የትኛውም ነቢይ ወይንም ሕልም አላሚ፥ እስራኤል ያላወቀውን አምላክ ቢሰብክ ወይንም ቢያስመልክ ፈጽሞ እንዳንቀበለውና፥ ቃሉን እንዳንሰማ መጽሐፍ ቅዱስ ያዘናል
(ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 13)
----------
1፤ በመካከልህም #ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥
2፤ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን #የማታውቃቸውን ሌሎች #አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥
3፤ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ አምላካችሁ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና የዚያን #ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ #አትስማ።
ነቢዩ ተአምራትና ምልክትን ቢሰጥ እንኳ፥ የሚሰብከውና የሚያስመልከው እስራኤል ያላወቀውን አምላክ ከሆነ ምንም አይነት ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይገባ እግዚአብሔር በቃሉ አዝዟል። ይህ ማለት ተአምራትና ምልክት እንኳ የእውነተኛ አምላክ መስፈርት አይደሉም ማለት ነው
✍️ ነቢይ ምን ማለት ነው?
ነቢይ ማለት "ከእግዚአብሔር ዘንድ መገለጥ የሚቀበል፥ በእግዚአብሔር ጥንሳሴ (inspiration) የሚናገር ሰው" ማለት ነው። [Strong's dictionary H5030]
ይህ ማለት ከእግዚአብሔር መገለጥን እቀበላለሁ የሚል ማንኛውም ሰው እስራኤል ያላወቀውን አምላክ ቢሰብክና ቢያስመልክ፥ የዚያን ሰው ቃል መስማት ሆነ መቀበል የለብንም ማለት ነው። ያ ሰው፥ እስራኤል ያላወቀውን አምላክ መስበኩና ማስመለኩ ሀሰተኛ ነቢይ ለመሆኑ ዋነኛ ማስረጃ ነው
♦️ እስራኤል ያወቀው አምላክ ማነው?
አባቶችና ነቢያት ያወቁት አምላክ ሥላሴ ነው። የጥንት የነቢያት የሰበኩትና ያመለኩት አንዱ አምላክ አብ፥ ልጁ/መልአኩና መንፈስ ቅዱስ ነው። ከዚህ አምላክ ውጪ ሌላ አምላክ አላወቁም፥ አላመለኩምም
ይህ እውነት እንዲያው በደፈናው የተባለ ነገር ሳይሆን፥ የራሳቸው የነቢያቱ ጹሑፎች ከሆኑት ቅዱሳት መጻሕፍት ሊረጋገጥ የሚችል ሀቅ ነው። ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣው ቃለ እግዚአብሔር የሚመሰክረውና የሚያስተምረው ይህንን ነው
➣ ነገር ግን ነቢያትና ሐዋርያት ካለፉ፥ ጌታም ወደ አባቱ ዘንድ ካረገ ከሺህ አራት መቶ አመት በኋላ መሐመድ ነቢይ ነኝ ብሎ ተነሳ
ይህ ግለሰብ ነብይ ነኝ ብሎ ከተነሳ በኋላ ግን፤ ነቢያት ያላወቁትን እንግዳ አምላክ ሰበከ። "ተውሒድ" የሚባል ነቢያትም ሆነ ሐዋርያት ያላወቁትን ሀሰተኛ የመለኮት ግንዛቤ (view of God) አመጣ። የትኛውም ነቢይ በተውሒድ አላመነም። ሁሉም ነቢያት ሥላሴያዊያን ነበሩ።
ስለዚህ መሐመድ እስራኤል ያላወቀውን አምላክ የሰበከ ሀሰተኛ ነቢይ ነው። ሀሰተኛ ነቢይ የሆነበት ዋነኛ ምክንያትም ይህ ነው። ነቢያት ያላወቁትን አምላክ ሰብኳልና።
ይህ ግለሰብ ሀሰተኛ ነቢይ የሆነባቸው ብዙ ምክንያቶች ያሉ ሲሆን፥ አንዱና መሠረታዊው ምክንያት ግን ይህ ነው። ነቢያት ያላወቁትን ሀሰተኛ አምላክ መስበኩ
ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያዘን...ቃሉን አንሰማውም!
❌ say #No to muhammad ❌
(ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 13)
----------
1፤ በመካከልህም #ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥
2፤ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን #የማታውቃቸውን ሌሎች #አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥
3፤ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ አምላካችሁ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና የዚያን #ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ #አትስማ።
ነቢዩ ተአምራትና ምልክትን ቢሰጥ እንኳ፥ የሚሰብከውና የሚያስመልከው እስራኤል ያላወቀውን አምላክ ከሆነ ምንም አይነት ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይገባ እግዚአብሔር በቃሉ አዝዟል። ይህ ማለት ተአምራትና ምልክት እንኳ የእውነተኛ አምላክ መስፈርት አይደሉም ማለት ነው
✍️ ነቢይ ምን ማለት ነው?
ነቢይ ማለት "ከእግዚአብሔር ዘንድ መገለጥ የሚቀበል፥ በእግዚአብሔር ጥንሳሴ (inspiration) የሚናገር ሰው" ማለት ነው። [Strong's dictionary H5030]
ይህ ማለት ከእግዚአብሔር መገለጥን እቀበላለሁ የሚል ማንኛውም ሰው እስራኤል ያላወቀውን አምላክ ቢሰብክና ቢያስመልክ፥ የዚያን ሰው ቃል መስማት ሆነ መቀበል የለብንም ማለት ነው። ያ ሰው፥ እስራኤል ያላወቀውን አምላክ መስበኩና ማስመለኩ ሀሰተኛ ነቢይ ለመሆኑ ዋነኛ ማስረጃ ነው
♦️ እስራኤል ያወቀው አምላክ ማነው?
አባቶችና ነቢያት ያወቁት አምላክ ሥላሴ ነው። የጥንት የነቢያት የሰበኩትና ያመለኩት አንዱ አምላክ አብ፥ ልጁ/መልአኩና መንፈስ ቅዱስ ነው። ከዚህ አምላክ ውጪ ሌላ አምላክ አላወቁም፥ አላመለኩምም
ይህ እውነት እንዲያው በደፈናው የተባለ ነገር ሳይሆን፥ የራሳቸው የነቢያቱ ጹሑፎች ከሆኑት ቅዱሳት መጻሕፍት ሊረጋገጥ የሚችል ሀቅ ነው። ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣው ቃለ እግዚአብሔር የሚመሰክረውና የሚያስተምረው ይህንን ነው
➣ ነገር ግን ነቢያትና ሐዋርያት ካለፉ፥ ጌታም ወደ አባቱ ዘንድ ካረገ ከሺህ አራት መቶ አመት በኋላ መሐመድ ነቢይ ነኝ ብሎ ተነሳ
ይህ ግለሰብ ነብይ ነኝ ብሎ ከተነሳ በኋላ ግን፤ ነቢያት ያላወቁትን እንግዳ አምላክ ሰበከ። "ተውሒድ" የሚባል ነቢያትም ሆነ ሐዋርያት ያላወቁትን ሀሰተኛ የመለኮት ግንዛቤ (view of God) አመጣ። የትኛውም ነቢይ በተውሒድ አላመነም። ሁሉም ነቢያት ሥላሴያዊያን ነበሩ።
ስለዚህ መሐመድ እስራኤል ያላወቀውን አምላክ የሰበከ ሀሰተኛ ነቢይ ነው። ሀሰተኛ ነቢይ የሆነበት ዋነኛ ምክንያትም ይህ ነው። ነቢያት ያላወቁትን አምላክ ሰብኳልና።
ይህ ግለሰብ ሀሰተኛ ነቢይ የሆነባቸው ብዙ ምክንያቶች ያሉ ሲሆን፥ አንዱና መሠረታዊው ምክንያት ግን ይህ ነው። ነቢያት ያላወቁትን ሀሰተኛ አምላክ መስበኩ
ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያዘን...ቃሉን አንሰማውም!
❌ say #No to muhammad ❌
#ሰዋሰዋዊ_ሙግት:-
በማቴዎስ 28:19 <<በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም>> የሚለው ሐረግ ከስማዊ ግልጠት ባሻገር የአካላዊ ሶስትነትን ያሳያል፦
በአንደኛው መቶ ክፍለ ዘመን ውስጥ እንደተጻፈ የሚታመነው ዲዳኬ (ትምህርተ ሐዋርያት) ጽሑፍ ላይ ስለ ጥምቀት ስርአት በማቴዎስ ወንጌል ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተላለፈውን ትእዛዝና ሐዋርያት በዛ ዘመን እንዴት እንደሚያጠምቁ ሲያብራራ እንመለከታለን፦
"...ስለ ጥምቀትም ረገድ እንዲህ አጥምቁ፤ ይህን ሁሉ በመጀመሪያ ከተናገርክ በኋላ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በሕያው ውኃ አጠምቁ ("...βαπτίσατε εἰς τὸ ὄνομα τοῦ πατρὸς καὶ τοῦ υἱοῦ καὶ τοῦ ἁγίου πνεύματος...").......በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም ራስ ላይ ሦስት ጊዜ ውኃ አፍስሱ..." [ትምህርተ ሐዋርያት ስለ ጥምቀት ህግጋት][1]
አንዳንድ ጸረ ስላሴያውያን የማቴዎስ ወንጌል 28:19 የስላሴን አስተምህሮ አያሳይም በማለት ክፉኛ ሲሞግቱ እንመለከታለን። ነገር ግን ይሄ አካሄዳቸው የበኩረ ጽሑፋቱን ቋንቋ ያማከለ ሙግት ፈጽሞ አይደለም። ይሄም የሚያሳየው የሰዋሰው ሙግት ላይ ምን ያህል ደካማ መሆናቸውን ነው። አንዳንዶች ደግሞ ይሄ አላዋጣ ሲላቸው የማቴዎስ ወንጌል 28:19 ጭማሬ ሐሳብ ወይም ሰርጎ ገብ ጥቅስ ነው ማለትን ተያይዘውታል( በዚህ ጉዳይ ላይ የማቴዎስ ወንጌል 28:19 የሰጠነውን ማብራሪያ ይመልከቱ 👉https://t.me/TheTriune/860) ለዚህ ውሸት ደግሞ የሐዋርያዊ አበው ጽሑፋት ፍቱን ማስረጃዎች ናቸው። በማቴዎስ ወንጌል 28:19 ሆነ ዲዳኬ (ትምህርተ ሐዋርያት) ላይ የአብ የወልድና የመንፈስ ቅዱስ ስም ከመጠቀሱም ባሻገር አካላዊ ልዩነቶች (Personal Distinction) እንዳላቸው በግልጽ ያሳያል። ይህም ማለት አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ እያንዳንዱ አካል እኔነት እንዳለው የሚያሳይ ክፍል ነው። የክፍሉን የሰዋሰው መዋቅር ከመመልከታችን በፊት አንድ ወሳኝ ህግ እንመልከት፦
በ1735-1813 ይኖር የነበረው የግሪክ ቋንቋ ሊቅ እንዲሁም ባለ ብዙ ዘርፈ ሙያ ባለቤት የሆነው ግራንቪል ሻርፕ ስለ ውስን መስተኣምር አገባብ እና የአረፍተ ነገሩን አተረጓጎም ሒደት ላይ ባስቀመጠው ስድስት ህጎች መካከል በስድስተኛው ነጥብ ላይ እንዲህ የሚል መርህ እናገኛለን፦
“ሁለት ወይም ከዛ በላይ ተመሳሳይ ሙያ(case) ያላቸው ስሞች(የማዕረግ )፤ በ ‘እና/ካይ (καὶ)’ ተያይዘው፤ በስሞቹ መጀመሪያ ላይ ውስን መስተኣምር ካለ አረፍተ ነገሩ ስለ ተለያየ አካል(person) የሚናገር ነው”[5]
"πορευθέντες οὖν μαθητεύσατε πάντα τὰ ἔθνη, βαπτίζοντες αὐτοὺς εἰς τὸ ὄνομα τοῦ πατρὸς καὶ τοῦ υἱοῦ καὶ τοῦ ἁγίου πνεύματος"[Κατα Μαθθαιον 28:19]
1) በአብ (ቶው ፓትሮስ/τοῦ πατρὸς)
2) በወልድ (ቶው ሁዮው/τοῦ υἱοῦ)
3) በመንፈስ ቅዱስ (ቶው አጊዮው ኒውማቶስ/τοῦ ἁγίου πνεύματος)
በዚህ ህግ መሰረት የማቴዎስ ወንጌል 28፥19 ያለው ክፍል ይሄንኑ ህግ አሟልቶ እንመለከታለን። አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ የሚሉት የማዕረግ ስሞች ተመሳሳይ ሙያ ያላቸው ነጠላ ስሞች(የቃል ክፍሉ Noun, የሙያ መደቡ Genitive case, የብዜት ቁጥሩ Singular) ስለሆኑ አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ የተለያዩ ማንነቶች እንደሆኑና ያልተጨፈለቁ አካላቶች መጠቀሳቸው በግልጽ ህጉ ይደግፍልናል። ይህ ደግሞ ስም ብቻ መጠቀሱን አይተን በቀላሉ እንድናልፍ የሰዋሰው ውቅረ ህጉ አይፈቅድልንም። (ከማቴዎስ ወንጌል በተጨማሪ በ2ኛ ቆሮንቶስ ም.13 ቁ.14 የሰዋሰው አወቃቀሩ ተመሳሳይ ነው የህጉን መስፈርት ያሟላል)
<<ይትባረክ እግዚአብሔር አምላክ አበዊነ🙏>>
✍ Jonathan(Yeshua Apologetics)
🔖ማጣቀሻ
[¹] Didache-ΔΙΔΑΧΗ ΤΩΝ ΔΩΔΕΚΑ ΑΠΟΣΤΟΛΩΝ 6:1
[²] W. D. McBrayer, ed., Granville Sharp’s Remarks on the Uses of the Definitive Article in the Greek New Testament (Atlanta: The Original Word, 1995), p.25. Once More, Matthew 28:19 and the Trinity, Robert M. Bowman, Jr
በማቴዎስ 28:19 <<በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም>> የሚለው ሐረግ ከስማዊ ግልጠት ባሻገር የአካላዊ ሶስትነትን ያሳያል፦
በአንደኛው መቶ ክፍለ ዘመን ውስጥ እንደተጻፈ የሚታመነው ዲዳኬ (ትምህርተ ሐዋርያት) ጽሑፍ ላይ ስለ ጥምቀት ስርአት በማቴዎስ ወንጌል ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተላለፈውን ትእዛዝና ሐዋርያት በዛ ዘመን እንዴት እንደሚያጠምቁ ሲያብራራ እንመለከታለን፦
"...ስለ ጥምቀትም ረገድ እንዲህ አጥምቁ፤ ይህን ሁሉ በመጀመሪያ ከተናገርክ በኋላ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በሕያው ውኃ አጠምቁ ("...βαπτίσατε εἰς τὸ ὄνομα τοῦ πατρὸς καὶ τοῦ υἱοῦ καὶ τοῦ ἁγίου πνεύματος...").......በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም ራስ ላይ ሦስት ጊዜ ውኃ አፍስሱ..." [ትምህርተ ሐዋርያት ስለ ጥምቀት ህግጋት][1]
አንዳንድ ጸረ ስላሴያውያን የማቴዎስ ወንጌል 28:19 የስላሴን አስተምህሮ አያሳይም በማለት ክፉኛ ሲሞግቱ እንመለከታለን። ነገር ግን ይሄ አካሄዳቸው የበኩረ ጽሑፋቱን ቋንቋ ያማከለ ሙግት ፈጽሞ አይደለም። ይሄም የሚያሳየው የሰዋሰው ሙግት ላይ ምን ያህል ደካማ መሆናቸውን ነው። አንዳንዶች ደግሞ ይሄ አላዋጣ ሲላቸው የማቴዎስ ወንጌል 28:19 ጭማሬ ሐሳብ ወይም ሰርጎ ገብ ጥቅስ ነው ማለትን ተያይዘውታል( በዚህ ጉዳይ ላይ የማቴዎስ ወንጌል 28:19 የሰጠነውን ማብራሪያ ይመልከቱ 👉https://t.me/TheTriune/860) ለዚህ ውሸት ደግሞ የሐዋርያዊ አበው ጽሑፋት ፍቱን ማስረጃዎች ናቸው። በማቴዎስ ወንጌል 28:19 ሆነ ዲዳኬ (ትምህርተ ሐዋርያት) ላይ የአብ የወልድና የመንፈስ ቅዱስ ስም ከመጠቀሱም ባሻገር አካላዊ ልዩነቶች (Personal Distinction) እንዳላቸው በግልጽ ያሳያል። ይህም ማለት አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ እያንዳንዱ አካል እኔነት እንዳለው የሚያሳይ ክፍል ነው። የክፍሉን የሰዋሰው መዋቅር ከመመልከታችን በፊት አንድ ወሳኝ ህግ እንመልከት፦
በ1735-1813 ይኖር የነበረው የግሪክ ቋንቋ ሊቅ እንዲሁም ባለ ብዙ ዘርፈ ሙያ ባለቤት የሆነው ግራንቪል ሻርፕ ስለ ውስን መስተኣምር አገባብ እና የአረፍተ ነገሩን አተረጓጎም ሒደት ላይ ባስቀመጠው ስድስት ህጎች መካከል በስድስተኛው ነጥብ ላይ እንዲህ የሚል መርህ እናገኛለን፦
“ሁለት ወይም ከዛ በላይ ተመሳሳይ ሙያ(case) ያላቸው ስሞች(የማዕረግ )፤ በ ‘እና/ካይ (καὶ)’ ተያይዘው፤ በስሞቹ መጀመሪያ ላይ ውስን መስተኣምር ካለ አረፍተ ነገሩ ስለ ተለያየ አካል(person) የሚናገር ነው”[5]
"πορευθέντες οὖν μαθητεύσατε πάντα τὰ ἔθνη, βαπτίζοντες αὐτοὺς εἰς τὸ ὄνομα τοῦ πατρὸς καὶ τοῦ υἱοῦ καὶ τοῦ ἁγίου πνεύματος"[Κατα Μαθθαιον 28:19]
1) በአብ (ቶው ፓትሮስ/τοῦ πατρὸς)
2) በወልድ (ቶው ሁዮው/τοῦ υἱοῦ)
3) በመንፈስ ቅዱስ (ቶው አጊዮው ኒውማቶስ/τοῦ ἁγίου πνεύματος)
በዚህ ህግ መሰረት የማቴዎስ ወንጌል 28፥19 ያለው ክፍል ይሄንኑ ህግ አሟልቶ እንመለከታለን። አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ የሚሉት የማዕረግ ስሞች ተመሳሳይ ሙያ ያላቸው ነጠላ ስሞች(የቃል ክፍሉ Noun, የሙያ መደቡ Genitive case, የብዜት ቁጥሩ Singular) ስለሆኑ አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ የተለያዩ ማንነቶች እንደሆኑና ያልተጨፈለቁ አካላቶች መጠቀሳቸው በግልጽ ህጉ ይደግፍልናል። ይህ ደግሞ ስም ብቻ መጠቀሱን አይተን በቀላሉ እንድናልፍ የሰዋሰው ውቅረ ህጉ አይፈቅድልንም። (ከማቴዎስ ወንጌል በተጨማሪ በ2ኛ ቆሮንቶስ ም.13 ቁ.14 የሰዋሰው አወቃቀሩ ተመሳሳይ ነው የህጉን መስፈርት ያሟላል)
<<ይትባረክ እግዚአብሔር አምላክ አበዊነ🙏>>
✍ Jonathan(Yeshua Apologetics)
🔖ማጣቀሻ
[¹] Didache-ΔΙΔΑΧΗ ΤΩΝ ΔΩΔΕΚΑ ΑΠΟΣΤΟΛΩΝ 6:1
[²] W. D. McBrayer, ed., Granville Sharp’s Remarks on the Uses of the Definitive Article in the Greek New Testament (Atlanta: The Original Word, 1995), p.25. Once More, Matthew 28:19 and the Trinity, Robert M. Bowman, Jr
<<ትምህርተ ሥላሴ እና የቤተክርስቲያን ታሪክ>>
ክፍል አንድ(፩)
በመጀመሪያ ይህን ክፍል ለማጥናት ምሥጢረ ስላሴ ምን ማለት ነው!?
