የዚህች ፍልስጤማዊት አህት መልእክት ደግሞ አለቅጥ ልብ ይሰብራል
" አንቱ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ያ ከእርሱ ዘንድ አንድም ሰው የማይበደልበት ነጃሽ እንኳ የለምኮ ወዴት እንሂድ????💔"
እዚህ ልብ ሰባሪ ገለፃ ላይ ምንም ነገር መጨመር አያስፈልግም!
የእኛ ነገር ግን .....😴!!!
@ https://t.me/Xuqal
" አንቱ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ያ ከእርሱ ዘንድ አንድም ሰው የማይበደልበት ነጃሽ እንኳ የለምኮ ወዴት እንሂድ????💔"
እዚህ ልብ ሰባሪ ገለፃ ላይ ምንም ነገር መጨመር አያስፈልግም!
የእኛ ነገር ግን .....😴!!!
@ https://t.me/Xuqal
ንጋት አዲስ ነገሮችን
ይዞልህ እንደመጣ የምታምንበት ቀንህን
የማሳመሪያ ዋና ቁልፍ ነው ።
ይዞልህ እንደመጣ የምታምንበት ቀንህን
የማሳመሪያ ዋና ቁልፍ ነው ።
"በወንድ ልጅ በደል ምክንያት የሴት ልጅ አይን ካነባች (ካለቀሰች) ሰውየው በሚራመደው እርምጃ ቁጥር ልክ መላይኮች ይረግሙታል"
ዓሊይ ረ.ዐ
ዓሊይ ረ.ዐ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا محمد وعلى اله وصحبه وسلم تسليما كثيرا عدد ما كان وعدد ما يكون وعدد الحركات والسكون
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፑቲን የቁርአን ስጦታ ተበረከተላቸው።
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቺቺኒያ በሚገኝ መስጂድ ጉብኝት ሲያደርጉ የቅዱስ ቁርአን ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ስጦታውን ስመው በመቀበል ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፑቲን ከ13 አመት በኋላ በቺቺኒያ ጉብኝት እያደረጉ ነው።
@ https://t.me/Xuqal
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቺቺኒያ በሚገኝ መስጂድ ጉብኝት ሲያደርጉ የቅዱስ ቁርአን ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ስጦታውን ስመው በመቀበል ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፑቲን ከ13 አመት በኋላ በቺቺኒያ ጉብኝት እያደረጉ ነው።
@ https://t.me/Xuqal
#ልናስቸግራችሁ ወደድን ‼️ደብተር መግዛት ሀሳብ ሆኖባቸዋል‼️
በአፋር ክልል በ ሰመራ-ሎግያ ከተማ መስተዳድር የሚገኘው የ ሠላም እድር እና መረዳጃ ማህበር ሁልጊዜ በየአመቱ እንደሚያደርገው ወላጆቻቸውን በሞት ላጡ አይታሞች እና ወላጆቻቸው አቅመ ደካማ ለሆኑ ህፃናቶች እንደ ሁልግዜው ለህፃናቶቹ ለአዲስ አመት የትምህርት ዘመን የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሚታወቅ ነው።
ዘንድሮም የ2017 ዓ.ል የ ትምህርት ዘመን ከ500 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ እንቅስቃሴን በማህበሩ በይፋ ተጀምሯል።
ለአንድ ተማሪ በነፍስ ወከፍ መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁስ የሚባሉትን ደብተር ፣ እስክርቢቶ ፣ እርሳስ ፣ ላጲስ እና መቅረጫ ድጋፍ ይደረጋል። ይህ ማለት ለ 1 ተማሪ ህፃን 1500 ብር ያስፈልገዋል።
በዚህ ኸይር ተግባር ላይ በገንዘብም ይሁን በቁሳቁስ (ከላይ የተጠቀሱትን የትምህርት እቃወችን) መለገስ ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች ባሉት ቁጥሮች በመደወል ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ። ድጋፍ ማድረግ የሚፈልግ ሁሉ ባለበት ሆኖ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች ቢደውል ያለበት ቦታ ድረስ በመምጣት እንወስዳለን
ወይም በማህበሩ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ድጋፍ ለማድረግ የሚከተሉትን የባንክ አማራጮች ይጠቀሙ
የአካውንት ሰም ፦ ሠላም እድርና መረዳጃ ማህበር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :_ 1000175714417
ዘምዘም ባንክ:- 0023617110301
ሂጅራ ባንክ፡-1005388310001
አባይ ባንክ :- 2432011491462019
አቢሲኒያ ባንክ:-1496969614
አድራሻ፡ ሎግያ አቡዘር መስጂድ ቅጥር ግቢ ውስጥ
📞 0913298062/0912679757
"قال رسول الله صلى الله عليه وسلم " أنا وكافل اليتيم كهاتين في الجنة وأشار بأصبعيه السبابة والوسطى"
("አነ ወካፊሉን የቲሙን ካሀቴይን ፊል ጀና")
እኔና የቲምን የተንከባከበ ጀነት ውስጥ ✌አብረን ነን" ብለው ለኡመቶቻቸው ወሲያን አስተላለፉ...
