩፍ እንደዘየራቸውም ጠየቅኳቸው።
አባትም ፊታቸው በደስታ ተሞልቶ:-
"አልሐምዱሊላህ ሌሊት ጣፋጭ ኬክ እየበላ ተመለከትኩት።" አሉኝ።

በል አሕያእ

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
ብንሄድ ይሻለናል

🥹🤌🏾🤎

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
ለ ሐረመይን እንቅስቃሴ ይረዳ ዘንድ  መካ ፈጣን ባቡር 1.6 ሚሊዮን መቀመጫዎች የያዘ ፈጣን ባቡር በማቅረብ የሐጅ ወቅት ዝግጅት የሁጃጆችን እንቅስቃሴ ለማመቻቸት ነው ።

የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal
"የሙባረክ ልጅ ሆይ! ራስህን ካወቅክ ስላንተ የሚወራው ወሬ አይጎዳህም።"
አብዱላህ ቢን ሙባረክ
«"የኃይማኖት ጉዳዮች ረቂቅ አዋጅ " መጠነኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል!» ተባለ።

" በሃይማኖት ጉዳዮች ረቂቅ አዋጅ " ላይ የመጨረሻ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ረቂቁ ከባለፈው መጠነኛ ማሻሻያዎች ተደርጎበት መቅረቡን ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
.
በመጀመሪያው ረቂቅ አዋጅ ያልነበረና የመንግሥትንና የክልሎችን ግዴታና ኃላፊነት በመዘርዘር የተቀመጠው ክፍል አንዱ ነው።

በዚህ ክፍል ላይ መንግሥት በሃይማኖት አስተምህሮና የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት እንደማይችል ተደንግጓል፡፡

በተጨማሪ ማንኛውም የሃይማኖት ተቋም ከውጭ አገር የሚላክለትን የገንዘብ ዕርዳታ፣ ስጦታ ወይም ሌሎች የገንዘብ ድጋፎችን በሕግ ሥልጣን ለተሰጠው አካል ማሳወቅ እንደሚኖርበት ተደንግጎ የነበረው የረቂቅ አዋጁ ክፍል ከተሻሻለው ረቂቅ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡

ነገር ግን ማንኛውም የሃይማኖት ተቋም ፦

° የሃይማኖት ተቋሙን ኦዲት ሪፖርት ለሰላም ሚኒስቴር እንዲያቀርብ፣

° የበጀት ዓመቱ በተጠናቀቀ በ3 ወራት የፋይናንስ እንቅስቃሴውን በገለልተኛ ኦዲተር ማስመርመር እንደሚኖርበት የተቀመጠው የረቂቁ ክፍል በተሻሻለው ላይ ተካቷል፡፡

ሌላኛው ተሻሽሎ የቀረበው የረቂቅ ክፍል አለባበስን እና የተማሪዎች አመጋገብን ጨምሮ በማንኛውም የትምህርት ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚደረግ ሃይማኖታዊ ተግባር የመንግሥትና ሃይማኖት መለያየት መርህንና የሃይማኖት ነፃነትንም በጠበቀ መንገድ መከናወን አለበት የሚለው ነው፡፡

የሰላም ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ምን አሉ ?

የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረኩ የመጨረሻ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ከዚህ ቀደም በመንግሥት እና በሃይማኖት መካከል ያለው ልዩነት ምን ድረስ እንደሆነ ሳይታወቅ ቆይቷል ብለዋል።

አዋጁን ማዘጋጀትም ያስፈለገው ይህን ጉዳይ በግልጽ ለማስቀመጥ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

መንግሥት በሃይማኖት ተቋማት ነፃነት ውስጥ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው  ፤ ነገር ግን አብረው በሚሠሩባቸው ጉዳዮች በሕግ የተቀመጠ አሠራር ሊኖር እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡

በመድረኩ ላይ የተነሱ ሐሳቦችን በግብዓትነት ወስዶ ለሚመለከተው አካል የሚቀርበውን ረቂቅ አዋጅ እንደሚያዘጋጅ ተገልጿል፡፡»

©: Reporter Newspaper



የቴሌግራም ቻናሌን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
@ https://t.me/Xuqal