🚩የትምህርተ ሥላሴ ቀዳማይ አመንጪ መጽሐፍ ቅዱስ ነው። አንዳንድ ሥላሴን ስሩን ሳይዙት ዕውቀን ጨርሰናል በማለት ሲናገሩ አስተውያለሁ በዕውነቱ ያሳዝናል ለዚህም ነው በተለይ በአባቶች መምህራን የምሥጢረ ሥላሴ በስፋቱና በትልቅነቱ ሲነገርም እንዲህ ይባላል ፦
<<ምሥጢረ ሥላሴን ጠልቆ ለማወቅ መሞከር ባሕረ ውቅያኖስን በዕንቁላል እየቀዱ ለመጨረስ እየጨለፉም ለመጨለጥ እንደ ማሰብ ነው ይላሉ>>...እውነት ነው፤ ለሰው ከተሰጡ ስራዎች ምሥጥረ ሥላሴን ከመመርመር የሰፋና እና የከበደ የለም።
➝ ሆኖም ስለ ሥላሴ በትክክል ማሰብ ለክርስቲያናዊ ኑሮ ዋንኛ ነገር መሆኑን አንባቢ ልብ ይበል።...አይሁድ፣ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች አንድን አምላክ ሲያመልኩ፥ የሥላሴን ትምህርት በአንድ አምላክ ከሚያምኑ ሌሎች ሁሉ ክርስቲያኖች ይለዩዋቸዋል።..ስለዚህ ክርስቲያን ለራሱ ብቻ ሳይሆን የራሱን እምነት ለሌሎች ለመግለጥም የሥላሴን ትምህርት ማወቅ ይገባዋል።..
➝ሥላሴ የሚለው ቃል በአዲስ ኪዳን
አይገኝም።...በግእዝ ቋንቋ ቃሉ <<ሦስትነት>> ማለት ነውና በትምህርተ መለኮት ጥቅም ላይ ሲውል..በአንዱ እግዚአብሔር ሦስት አካላት እንዳሉ ያሳስባል።
🚩በ2ኛው መቶ ዓመት የአንጾኪያ ጳጳስ የነበረው ቴዎፍሎስ በግሪክ ቋንቋ <<ትሪአስ>> እና ጠርጡሊያን በላቲን ቋንቋ <<ትርንታስ>> በእንግሊዘኛው ደግሞ TRINITY የሚለው ሲሆን፣ ቃሉ "Tri" ወይም "ሦስት" እና "Unity" ወይም "ኅብረት/አንድነት" ከሚሉት ሁለት የላቲን ቃላቶች የመጣና አንድ ቃል ሆኖ በተገናኝ የሚነበብ ("tri" + "unity" ) ነው።(፩)
🚩ሥላሴ የሚለው ቃልና ትምህርቱ <<እንደ መነጥር ሆነው በመፅሐፍ ቅዱስ ያለውን ትምህርት ጉልሕ ሆኖ እንዲታየን ያደርጋሉ እንጂ በእግዚአብሔር ቃል ላይ አዲስን ትምህርት አይጨምሩም።>>...ትምህርተ ሥላሴ ለክርስቲያን ረቂቅ ፍልስፍናም አይደለም። ወደፊት እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሥላሴን በደንብ እንመረምራለን....ወደ ዋናው ርዕሴ ወደ ሚያንደረድር ሀሳብ ልመለስ....
🚩ትምህርተ ሥላሴ እንደ አርዮስ ያሉ የመናፍቃን ጥቃት በቤተክርስቲያን ላይ ሲያደርሱ የመጠበቁ ሂደት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ከነበራቸው አትናቴዎስ(Athanasius) አንዱ ቢሆንም ርእሰ ጉዳዩን በዳበረ መልኩ የተነተኑት ቀጰዶቃውያን አበው ናቸው።....በመጀመሪያ ከዛ በፊት <<ቀጰዶቃውያን>> አበው እነማን ናቸው የሚለውን በጥቂቱ እንመልከት...
➞ቀጰዶቃውያን አበው(Cappadocian Fathers) የሚባሉት ውስጥ፦
1, የቂሳርያው ትልቁ አባት ባልዮስ( Basil The Great)
2, ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ(Gregory of Nazianzus)
3,ጎርጎሪዮስ ዘኑሲስ (Gregory Nyssa) ናቸው።.ከላይ እንዳልኳቹህ እንደ እግረ መንገድ ዳሰሳ አደረግን እንጂ.ወደፊት በስፋት እንመለከተዋለን..
🚩ትምህርተ ሥላሴ በቤተክርስቲያን ታሪክ ቅድመ ጉባኤ ኒቂያ አበው ግንዛቤአቸው ምን ነበር!?
ከላይ እነዳየነው ሥላሴ የሚለው ቃል በአዲስ ኪዳን ባይገኝም ትምህርተ ሥላሴ የነገረ መለኮት ዐብይ ርዕስ መሆኑን አይተናል።...የአዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች ምን ያህል ትምህርተ ሥላሴን እንደተረዱት ባናውቅም ግን፥ << እግዚአብሔር ሦስት አካላት እንዳሉ አምነው የመለኮትን አንድነትንና የአካል ሦስትነትን ለትምህርታቸው መሠረት አደረጓቸው>>.....
🚩 የትምሕርተ ሥላሴ ቀዳሚ አመንጪ መጽሐፍ ቅዱስ ቢሆንም፣ በሐዋሪያት እግር ስር የተማሩ ቀደምት የሆኑ የቤተክርስቲያን አበው ምን አሉ የሚለውን ጉዳይ መቃኘት፣ የተዛባ የታሪክ መረጃ ያላቸው ሰዎችን ለማቅናት ጠቃሚነት ስላለው ይህ ጽሑፍ ዳሰሳዊ ጥናት ስለሆነ የሁሉንም አበው እማኝነትና ትምህርት በክፍል አንድ በስፋት ማቅረብ ስለማይቻል በተወሰነው እንመለከታለን....
1) ጶሊቃርጶስ (Polycarp) :- በ70ዓ.ም ተወልዶ በ155 ዓ.ም ወይም በ160 ዓ.ም የሞተ፣ የሐዋሪያው ዮሐንስ ደቀ መዝሙር የነበረ እንዲሁም የሰምርኔስ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረ ሰው ነው።..ይህ ሰው ትምህርተ ሥላሴን በተመለከተ እንዲህ ብሏል፦
<<ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ሆይ...ዘላለማዊና ሰማያዊ በሆነ ሊቀ ካህናት በምትወደውና ባከበርኸው ልጅህ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለአንተና ለእርሱም እንዲሁም ለመንፈስ ቅዱስ አሁንም ሆነ ለዘላለም ክብር ይሁን>>(፪)
2) ዮስጦስ ሰማዕት (Justin Martyr) ፦ የቤተክርስቲያን አቃቤ እምነት የነበረና የሰማዕትነትን ክብር የተቀናጀው ይህ አባት አባት በ100 ዓ.ም ተወልዶ በ165 ዓ.ም እንደ ሞተ ይገመታል። ይህ አባት ትምህርተ ሥላሴን በተመለከተ እንዲህ ብሏል፦
<<የዓለማት ጌታ በሆነው በእግዚአብሔር በስመ አብ፣ በመድሐኒታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሁም በመንፈስ ቅዱስ በውሃ መታጠብን ያገኛሉ>>(፫)
3)አግናጢዮስ ዘአንጾኪያ (Ignatius of Antioch) ፦ የአንጾኪያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረና በ98 ዓ.ም ወይም በ117 ዓ.ም እንደሞተ የሚገመት ክርስትናን ከመናፍቃን በመከላከሉ ዙሪያ ብዙ የጻፈ ዐቃቤ ክርስትና ነው። እንዲህም አለ፦
<<በእምነትና በፍቅር፤ በወልድ፣ በአብና በመንፈስ ቅዱስ፤ በመጀመሪያው እና በመጨረሻው፤ ከሚያስደንቅ ጳጳስችሁ ጋር እናም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ካሉ ዲያቆናት ጋር በሚገባ በጠበቀ መንፈሳዊ አክሊል የምታደርጉትን ሁሉ በስጋና በመንፈስ እንዲከናወን በጌታችንና በሐዋርያት ትምህረት እድትጸኑ አጥኑ። ክርስቶስ ኢየሱስ ለአብ በስጋው እንደተገዛለት እናም ሐዋርያት ለክርስቶስ፣ ለአብና ለመንፈስ ቅዱስ እደሚታዘዙ እናንተም ለጳጳሳችሁ እና እርስ በእርሳችሁ ተገዙ(ታዘዙ) በዚያን ጊዜ በስጋችሁም በመንፈሳችሁም አንድነት ይኖራችኋል።>>(፬)
4) ጠርጡሊያኖስ ወይም ተርቱሊያኖስ (Tertullian 160-215) ፦ አፍሪካዊ ዕቃቤ ክርስትና እንዲሁም የነገረ መለኮት ሊቅ ነው። ክርስትናን ከመናፍቃንና ከሌሎች ሐያስያን ለመከላከል ብዙ ጽፎአል፦
<<አብና ወልድ ሁለት ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ደግሞ ሦስት መሆናቸውን እንገልጻለን። የቁጥሩንም ቅድመ ተከተል ከድነት አንጻር ነው....ይህም አንድነትና ሦስትነትን መሠረት አድርጎ ሦስቱንም ማዕከል ያደረገ ነው፤ እነርሱም አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ። [አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ] ሦስት ናቸው....ነገር ግን በባሕርይ ሳይሆን በገጽ፣ በኀይል ሳይሆን ነገር ግን በዐይነት። በባሕርይና (Substance) በኀይል አንድ ናቸው፤ ምክንያቱም አንድ አምላክ ብቻ ስላለና ይህም ባሕርይ፣ ገጽና ዐይነት በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ዙሪያ ያለ በመሆኑ>>(፭)
5) አርጌንስ (Origen 185-254) ፦ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን የነገረ መለኮት ምሁር ነው። አርጌንስ ክርስትናን በተመለከተ ብዙ የጻፈ ነው፦
<<የእግዚአብሔር ቃል ወይም የእግዚአብሔር ጥበብ ጅማሬ አለው የሚል ማንኛውም ሰው፣ ቢያንስ እግዚአብሔርን መናቁ እንደሆነ ልብ ሊለው ይገባል...ምክንያቱም እግዚአብሔር ባለፉት ዓመታት ሆነ ዘመናት ከዚህ ውጪ ሊገመት በሚችልበት ጊዜ ሁሉ፣ እግዚአብሔር የጥበብ ባለቤት ነውና ይህ እውነት ለእግዚአብሔር አብ እንደሆነው ሁሉ ለወልድም ነው>>(፮)
ክፍል አንድ(፩)
በመጀመሪያ ይህን ክፍል ለማጥናት ምሥጢረ ስላሴ ምን ማለት ነው!?
🚩የትምህርተ ሥላሴ ቀዳማይ አመንጪ መጽሐፍ ቅዱስ ነው። አንዳንድ ሥላሴን ስሩን ሳይዙት ዕውቀን ጨርሰናል በማለት ሲናገሩ አስተውያለሁ በዕውነቱ ያሳዝናል ለዚህም ነው በተለይ በአባቶች መምህራን የምሥጢረ ሥላሴ በስፋቱና በትልቅነቱ ሲነገርም እንዲህ ይባላል ፦
<<ምሥጢረ ሥላሴን ጠልቆ ለማወቅ መሞከር ባሕረ ውቅያኖስን በዕንቁላል እየቀዱ ለመጨረስ እየጨለፉም ለመጨለጥ እንደ ማሰብ ነው ይላሉ>>...እውነት ነው፤ ለሰው ከተሰጡ ስራዎች ምሥጥረ ሥላሴን ከመመርመር የሰፋና እና የከበደ የለም።
➝ ሆኖም ስለ ሥላሴ በትክክል ማሰብ ለክርስቲያናዊ ኑሮ ዋንኛ ነገር መሆኑን አንባቢ ልብ ይበል።...አይሁድ፣ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች አንድን አምላክ ሲያመልኩ፥ የሥላሴን ትምህርት በአንድ አምላክ ከሚያምኑ ሌሎች ሁሉ ክርስቲያኖች ይለዩዋቸዋል።..ስለዚህ ክርስቲያን ለራሱ ብቻ ሳይሆን የራሱን እምነት ለሌሎች ለመግለጥም የሥላሴን ትምህርት ማወቅ ይገባዋል።..
➝ሥላሴ የሚለው ቃል በአዲስ ኪዳን
አይገኝም።...በግእዝ ቋንቋ ቃሉ <<ሦስትነት>> ማለት ነውና በትምህርተ መለኮት ጥቅም ላይ ሲውል..በአንዱ እግዚአብሔር ሦስት አካላት እንዳሉ ያሳስባል።
🚩በ2ኛው መቶ ዓመት የአንጾኪያ ጳጳስ የነበረው ቴዎፍሎስ በግሪክ ቋንቋ <<ትሪአስ>> እና ጠርጡሊያን በላቲን ቋንቋ <<ትርንታስ>> በእንግሊዘኛው ደግሞ TRINITY የሚለው ሲሆን፣ ቃሉ "Tri" ወይም "ሦስት" እና "Unity" ወይም "ኅብረት/አንድነት" ከሚሉት ሁለት የላቲን ቃላቶች የመጣና አንድ ቃል ሆኖ በተገናኝ የሚነበብ ("tri" + "unity" ) ነው።(፩)
🚩ሥላሴ የሚለው ቃልና ትምህርቱ <<እንደ መነጥር ሆነው በመፅሐፍ ቅዱስ ያለውን ትምህርት ጉልሕ ሆኖ እንዲታየን ያደርጋሉ እንጂ በእግዚአብሔር ቃል ላይ አዲስን ትምህርት አይጨምሩም።>>...ትምህርተ ሥላሴ ለክርስቲያን ረቂቅ ፍልስፍናም አይደለም። ወደፊት እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሥላሴን በደንብ እንመረምራለን....ወደ ዋናው ርዕሴ ወደ ሚያንደረድር ሀሳብ ልመለስ....
🚩ትምህርተ ሥላሴ እንደ አርዮስ ያሉ የመናፍቃን ጥቃት በቤተክርስቲያን ላይ ሲያደርሱ የመጠበቁ ሂደት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ከነበራቸው አትናቴዎስ(Athanasius) አንዱ ቢሆንም ርእሰ ጉዳዩን በዳበረ መልኩ የተነተኑት ቀጰዶቃውያን አበው ናቸው።....በመጀመሪያ ከዛ በፊት <<ቀጰዶቃውያን>> አበው እነማን ናቸው የሚለውን በጥቂቱ እንመልከት...
➞ቀጰዶቃውያን አበው(Cappadocian Fathers) የሚባሉት ውስጥ፦
1, የቂሳርያው ትልቁ አባት ባልዮስ( Basil The Great)
2, ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ(Gregory of Nazianzus)
3,ጎርጎሪዮስ ዘኑሲስ (Gregory Nyssa) ናቸው።.ከላይ እንዳልኳቹህ እንደ እግረ መንገድ ዳሰሳ አደረግን እንጂ.ወደፊት በስፋት እንመለከተዋለን..
🚩ትምህርተ ሥላሴ በቤተክርስቲያን ታሪክ ቅድመ ጉባኤ ኒቂያ አበው ግንዛቤአቸው ምን ነበር!?
ከላይ እነዳየነው ሥላሴ የሚለው ቃል በአዲስ ኪዳን ባይገኝም ትምህርተ ሥላሴ የነገረ መለኮት ዐብይ ርዕስ መሆኑን አይተናል።...የአዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች ምን ያህል ትምህርተ ሥላሴን እንደተረዱት ባናውቅም ግን፥ << እግዚአብሔር ሦስት አካላት እንዳሉ አምነው የመለኮትን አንድነትንና የአካል ሦስትነትን ለትምህርታቸው መሠረት አደረጓቸው>>.....
🚩 የትምሕርተ ሥላሴ ቀዳሚ አመንጪ መጽሐፍ ቅዱስ ቢሆንም፣ በሐዋሪያት እግር ስር የተማሩ ቀደምት የሆኑ የቤተክርስቲያን አበው ምን አሉ የሚለውን ጉዳይ መቃኘት፣ የተዛባ የታሪክ መረጃ ያላቸው ሰዎችን ለማቅናት ጠቃሚነት ስላለው ይህ ጽሑፍ ዳሰሳዊ ጥናት ስለሆነ የሁሉንም አበው እማኝነትና ትምህርት በክፍል አንድ በስፋት ማቅረብ ስለማይቻል በተወሰነው እንመለከታለን....
1) ጶሊቃርጶስ (Polycarp) :- በ70ዓ.ም ተወልዶ በ155 ዓ.ም ወይም በ160 ዓ.ም የሞተ፣ የሐዋሪያው ዮሐንስ ደቀ መዝሙር የነበረ እንዲሁም የሰምርኔስ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረ ሰው ነው።..ይህ ሰው ትምህርተ ሥላሴን በተመለከተ እንዲህ ብሏል፦
<<ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ሆይ...ዘላለማዊና ሰማያዊ በሆነ ሊቀ ካህናት በምትወደውና ባከበርኸው ልጅህ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለአንተና ለእርሱም እንዲሁም ለመንፈስ ቅዱስ አሁንም ሆነ ለዘላለም ክብር ይሁን>>(፪)
2) ዮስጦስ ሰማዕት (Justin Martyr) ፦ የቤተክርስቲያን አቃቤ እምነት የነበረና የሰማዕትነትን ክብር የተቀናጀው ይህ አባት አባት በ100 ዓ.ም ተወልዶ በ165 ዓ.ም እንደ ሞተ ይገመታል። ይህ አባት ትምህርተ ሥላሴን በተመለከተ እንዲህ ብሏል፦
<<የዓለማት ጌታ በሆነው በእግዚአብሔር በስመ አብ፣ በመድሐኒታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሁም በመንፈስ ቅዱስ በውሃ መታጠብን ያገኛሉ>>(፫)
3)አግናጢዮስ ዘአንጾኪያ (Ignatius of Antioch) ፦ የአንጾኪያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረና በ98 ዓ.ም ወይም በ117 ዓ.ም እንደሞተ የሚገመት ክርስትናን ከመናፍቃን በመከላከሉ ዙሪያ ብዙ የጻፈ ዐቃቤ ክርስትና ነው። እንዲህም አለ፦
<<በእምነትና በፍቅር፤ በወልድ፣ በአብና በመንፈስ ቅዱስ፤ በመጀመሪያው እና በመጨረሻው፤ ከሚያስደንቅ ጳጳስችሁ ጋር እናም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ካሉ ዲያቆናት ጋር በሚገባ በጠበቀ መንፈሳዊ አክሊል የምታደርጉትን ሁሉ በስጋና በመንፈስ እንዲከናወን በጌታችንና በሐዋርያት ትምህረት እድትጸኑ አጥኑ። ክርስቶስ ኢየሱስ ለአብ በስጋው እንደተገዛለት እናም ሐዋርያት ለክርስቶስ፣ ለአብና ለመንፈስ ቅዱስ እደሚታዘዙ እናንተም ለጳጳሳችሁ እና እርስ በእርሳችሁ ተገዙ(ታዘዙ) በዚያን ጊዜ በስጋችሁም በመንፈሳችሁም አንድነት ይኖራችኋል።>>(፬)
4) ጠርጡሊያኖስ ወይም ተርቱሊያኖስ (Tertullian 160-215) ፦ አፍሪካዊ ዕቃቤ ክርስትና እንዲሁም የነገረ መለኮት ሊቅ ነው። ክርስትናን ከመናፍቃንና ከሌሎች ሐያስያን ለመከላከል ብዙ ጽፎአል፦
<<አብና ወልድ ሁለት ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ደግሞ ሦስት መሆናቸውን እንገልጻለን። የቁጥሩንም ቅድመ ተከተል ከድነት አንጻር ነው....ይህም አንድነትና ሦስትነትን መሠረት አድርጎ ሦስቱንም ማዕከል ያደረገ ነው፤ እነርሱም አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ። [አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ] ሦስት ናቸው....ነገር ግን በባሕርይ ሳይሆን በገጽ፣ በኀይል ሳይሆን ነገር ግን በዐይነት። በባሕርይና (Substance) በኀይል አንድ ናቸው፤ ምክንያቱም አንድ አምላክ ብቻ ስላለና ይህም ባሕርይ፣ ገጽና ዐይነት በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ዙሪያ ያለ በመሆኑ>>(፭)
5) አርጌንስ (Origen 185-254) ፦ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን የነገረ መለኮት ምሁር ነው። አርጌንስ ክርስትናን በተመለከተ ብዙ የጻፈ ነው፦
<<የእግዚአብሔር ቃል ወይም የእግዚአብሔር ጥበብ ጅማሬ አለው የሚል ማንኛውም ሰው፣ ቢያንስ እግዚአብሔርን መናቁ እንደሆነ ልብ ሊለው ይገባል...ምክንያቱም እግዚአብሔር ባለፉት ዓመታት ሆነ ዘመናት ከዚህ ውጪ ሊገመት በሚችልበት ጊዜ ሁሉ፣ እግዚአብሔር የጥበብ ባለቤት ነውና ይህ እውነት ለእግዚአብሔር አብ እንደሆነው ሁሉ ለወልድም ነው>>(፮)
<<እውነታው ይህ ከሆነ [መንፈስ ቅዱስ አሁን እንደ ሆነው ሁሉ ዘላለማዊ ካልሆነ፣ በዘመናት ውስጥ ዕውቀትን ገብይቶ መንፈስ ቅዱስን መሆን ከቻለ] መንፈስ ቅዱስ ለዘላለም ዓለም መንፈስ ቅዱስ መሆን ካልቻለ፣ እንደማይለወጠው አብና እንደ ልጁ ሁሉ መንፈስ ቅዱስ የሥላሴ አንዱ አካል ነው ማለት አይቻልም>>(፯)
<<የመለኮት ምንጭ ብቻ ሁሉን ነገር በቃሉና በምክንዩው የሚይዝ ከሆነ፣ በሥላሴ አካላት ውስጥ መበላለጥ ወይም መተናነስ የለም>>(፰)
6)ሔሬኔዎስ(Irenaeus)፦ በ115 ዓ.ም ተወልዶ 190 ዓ.ም ሞተ፣ በልጅነቱ የሐዋርያው ዩሐንስ ደቀ መዝሙር ከነበረው ከጶሊቃርጶስ እግር ሥር የተማረ እንዲሁም የልዮን ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረ ሰው ነው፦
➞<<ቤተ ክርስቲያን በዓለም ሁሉ እንዲሁም እስከ ዓለም ዳርቻ ድረስ ብትበተንም፣ ቤተ ክርስቲያን ከሐዋርያትና ከእነርሱ ደቀ መዛሙርት የተቀበለችውን የሚከተለውን መሠረተ እምነት ነው፦.....ሁሉን ቻይ የሆነ እና ሰማይንና ምድርን እንዲሁም ባሕርን በእነዚህም ውስጥ የሚኖሩትን ሁሉ የፈጠረ አንድ እግዚአብሔር፤ በእግዚአብሔር ልጅ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ፣ ለድነታችን ሲል ትስብእት የሆነ፣ በመንፈስ ቅዱስ፣ የእግዚአብሔርን ዘመን በነብያቱ ያበሠረ እንዲሁም የተወዳጁ ጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ምጽአት፣ ከድንግል መወለድ፣ ሕማም፣ ከሙታን መነሣት፣ በአካለ ሥጋ ወደ ሰማይ ማረግ፣ "ሁሉን አንድ አድርጎ ለመሰብሰብ በአብ ክብር ከሰማይ መገለጥ፣ የሰው ልጆችን ሁሉ በአዲስ አካል ከሙታን ማስነሳት፣ ይኸውም ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታችንና አምላካችን እንዲሁም አዳኛችንና ንጉሣችን መሆኑን፣ በማይታየው አብ ፈቃድ "በሰማይና በምድር ከምድርም በታች" ያለ ጉልበት ሁሉ እንዲበረከክለት፣ ምላስም ሁሉ ኀጢአት ብሎ እንደ ተሰዋ እንዲመሰክርለት ነው....>>(፱)
🚩ከጉባኤ ኒቂያ በፊት እንዲህ አይነት እምነት ያላቸው ከሆነ፣ የአስተምሮው ቀዳማይ አመንጪ ጉባኤ ኒቂያ ሳይሆን የሚባል ነገር የለም ግን ቢባል እንኳን ይህ አስተምህሮው ቃለ እግዚአብሔር ነው ማለት እንችላለን። ....ከኹሉ በፊት ግን በኒቂያ ነው የሥላሴ ትምህርት የጀመረው ቢባል እንኳን ክርስቲያኑ ማህበረሰብ ከቀድሞው አስተምሮው ጋር የማይጣጣም ነው በሚል ተቃውሞ ለምን አላቀረበም?...ኖሮስ ካለ ለምን በታሪክ ተዘግቦ አልተገኘም!?...