ምንም ማድረግ ካልቻላችሁ #ሼር በማድረግ አግዙ
@ https://t.me/Xuqal
በአፋር ክልል በ ሰመራ-ሎግያ ከተማ መስተዳድር የሚገኘው የ ሠላም እድር እና መረዳጃ ማህበር ሁልጊዜ በየአመቱ እንደሚያደርገው ወላጆቻቸውን በሞት ላጡ አይታሞች እና ወላጆቻቸው አቅመ ደካማ ለሆኑ ህፃናቶች እንደ ሁልግዜው ለህፃናቶቹ ለአዲስ አመት የትምህርት ዘመን የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሚታወቅ ነው።
ዘንድሮም የ2017 ዓ.ል የ ትምህርት ዘመን ከ500 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ እንቅስቃሴን በማህበሩ በይፋ ተጀምሯል።
ለአንድ ተማሪ በነፍስ ወከፍ መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁስ የሚባሉትን ደብተር ፣ እስክርቢቶ ፣ እርሳስ ፣ ላጲስ እና መቅረጫ ድጋፍ ይደረጋል። ይህ ማለት ለ 1 ተማሪ ህፃን 1500 ብር ያስፈልገዋል።
በዚህ ኸይር ተግባር ላይ በገንዘብም ይሁን በቁሳቁስ (ከላይ የተጠቀሱትን የትምህርት እቃወችን) መለገስ ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች ባሉት ቁጥሮች በመደወል ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ። ድጋፍ ማድረግ የሚፈልግ ሁሉ ባለበት ሆኖ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች ቢደውል ያለበት ቦታ ድረስ በመምጣት እንወስዳለን
ወይም በማህበሩ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ድጋፍ ለማድረግ የሚከተሉትን የባንክ አማራጮች ይጠቀሙ
የአካውንት ሰም ፦ ሠላም እድርና መረዳጃ ማህበር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :_ 1000175714417
ዘምዘም ባንክ:- 0023617110301
ሂጅራ ባንክ፡-1005388310001
አባይ ባንክ :- 2432011491462019
አቢሲኒያ ባንክ:-1496969614
አድራሻ፡ ሎግያ አቡዘር መስጂድ ቅጥር ግቢ ውስጥ
📞 0913298062/0912679757
"قال رسول الله صلى الله عليه وسلم " أنا وكافل اليتيم كهاتين في الجنة وأشار بأصبعيه السبابة والوسطى"
("አነ ወካፊሉን የቲሙን ካሀቴይን ፊል ጀና")
እኔና የቲምን የተንከባከበ ጀነት ውስጥ ✌አብረን ነን" ብለው ለኡመቶቻቸው ወሲያን አስተላለፉ...
ምንም ማድረግ ካልቻላችሁ #ሼር በማድረግ አግዙ
@ https://t.me/Xuqal
Telegram
Bilaluna Edris (Xuqal.X.Qafarey)
♡_ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራ ሰውን አጅር ያህል ያገኛል"(አመላካች የሰሪውን ምንዳ ያገኛል)(ﷺ)
« ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ ፣ በመልካም ስራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ» ﷻ
ቁርኣን[ 3:104 ]
መወያያ ግሩፓችን ☞ https://t.me/+1qmNqy265XoyNGY0
« ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ ፣ በመልካም ስራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ» ﷻ
ቁርኣን[ 3:104 ]
መወያያ ግሩፓችን ☞ https://t.me/+1qmNqy265XoyNGY0