Forwarded from Chelsea Fc Fan (tostao)
[Forwarded from ግሩምኒሆ ነኝ የቸልሲው ልጅ]
#11ኛ_ዙር_የደም_ልገሳ
#ኮሮናን ባለመጨባበጥ እንከላከላለን
የሰው ህይወት ለመታደግ #ደም እንለግሳል
💙💉 ደሜን ለወገኔ 💉💙
👏 👥 ኑ...አንድ ሆነን ወገንን እንታደግ
📆 ፦ ቀን እሁድ 23/09/12
⏰ ፦ ሰአት 4:00 ሰዓት
🏥 ፦ ብሔራዊ ደም ባንክ
💙Ethiopia Chelsea Fans💙
💉ደሜን ለወገኔ ለ11ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ለማግረድ የቼልሲ ደጋፊዎች ማህበር ተዘጋጅተናል:: በብሔራዊ የደም ባንክ በ23/09/12 ዓ.ም እሁድ ከረፋዱ 4:00 ጀምሮ አንድ ላይ ሰብሰብ ብለን ስቴድየም በሚገኘው በብሔራዊ ደም ባንክ በመገኘት በክለባችን ቼልሲ ደጋፊዎች ስም በተከፈተ የደጋፊዎች File ውስጥ ስማችንን በማስፈር የደም ልገሳ እናደርጋለን✔️
ለበለጠ መረጃ፦
📞09 10 28 67 00 ሙሉቀን ከኳስ ሜዳ
📞09 12 28 64 18 Andi Bbc
📞0912 86 09 48 አብርሐም ቼልሲ
📞09 10 13 26 69 ግሩምኒሆ
📞09 13 58 10 45 አንዱአለም
👉 ለሌሎች እዲደርስ Like Share & Comment በማድረግ የበኩላችሁን ተወጡ
💙💙 Blue is the coluor💙💙
#11ኛ_ዙር_የደም_ልገሳ
#ኮሮናን ባለመጨባበጥ እንከላከላለን
የሰው ህይወት ለመታደግ #ደም እንለግሳል
💙💉 ደሜን ለወገኔ 💉💙
👏 👥 ኑ...አንድ ሆነን ወገንን እንታደግ
📆 ፦ ቀን እሁድ 23/09/12
⏰ ፦ ሰአት 4:00 ሰዓት
🏥 ፦ ብሔራዊ ደም ባንክ
💙Ethiopia Chelsea Fans💙
💉ደሜን ለወገኔ ለ11ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ለማግረድ የቼልሲ ደጋፊዎች ማህበር ተዘጋጅተናል:: በብሔራዊ የደም ባንክ በ23/09/12 ዓ.ም እሁድ ከረፋዱ 4:00 ጀምሮ አንድ ላይ ሰብሰብ ብለን ስቴድየም በሚገኘው በብሔራዊ ደም ባንክ በመገኘት በክለባችን ቼልሲ ደጋፊዎች ስም በተከፈተ የደጋፊዎች File ውስጥ ስማችንን በማስፈር የደም ልገሳ እናደርጋለን✔️
ለበለጠ መረጃ፦
📞09 10 28 67 00 ሙሉቀን ከኳስ ሜዳ
📞09 12 28 64 18 Andi Bbc
📞0912 86 09 48 አብርሐም ቼልሲ
📞09 10 13 26 69 ግሩምኒሆ
📞09 13 58 10 45 አንዱአለም
👉 ለሌሎች እዲደርስ Like Share & Comment በማድረግ የበኩላችሁን ተወጡ
💙💙 Blue is the coluor💙💙