እነዚህን እና ተጨማሪ በክፍል ሁለት ይቀርባል
.....ይቀጥላል.....
🚩ማጣቀሻዎች
፩ትምህርተ ሥላሴ መሠረታውያን በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ
፪Martyrdom of Polycarp, 14. ANF, I:42.
፫Justin, First Apology, LXI. ANF, I:183.
፬Epistle to the Magnesians, Chapter 13
፭Tertullian, Against Praxeas, 2. PL 2.156–57.፣ በቅንፍ ያለውን አይጨምርም።
፮De Princ. 1.2.; PG 11.132).
፯Alexander Roberts and James Donaldson, eds., The Ante-Nicene Fathers, Grand Rapids: Eerdmans, 1975 rpt., Vol. 4, p. 253, de Principiis, 1.111.4)
፰Roberts and Donaldson, Ante-Nicene Fathers, Vol. 4, p. 255, de Principii., I. iii. 7
፱Irenaeus, Against Heresies X.1
✍️ቸር ይግጠመን
.....ይቀጥላል.....
@CChristianApologetics
<<የመለኮት ምንጭ ብቻ ሁሉን ነገር በቃሉና በምክንዩው የሚይዝ ከሆነ፣ በሥላሴ አካላት ውስጥ መበላለጥ ወይም መተናነስ የለም>>(፰)
6)ሔሬኔዎስ(Irenaeus)፦ በ115 ዓ.ም ተወልዶ 190 ዓ.ም ሞተ፣ በልጅነቱ የሐዋርያው ዩሐንስ ደቀ መዝሙር ከነበረው ከጶሊቃርጶስ እግር ሥር የተማረ እንዲሁም የልዮን ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት የነበረ ሰው ነው፦
➞<<ቤተ ክርስቲያን በዓለም ሁሉ እንዲሁም እስከ ዓለም ዳርቻ ድረስ ብትበተንም፣ ቤተ ክርስቲያን ከሐዋርያትና ከእነርሱ ደቀ መዛሙርት የተቀበለችውን የሚከተለውን መሠረተ እምነት ነው፦.....ሁሉን ቻይ የሆነ እና ሰማይንና ምድርን እንዲሁም ባሕርን በእነዚህም ውስጥ የሚኖሩትን ሁሉ የፈጠረ አንድ እግዚአብሔር፤ በእግዚአብሔር ልጅ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ፣ ለድነታችን ሲል ትስብእት የሆነ፣ በመንፈስ ቅዱስ፣ የእግዚአብሔርን ዘመን በነብያቱ ያበሠረ እንዲሁም የተወዳጁ ጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ምጽአት፣ ከድንግል መወለድ፣ ሕማም፣ ከሙታን መነሣት፣ በአካለ ሥጋ ወደ ሰማይ ማረግ፣ "ሁሉን አንድ አድርጎ ለመሰብሰብ በአብ ክብር ከሰማይ መገለጥ፣ የሰው ልጆችን ሁሉ በአዲስ አካል ከሙታን ማስነሳት፣ ይኸውም ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታችንና አምላካችን እንዲሁም አዳኛችንና ንጉሣችን መሆኑን፣ በማይታየው አብ ፈቃድ "በሰማይና በምድር ከምድርም በታች" ያለ ጉልበት ሁሉ እንዲበረከክለት፣ ምላስም ሁሉ ኀጢአት ብሎ እንደ ተሰዋ እንዲመሰክርለት ነው....>>(፱)
🚩ከጉባኤ ኒቂያ በፊት እንዲህ አይነት እምነት ያላቸው ከሆነ፣ የአስተምሮው ቀዳማይ አመንጪ ጉባኤ ኒቂያ ሳይሆን የሚባል ነገር የለም ግን ቢባል እንኳን ይህ አስተምህሮው ቃለ እግዚአብሔር ነው ማለት እንችላለን። ....ከኹሉ በፊት ግን በኒቂያ ነው የሥላሴ ትምህርት የጀመረው ቢባል እንኳን ክርስቲያኑ ማህበረሰብ ከቀድሞው አስተምሮው ጋር የማይጣጣም ነው በሚል ተቃውሞ ለምን አላቀረበም?...ኖሮስ ካለ ለምን በታሪክ ተዘግቦ አልተገኘም!?...
እነዚህን እና ተጨማሪ በክፍል ሁለት ይቀርባል
.....ይቀጥላል.....
🚩ማጣቀሻዎች
፩ትምህርተ ሥላሴ መሠረታውያን በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ
፪Martyrdom of Polycarp, 14. ANF, I:42.
፫Justin, First Apology, LXI. ANF, I:183.
፬Epistle to the Magnesians, Chapter 13
፭Tertullian, Against Praxeas, 2. PL 2.156–57.፣ በቅንፍ ያለውን አይጨምርም።
፮De Princ. 1.2.; PG 11.132).
፯Alexander Roberts and James Donaldson, eds., The Ante-Nicene Fathers, Grand Rapids: Eerdmans, 1975 rpt., Vol. 4, p. 253, de Principiis, 1.111.4)
፰Roberts and Donaldson, Ante-Nicene Fathers, Vol. 4, p. 255, de Principii., I. iii. 7
፱Irenaeus, Against Heresies X.1
✍️ቸር ይግጠመን
.....ይቀጥላል.....
@CChristianApologetics
<<አስተምህሮተ ስላሴ አሕዳዊ ወይስ መድብላዊ?>>
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
✟አሐዱ አምላክ✟
“እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር #አንድ_እግዚአብሔር ነው፤”
— ዘዳግም 6፥4
ሞኖቴይዝም(monotheism) የሚለው ግሪክ(ጽርዕ) ቃል ከሁለት ቃላት የተዋቀረ ሲሆን ሞኖስ(μόνος) ማለት አንድ ወይም ብቸኛ ማለት ሲሆን ቴዎስ(θεός) ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው። በአጠቃላይ በስነመለኮት አንጻር አሐዳዊ አስተምህሮት የሚያንጸባርቅ አመለካከት (Ideology) ሞኖቴይዝም (monotheism) ይባላል። ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የመድብለ አማልክት አራማጆች ፖሊቴይዝም (Polytheism) ይባላሉ። ፖሉ(πολύ) ወይም ፖሊ ማለት ብዙ ማለት ነው። ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በፖሊቴይዝም (Polytheism) ረገድ የሚታወቁ አገራት መካከል ሮማውያንና ግሪካውያን ግምባር ቀደም ነበሩ። ግሪካውያን ለብዙ ነገር አምላክ አላቸው። ለፍቅር፣ ለሰላም፣ ለቀን፣ ለጦር፣ ለወቅቶች፣ ለእድል........ወዘተ ለእያንዳዱ ተግባር አማልክት ነበሯቸው። ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም የሚገርመው የሚያመልኩት ነገር ከመብዛቱ የተነሳ <<ለማይታወቅ አምላክ>> በግሪኩ <<አግኖስቶ ቴዎ(Ἀγνώστῳ θεῷ)>> ብለው መስዋዕትን ያቀርባሉ[ሐዋ 17:23]። በሐዋርያት ስራ ም.17 ቁ.16-34 ላይ ያለውን ክፍል ስንመለከት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የግሪክ መዲና በሆነችው በአቴና ሲዘዋወር ያገኘው ነገር ከተማውን የሞሉት የሚታወቁና የማይታወቁ የአማልክት መሰዊያዎችን ነበር። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቁጥር 24 ላይ አንድ ወሳኝ ንግግርን በአርዮስፋጎስ አደባባይ ላይ ቆሞ ስለ ክርስትና አስተምህሮ ሰበከ።
“ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ #አምላክ #እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤”
— ሐዋርያት 17፥24
"ὁ #θεὸς ὁ ποιήσας τὸν κόσμον καὶ πάντα τὰ ἐν αὐτῷ, #οὗτος οὐρανοῦ καὶ γῆς ὑπάρχων #κύριος οὐκ ἐν χειροποιήτοις ναοῖς κατοικεῖ." (Πραξεις Αποστολων 17:24)
በክፍሉ ላይ እርሱ ወይም ሆውቶስ/οὗτος የሚለው በባለቤትነት ሙያ(Nominative case) የመጣው ነጠላ መደብ ተውላጠ ስም እየገለጸ ያለው አምላክ(ቴዎስ/θεὸς) እና ጌታ(ኩርዮስ/κύριος) የሚለውን ስም ነው። ይሄ ደግሞ በክርስትና አስተምህሮት ውስጥ ነጠላ ምንነት ያለው አሐዳዊ አምላክ ወይም ጌታ እንዳለ ያሳያል። እግዚአብሔር አምላክ በምንነት ደረጃ(በስልጣን፣ አገዛዝ፣ በባህሪይ፣ በመፍጠር) አንድ ወይም ነጠላ አምላክ እንደሆነ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በአርዮስፋጎስ አደባባይ ለአቴና ሰዎች አጥብቆ ሲናገር እናስተውላለን። ይሄ ንግግር ደግሞ አስተምህሮተ ክርስትና(ስላሴያውያን) አሕዳዊ የመለኮት አስተምህሮ(Monotheism) እንዳላቸው የሚያረጋግጥ ነው። በሚገርም ሁኔታ ደግሞ በንጽጽር መልኩ የአቴና ሰዎች መድብላዊ አማልክት (Polytheism) አምላኪዎች እንደሆኑ በቁጥር 23 ላይ ገልጾልን እንመለከታለን፦
“ #የምታመልኩትን እየተመለከትሁ ሳልፍ፦ ለማይታወቅ አምላክ የሚል ጽሕፈት ያለበትን መሠዊያ ደግሞ አግኝቼአለሁና፦ እንግዲህ ይህን ሳታውቁ የምታመልኩትን እኔ እነግራችኋለሁ።”
— ሐዋርያት 17፥23
"διερχόμενος γὰρ καὶ ἀναθεωρῶν τὰ σεβάσματα ὑμῶν εὗρον καὶ βωμὸν ἐν ᾧ ἐπεγέγραπτο· Ἀγνώστῳ θεῷ. ὃ οὖν ἀγνοοῦντες εὐσεβεῖτε, τοῦτο ἐγὼ καταγγέλλω ὑμῖν."
(Πραξεις Αποστολων 17:23)
<< #የምታመልኩትን>> ከሚለው አማርኛ ይልቅ የበኩረ ቋንቋው(ግሪኩን) ይበልጡን መመልከቱ ጠቃሚ ነው። ምክንያቱም " #የምታመልኩትን" ብሎ የገባው << ታ ሴባስማታ ሁሞን(τὰ σεβάσματα ὑμῶν) >> የሚል የግሪኩ ሐረግ ነው። ሴባስማታ (σεβάσματα) የሚለውን የግሪክ ቃል ነጥለን ስንመለከተው የመጣው በቀጥተኛ ተሳቢ ሙያ(Accusative case) በብዙ ቁጥር አመልካች መደብ(plural form) በግዑዝ ጾታ(Neuter Gender) የገባ ሲሆን በቀጥታ ሲተረጎም << #የሚመለኩ ነገሮች>> የሚል ትርጓሜን ይሰጣል። ይህ ማለት ደግሞ ከላይ ለማየት እንደሞከርነው መድብለ አማልክት አምላኪዎች(Polytheists) እንደሚባሉ ተመልክተናል። ስለዚህ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በአቴና የሚገኙት ጣኦት አምላኪ ሰዎች መድብለ አማልክት አምላኪዎች (Polytheists) እንደሆነ እግረ መንገዱን ሲናገራቸው እንመለከታለን።
በመጨረሻም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በክርስትናና በግሪካውያን መካከል ያለውን የነገረ መለኮት ልዩነት በግልጽ ሁኔታ አሳይቷል። ደግሞ እኛ ክርስቲያኖች የክርስትናችን አስተምህሮ በስላሴ እምነተ አምድ ላይ የተመሰረተ ነው። በታሪክም ውስጥ ነብያት በብሉይ ሐዋርያት በአዲስ ኪዳን አስተምረው አልፈዋል። ቤተ ክርስቲያንም ይህን እውነት ተቀብላና አምና ስታስተምረውና ስትጠብቀው ቆይታለች። ስላሴ የሚለው ቃል በራሱ የእግዚአብሔር የመለኮታዊ መገለጫ ስያሜ ነው። ስላሴ የግእዝ ቃል ሲሆን *ሠለስት* ሶስት፤ *ሠለሰ* ሶስት ሆነ ማለት ሲሆን "ሥላሴ" ማለት ደግሞ *ሶስትነት በአንድነት* ማለት ነው።ይህም ማለት አንድ ሲሆን ሶስትነትም እንዳለው የሚያመለክት ነው። ይህም ደግሞ እግዚአብሔር በስም፣ በአካልና በግብር በሶስትነት የተገለጠ አምላክ ሲሆን በመለኮታዊ ስልጣን፣ በአገዛዝ፣ በባህሪ፣ በመፍጠርና በፍቃድ አንድ የሆነ አምላክ ነው። ስለዚህ አስተምህሮተ ስላሴ ፈጽሞ ስሉስ አማልክትን (Tritheism) የሚያሳይ አይደለም። በስሉስ አማልክት (Tritheism) የሚያምኑት ሞርሞኖች (የመጨረሻው ዘመን ቅዱሳን) የጆሴፍ ስሚዝ ተከታዮች እንጂ ስላሴያውያን አይደሉም። ስለ ሞርሞኖች በሰፊው በሌላ ጊዜ እንመለሳለን። ብዙ ለዘብተኛም ሆኑ አጥባቄያነ የነገረ መለኮት ሊቃውንት አስተምህሮተ ስላሴን የአሕዳዊ የመለኮት አስተምህሮ (Monotheism) እንደሆነ በጥናታቸው አረጋግጠውት እንመለከታለን።
(*William F. Albright, From the Stone Age to Christianity; H. Richard Niebuhr; *Monotheistic Religion resources; Kirsch, God Against the Gods; *Woodhead, An Introduction to Christianity; The Columbia Electronic *Encyclopedia Monotheism; *The New Dictionary of Cultural Literacy, monotheism)
እንዘ አሐዱ ሰለስቱ ወእንዘ ሰለስቱ አሐዱ🙏
✍ Jonathan(Yeshua Apologetics)
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
✟አሐዱ አምላክ✟
“እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር #አንድ_እግዚአብሔር ነው፤”
— ዘዳግም 6፥4
ሞኖቴይዝም(monotheism) የሚለው ግሪክ(ጽርዕ) ቃል ከሁለት ቃላት የተዋቀረ ሲሆን ሞኖስ(μόνος) ማለት አንድ ወይም ብቸኛ ማለት ሲሆን ቴዎስ(θεός) ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው። በአጠቃላይ በስነመለኮት አንጻር አሐዳዊ አስተምህሮት የሚያንጸባርቅ አመለካከት (Ideology) ሞኖቴይዝም (monotheism) ይባላል። ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የመድብለ አማልክት አራማጆች ፖሊቴይዝም (Polytheism) ይባላሉ። ፖሉ(πολύ) ወይም ፖሊ ማለት ብዙ ማለት ነው። ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በፖሊቴይዝም (Polytheism) ረገድ የሚታወቁ አገራት መካከል ሮማውያንና ግሪካውያን ግምባር ቀደም ነበሩ። ግሪካውያን ለብዙ ነገር አምላክ አላቸው። ለፍቅር፣ ለሰላም፣ ለቀን፣ ለጦር፣ ለወቅቶች፣ ለእድል........ወዘተ ለእያንዳዱ ተግባር አማልክት ነበሯቸው። ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም የሚገርመው የሚያመልኩት ነገር ከመብዛቱ የተነሳ <<ለማይታወቅ አምላክ>> በግሪኩ <<አግኖስቶ ቴዎ(Ἀγνώστῳ θεῷ)>> ብለው መስዋዕትን ያቀርባሉ[ሐዋ 17:23]። በሐዋርያት ስራ ም.17 ቁ.16-34 ላይ ያለውን ክፍል ስንመለከት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የግሪክ መዲና በሆነችው በአቴና ሲዘዋወር ያገኘው ነገር ከተማውን የሞሉት የሚታወቁና የማይታወቁ የአማልክት መሰዊያዎችን ነበር። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቁጥር 24 ላይ አንድ ወሳኝ ንግግርን በአርዮስፋጎስ አደባባይ ላይ ቆሞ ስለ ክርስትና አስተምህሮ ሰበከ።
“ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ #አምላክ #እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤”
— ሐዋርያት 17፥24
"ὁ #θεὸς ὁ ποιήσας τὸν κόσμον καὶ πάντα τὰ ἐν αὐτῷ, #οὗτος οὐρανοῦ καὶ γῆς ὑπάρχων #κύριος οὐκ ἐν χειροποιήτοις ναοῖς κατοικεῖ." (Πραξεις Αποστολων 17:24)
በክፍሉ ላይ እርሱ ወይም ሆውቶስ/οὗτος የሚለው በባለቤትነት ሙያ(Nominative case) የመጣው ነጠላ መደብ ተውላጠ ስም እየገለጸ ያለው አምላክ(ቴዎስ/θεὸς) እና ጌታ(ኩርዮስ/κύριος) የሚለውን ስም ነው። ይሄ ደግሞ በክርስትና አስተምህሮት ውስጥ ነጠላ ምንነት ያለው አሐዳዊ አምላክ ወይም ጌታ እንዳለ ያሳያል። እግዚአብሔር አምላክ በምንነት ደረጃ(በስልጣን፣ አገዛዝ፣ በባህሪይ፣ በመፍጠር) አንድ ወይም ነጠላ አምላክ እንደሆነ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በአርዮስፋጎስ አደባባይ ለአቴና ሰዎች አጥብቆ ሲናገር እናስተውላለን። ይሄ ንግግር ደግሞ አስተምህሮተ ክርስትና(ስላሴያውያን) አሕዳዊ የመለኮት አስተምህሮ(Monotheism) እንዳላቸው የሚያረጋግጥ ነው። በሚገርም ሁኔታ ደግሞ በንጽጽር መልኩ የአቴና ሰዎች መድብላዊ አማልክት (Polytheism) አምላኪዎች እንደሆኑ በቁጥር 23 ላይ ገልጾልን እንመለከታለን፦
“ #የምታመልኩትን እየተመለከትሁ ሳልፍ፦ ለማይታወቅ አምላክ የሚል ጽሕፈት ያለበትን መሠዊያ ደግሞ አግኝቼአለሁና፦ እንግዲህ ይህን ሳታውቁ የምታመልኩትን እኔ እነግራችኋለሁ።”
— ሐዋርያት 17፥23
"διερχόμενος γὰρ καὶ ἀναθεωρῶν τὰ σεβάσματα ὑμῶν εὗρον καὶ βωμὸν ἐν ᾧ ἐπεγέγραπτο· Ἀγνώστῳ θεῷ. ὃ οὖν ἀγνοοῦντες εὐσεβεῖτε, τοῦτο ἐγὼ καταγγέλλω ὑμῖν."
(Πραξεις Αποστολων 17:23)
<< #የምታመልኩትን>> ከሚለው አማርኛ ይልቅ የበኩረ ቋንቋው(ግሪኩን) ይበልጡን መመልከቱ ጠቃሚ ነው። ምክንያቱም " #የምታመልኩትን" ብሎ የገባው << ታ ሴባስማታ ሁሞን(τὰ σεβάσματα ὑμῶν) >> የሚል የግሪኩ ሐረግ ነው። ሴባስማታ (σεβάσματα) የሚለውን የግሪክ ቃል ነጥለን ስንመለከተው የመጣው በቀጥተኛ ተሳቢ ሙያ(Accusative case) በብዙ ቁጥር አመልካች መደብ(plural form) በግዑዝ ጾታ(Neuter Gender) የገባ ሲሆን በቀጥታ ሲተረጎም << #የሚመለኩ ነገሮች>> የሚል ትርጓሜን ይሰጣል። ይህ ማለት ደግሞ ከላይ ለማየት እንደሞከርነው መድብለ አማልክት አምላኪዎች(Polytheists) እንደሚባሉ ተመልክተናል። ስለዚህ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በአቴና የሚገኙት ጣኦት አምላኪ ሰዎች መድብለ አማልክት አምላኪዎች (Polytheists) እንደሆነ እግረ መንገዱን ሲናገራቸው እንመለከታለን።
በመጨረሻም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በክርስትናና በግሪካውያን መካከል ያለውን የነገረ መለኮት ልዩነት በግልጽ ሁኔታ አሳይቷል። ደግሞ እኛ ክርስቲያኖች የክርስትናችን አስተምህሮ በስላሴ እምነተ አምድ ላይ የተመሰረተ ነው። በታሪክም ውስጥ ነብያት በብሉይ ሐዋርያት በአዲስ ኪዳን አስተምረው አልፈዋል። ቤተ ክርስቲያንም ይህን እውነት ተቀብላና አምና ስታስተምረውና ስትጠብቀው ቆይታለች። ስላሴ የሚለው ቃል በራሱ የእግዚአብሔር የመለኮታዊ መገለጫ ስያሜ ነው። ስላሴ የግእዝ ቃል ሲሆን *ሠለስት* ሶስት፤ *ሠለሰ* ሶስት ሆነ ማለት ሲሆን "ሥላሴ" ማለት ደግሞ *ሶስትነት በአንድነት* ማለት ነው።ይህም ማለት አንድ ሲሆን ሶስትነትም እንዳለው የሚያመለክት ነው። ይህም ደግሞ እግዚአብሔር በስም፣ በአካልና በግብር በሶስትነት የተገለጠ አምላክ ሲሆን በመለኮታዊ ስልጣን፣ በአገዛዝ፣ በባህሪ፣ በመፍጠርና በፍቃድ አንድ የሆነ አምላክ ነው። ስለዚህ አስተምህሮተ ስላሴ ፈጽሞ ስሉስ አማልክትን (Tritheism) የሚያሳይ አይደለም። በስሉስ አማልክት (Tritheism) የሚያምኑት ሞርሞኖች (የመጨረሻው ዘመን ቅዱሳን) የጆሴፍ ስሚዝ ተከታዮች እንጂ ስላሴያውያን አይደሉም። ስለ ሞርሞኖች በሰፊው በሌላ ጊዜ እንመለሳለን። ብዙ ለዘብተኛም ሆኑ አጥባቄያነ የነገረ መለኮት ሊቃውንት አስተምህሮተ ስላሴን የአሕዳዊ የመለኮት አስተምህሮ (Monotheism) እንደሆነ በጥናታቸው አረጋግጠውት እንመለከታለን።
(*William F. Albright, From the Stone Age to Christianity; H. Richard Niebuhr; *Monotheistic Religion resources; Kirsch, God Against the Gods; *Woodhead, An Introduction to Christianity; The Columbia Electronic *Encyclopedia Monotheism; *The New Dictionary of Cultural Literacy, monotheism)
እንዘ አሐዱ ሰለስቱ ወእንዘ ሰለስቱ አሐዱ🙏
✍ Jonathan(Yeshua Apologetics)
🚩 የሐዋርያት ሥራ እና የእግዚአብሔር መልአክ (ክፍል 1)
ከዚህ በፊት፥ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር መልአክ ተብሎ ይጠራ እንደነበር በተደጋጋሚ ለማየት ሞክረናል። መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ሲሆን አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚያመለክት ቃል አይደለም። የተላከ ማንኛውም አካል መልአክ ተብሎ ይጠራል
ቃሉ ለመለኮት (ዘጽ 23:21 ዘፍ 31:10-13) ለሰዎች (ሚል 2:7 ሐጌ 1:13) እንዲሁም ለፍጡራን መናፍስት (ዘፍ 32:1 ዘፍ 28:12) ጥቅም ላይ ውሏል። መልአክ ተብሎ የተጠራው አካል፥ ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የምናውቀው በዙሪያው ባለው አውድ ነው። እንጂ መልአክ ተብሎ ስለተጠራ ብቻ የሆነ ባህርይ አለው ማለት አይደለም
ይህ የእግዚአብሔር መልአክ ግን በባህርይው/ስሙ መለኮት ነው (ዘጽ 23:21) አምላክ ነው (ዘጽ 24:11) እግዚአብሔር ነው (ዘጽ 24:1 ዘካ 3:2) እግዚአብሔር ብቻ የሚያደርጋቸውን ነገሮች ያደርጋል (ዘካ 3:3-4 ዘፍ 16:10) ተመልኳል (ዘጽ 3:2-6 ኢያ 5:14-15 መሳ 6:21) እግዚአብሔርም አምላክ መሆኑን መስክሯል (ዘፍ 35:1)
ነገር ግን ብዙ ክርስቲያን ያልሆኑ ወገኖች ይህን አስተምህሮ ይቃወማሉ። ትምህርተ ሥላሴን ወይንም የክርስቶስን አምላክነት ለመቃወም ከሚጠቀሟቸው ስልቶች መካከል አንዱ፥ የተለያዩ ጥያቄዎችንና ተቃውሞዎችን በማንሳት ይህን ጥንታዊና መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ለመቀልበስ መሞከር ነው።
▶️ ጌታ ቢፈቅድ፥ ዛሬ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ እንሞክራለን። በተጨማሪም፥ እንዴት ጌታ ኢየሱስ ያ መለኮታዊው የእግዚአብሔር መልአክ (The Divine Angel) እንደሆነ ለማየት እንሞክራለን
እነዚህ ወገኖች የመጀመሪያ ተቃውሟቸውን የሚያነሱት የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 7 ላይ ተመስርተው ነው፦
“ከአርባ ዓመት በኋላ፣ በሲና ተራራ አካባቢ ባለው ምድረ በዳ፣ በሚነድ ቍጥቋጦ ነበልባል ውስጥ #መልአክ ተገለጠለት።”
ሐዋርያት 7፥30 (አዲሱ መ.ት)
➣ የሐዋርያት ሥራ 7 የመጀመሪያው የቤተክርስቲያን ሰማዕት እስጢፋኖስ በአይሁድ ፊት ቀርቦ፥ ስለ ክርስቶስ መስክሮ በስተመጨረሻም ለጌታ ኢየሱስ ክብር ሕይወቱን የሰጠበት ታሪክ የተዘገበበት ክፍል ነው።
የሚናገርበትን ጥበብና መንፈስ መቋቋም ያልቻሉት አይሁድ፥ ኦሪትንና ሙሴን እግዚአብሔርንም ሲሳደብ ሰምተነዋል በማለት በሀሰት ከሰሱት (ሐዋ 6:10-15) ወደ ሸንጎ ከቀረበ በኋላ፥ እግዚአብሔር ለአባታቸው ለአብርሃም ካደረገው ነገር አንስቶ እስከ መሲሑ እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ድረስ ያለውን ወንጌል ሰበከላቸው። በስተመጨረሻም፥ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፥ ጌታ ክርስቶስን በአባቱ ቀኝ እንዳየ ሲነግራቸው በድንጋይ ወግረው ገደሉት።
✏️ እነዚህ ወገኖች፥ የእስጢፋኖስ ስብከት፥ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መልአክ አለመሆኑን ያሳያል ይላሉ።
ሀሳባቸው በአጭሩ ሲቀመጥ ይህን ይመስላል፦ "በዚህ ስፍራ እስጢፋኖስ በዘጽ 3 ላይ የሚገኘውን ታሪክ መልሶ ሲተርክ እንመለከታለን። ሙሴ እንዴት የእግዚአብሔርን መልአክ በበርሃ እንደተገናኘውና እንደተናገረው በፊቱ ለነበሩት አይሁድ ነግሯቸዋል
ነገር ግን መልአኩ ኢየሱስ ነው አላለም። እስጢፋኖስ በክርስቶስ የሚያምን ክርስቲያን ነበር። ነገር ግን በቁጥቋጦው ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ክርስቶስ ነው አላለም። እንደውም ለያይቷቸዋል። ስለዚህ፥ ክርስቶስ ያ የእግዚአብሔር መልአክ አይደለም።"
♦️ ይህ አውዱን ያልጠበቀ መረዳት ከመሆኑም ባሻገር፥ መሠረታዊ የሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት እውቀት የጎደለው አረዳድ ነው።
በመጀመሪያ ደረጃ፥ የሐዋርያት ሥራ 7 አውድ ምንድነው የሚለውን ሀሳብ በአግባቡ መረዳት አለብን። ሐዋ 6:9 እንደሚናገረው፥ የነጻ ወጪዎች ሙክራብ ከተባለችው ሙክራብ የመጡ አይሁድ እስጢፋኖስን ይከራከሩት ነበር። ነገር ግን ይናገርበት የነበረውን ጥበብና መንፈስ መቋቋም ስላቃታቸው፥ በሀሰት ከሰሱት።
ወደ ሸንጎ ከቀረበ በኋላም፥ ሊቀካህናቱ ይህ ነገር እንዲህ ነውን? በማለት ይጠይቁታል (ሐዋ 7:1) ማለትም፥ እውንም የተከሰስክበትን ነገር ፈጽመሃል ወይ ነው። ስለዚህ እስጢፋኖስ ኦሪትን እየጠቀሰ ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ክርስቶስ መምጣት ድረስ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ነገር በመተረክ፥ አይሁድ በሀሰት የከሰሱትን ክስ አለመፈጸሙን በተግባር አሳየ
♦️ አስተውሉ! አይሁድ፥ እስጢፋኖስ እግዚአብሔርን፥ ቅዱሱን ሕግ (ኦሪትን) እና ሙሴን ተሳድቧል በማለት ነበር የከሰሱት። ነገር ግን እስጢፋኖስ እግዚአብሔር እውነተኛው አምላክ መሆኑን፥ ኦሪትን እንደ ትክክለኛ የእግዚአብሔር ቃል በመጥቀስ የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን፥ ሙሴም የእግዚአብሔር ሰው እንደነበር በመናገር ክሳቸውን በተግባር አስተባበለ
ለአብርሃም የተገለጠው እግዚአብሔር የክብር አምላክ መሆኑን (ሐዋ 7:2) ሙሴም እግዚአብሔር ያስነሳው ነቢይ መሆኑን (ሐዋ 7:37) እርሱም የተቀበለው ኦሪት የሕይወት ቃል መሆኑን (ሐዋ 7:38) ተናግሯል። ይህ እግዚአብሔርንና ሙሴን ኦሪትንም የሚሳደብ ሰው የሚሰጠው ምስክርነት አይደለም። ስለዚህ ክሳቸው ሀሰት መሆኑን በተግባር አሳየ
እነርሱ ያሉት እውነት ቢሆን ኖሮ፥ እግዚአብሔር እውነተኛ አምላክ መሆኑን፥ ኦሪትም የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ሙሴም እግዚአብሔር የተገለጠለት የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ባልመሰከረ ነበር። ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ክርስቶስ ኢየሱስ መምጣት ድረስ ያለውን ታሪክ መተረኩ፥ አንዱ ምክንያት የነርሱ ክስ ሀሰት መሆኑን ለማሳየት ነው።
ሲቀጥል ደግሞ፥ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ከአብርሃም ጀምሮ ያደረገውን ነገር በመናገር እንዴት የክርስቶስ ወንጌል ከዛን ጊዜ ጀምሮ እንደተተረከ ለማሳየት ነው። መጻሕፍት ሁሉ የሚናገሩት ስለ ጌታ ኢየሱስ ነውና (ሉቃ 24:54)
✍️ ስለዚህ የመላ ንግግሩ አላማ "የእግዚአብሔር መልአክ ማነው?" የሚል አልነበረም። የመልአኩን ማንነት ማሳወቅ ወይንም መግለጥ የንግግሩ አለማ አልነበረም።
ከአብርሃም ጀምሮ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያደረገለትን ነገር ለማሳየት ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነበር። ድንገት በንግግሩ መሃል "ይህም መልአክ ኢየሱስ ነበር" ቢል ትርጉም ይሰጣል??? ፈጽሞ የማይመስል ነገር ይሆን ነበር። ሰሚዎቹ የነበሩት በክርስቶስ የማያምኑ አይሁድም "ከዘጽ 3:2 ኢየሱስ የሚል ቃል አሳየን" ማለታቸው አይቀርም ነበር። ምከንያቱም የንግግሩ አላማ ከአብርሃም ጀምሮ እግዚአብሔር ለሕዝበ እስራኤል ያደረገውን ነገር መናገር ነበርና። ስለዚህ ድንገት አቋርጦ "ያ መልአክ ኢየሱስ ነበር" ማለት ትርጉም አይሰጥም
እስጢፋኖስ በፊቱ ለነበሩት አይሁድ ሲያስረዳቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ እየጠቀሰ ነበር። ጥቅስ ሲጠቀስ ደግሞ እንደተጻፈው ነው። ስለዚህ "የእግዚአብሔር መልአክ" በሚልበት ቦታ ላይ፥ የእግዚአብሔር መልአክ ብሎ ነው ሊያነበው የሚችለው። እንጂ ቃል በቃል ኢየሱስ የሚለው ስም ሳይጻፍ፥ ኢየሱስ ሊል አይችልም። ይህ በmisquatation ያስከስሰው ነበር። ልክ በዚህ ዘመን ያለን ክርስቲያኖች፥ ብሉይ ኪዳንን እንደተጻፈው እንደምንጠቅሰው ነው እስጢፋኖስም የጠቀሰው። እኛ "የእግዚአብሔር መልአክ" የሚልበትን ቦታ ስንጠቅስ፥ ኢየሱስ ብለን እንደማናነበው ሁሉ፥ እስጢፋኖስም እንደተጻፈው ያነበዋል እንጂ፥ ኢየሱስ የሚለው ቃል ሳይኖር ኢየሱስ ብሎ አያነበውም። በተለይ በክርስቶስ ላላመኑ አይሁድ ያልተጻፈውን ማንበብ ተገቢ አይሆንም ነበር
ከዚህ በፊት፥ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር መልአክ ተብሎ ይጠራ እንደነበር በተደጋጋሚ ለማየት ሞክረናል። መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ሲሆን አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚያመለክት ቃል አይደለም። የተላከ ማንኛውም አካል መልአክ ተብሎ ይጠራል
ቃሉ ለመለኮት (ዘጽ 23:21 ዘፍ 31:10-13) ለሰዎች (ሚል 2:7 ሐጌ 1:13) እንዲሁም ለፍጡራን መናፍስት (ዘፍ 32:1 ዘፍ 28:12) ጥቅም ላይ ውሏል። መልአክ ተብሎ የተጠራው አካል፥ ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የምናውቀው በዙሪያው ባለው አውድ ነው። እንጂ መልአክ ተብሎ ስለተጠራ ብቻ የሆነ ባህርይ አለው ማለት አይደለም
ይህ የእግዚአብሔር መልአክ ግን በባህርይው/ስሙ መለኮት ነው (ዘጽ 23:21) አምላክ ነው (ዘጽ 24:11) እግዚአብሔር ነው (ዘጽ 24:1 ዘካ 3:2) እግዚአብሔር ብቻ የሚያደርጋቸውን ነገሮች ያደርጋል (ዘካ 3:3-4 ዘፍ 16:10) ተመልኳል (ዘጽ 3:2-6 ኢያ 5:14-15 መሳ 6:21) እግዚአብሔርም አምላክ መሆኑን መስክሯል (ዘፍ 35:1)
ነገር ግን ብዙ ክርስቲያን ያልሆኑ ወገኖች ይህን አስተምህሮ ይቃወማሉ። ትምህርተ ሥላሴን ወይንም የክርስቶስን አምላክነት ለመቃወም ከሚጠቀሟቸው ስልቶች መካከል አንዱ፥ የተለያዩ ጥያቄዎችንና ተቃውሞዎችን በማንሳት ይህን ጥንታዊና መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ለመቀልበስ መሞከር ነው።
▶️ ጌታ ቢፈቅድ፥ ዛሬ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ እንሞክራለን። በተጨማሪም፥ እንዴት ጌታ ኢየሱስ ያ መለኮታዊው የእግዚአብሔር መልአክ (The Divine Angel) እንደሆነ ለማየት እንሞክራለን
እነዚህ ወገኖች የመጀመሪያ ተቃውሟቸውን የሚያነሱት የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 7 ላይ ተመስርተው ነው፦
“ከአርባ ዓመት በኋላ፣ በሲና ተራራ አካባቢ ባለው ምድረ በዳ፣ በሚነድ ቍጥቋጦ ነበልባል ውስጥ #መልአክ ተገለጠለት።”
ሐዋርያት 7፥30 (አዲሱ መ.ት)
➣ የሐዋርያት ሥራ 7 የመጀመሪያው የቤተክርስቲያን ሰማዕት እስጢፋኖስ በአይሁድ ፊት ቀርቦ፥ ስለ ክርስቶስ መስክሮ በስተመጨረሻም ለጌታ ኢየሱስ ክብር ሕይወቱን የሰጠበት ታሪክ የተዘገበበት ክፍል ነው።
የሚናገርበትን ጥበብና መንፈስ መቋቋም ያልቻሉት አይሁድ፥ ኦሪትንና ሙሴን እግዚአብሔርንም ሲሳደብ ሰምተነዋል በማለት በሀሰት ከሰሱት (ሐዋ 6:10-15) ወደ ሸንጎ ከቀረበ በኋላ፥ እግዚአብሔር ለአባታቸው ለአብርሃም ካደረገው ነገር አንስቶ እስከ መሲሑ እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ድረስ ያለውን ወንጌል ሰበከላቸው። በስተመጨረሻም፥ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፥ ጌታ ክርስቶስን በአባቱ ቀኝ እንዳየ ሲነግራቸው በድንጋይ ወግረው ገደሉት።
✏️ እነዚህ ወገኖች፥ የእስጢፋኖስ ስብከት፥ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መልአክ አለመሆኑን ያሳያል ይላሉ።
ሀሳባቸው በአጭሩ ሲቀመጥ ይህን ይመስላል፦ "በዚህ ስፍራ እስጢፋኖስ በዘጽ 3 ላይ የሚገኘውን ታሪክ መልሶ ሲተርክ እንመለከታለን። ሙሴ እንዴት የእግዚአብሔርን መልአክ በበርሃ እንደተገናኘውና እንደተናገረው በፊቱ ለነበሩት አይሁድ ነግሯቸዋል
ነገር ግን መልአኩ ኢየሱስ ነው አላለም። እስጢፋኖስ በክርስቶስ የሚያምን ክርስቲያን ነበር። ነገር ግን በቁጥቋጦው ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ክርስቶስ ነው አላለም። እንደውም ለያይቷቸዋል። ስለዚህ፥ ክርስቶስ ያ የእግዚአብሔር መልአክ አይደለም።"
♦️ ይህ አውዱን ያልጠበቀ መረዳት ከመሆኑም ባሻገር፥ መሠረታዊ የሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት እውቀት የጎደለው አረዳድ ነው።
በመጀመሪያ ደረጃ፥ የሐዋርያት ሥራ 7 አውድ ምንድነው የሚለውን ሀሳብ በአግባቡ መረዳት አለብን። ሐዋ 6:9 እንደሚናገረው፥ የነጻ ወጪዎች ሙክራብ ከተባለችው ሙክራብ የመጡ አይሁድ እስጢፋኖስን ይከራከሩት ነበር። ነገር ግን ይናገርበት የነበረውን ጥበብና መንፈስ መቋቋም ስላቃታቸው፥ በሀሰት ከሰሱት።
ወደ ሸንጎ ከቀረበ በኋላም፥ ሊቀካህናቱ ይህ ነገር እንዲህ ነውን? በማለት ይጠይቁታል (ሐዋ 7:1) ማለትም፥ እውንም የተከሰስክበትን ነገር ፈጽመሃል ወይ ነው። ስለዚህ እስጢፋኖስ ኦሪትን እየጠቀሰ ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ክርስቶስ መምጣት ድረስ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ነገር በመተረክ፥ አይሁድ በሀሰት የከሰሱትን ክስ አለመፈጸሙን በተግባር አሳየ
♦️ አስተውሉ! አይሁድ፥ እስጢፋኖስ እግዚአብሔርን፥ ቅዱሱን ሕግ (ኦሪትን) እና ሙሴን ተሳድቧል በማለት ነበር የከሰሱት። ነገር ግን እስጢፋኖስ እግዚአብሔር እውነተኛው አምላክ መሆኑን፥ ኦሪትን እንደ ትክክለኛ የእግዚአብሔር ቃል በመጥቀስ የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን፥ ሙሴም የእግዚአብሔር ሰው እንደነበር በመናገር ክሳቸውን በተግባር አስተባበለ
ለአብርሃም የተገለጠው እግዚአብሔር የክብር አምላክ መሆኑን (ሐዋ 7:2) ሙሴም እግዚአብሔር ያስነሳው ነቢይ መሆኑን (ሐዋ 7:37) እርሱም የተቀበለው ኦሪት የሕይወት ቃል መሆኑን (ሐዋ 7:38) ተናግሯል። ይህ እግዚአብሔርንና ሙሴን ኦሪትንም የሚሳደብ ሰው የሚሰጠው ምስክርነት አይደለም። ስለዚህ ክሳቸው ሀሰት መሆኑን በተግባር አሳየ
እነርሱ ያሉት እውነት ቢሆን ኖሮ፥ እግዚአብሔር እውነተኛ አምላክ መሆኑን፥ ኦሪትም የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ሙሴም እግዚአብሔር የተገለጠለት የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ባልመሰከረ ነበር። ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ክርስቶስ ኢየሱስ መምጣት ድረስ ያለውን ታሪክ መተረኩ፥ አንዱ ምክንያት የነርሱ ክስ ሀሰት መሆኑን ለማሳየት ነው።
ሲቀጥል ደግሞ፥ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ከአብርሃም ጀምሮ ያደረገውን ነገር በመናገር እንዴት የክርስቶስ ወንጌል ከዛን ጊዜ ጀምሮ እንደተተረከ ለማሳየት ነው። መጻሕፍት ሁሉ የሚናገሩት ስለ ጌታ ኢየሱስ ነውና (ሉቃ 24:54)
✍️ ስለዚህ የመላ ንግግሩ አላማ "የእግዚአብሔር መልአክ ማነው?" የሚል አልነበረም። የመልአኩን ማንነት ማሳወቅ ወይንም መግለጥ የንግግሩ አለማ አልነበረም።
ከአብርሃም ጀምሮ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያደረገለትን ነገር ለማሳየት ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነበር። ድንገት በንግግሩ መሃል "ይህም መልአክ ኢየሱስ ነበር" ቢል ትርጉም ይሰጣል??? ፈጽሞ የማይመስል ነገር ይሆን ነበር። ሰሚዎቹ የነበሩት በክርስቶስ የማያምኑ አይሁድም "ከዘጽ 3:2 ኢየሱስ የሚል ቃል አሳየን" ማለታቸው አይቀርም ነበር። ምከንያቱም የንግግሩ አላማ ከአብርሃም ጀምሮ እግዚአብሔር ለሕዝበ እስራኤል ያደረገውን ነገር መናገር ነበርና። ስለዚህ ድንገት አቋርጦ "ያ መልአክ ኢየሱስ ነበር" ማለት ትርጉም አይሰጥም
እስጢፋኖስ በፊቱ ለነበሩት አይሁድ ሲያስረዳቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ እየጠቀሰ ነበር። ጥቅስ ሲጠቀስ ደግሞ እንደተጻፈው ነው። ስለዚህ "የእግዚአብሔር መልአክ" በሚልበት ቦታ ላይ፥ የእግዚአብሔር መልአክ ብሎ ነው ሊያነበው የሚችለው። እንጂ ቃል በቃል ኢየሱስ የሚለው ስም ሳይጻፍ፥ ኢየሱስ ሊል አይችልም። ይህ በmisquatation ያስከስሰው ነበር። ልክ በዚህ ዘመን ያለን ክርስቲያኖች፥ ብሉይ ኪዳንን እንደተጻፈው እንደምንጠቅሰው ነው እስጢፋኖስም የጠቀሰው። እኛ "የእግዚአብሔር መልአክ" የሚልበትን ቦታ ስንጠቅስ፥ ኢየሱስ ብለን እንደማናነበው ሁሉ፥ እስጢፋኖስም እንደተጻፈው ያነበዋል እንጂ፥ ኢየሱስ የሚለው ቃል ሳይኖር ኢየሱስ ብሎ አያነበውም። በተለይ በክርስቶስ ላላመኑ አይሁድ ያልተጻፈውን ማንበብ ተገቢ አይሆንም ነበር
✍️ ስለዚህ ቃል በቃል "ኢየሱስ ነው" ያላለበት ምክንያት ይህ ነው።
ነገር ግን የሐዋርያት ሥራ 7ን አውድ በጥንቃቄ ስናጠና፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስ ያ ለሙሴ የተገለጠው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንደመሰከረ እንረዳለን። ቀጥታ "ያ መልአክ ኢየሱስ ነው" ባይልም እንኳ፥ እርሱ መሆኑን በማያሻማ መንገድ መስክሯል። ማስረጃው እነሆ፦
ለዚህ እውነት የመጀመሪያው ማሳያ፥ በግሪክ ቋንቋ (ፅርዕ) መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ መሆኑ ነው። ከላይ እንደተነጋገርነው "መልአክ" የሚለው ቃል በዕብራይስጥ መልእክተኛ ማለት ነው። አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚያመለክት ቃል አይደለም። የተላከ ማንኛውም አካል መልእክተኛ ተብሎ ይጠራል። ተላኪው ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የሚታወቀው በአውዱ ነው።
ልክ እንደ ዕብራይስጡ፥ በግሪክም መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ነው። ቃሉ "ἄγγελος/አንጌሎስ" ሲሆን መልእክተኛ ማለት ነው። የተላከ ማንኛውም አካል የሚጠራበት የአሰራር ስያሜ ነው። መልአክ ከተባለ መልእክተኛ እንደሆነ እንረዳለን እንጂ፥ ምን አይነት ባህርይ እንዳለው አናውቅም። ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የሚታወቀው በአውዱ ነው። ቃሉ ለሰዎች፥ ለፍጡራን መናፍስት ደግሞም ለመለኮት ጥቅም ላይ ውሏል።
ለምሳሌ፦
"እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ #መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?"
(የያዕቆብ መልእክት 2:25)
✏️ በዚህ ሥፍራ ሐዋርያው ያዕቆብ በኢያሱ 2 ላይ ያለውን ታሪክ ሲጠቅስ እንመለከታለን። ኢያሱ የላካቸውን መልእክተኞች ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በስራ እንደጸደቀች ይናገራል። በዚህ ስፍራ "መልእክተኞች" ተብሎ የተተረጎመው ቃል "አንጌሎን/መላእክት" የሚለው ቃል ነው። በሐዋ 7:30 ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። በቀጥታ ሲተረጎም "..መላእክቱን በተቀበለች ጊዜ" ነው የሚለው። በኢያሱ የተላኩት ግን ሰዎች ነበሩ (ኢያ 2:4) ይህ መልአክ የሚለው ቃል በግሪክም አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ግልፅ ያደርጋል።
ሌላ ምሳሌ፦
"19፤ #ዮሐንስም ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ወደ እርሱ ጠርቶ። የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ? ብሎ ወደ ኢየሱስ #ላከ። 20፤ #ሰዎቹም ወደ እርሱ መጥተው። መጥምቁ ዮሐንስ። የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ? ብሎ ወደ አንተ ላከን አሉት። ...24፤ #የዮሐንስ_መልክተኞችም ከሄዱ በኋላ፥ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ይናገር ጀመር እንዲህም አለ። ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ? ነፋስ የሚወዘውዘውን ሸምበቆን? ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ?"
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 7:19-24)
✏️ በዚሁ ስፍራም መጥምቁ ዮሐንስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው መሢሕ መሆኑን ለማረጋገጥ ሰዎችን ወደ እርሱ ሲልክ እንመለከታለን። ሰዎቹ በዮሐንስ ተልከው ወደ ክርስቶስ መጥተዋል። ከዚያም ጌታ እውነተኛው መሲህ እርሱ መሆኑን ከነገራቸው በኋላ፥ እንደሄዱ እናነባለን
በቁ.24 ላይ "መልእክተኞች" ተብሎ የተተረጎመው ቃል በሐዋ 7:3ዐ ላይ ያለው ራሱ ቃል ነው። ሉቃ 7:24 በቀጥታ ሲተረጎም "የዮሐንስ መላእክት..." ነው የሚለው። ነገር ግን ወደ ክርስቶስ የተላኩት ሰዎች ነበሩ (ቁ.20) ነገር ግን መላእክት ተብለው ተጠርተዋል። መላእክት የተባሉትም በዮሐንስ ስለተላኩ ነው (ቁ.19) ይህ በግሪክም መልአክ የሚለው ቃል፥ አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ያሳያል።
ሌላ ምሳሌ፦
"በፊቱም #መልክተኞችን ሰደደ። ሄደውም ሊያሰናዱለት ወደ አንድ ወደ ሳምራውያን መንደር ገቡ፤"
(የሉቃስ ወንጌል 9:52)
✏️ በዚህ ቦታም እንዲሁ ክርስቶስ በፊቱ መልእክተኞችን ወደ አንድ ሳምራውያን መንደር ሲልክ እንመለከታለን። "መልእክተኞች" የሚለው ቃል፥ በሐዋ 7:30 ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። ቃሉ በቀጥታ የተረጎም "በፊቱም መላእክትን ላከ" ነው የሚለው። የተላኩት ሰዎች ሆነው ሳለ፥ መላእክት ተብለው መጠራታቸው "አንጌሎስ/መልአክ" የሚለው የግሪክ ቃል አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ማረጋገጫ ነው።
♦️ ነገሩን በይበልጥ አስገራሚ የሚያደርገው፥ እነኚህ ምሳሌዎች ያሉበት የሉቃስ ወንጌልና የሐዋርያት ስራ በአንድ ጸሐፊ መጻፋቸው ነው። እንደሚታወቀው፥ የሉቃስና የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ ሐኪሙ ሉቃስ ነው (ሐዋ 1:1-2 ሉቃ 1:1-4) ይህ ጸሐፊው፥ መልአክ የሚለውን ቃል እንዴት ይጠቀመው እንደነበር ግልፅ ያደርጋል። ለሉቃስ "መልአክ" የሚለው ቃል አሰራርን እንጂ ባህርይን አያመለክትም። መለኮትም፥ ሰዎችም፥ ፍጡራን መናፍስትም የሚጠሩበት የአሰራር ስያሜ ነው።
ሉቃስ ለፍጡራን መናፍስትም እንዲሁ ቃሉን በብዛት ሲጠቀመው እንመለከታለን፦ (ሐዋ 7:52-53 ሐዋ 12:15 ሉቃ 2:15 ሉቃ 1:30)
✍️ ስለዚህ ሐዋ 7:30 ላይ መልአክ ብሎ ስለጠራው ብቻ ፍጡር ነው ማለት አይደለም። የመልአኩ/መልእክተኛው ባህርይ የሚታወቀው በአውዱ ነውና። አውዱ እንደ መለኮት ይገልጸዋል ወይ፥ የሚለውን ጥያቄ መመለስ ይኖርብናል
በቀጣዩ ክፍል እንዴት እስጢፋኖስ የእግዚአብሔርን መልአክ ክርስቶስ መሆኑን እንደገለጸ ከራሱ ከሐዋርያት ሥራ 7 እየጠቀስን ለመመልከት እንሞክራለን።
▶️ ይቀጥላል
ነገር ግን የሐዋርያት ሥራ 7ን አውድ በጥንቃቄ ስናጠና፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስ ያ ለሙሴ የተገለጠው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንደመሰከረ እንረዳለን። ቀጥታ "ያ መልአክ ኢየሱስ ነው" ባይልም እንኳ፥ እርሱ መሆኑን በማያሻማ መንገድ መስክሯል። ማስረጃው እነሆ፦
ለዚህ እውነት የመጀመሪያው ማሳያ፥ በግሪክ ቋንቋ (ፅርዕ) መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ መሆኑ ነው። ከላይ እንደተነጋገርነው "መልአክ" የሚለው ቃል በዕብራይስጥ መልእክተኛ ማለት ነው። አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚያመለክት ቃል አይደለም። የተላከ ማንኛውም አካል መልእክተኛ ተብሎ ይጠራል። ተላኪው ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የሚታወቀው በአውዱ ነው።
ልክ እንደ ዕብራይስጡ፥ በግሪክም መልአክ የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ነው። ቃሉ "ἄγγελος/አንጌሎስ" ሲሆን መልእክተኛ ማለት ነው። የተላከ ማንኛውም አካል የሚጠራበት የአሰራር ስያሜ ነው። መልአክ ከተባለ መልእክተኛ እንደሆነ እንረዳለን እንጂ፥ ምን አይነት ባህርይ እንዳለው አናውቅም። ምን አይነት ባህርይ እንዳለው የሚታወቀው በአውዱ ነው። ቃሉ ለሰዎች፥ ለፍጡራን መናፍስት ደግሞም ለመለኮት ጥቅም ላይ ውሏል።
ለምሳሌ፦
"እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ #መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?"
(የያዕቆብ መልእክት 2:25)
✏️ በዚህ ሥፍራ ሐዋርያው ያዕቆብ በኢያሱ 2 ላይ ያለውን ታሪክ ሲጠቅስ እንመለከታለን። ኢያሱ የላካቸውን መልእክተኞች ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በስራ እንደጸደቀች ይናገራል። በዚህ ስፍራ "መልእክተኞች" ተብሎ የተተረጎመው ቃል "አንጌሎን/መላእክት" የሚለው ቃል ነው። በሐዋ 7:30 ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። በቀጥታ ሲተረጎም "..መላእክቱን በተቀበለች ጊዜ" ነው የሚለው። በኢያሱ የተላኩት ግን ሰዎች ነበሩ (ኢያ 2:4) ይህ መልአክ የሚለው ቃል በግሪክም አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ግልፅ ያደርጋል።
ሌላ ምሳሌ፦
"19፤ #ዮሐንስም ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ወደ እርሱ ጠርቶ። የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ? ብሎ ወደ ኢየሱስ #ላከ። 20፤ #ሰዎቹም ወደ እርሱ መጥተው። መጥምቁ ዮሐንስ። የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ? ብሎ ወደ አንተ ላከን አሉት። ...24፤ #የዮሐንስ_መልክተኞችም ከሄዱ በኋላ፥ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ይናገር ጀመር እንዲህም አለ። ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ? ነፋስ የሚወዘውዘውን ሸምበቆን? ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ?"
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 7:19-24)
✏️ በዚሁ ስፍራም መጥምቁ ዮሐንስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው መሢሕ መሆኑን ለማረጋገጥ ሰዎችን ወደ እርሱ ሲልክ እንመለከታለን። ሰዎቹ በዮሐንስ ተልከው ወደ ክርስቶስ መጥተዋል። ከዚያም ጌታ እውነተኛው መሲህ እርሱ መሆኑን ከነገራቸው በኋላ፥ እንደሄዱ እናነባለን
በቁ.24 ላይ "መልእክተኞች" ተብሎ የተተረጎመው ቃል በሐዋ 7:3ዐ ላይ ያለው ራሱ ቃል ነው። ሉቃ 7:24 በቀጥታ ሲተረጎም "የዮሐንስ መላእክት..." ነው የሚለው። ነገር ግን ወደ ክርስቶስ የተላኩት ሰዎች ነበሩ (ቁ.20) ነገር ግን መላእክት ተብለው ተጠርተዋል። መላእክት የተባሉትም በዮሐንስ ስለተላኩ ነው (ቁ.19) ይህ በግሪክም መልአክ የሚለው ቃል፥ አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ያሳያል።
ሌላ ምሳሌ፦
"በፊቱም #መልክተኞችን ሰደደ። ሄደውም ሊያሰናዱለት ወደ አንድ ወደ ሳምራውያን መንደር ገቡ፤"
(የሉቃስ ወንጌል 9:52)
✏️ በዚህ ቦታም እንዲሁ ክርስቶስ በፊቱ መልእክተኞችን ወደ አንድ ሳምራውያን መንደር ሲልክ እንመለከታለን። "መልእክተኞች" የሚለው ቃል፥ በሐዋ 7:30 ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። ቃሉ በቀጥታ የተረጎም "በፊቱም መላእክትን ላከ" ነው የሚለው። የተላኩት ሰዎች ሆነው ሳለ፥ መላእክት ተብለው መጠራታቸው "አንጌሎስ/መልአክ" የሚለው የግሪክ ቃል አሰራርን እንጂ ባህርይን እንደማያመለክት ማረጋገጫ ነው።
♦️ ነገሩን በይበልጥ አስገራሚ የሚያደርገው፥ እነኚህ ምሳሌዎች ያሉበት የሉቃስ ወንጌልና የሐዋርያት ስራ በአንድ ጸሐፊ መጻፋቸው ነው። እንደሚታወቀው፥ የሉቃስና የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ ሐኪሙ ሉቃስ ነው (ሐዋ 1:1-2 ሉቃ 1:1-4) ይህ ጸሐፊው፥ መልአክ የሚለውን ቃል እንዴት ይጠቀመው እንደነበር ግልፅ ያደርጋል። ለሉቃስ "መልአክ" የሚለው ቃል አሰራርን እንጂ ባህርይን አያመለክትም። መለኮትም፥ ሰዎችም፥ ፍጡራን መናፍስትም የሚጠሩበት የአሰራር ስያሜ ነው።
ሉቃስ ለፍጡራን መናፍስትም እንዲሁ ቃሉን በብዛት ሲጠቀመው እንመለከታለን፦ (ሐዋ 7:52-53 ሐዋ 12:15 ሉቃ 2:15 ሉቃ 1:30)
✍️ ስለዚህ ሐዋ 7:30 ላይ መልአክ ብሎ ስለጠራው ብቻ ፍጡር ነው ማለት አይደለም። የመልአኩ/መልእክተኛው ባህርይ የሚታወቀው በአውዱ ነውና። አውዱ እንደ መለኮት ይገልጸዋል ወይ፥ የሚለውን ጥያቄ መመለስ ይኖርብናል
በቀጣዩ ክፍል እንዴት እስጢፋኖስ የእግዚአብሔርን መልአክ ክርስቶስ መሆኑን እንደገለጸ ከራሱ ከሐዋርያት ሥራ 7 እየጠቀስን ለመመልከት እንሞክራለን።
▶️ ይቀጥላል
🚩 የሐዋርያት ሥራና የእግዚአብሔር መልአክ (ክፍል 2)
ባለፈው ክፍል የክርስቶስን አምላክነትና አስተምህሮተ ሥላሴን የሚቃወሙ ወገኖች፥ በሐዋርያት ሥራ 7 ላይ ተንተርሰው ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው መለኮታዊው የእግዚአብሔር መልአክ አለመሆኑን ለማሳየት የሚያነሷቸውን ተቃውሞዎች መመለስ ጀምረን ነበር።
የክፍሉን አውድና የሰማዕቱን የእስጢፋኖስን የንግግር አላማ ካየን በኋላ፥ የመጀመሪያውን ተቃውሞ (objection) ለመመለስ ሞክረናል። እርሱም "መልአክ" ወይንም በግሪክ "ἄγγελος/አንጌሎስ" የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ሲሆን፥ የተላከ ማለት ብቻ እንደሆነና አንድ አካል በዚህ ስያሜ ስለተጠራ ብቻ ፍጡር መንፈስ እንዳልሆነ አይተናል። ቃሉ አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚገልጽ ቃል ስላልሆነ፥ ለየትኛውም አይነት አካል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። የተላከ መሆኑን ብቻ እንደሚያመለክት ተመልክተናል
በተጨማሪም ለምን እስጢፋኖስ ቃል በቃል "መልአኩ ክርስቶስ ነው" እንዳላለም ለማየት ሞክረናል።
♦️ ዛሬም እግዚአብሔር ቢፈቅድ፥ እንዴት እስጢፋኖስ ያ ለሙሴ የተገለጠለው መልአክ ክርስቶስ መሆኑን እንደመሰከረ ለመመልከት እንሞክራለን
እስጢፋኖስ በፊቱ ለነበሩት ካህናት ከአብርሃም አንስቶ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ነገር ከተናገረ በኋላ፥ ከሐዋ 7:20 አንስቶ ስለ ሙሴ ታሪክ መናገር ይጀምራል። ከተወለደ በኋላ የፈርዖን ልጅ እንዳነሳችው፥ የግብፆችን ጥበብ እንደተማረ፥ ነገር ግን ግብጻዊውን በመግደሉ ወደ ምድያም ምጻተኛ ሆኖ ለመኖር እንደሸሸ ተረከላቸው
ከዚያም፥ አርባ አመት ሲሞላው በሲና ተራራ በምድረ በዳ በቁጥቋጦው ውስጥ በእሳት ነበልባል መልአክ እንደተገለጠለት በቁ.30 ላይ ነገራቸው።
✏️ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ሐዋ 7:30 ሲተረጉሙት "የጌታ መልአክ ታየው" ቢሉም፥ ግሪኩ ግን "መልአክ ታየው" ነው የሚለው።
"Καὶ πληρωθέντων ἐτῶν τεσσεράκοντα ὤφθη αὐτῷ ἐν τῇ ἐρήμῳ τοῦ ὄρους Σινᾶ #ἄγγελος ἐν φλογὶ πυρὸς βάτου"
[Acts 7:30 Greek]
አዲሱ መደበኛ ትርጉምና ሌሎች ኢንግሊዘኛ ትርጉሞችም ከግሪኩ ጋር በሚስማማ መልኩ "መልአክ ታየው" ወይንም "an angel appeared to him" በማለት በትክክል ተርጉመውታል፦
“ከአርባ ዓመት በኋላ፣ በሲና ተራራ አካባቢ ባለው ምድረ በዳ፣ በሚነድ ቍጥቋጦ ነበልባል ውስጥ #መልአክ #ተገለጠለት።”
ሐዋርያት 7፥30 (አዲሱ መ.ት)
“After forty years had passed, an #angel #appeared to Moses in the flames of a burning bush in the desert near Mount Sinai.”
Acts 7:30 (NIV)
“And when forty years had gone by, there #appeared to him in the wilderness (desert) of Mount Sinai an #angel, in the flame of a burning bramblebush.”
Acts 7:30 (AMP)
“After 40 years had passed, an #angel #appeared to him in the desert of Mount Sinai, in the flame of a burning bush.”
Acts 7:30 (HCSB)
“When forty years had passed, an #angel #appeared to him in the flames of a burning bush in the desert near Mount Sinai.”
Acts 7:30 (ISVN)
✍️ እስጢፋኖስ የተናገረው ታሪክ በዘጽ 3:1-2 ተረጋግጦ ይገኛል። ዘጽ 3:1-2 እንደሚለው ሙሴ በእግዚአብሔር ተራራ በኮሬብ የአማቱን የዮቶርን በጎች ሲጠብቅ የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለት። ኮሬብ የሲና ሌላ ስም ሲሆን፥ በዘጽ 19-24 እግዚአብሔር በእሳት የወረደበት ተራራ ነው። በዚያው ተራራ ነው የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ነበልባል ለሙሴ የተገለጠለት። ለዚህ ነው እስጢፋኖስ ኮሬብንና ሲናን በተቀያያሪነት የተጠቀመው። የአንዱ ተራራ ስሞች ናቸውና
ይህን ከተናገረ በኋላ፥ ሙሴ ባየው ነገር ተደንቆ ነገሩን ለማጣት ሲቀርብ፥ የጌታን ድምፅ እንደሰማ ይናገራል
ሐዋርያት 7 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ ሙሴም ባየው ነገር #ተደነቀ፤ ነገሩን ለማጣራት ወደዚያ ሲቀርብ #የጌታ_ድምፅ፤ ³² እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ’ #ሲል_ሰማ። ሙሴም በፍርሀት ተዋጠ፤ ለመመልከትም አልደፈረም።
ይህ ማለት ሙሴ የሰማው፥ ያነጋገረው ጌታን ነው ማለት ነው። በቁጥቋጦው ውስጥ ሆኖ ሙሴን ያነጋገረው ጌታ ነው ማለት ነው። ነገር ግን የተገለጠለት መልአኩ ነበር
ሙሴን በዚህ ስፍራ ያነጋገረው ጌታ መሆኑ፥ በቀጣዩ ጥቅስም ተረጋግጧል፦
“ #ጌታም እንዲህ #አለው፤ ‘የእግርህን ጫማ አውልቅ፤ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች ምድር ናትና።”
ሐዋርያት 7፥33 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴን ጫማውን እንዲያወልቅ ያዘዘው ጌታ እንደሆነ በቁ.33 ላይ በግልፅ እስጢፋኖስ ተናግሯል። ይህ ማለት ሙሴ በሲና ተራራ ላይ ሲነጋገር የነበረው ከእግዚአብሔር ጋር ነበር ማለት ነው። በቁ.32 ላይ የአባቶቹ አምላክ መሆኑን የነገረው ጌታ ነው በቁ.33 ላይ ጫማውን እንዲያወልቅ ያዘዘው። ይህ ሙሴ ከአምላክ ጋር ሲነጋገር እንደነበር የሚያረጋግጥ ነው
♦️ ነገር ግን ለሙሴ የተገለጠው መልአኩ ነበር!
በቁጥቋጦው በእሳት ነበልባል ለሙሴ የተገለጠው መልአኩ ነበር። ይህ ማለት ሙሴን ሲያነጋግረው የነበረው ጌታ መልአኩ ነበር ማለት ነው። የተገለጠለትና የታየው እርሱ በመሆኑ፥ አነጋገረው የተባለውም ጌታ እርሱ ነው። ይህ እስጢፋኖስ መልአኩ አምላክ እንደሆነ ለማመኑ ማስረጃ ነው።
እስጢፋኖስ፥ ሙሴን በሲና ተራራ ያነጋገረው መልአኩ መሆኑን በማያሻማ መልኩ እንዲህ ግልፅ አድርጎታል፦
“እርሱም #በሲና_ተራራ_ከተናገረው_መልአክና ከአባቶቻችን ጋር በምድረ በዳ በሕዝቡ ጉባኤ መካከል ነበር፤ የሕይወትንም ቃል ወደ እኛ ለማስተላለፍ ተቀበለ።”
ሐዋርያት 7፥38 (አዲሱ መ.ት)
በቁ.37 ግልፅ እንዳደረገው፥ ሙሴን በሲና ተራራ የተናገረው መልአኩ ነበር። በቁ.33 ግን ጫማህን አውልቅ ብሎ የተናገረው ጌታ መሆኑን ግልጽ አድርጓል። በቁ.32ም እንዲሁ ወደ ሙሴ የመጣው ድምፅ የጌታ ድምፅ መሆኑን ተናግሯል። ነገር ግን በቁ.37 ሙሴን ያነጋገረው መልአኩ ነው አለ
✍️ ይህ ሙሴን በሲና ተራራ ያነጋገረው ጌታ፥ መልአኩ መሆኑን በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል። ሙሴን ያነጋገረው አምላክ በቁጥቋጦው የተገለጠለት መልአክ ነው።
ለዚህም ነው በቁ.30 ላይ "የጌታ መልአክ" በማለት ፈንታ "መልአክ" ተገለጠለት ያለው። ቀጥሎ ሙሴን ያነጋገረው ጌታ መልአኩ ነውና። ሙሴን ያነጋገረው ጌታ መልአኩ መሆኑን ለመግለጽ "መልአክ" አለ። ይህ እስጢፋኖስ፥ መልአኩ መለኮት መሆኑን እንደሚያምን ያሳያል
እስጢፋኖስ ስለ መልአኩ የተናገረው ነገር፥ በዋናው የዘጽአት ታሪክ ላይ ተረጋግጦ እናገኘዋለን። ለሙሴ የተገለጠው/የታየው፥ በቁጥቋጦው ውስጥም የነበረው፥ መልአኩ ነበር
“እዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) #መልአክ በቍጥቋጦው ውስጥ በሚንቀለቀል የእሳት ነበልባል መካከል #ተገለጠለት። ሙሴም ቍጥቋጦው በእሳት ቢያያዝም እንኳ፣ አለ መቃጠሉን አየ።”
ዘጸአት 3፥2 (አዲሱ መ.ት)
ነገር ግን ቁጥቋጦው ውስጥ ሆኖ፥ ጠርቶት ያነጋገረው እግዚአብሔር ነበር
ባለፈው ክፍል የክርስቶስን አምላክነትና አስተምህሮተ ሥላሴን የሚቃወሙ ወገኖች፥ በሐዋርያት ሥራ 7 ላይ ተንተርሰው ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው መለኮታዊው የእግዚአብሔር መልአክ አለመሆኑን ለማሳየት የሚያነሷቸውን ተቃውሞዎች መመለስ ጀምረን ነበር።
የክፍሉን አውድና የሰማዕቱን የእስጢፋኖስን የንግግር አላማ ካየን በኋላ፥ የመጀመሪያውን ተቃውሞ (objection) ለመመለስ ሞክረናል። እርሱም "መልአክ" ወይንም በግሪክ "ἄγγελος/አንጌሎስ" የሚለው ቃል መልእክተኛ ማለት ሲሆን፥ የተላከ ማለት ብቻ እንደሆነና አንድ አካል በዚህ ስያሜ ስለተጠራ ብቻ ፍጡር መንፈስ እንዳልሆነ አይተናል። ቃሉ አሰራርን እንጂ ባህርይን የሚገልጽ ቃል ስላልሆነ፥ ለየትኛውም አይነት አካል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። የተላከ መሆኑን ብቻ እንደሚያመለክት ተመልክተናል
በተጨማሪም ለምን እስጢፋኖስ ቃል በቃል "መልአኩ ክርስቶስ ነው" እንዳላለም ለማየት ሞክረናል።
♦️ ዛሬም እግዚአብሔር ቢፈቅድ፥ እንዴት እስጢፋኖስ ያ ለሙሴ የተገለጠለው መልአክ ክርስቶስ መሆኑን እንደመሰከረ ለመመልከት እንሞክራለን
እስጢፋኖስ በፊቱ ለነበሩት ካህናት ከአብርሃም አንስቶ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ነገር ከተናገረ በኋላ፥ ከሐዋ 7:20 አንስቶ ስለ ሙሴ ታሪክ መናገር ይጀምራል። ከተወለደ በኋላ የፈርዖን ልጅ እንዳነሳችው፥ የግብፆችን ጥበብ እንደተማረ፥ ነገር ግን ግብጻዊውን በመግደሉ ወደ ምድያም ምጻተኛ ሆኖ ለመኖር እንደሸሸ ተረከላቸው
ከዚያም፥ አርባ አመት ሲሞላው በሲና ተራራ በምድረ በዳ በቁጥቋጦው ውስጥ በእሳት ነበልባል መልአክ እንደተገለጠለት በቁ.30 ላይ ነገራቸው።
✏️ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ሐዋ 7:30 ሲተረጉሙት "የጌታ መልአክ ታየው" ቢሉም፥ ግሪኩ ግን "መልአክ ታየው" ነው የሚለው።
"Καὶ πληρωθέντων ἐτῶν τεσσεράκοντα ὤφθη αὐτῷ ἐν τῇ ἐρήμῳ τοῦ ὄρους Σινᾶ #ἄγγελος ἐν φλογὶ πυρὸς βάτου"
[Acts 7:30 Greek]
አዲሱ መደበኛ ትርጉምና ሌሎች ኢንግሊዘኛ ትርጉሞችም ከግሪኩ ጋር በሚስማማ መልኩ "መልአክ ታየው" ወይንም "an angel appeared to him" በማለት በትክክል ተርጉመውታል፦
“ከአርባ ዓመት በኋላ፣ በሲና ተራራ አካባቢ ባለው ምድረ በዳ፣ በሚነድ ቍጥቋጦ ነበልባል ውስጥ #መልአክ #ተገለጠለት።”
ሐዋርያት 7፥30 (አዲሱ መ.ት)
“After forty years had passed, an #angel #appeared to Moses in the flames of a burning bush in the desert near Mount Sinai.”
Acts 7:30 (NIV)
“And when forty years had gone by, there #appeared to him in the wilderness (desert) of Mount Sinai an #angel, in the flame of a burning bramblebush.”
Acts 7:30 (AMP)
“After 40 years had passed, an #angel #appeared to him in the desert of Mount Sinai, in the flame of a burning bush.”
Acts 7:30 (HCSB)
“When forty years had passed, an #angel #appeared to him in the flames of a burning bush in the desert near Mount Sinai.”
Acts 7:30 (ISVN)
✍️ እስጢፋኖስ የተናገረው ታሪክ በዘጽ 3:1-2 ተረጋግጦ ይገኛል። ዘጽ 3:1-2 እንደሚለው ሙሴ በእግዚአብሔር ተራራ በኮሬብ የአማቱን የዮቶርን በጎች ሲጠብቅ የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለት። ኮሬብ የሲና ሌላ ስም ሲሆን፥ በዘጽ 19-24 እግዚአብሔር በእሳት የወረደበት ተራራ ነው። በዚያው ተራራ ነው የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ነበልባል ለሙሴ የተገለጠለት። ለዚህ ነው እስጢፋኖስ ኮሬብንና ሲናን በተቀያያሪነት የተጠቀመው። የአንዱ ተራራ ስሞች ናቸውና
ይህን ከተናገረ በኋላ፥ ሙሴ ባየው ነገር ተደንቆ ነገሩን ለማጣት ሲቀርብ፥ የጌታን ድምፅ እንደሰማ ይናገራል
ሐዋርያት 7 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ ሙሴም ባየው ነገር #ተደነቀ፤ ነገሩን ለማጣራት ወደዚያ ሲቀርብ #የጌታ_ድምፅ፤ ³² እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ’ #ሲል_ሰማ። ሙሴም በፍርሀት ተዋጠ፤ ለመመልከትም አልደፈረም።
ይህ ማለት ሙሴ የሰማው፥ ያነጋገረው ጌታን ነው ማለት ነው። በቁጥቋጦው ውስጥ ሆኖ ሙሴን ያነጋገረው ጌታ ነው ማለት ነው። ነገር ግን የተገለጠለት መልአኩ ነበር
ሙሴን በዚህ ስፍራ ያነጋገረው ጌታ መሆኑ፥ በቀጣዩ ጥቅስም ተረጋግጧል፦
“ #ጌታም እንዲህ #አለው፤ ‘የእግርህን ጫማ አውልቅ፤ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች ምድር ናትና።”
ሐዋርያት 7፥33 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴን ጫማውን እንዲያወልቅ ያዘዘው ጌታ እንደሆነ በቁ.33 ላይ በግልፅ እስጢፋኖስ ተናግሯል። ይህ ማለት ሙሴ በሲና ተራራ ላይ ሲነጋገር የነበረው ከእግዚአብሔር ጋር ነበር ማለት ነው። በቁ.32 ላይ የአባቶቹ አምላክ መሆኑን የነገረው ጌታ ነው በቁ.33 ላይ ጫማውን እንዲያወልቅ ያዘዘው። ይህ ሙሴ ከአምላክ ጋር ሲነጋገር እንደነበር የሚያረጋግጥ ነው
♦️ ነገር ግን ለሙሴ የተገለጠው መልአኩ ነበር!
በቁጥቋጦው በእሳት ነበልባል ለሙሴ የተገለጠው መልአኩ ነበር። ይህ ማለት ሙሴን ሲያነጋግረው የነበረው ጌታ መልአኩ ነበር ማለት ነው። የተገለጠለትና የታየው እርሱ በመሆኑ፥ አነጋገረው የተባለውም ጌታ እርሱ ነው። ይህ እስጢፋኖስ መልአኩ አምላክ እንደሆነ ለማመኑ ማስረጃ ነው።
እስጢፋኖስ፥ ሙሴን በሲና ተራራ ያነጋገረው መልአኩ መሆኑን በማያሻማ መልኩ እንዲህ ግልፅ አድርጎታል፦
“እርሱም #በሲና_ተራራ_ከተናገረው_መልአክና ከአባቶቻችን ጋር በምድረ በዳ በሕዝቡ ጉባኤ መካከል ነበር፤ የሕይወትንም ቃል ወደ እኛ ለማስተላለፍ ተቀበለ።”
ሐዋርያት 7፥38 (አዲሱ መ.ት)
በቁ.37 ግልፅ እንዳደረገው፥ ሙሴን በሲና ተራራ የተናገረው መልአኩ ነበር። በቁ.33 ግን ጫማህን አውልቅ ብሎ የተናገረው ጌታ መሆኑን ግልጽ አድርጓል። በቁ.32ም እንዲሁ ወደ ሙሴ የመጣው ድምፅ የጌታ ድምፅ መሆኑን ተናግሯል። ነገር ግን በቁ.37 ሙሴን ያነጋገረው መልአኩ ነው አለ
✍️ ይህ ሙሴን በሲና ተራራ ያነጋገረው ጌታ፥ መልአኩ መሆኑን በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል። ሙሴን ያነጋገረው አምላክ በቁጥቋጦው የተገለጠለት መልአክ ነው።
ለዚህም ነው በቁ.30 ላይ "የጌታ መልአክ" በማለት ፈንታ "መልአክ" ተገለጠለት ያለው። ቀጥሎ ሙሴን ያነጋገረው ጌታ መልአኩ ነውና። ሙሴን ያነጋገረው ጌታ መልአኩ መሆኑን ለመግለጽ "መልአክ" አለ። ይህ እስጢፋኖስ፥ መልአኩ መለኮት መሆኑን እንደሚያምን ያሳያል
እስጢፋኖስ ስለ መልአኩ የተናገረው ነገር፥ በዋናው የዘጽአት ታሪክ ላይ ተረጋግጦ እናገኘዋለን። ለሙሴ የተገለጠው/የታየው፥ በቁጥቋጦው ውስጥም የነበረው፥ መልአኩ ነበር
“እዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) #መልአክ በቍጥቋጦው ውስጥ በሚንቀለቀል የእሳት ነበልባል መካከል #ተገለጠለት። ሙሴም ቍጥቋጦው በእሳት ቢያያዝም እንኳ፣ አለ መቃጠሉን አየ።”
ዘጸአት 3፥2 (አዲሱ መ.ት)
ነገር ግን ቁጥቋጦው ውስጥ ሆኖ፥ ጠርቶት ያነጋገረው እግዚአብሔር ነበር
“ሙሴ ሁኔታውን ለመመልከት መቅረቡን እግዚአብሔር (ያህዌ) ባየ ጊዜ፣ ከቍጥቋጦው ውስጥ #እግዚአብሔር (ኤሎሂም) “ሙሴ፣ ሙሴ” #ብሎ #ጠራው፤ ሙሴም “አቤት እነሆኝ” አለው።”
ዘጸአት 3፥4 (አዲሱ መ.ት)
ይህ ከቁጥቋጦው ውስጥ ሙሴን ጠርቶ ያነጋገረው እግዚአብሔር፥ መልአኩ መሆኑን ያረጋግጣል።
➣ እስጢፋኖስ ለመልአኩ መለኮትነት የሰጠው ምስክርነት በዚህ አያበቃም። ሙሴ በቁጥቋጦው ያየው ነገር አስደንቆት ነገሩን ለማጣራት ቀርቦ ሳለ፥ የጌታ ድምፅ የአባቶቹ አምላክ እርሱ መሆኑን ሲነግረው፥ ለመመልከት እንዳልደፈረ እስጢፋኖስ ይናገራል
“እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ’ ሲል ሰማ። ሙሴም በፍርሀት ተዋጠ፤ #ለመመልከትም #አልደፈረም።”
ሐዋርያት 7፥32 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴ ለምንድነው ለመመልከት ያልደፈረው? ለምንስ ነው ማየትን የፈራው? የዚህ ጥያቄ መልስ በዋናው የዘጽአት ታሪክ ላይ የሚገኝ ነው። ሙሴ ለማየት የፈራው፥ የታየው እግዚአብሔር ስለነበር ነው፦
“ቀጥሎም፣ “እኔ የአባቶችህ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ (ኤሎሂም) ነኝ” አለው። በዚህ ጊዜ #ሙሴ #እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት ለፊት #ማየት ስለ #ፈራ ፊቱን ሸፈነ።”
ዘጸአት 3፥6 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴ ለማየት የፈራው፥ የተገለጠለት እግዚአብሔር በመሆኑ ነው። እግዚአብሔር ስለሆነ የታየው፥ እርሱን ፊት ለፊት ለማየት ፈራ። ይህ እጅግ ብዙ የሚያስብል ሀሳብ ነው
ሙሴን እግዚአብሔርን ለማየት ሊፈራ የቻለው፥ እግዚአብሔር ሊታይ በሚችል መንገድ ስለተገለጠለት ነው። በሚታይ አኳሃን ስለተገለጠ፥ እርሱን ማየት ፈራ። ይህ አምላክ ለሙሴ በትክክለኛ ሊታይ በሚችል አገላለጥ እንደተገለጠለት ያሳያል።
ነገር ግን በዘጽ 3 ላይ ለሙሴ የተገለጠለት መልአኩ ነው (ዘጽ 3:2) እርሱ ነው በእሳት አምሳል የታየው። ነገር ግን ሙሴ ለማየት የፈራው እግዚአብሔርን እንደሆነ ቁ.6 ግልፅ ያደርጋል። ይህ በግልፅና በማያሻማ መልአኩ ለሙሴ የተገለጠው እግዚአብሔር መልአኩ መሆኑን ያሳያል። እርሱ ነው ሙሴ ለማየት የፈራው አምላክ። ይህ የእግዚአብሔር መልአክ አምላክ ለመሆኑ የማይቀለበስ ማስረጃ ነው
✏️ እስጢፋኖስም ሙሴ ለማየት መፍራቱን መጥቀሱ፥ የእግዚአብሔር መልአክ መለኮት መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል። ምክንያቱም እርሱ የጠቀሰው ጥቅስ፥ መልአኩ አምላክ መሆኑን የሚናገር ጥቅስ ነውና
♦️ ይህ እንዴት እስጢፋኖስ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን እንደሰከረ ያሳያል?
እስጢፋኖስ መልአኩ መለኮት መሆኑን መግለጹ፥ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ እንደሆነ መመስከሩን ያሳያል። ምክንያቱም እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን መስክሯልና። የእግዚአብሔር መልአክ አምላክ መሆኑን በመሰከረበት በዚያው አውድ፥ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን መመስከሩ፥ ያ የእግዚአብሔር መልአክ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ለመመስከሩ ተጨባጭ ማስረጃ ነው።
እንዴት ነው እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን የመሰከረው?
“እስጢፋኖስም እየወገሩት ሳለ፣ “ጌታ #ኢየሱስ ሆይ፤ #ነፍሴን ተቀበላት” ብሎ ጸለየ፤”
ሐዋርያት 7፥59 (አዲሱ መ.ት)
እስጢፋኖስ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ጌታ ኢየሱስን በእግዚአብሔር ቀኝ ካየው በኋላ፥ አይሁዳውያን ሲወግሩት እንመለከታለን። እስጢፋኖስም እየወገሩት በነበሩበት በዚህ ሰአት፥ ጌታ ኢየሱስ ነፍሱን እንዲቀበል ወደ እርሱ ይጸልያል
ይህ አምላክ መሆኑን ለመመስከሩ ትልቅ ማስረጃ ነው። በመጀመሪያ፥ እስጢፋኖስ ተወግሮ እየሞተ በነበረበት በዚህ ሰአት የተጣራው ኢየሱስን ነው። ሰዎች በሚሞቱበት ሰአት የሚጣሩት አምላካቸውን ብቻ ነው። እስጢፋኖስ በሞቱ ሰአት ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው መጣራቱ፥ አምላክ ነው ብሎ እንደሚያምን ያረጋግጣል
"እንዲሁም ንጉሡ ኢዮአስ ዮዳሄ ያደረገለትን ቸርነት አላሰበም፥ ልጁንም ዘካርያስን አስገደለው፤ እርሱም #ሲሞት። #እግዚአብሔር ይየው፥ ይፈልገውም አለ።"
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 24:22)
እግዚአብሔርን የሚያመልኩ እስራኤላውያን በጭንቅና በመከራ ጊዜያቸው የሚጣሩት አምላካቸው እግዚአብሔርን ነው። በሰማይ ያለውን እርሱን ነው ተጣርተው የሚያስፈልጋቸውን ነገር የሚጠይቁት
"2፤ ጆሮውን ወደ እኔ አዘንብሎአልና በዘመኔ ሁሉ #እጠራዋለሁ። 3፤ #የሞት ጣር ያዘኝ፥ የሲኦልም ሕማም አገኘኝ፤ ጭንቀትንና መከራን አገኘሁ።"
(መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 116:2-3)
"ልቤ ተስፋ በቈረጠ ጊዜ ከምድር ዳርቻ ወደ #አንተ #እጮኻለሁ፤ በድንጋይ ላይ ከፍ ከፍ አደረግኸኝ።"
(መዝሙረ ዳዊት 61:2)
"በቃሌ ወደ #እግዚአብሔር #እጮሃለሁ ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል።"
(መዝሙረ ዳዊት 3:4)
እስጢፋኖስ በሰማይ ወዳለው ወደ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው መጣራቱ፥ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያሳያል። ምክንያቱም በሰማይ ያለ የትኛውም ፍጡር በሞት ሰአት አይጠራምና። እግዚአብሔር ብቻ ነው በሰማይ ሆኖ በመከራና ሰአት የሚጠራው
ይህ ክርስቶስ ራሱ ያስተማረው ትምህርት ነው። ክርስቶስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በስሙ የሚለምኑትን ነገር እርሱ ራሱ እንደሚያደርገው ለደቀመዛሙርቱ በመናገር፥ ሰዎች እርሱን እንዲጣሩና ቀጥታ ወደ እርሱ እንዲፀልዩ አስተምሯል፦
"13፤ እኔ ወደ አብ #እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን #ሁሉ #አደርገዋለሁ። 14፤ ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ #እኔ #አደርገዋለሁ።"
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14:13-14)
ክርስቶስ ወደ አብ ከሄደ በኋላ የሚሆነውን ነገር እየተናገረ ነው። ወደ አባቱ ከሄደ በኋላ፥ ሰዎች በስሙ የሚለምኑትን እንደሚያደርግ እየተናገረ ነው። ማለትም፥ በሰማይ ሆኖ ሰዎች የሚለምንላቸውን ይፈፍምላቸዋል ማለት ነው። ይህ አምላክ ለመሆኑ በራሱ የተሰጠ ምስክርነት ነው።
እስጢፋኖስም ይህን የጌታን ትዕዛዝ በመከተል፥ በአባቱ ቀኝ ያለውን ኢየሱስን ነፍሱን እንዲቀበለው በመጸለይ፥ ወደ እርሱ ጸልይዋል። የትኛውም ፍጡር በሰማይ ሆኖ ጸሎትን ስለማይመልስ፥ እስጢፋኖስ ወደ ጌታ ክርስቶስ መጸለዩ፥ እርሱ አምላክ መሆኑን እንደመሰከረ ያረጋግጣል
ሌላው እጅግ አስፈላጊና ዋና ነጥብ፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስን የጠየቀው ነገር ነው። ነፍሱን እንዲቀበለው ጠይቆታል። በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ፥ በሰማይ ሆኖ የሰዎችን ነፍስ የሚቀበለው እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ እንረዳለን፦
"አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ #ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ #እግዚአብሔር #ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።"
(መጽሐፈ መክብብ 12:7)
" #በእጅህ #ነፍሴን #እሰጣለሁ፤ የእውነት አምላክ አቤቱ፥ ተቤዥተኸኛል።"
(መዝሙረ ዳዊት 31:5)
"ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ #ነፍሴን #በእጅህ #አደራ #እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።"
(የሉቃስ ወንጌል 23:46)
የትኛውም ፍጡር የሰውን ነፍስ ሊቀበል አይችልም። አይደለም በሰማይ ሆኖ፥ በየትኛውም ስፍራ ፍጡር ይህ ስልጣን የለውም። እስጢፋኖስ፥ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበል መጸለዩ፥ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል።
✍️ እስጢፋኖስ፥ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው በመጠየቅ ብቻ አላበቃም። ክርስቶስ ኃጢአታቸውንም እንዳይቆጥርባቸው ይለምነዋል
“ከዚያም ተንበርክኮ፤ በታላቅ ድምፅ፣ “#ጌታ ሆይ! ይህን #ኀጢአት #አትቍጠርባቸው” ብሎ ጮኸ፤ ይህን ካለ በኋላም አንቀላፋ።”
ሐዋርያት 7፥60 (አዲሱ መ.ት)
ዘጸአት 3፥4 (አዲሱ መ.ት)
ይህ ከቁጥቋጦው ውስጥ ሙሴን ጠርቶ ያነጋገረው እግዚአብሔር፥ መልአኩ መሆኑን ያረጋግጣል።
➣ እስጢፋኖስ ለመልአኩ መለኮትነት የሰጠው ምስክርነት በዚህ አያበቃም። ሙሴ በቁጥቋጦው ያየው ነገር አስደንቆት ነገሩን ለማጣራት ቀርቦ ሳለ፥ የጌታ ድምፅ የአባቶቹ አምላክ እርሱ መሆኑን ሲነግረው፥ ለመመልከት እንዳልደፈረ እስጢፋኖስ ይናገራል
“እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ’ ሲል ሰማ። ሙሴም በፍርሀት ተዋጠ፤ #ለመመልከትም #አልደፈረም።”
ሐዋርያት 7፥32 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴ ለምንድነው ለመመልከት ያልደፈረው? ለምንስ ነው ማየትን የፈራው? የዚህ ጥያቄ መልስ በዋናው የዘጽአት ታሪክ ላይ የሚገኝ ነው። ሙሴ ለማየት የፈራው፥ የታየው እግዚአብሔር ስለነበር ነው፦
“ቀጥሎም፣ “እኔ የአባቶችህ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ (ኤሎሂም) ነኝ” አለው። በዚህ ጊዜ #ሙሴ #እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት ለፊት #ማየት ስለ #ፈራ ፊቱን ሸፈነ።”
ዘጸአት 3፥6 (አዲሱ መ.ት)
ሙሴ ለማየት የፈራው፥ የተገለጠለት እግዚአብሔር በመሆኑ ነው። እግዚአብሔር ስለሆነ የታየው፥ እርሱን ፊት ለፊት ለማየት ፈራ። ይህ እጅግ ብዙ የሚያስብል ሀሳብ ነው
ሙሴን እግዚአብሔርን ለማየት ሊፈራ የቻለው፥ እግዚአብሔር ሊታይ በሚችል መንገድ ስለተገለጠለት ነው። በሚታይ አኳሃን ስለተገለጠ፥ እርሱን ማየት ፈራ። ይህ አምላክ ለሙሴ በትክክለኛ ሊታይ በሚችል አገላለጥ እንደተገለጠለት ያሳያል።
ነገር ግን በዘጽ 3 ላይ ለሙሴ የተገለጠለት መልአኩ ነው (ዘጽ 3:2) እርሱ ነው በእሳት አምሳል የታየው። ነገር ግን ሙሴ ለማየት የፈራው እግዚአብሔርን እንደሆነ ቁ.6 ግልፅ ያደርጋል። ይህ በግልፅና በማያሻማ መልአኩ ለሙሴ የተገለጠው እግዚአብሔር መልአኩ መሆኑን ያሳያል። እርሱ ነው ሙሴ ለማየት የፈራው አምላክ። ይህ የእግዚአብሔር መልአክ አምላክ ለመሆኑ የማይቀለበስ ማስረጃ ነው
✏️ እስጢፋኖስም ሙሴ ለማየት መፍራቱን መጥቀሱ፥ የእግዚአብሔር መልአክ መለኮት መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል። ምክንያቱም እርሱ የጠቀሰው ጥቅስ፥ መልአኩ አምላክ መሆኑን የሚናገር ጥቅስ ነውና
♦️ ይህ እንዴት እስጢፋኖስ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን እንደሰከረ ያሳያል?
እስጢፋኖስ መልአኩ መለኮት መሆኑን መግለጹ፥ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ እንደሆነ መመስከሩን ያሳያል። ምክንያቱም እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን መስክሯልና። የእግዚአብሔር መልአክ አምላክ መሆኑን በመሰከረበት በዚያው አውድ፥ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን መመስከሩ፥ ያ የእግዚአብሔር መልአክ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ለመመስከሩ ተጨባጭ ማስረጃ ነው።
እንዴት ነው እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን የመሰከረው?
“እስጢፋኖስም እየወገሩት ሳለ፣ “ጌታ #ኢየሱስ ሆይ፤ #ነፍሴን ተቀበላት” ብሎ ጸለየ፤”
ሐዋርያት 7፥59 (አዲሱ መ.ት)
እስጢፋኖስ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ጌታ ኢየሱስን በእግዚአብሔር ቀኝ ካየው በኋላ፥ አይሁዳውያን ሲወግሩት እንመለከታለን። እስጢፋኖስም እየወገሩት በነበሩበት በዚህ ሰአት፥ ጌታ ኢየሱስ ነፍሱን እንዲቀበል ወደ እርሱ ይጸልያል
ይህ አምላክ መሆኑን ለመመስከሩ ትልቅ ማስረጃ ነው። በመጀመሪያ፥ እስጢፋኖስ ተወግሮ እየሞተ በነበረበት በዚህ ሰአት የተጣራው ኢየሱስን ነው። ሰዎች በሚሞቱበት ሰአት የሚጣሩት አምላካቸውን ብቻ ነው። እስጢፋኖስ በሞቱ ሰአት ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው መጣራቱ፥ አምላክ ነው ብሎ እንደሚያምን ያረጋግጣል
"እንዲሁም ንጉሡ ኢዮአስ ዮዳሄ ያደረገለትን ቸርነት አላሰበም፥ ልጁንም ዘካርያስን አስገደለው፤ እርሱም #ሲሞት። #እግዚአብሔር ይየው፥ ይፈልገውም አለ።"
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 24:22)
እግዚአብሔርን የሚያመልኩ እስራኤላውያን በጭንቅና በመከራ ጊዜያቸው የሚጣሩት አምላካቸው እግዚአብሔርን ነው። በሰማይ ያለውን እርሱን ነው ተጣርተው የሚያስፈልጋቸውን ነገር የሚጠይቁት
"2፤ ጆሮውን ወደ እኔ አዘንብሎአልና በዘመኔ ሁሉ #እጠራዋለሁ። 3፤ #የሞት ጣር ያዘኝ፥ የሲኦልም ሕማም አገኘኝ፤ ጭንቀትንና መከራን አገኘሁ።"
(መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 116:2-3)
"ልቤ ተስፋ በቈረጠ ጊዜ ከምድር ዳርቻ ወደ #አንተ #እጮኻለሁ፤ በድንጋይ ላይ ከፍ ከፍ አደረግኸኝ።"
(መዝሙረ ዳዊት 61:2)
"በቃሌ ወደ #እግዚአብሔር #እጮሃለሁ ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል።"
(መዝሙረ ዳዊት 3:4)
እስጢፋኖስ በሰማይ ወዳለው ወደ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው መጣራቱ፥ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያሳያል። ምክንያቱም በሰማይ ያለ የትኛውም ፍጡር በሞት ሰአት አይጠራምና። እግዚአብሔር ብቻ ነው በሰማይ ሆኖ በመከራና ሰአት የሚጠራው
ይህ ክርስቶስ ራሱ ያስተማረው ትምህርት ነው። ክርስቶስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በስሙ የሚለምኑትን ነገር እርሱ ራሱ እንደሚያደርገው ለደቀመዛሙርቱ በመናገር፥ ሰዎች እርሱን እንዲጣሩና ቀጥታ ወደ እርሱ እንዲፀልዩ አስተምሯል፦
"13፤ እኔ ወደ አብ #እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን #ሁሉ #አደርገዋለሁ። 14፤ ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ #እኔ #አደርገዋለሁ።"
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14:13-14)
ክርስቶስ ወደ አብ ከሄደ በኋላ የሚሆነውን ነገር እየተናገረ ነው። ወደ አባቱ ከሄደ በኋላ፥ ሰዎች በስሙ የሚለምኑትን እንደሚያደርግ እየተናገረ ነው። ማለትም፥ በሰማይ ሆኖ ሰዎች የሚለምንላቸውን ይፈፍምላቸዋል ማለት ነው። ይህ አምላክ ለመሆኑ በራሱ የተሰጠ ምስክርነት ነው።
እስጢፋኖስም ይህን የጌታን ትዕዛዝ በመከተል፥ በአባቱ ቀኝ ያለውን ኢየሱስን ነፍሱን እንዲቀበለው በመጸለይ፥ ወደ እርሱ ጸልይዋል። የትኛውም ፍጡር በሰማይ ሆኖ ጸሎትን ስለማይመልስ፥ እስጢፋኖስ ወደ ጌታ ክርስቶስ መጸለዩ፥ እርሱ አምላክ መሆኑን እንደመሰከረ ያረጋግጣል
ሌላው እጅግ አስፈላጊና ዋና ነጥብ፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስን የጠየቀው ነገር ነው። ነፍሱን እንዲቀበለው ጠይቆታል። በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ፥ በሰማይ ሆኖ የሰዎችን ነፍስ የሚቀበለው እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ እንረዳለን፦
"አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ #ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ #እግዚአብሔር #ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።"
(መጽሐፈ መክብብ 12:7)
" #በእጅህ #ነፍሴን #እሰጣለሁ፤ የእውነት አምላክ አቤቱ፥ ተቤዥተኸኛል።"
(መዝሙረ ዳዊት 31:5)
"ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ #ነፍሴን #በእጅህ #አደራ #እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።"
(የሉቃስ ወንጌል 23:46)
የትኛውም ፍጡር የሰውን ነፍስ ሊቀበል አይችልም። አይደለም በሰማይ ሆኖ፥ በየትኛውም ስፍራ ፍጡር ይህ ስልጣን የለውም። እስጢፋኖስ፥ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበል መጸለዩ፥ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል።
✍️ እስጢፋኖስ፥ ክርስቶስ ነፍሱን እንዲቀበለው በመጠየቅ ብቻ አላበቃም። ክርስቶስ ኃጢአታቸውንም እንዳይቆጥርባቸው ይለምነዋል
“ከዚያም ተንበርክኮ፤ በታላቅ ድምፅ፣ “#ጌታ ሆይ! ይህን #ኀጢአት #አትቍጠርባቸው” ብሎ ጮኸ፤ ይህን ካለ በኋላም አንቀላፋ።”
ሐዋርያት 7፥60 (አዲሱ መ.ት)
ከላይ ባለው ቁ.59 ላይ ጌታ ብሎ የጠራው የኢየሱስን በመሆኑ፥ በዚህም ስፍራ ጌታ ብሎ የሚጠራው እርሱን መሆኑን እናረጋግጣለን። በዚህ ቦታ ላይ፥ ጌታ የሚሰሩትን ኀጢአት እንዳይቆጥርባቸው ይለምነዋል
እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት ወደ ኢየሱስ ጸልዮ፥ የሰዎቹን ኀጢአት እንዳይቆጥር መጸለዩ፥ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል። ምክንያቱም፥ በሰማይ ሆኖ የሰዎችን ኀጢአት የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው እግዚአብሔር ብቻ ነውና
“እግዚአብሔር #ኀጢአቱን #የማይቈጥርበት፣ በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው፣ እርሱ ቡሩክ ነው።”
መዝሙር 32፥2 (አዲሱ መ.ት)
“ #ኀጢአቱን፣ ጌታ ከቶ #የማይቈጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።”
ሮሜ 4፥8 (አዲሱ መ.ት)
“ኢየሱስም፣ “አባት ሆይ፤ የሚያደርጉትን አያውቁምና #ይቅር #በላቸው” አለ። እነርሱም ልብሱን በዕጣ ተከፋፈሉት።”
ሉቃስ 23፥34 (አዲሱ መ.ት)
እስጢፋኖስ ይህን ልመና ወደ ክርስቶስ ማቅረቡ፤ ክርስቶስ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን ያለው አምላክ መሆኑን ለማመኑ ማረጋገጫ ነው። በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን አለው ብሎ ስለሚያምን፥ ኀጢአታቸውን አትቁጠርባቸው አለ። ይህ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምንና ይህንንም ሀቅ እንደመሰከረ ያረጋግጣል።
✍️ ነገር ግን የክርስቶስን አምላክነት በመሰከረበት በዚሁ በራሱ አውድ፥ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ እግዚአብሔር መሆኑን መስክሯል። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ??
♦️ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነውና!
እስጢፋኖስ በአንድ አውድ፥ የክርስቶስንም ለሙሴ የተገለጠው መልአክንም አምላክነት ሊመሰክር የቻለው፥ ያ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ ራሱ ክርስቶስ በመሆኑ ነው። እየተናገረ የነበረው ስለ ሁለት አካላት አልነበረም። ስለ አንዱ ስለ እግዚአብሔር ልጅ ነውና። ለዚህ ነው የክርስቶስንም የመልአኩንም መለኮትነት የመሰከረው። ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነውና
ለዚያም ነው በቁ.31-33 ላይ መልአኩን ጌታ ብሎ ጠርቶት፥ በቁ.59-60 ላይ ደግሞ ኢየሱስን ጌታ በማለት የጠራው። ያ መልአክ/መልእክተኛ ክርስቶስ መሆኑን ስለሚያምን ነው። ከላይ በማስረጃ እንዳየነው፥ በሁለቱም ሥፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል የገባው መለኮትነትን ለማመልከት ነው። እስጢፋኖስ ለመለኮት ብቻ በሚገባ አውድ መልአኩንም ክርስቶስንም ጌታ ያለው፥ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነው ብሎ በማመኑ ነው። ይህ ለዚህ እምነቱ ግልፅ ማሳያ ነው
▶️ ይቀጥላል
እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት ወደ ኢየሱስ ጸልዮ፥ የሰዎቹን ኀጢአት እንዳይቆጥር መጸለዩ፥ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል። ምክንያቱም፥ በሰማይ ሆኖ የሰዎችን ኀጢአት የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው እግዚአብሔር ብቻ ነውና
“እግዚአብሔር #ኀጢአቱን #የማይቈጥርበት፣ በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው፣ እርሱ ቡሩክ ነው።”
መዝሙር 32፥2 (አዲሱ መ.ት)
“ #ኀጢአቱን፣ ጌታ ከቶ #የማይቈጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።”
ሮሜ 4፥8 (አዲሱ መ.ት)
“ኢየሱስም፣ “አባት ሆይ፤ የሚያደርጉትን አያውቁምና #ይቅር #በላቸው” አለ። እነርሱም ልብሱን በዕጣ ተከፋፈሉት።”
ሉቃስ 23፥34 (አዲሱ መ.ት)
እስጢፋኖስ ይህን ልመና ወደ ክርስቶስ ማቅረቡ፤ ክርስቶስ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን ያለው አምላክ መሆኑን ለማመኑ ማረጋገጫ ነው። በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን አለው ብሎ ስለሚያምን፥ ኀጢአታቸውን አትቁጠርባቸው አለ። ይህ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምንና ይህንንም ሀቅ እንደመሰከረ ያረጋግጣል።
✍️ ነገር ግን የክርስቶስን አምላክነት በመሰከረበት በዚሁ በራሱ አውድ፥ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ እግዚአብሔር መሆኑን መስክሯል። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ??
♦️ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነውና!
እስጢፋኖስ በአንድ አውድ፥ የክርስቶስንም ለሙሴ የተገለጠው መልአክንም አምላክነት ሊመሰክር የቻለው፥ ያ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ ራሱ ክርስቶስ በመሆኑ ነው። እየተናገረ የነበረው ስለ ሁለት አካላት አልነበረም። ስለ አንዱ ስለ እግዚአብሔር ልጅ ነውና። ለዚህ ነው የክርስቶስንም የመልአኩንም መለኮትነት የመሰከረው። ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነውና
ለዚያም ነው በቁ.31-33 ላይ መልአኩን ጌታ ብሎ ጠርቶት፥ በቁ.59-60 ላይ ደግሞ ኢየሱስን ጌታ በማለት የጠራው። ያ መልአክ/መልእክተኛ ክርስቶስ መሆኑን ስለሚያምን ነው። ከላይ በማስረጃ እንዳየነው፥ በሁለቱም ሥፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል የገባው መለኮትነትን ለማመልከት ነው። እስጢፋኖስ ለመለኮት ብቻ በሚገባ አውድ መልአኩንም ክርስቶስንም ጌታ ያለው፥ ያ መልአክ ራሱ ክርስቶስ ነው ብሎ በማመኑ ነው። ይህ ለዚህ እምነቱ ግልፅ ማሳያ ነው
▶️ ይቀጥላል
🚩 የሐዋርያት ሥራና የእግዚአብሔር መልአክ (ክፍል 3)
ባለፉት ተከታታይ ክፍሎች ተቃዋሚዎች የሐዋርያት ሥራ 7 ተመርኩዘው ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ አይደለም ለማለት የሚያነሱትን ተቃውሞ እየመለስን ነበር
እስጢፋኖስ እንዴት በአንድ አውድ የክርስቶስንም የመልአኩንም አምላክነት በመናገር እንዴት ያ መልአክ/መልእክተኛ ራሱ ጌታ ኢየሱስ መሆኑን እንደመሰከረ አይተናል። መልአኩ ራሱ ጌታ ኢየሱስ ስለሆነ፥ በተመሳሳይ አውድ አምላክነቱንና ጌትነቱን መሰከረ። ይህ እስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስ ያ የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንደሚያምን በግልፅ ያሳያል።
♦️ ዛሬም ጌታ ቢፈቅድ እንዴት እስጢፋኖስ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እንደመሰከረ እንመለከታለን
ባለፈው ክፍል እንዳየነው፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ እንደሆነ በተግባር የመሰከረ የቤተክርስቲያን ሰማዕት ነው። ለእስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስ በሰማይ የሚኖር፥ ጸሎትን የሚሰማ፥ በሞትና በጭንቅ ሰአት ስሙ የሚጠራ፥ ነፍስን የሚቀበል፥ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው ጌታ ነው። ይህ የእግዚአብሔር ብቸኛ ባህርይ ሲሆን፥ ክርስቶስ የእነዚህ ባህሪያት ባለቤት መሆኑ፥ አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል። እስጢፋኖስም ክርስቶስ እነዚህ ባህሪያትና ስልጣናት እንዳሉት መመስከሩ፥ ኢየሱስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል
✍️ ነገር ግን ሐዋርያት ሥራ 7 በጥልቀት ስናጠና፥ እስጢፋኖስ ያመለከው ይህ ጌታ ኢየሱስ እግዚአብሔር አብን እንዳልሆነ እንረዳለን፦
“እነሆ፤ ሰማያት ተከፍተው፣ #የሰው_ልጅም #በእግዚአብሔር #ቀኝ ቆሞ አያለሁ” አለ።”
ሐዋርያት 7፥56 (አዲሱ መ.ት)
ከአብርሃም አንስቶ እስከ ክርስቶስ መምጣት ድረስ ያለውን ወንጌል ከሰበከላቸው በኋሃ፥ በሸንጎው ስብሰባ የነበሩት ሁሉ ጥርሳቸውን አፋጩበት። እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፥ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ተመለከተ
እስጢፋኖስ ኢየሱስን በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ቆሞ ማየቱ፥ ክርስቶስ አብ እንዳልሆነ የሚያረጋግጥ ነው። ይህ እርሱ የተመለከተው ነገር ራዕይ ነው። ራዕይ ደግሞ አንድ የሆነ መልእክትን ለማስተላለፍ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚሰጥ መገለጥ ነው። ለምሳሌ፦
“ከዚያም በዙፋኑና በአራቱ ሕያዋን ፍጡራን፣ በሽማግሌዎቹም መካከል የታረደ የሚመስል #በግ ቆሞ አየሁ፤ በጉም #ሰባት_ቀንዶችና ሰባት ዐይኖች ነበሩት፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩት ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው።”
ራእይ 5፥6 (አዲሱ መ.ት)
➣ በዚህ ስፍራ ሐዋርያው ዮሐንስ ክርስቶስን በሰማይ ሲመለከተው እናያለን። ሐዋሪያው ዮሐንስ በመላው መጽሐፍ የሚመለከተው ራዕይ ነው (ራዕ 1:1) ስለዚህ የሚያያቸው ነገሮች በሙሉ የሚያስተላልፉት መልእክት አላቸው። በዚህ ቦታም ክርስቶስን ሰባት አይኖችና ሰባት ቀንዶች እንዳሉት በግ ተመስሎ ያየዋል። በበግ መመሰሉ፥ ለሰው ልጆች መተላለፍ ኀጢአት መስዋዕት የሆነው፥ በደሙም የሰዎች ኃጢአት ያጠበው እርሱ መሆኑን ያመልክታል (ዮሐ 1:29) ቀንዶች እንዳሉት መመሰሉ፥ ፍጹም ኀይልና ስልጣን እንዳለው የሚያመለክት ነው። ቀንድ የሀይልና የጉልበት ምልክት ነውና (1 ሳሙ 2:1) እነዚህ ምሳሌዎች በራዕይ ሲታዩ፥ የሚያስተላልፉት መልእክት አለ። እነዚያን ጽንሰ ሀሳቦች ለማመልከት ነው ጥቅም ላይ የዋሉት
✍️ በሐዋ 7ም እስጢፋኖስ ኢየሱስን በአብ ቀኝ ማየቱ፥ የአካል (person) ልዩነት እንዳለ ያሳያል። በቀኙ ቆሞ ማየቱ የሚያስተላልፈው መልእክት ይህ ነው። አብና ኢየሱስ የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን። የተለያዩ ማንነቶች በመሆናቸው አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ታየው
እግዚአብሔር መንፈስ ነው (ዮሐ 4:24 ኢሳ 31:3) ሰማይንና ምድርን የሞላ ረቂቅ ባህርይ ነው (ኤር 23:24 መዝ 139:7) በመለኮቱ ቅርጽና መልክ የሚታይ ገጽታ የለውም (ዘዳ 4:11-12) ስለዚህ በምድራዊው አለም እንዳለው ቀኝና ግራ የለውም። ነገር ግን በራዕዩ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ታየው። ግራና ቀኝ የሌለው እግዚአብሔር በቀኙ ልጁ ኢየሱስ ቆሞ የታየበት ምክንያት፥ የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን ለማመልከት ነው። ከላይ እንዳልነው፥ በራዕይ የሚታዩ ነገሮች በሙሉ የሚያስተላልፉት መልእክት አለ። አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ መታየቱ፥ የሚያስተላልፈው አንዱ መልእክት አብና ልጁ ክርስቶስ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ለማሳየት ነው።
✏️ ከአብ የተለየ ማንነት ካልሆነ ለምን አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ይታያል?
የተለያዩ ማንነቶች ባይሆኑ ኖሮ፥ በፍጹም አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ባልታየ ነበር። ሁሌም በራዕይ አጠገብ ለአጠገብ፥ ወይንም አንዱ ከሌላው ፊት ወይንም በቀኙ ቆመው የሚታዩት የተለያዩ አካላት ናቸው። አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ፥ አንድ አካል በሌላ አካል ቀኝ እንደቆመ ወይንም በፊቱ እንደቆመ ሆኖ የተገለጠ አካል የለም። በራዕይም ሆነ በሕልም አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ የሚታዩት የተለያዩ አካላት ናቸው። ምክንያቱም ሊተላለፍ የተፈለገው መልእክት ያ ነውና። በራዕይ የታዩና የተገለጹ ነገሮች የሚያስተላልፉት መልእክት አለና። እርሱም፥ ሁሌም ቢሆን በቀኝ ወይንም በፊቱ ቆመው የሚታዩ አካላት የተለያዩ አካላት ናቸው። በዚህ መልኩ መቆማቸው የሚያስላልፈው አንዱ መልእክት ይህ ነው።
➣ ይህም በሐዋርያት ስራ ጸሐፊም የተረጋገጠ እውነት ነው
“እስጢፋኖስ ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት፣ የእግዚአብሔርን ክብር፣ እንዲሁም #ኢየሱስ በእግዚአብሔር #ቀኝ #ቆሞ #አየና፣”
ሐዋርያት 7፥55 (አዲሱ መ.ት)
የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ እንዳየ ሲመሰክር እንመለከታለን። ይህ የምርም ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ እንደነበር የሚያረጋግጥ ነው። የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ፥ ኢየሱስ በአብ ቀኝ ቆሞ ማየቱ እስጢፋኖስ ሁለት የተለያዩ አካላትን ለማየቱ ተጨማሪ ምስክርነት ነው። እስጢፋኖስ ጌታን በእግዚአብሔር ቆሞ ማየቱ እርሱና አብ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ነው። ጸሐፊውም ልክ እንደ እስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስና እግዚአብሔር አብ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ለማመኑ ምክስርነት ነው።
♦️ ይህ እንዴት ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ክርስቶስ መሆኑን ያረጋግጣል?
ባለፈው ክፍል በብዙ ማስረጃ እንዳየነው፥ እስጢፋኖስ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ/መልእክተኛ አምላክ መሆኑን መስክሯል። በሲና ተራራ የተናገረው ጌታ መሆኑን፥ ጫማውን እንዲወልቅ ያዘዘው ጌታ መሆኑን፥ የአባቶቹ አምላክ መሆኑን የነገረው እርሱ መሆኑን፥ ሙሴን የጠራው አምላክ መሆኑን፥ ሙሴም ለማየት የፈራው እግዚአብሔር እርሱ መሆኑን መስክሯል። ይህ እስጢፋኖስ ለመልአኩ አምላክነት የሰጠው ምስክርነት ነው
ነገር ግን፥ ይህ አምላክ መሆኑን የመሰከረለት መልአክ፥ ከላኪው (ከአብ) የተለየ አካል መሆኑን እስጢፋኖስ አረጋግጧል፦
“እንግዲህ እነዚያ፣ ‘ገዥና ፈራጅ አድርጎ የሾመህ ማን ነው?’ ብለው የናቁትን ይህንን ሙሴ #እግዚአብሔር በቊጥቋጦው ውስጥ በታየው #መልአክ #አማካይነት ገዥና ታዳጊ አድርጎ ወደ እነርሱ ላከው።”
ሐዋርያት 7፥35 (አዲሱ መ.ት)
ከላይ መልአኩ እንዴት ለሙሴ እንደተገለጠለት ከተናገረ በኋላ፥ እግዚአብሔር በመልአኩ አማካኝነት ገዢና ታዲጊ አድርጎ እንደላከው ይናገራል። ይህ ማለት እግዚአብሔር ሙሴን በመልአኩ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾሞት ነበር ማለት ነው
ባለፉት ተከታታይ ክፍሎች ተቃዋሚዎች የሐዋርያት ሥራ 7 ተመርኩዘው ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ አይደለም ለማለት የሚያነሱትን ተቃውሞ እየመለስን ነበር
እስጢፋኖስ እንዴት በአንድ አውድ የክርስቶስንም የመልአኩንም አምላክነት በመናገር እንዴት ያ መልአክ/መልእክተኛ ራሱ ጌታ ኢየሱስ መሆኑን እንደመሰከረ አይተናል። መልአኩ ራሱ ጌታ ኢየሱስ ስለሆነ፥ በተመሳሳይ አውድ አምላክነቱንና ጌትነቱን መሰከረ። ይህ እስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስ ያ የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንደሚያምን በግልፅ ያሳያል።
♦️ ዛሬም ጌታ ቢፈቅድ እንዴት እስጢፋኖስ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እንደመሰከረ እንመለከታለን
ባለፈው ክፍል እንዳየነው፥ እስጢፋኖስ ክርስቶስ አምላክ እንደሆነ በተግባር የመሰከረ የቤተክርስቲያን ሰማዕት ነው። ለእስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስ በሰማይ የሚኖር፥ ጸሎትን የሚሰማ፥ በሞትና በጭንቅ ሰአት ስሙ የሚጠራ፥ ነፍስን የሚቀበል፥ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው ጌታ ነው። ይህ የእግዚአብሔር ብቸኛ ባህርይ ሲሆን፥ ክርስቶስ የእነዚህ ባህሪያት ባለቤት መሆኑ፥ አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል። እስጢፋኖስም ክርስቶስ እነዚህ ባህሪያትና ስልጣናት እንዳሉት መመስከሩ፥ ኢየሱስ አምላክ መሆኑን እንደሚያምን ያረጋግጣል
✍️ ነገር ግን ሐዋርያት ሥራ 7 በጥልቀት ስናጠና፥ እስጢፋኖስ ያመለከው ይህ ጌታ ኢየሱስ እግዚአብሔር አብን እንዳልሆነ እንረዳለን፦
“እነሆ፤ ሰማያት ተከፍተው፣ #የሰው_ልጅም #በእግዚአብሔር #ቀኝ ቆሞ አያለሁ” አለ።”
ሐዋርያት 7፥56 (አዲሱ መ.ት)
ከአብርሃም አንስቶ እስከ ክርስቶስ መምጣት ድረስ ያለውን ወንጌል ከሰበከላቸው በኋሃ፥ በሸንጎው ስብሰባ የነበሩት ሁሉ ጥርሳቸውን አፋጩበት። እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፥ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ተመለከተ
እስጢፋኖስ ኢየሱስን በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ቆሞ ማየቱ፥ ክርስቶስ አብ እንዳልሆነ የሚያረጋግጥ ነው። ይህ እርሱ የተመለከተው ነገር ራዕይ ነው። ራዕይ ደግሞ አንድ የሆነ መልእክትን ለማስተላለፍ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚሰጥ መገለጥ ነው። ለምሳሌ፦
“ከዚያም በዙፋኑና በአራቱ ሕያዋን ፍጡራን፣ በሽማግሌዎቹም መካከል የታረደ የሚመስል #በግ ቆሞ አየሁ፤ በጉም #ሰባት_ቀንዶችና ሰባት ዐይኖች ነበሩት፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩት ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው።”
ራእይ 5፥6 (አዲሱ መ.ት)
➣ በዚህ ስፍራ ሐዋርያው ዮሐንስ ክርስቶስን በሰማይ ሲመለከተው እናያለን። ሐዋሪያው ዮሐንስ በመላው መጽሐፍ የሚመለከተው ራዕይ ነው (ራዕ 1:1) ስለዚህ የሚያያቸው ነገሮች በሙሉ የሚያስተላልፉት መልእክት አላቸው። በዚህ ቦታም ክርስቶስን ሰባት አይኖችና ሰባት ቀንዶች እንዳሉት በግ ተመስሎ ያየዋል። በበግ መመሰሉ፥ ለሰው ልጆች መተላለፍ ኀጢአት መስዋዕት የሆነው፥ በደሙም የሰዎች ኃጢአት ያጠበው እርሱ መሆኑን ያመልክታል (ዮሐ 1:29) ቀንዶች እንዳሉት መመሰሉ፥ ፍጹም ኀይልና ስልጣን እንዳለው የሚያመለክት ነው። ቀንድ የሀይልና የጉልበት ምልክት ነውና (1 ሳሙ 2:1) እነዚህ ምሳሌዎች በራዕይ ሲታዩ፥ የሚያስተላልፉት መልእክት አለ። እነዚያን ጽንሰ ሀሳቦች ለማመልከት ነው ጥቅም ላይ የዋሉት
✍️ በሐዋ 7ም እስጢፋኖስ ኢየሱስን በአብ ቀኝ ማየቱ፥ የአካል (person) ልዩነት እንዳለ ያሳያል። በቀኙ ቆሞ ማየቱ የሚያስተላልፈው መልእክት ይህ ነው። አብና ኢየሱስ የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን። የተለያዩ ማንነቶች በመሆናቸው አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ታየው
እግዚአብሔር መንፈስ ነው (ዮሐ 4:24 ኢሳ 31:3) ሰማይንና ምድርን የሞላ ረቂቅ ባህርይ ነው (ኤር 23:24 መዝ 139:7) በመለኮቱ ቅርጽና መልክ የሚታይ ገጽታ የለውም (ዘዳ 4:11-12) ስለዚህ በምድራዊው አለም እንዳለው ቀኝና ግራ የለውም። ነገር ግን በራዕዩ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ታየው። ግራና ቀኝ የሌለው እግዚአብሔር በቀኙ ልጁ ኢየሱስ ቆሞ የታየበት ምክንያት፥ የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን ለማመልከት ነው። ከላይ እንዳልነው፥ በራዕይ የሚታዩ ነገሮች በሙሉ የሚያስተላልፉት መልእክት አለ። አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ መታየቱ፥ የሚያስተላልፈው አንዱ መልእክት አብና ልጁ ክርስቶስ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ለማሳየት ነው።
✏️ ከአብ የተለየ ማንነት ካልሆነ ለምን አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ይታያል?
የተለያዩ ማንነቶች ባይሆኑ ኖሮ፥ በፍጹም አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ ባልታየ ነበር። ሁሌም በራዕይ አጠገብ ለአጠገብ፥ ወይንም አንዱ ከሌላው ፊት ወይንም በቀኙ ቆመው የሚታዩት የተለያዩ አካላት ናቸው። አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ፥ አንድ አካል በሌላ አካል ቀኝ እንደቆመ ወይንም በፊቱ እንደቆመ ሆኖ የተገለጠ አካል የለም። በራዕይም ሆነ በሕልም አንዱ በሌላው ቀኝ ቆሞ የሚታዩት የተለያዩ አካላት ናቸው። ምክንያቱም ሊተላለፍ የተፈለገው መልእክት ያ ነውና። በራዕይ የታዩና የተገለጹ ነገሮች የሚያስተላልፉት መልእክት አለና። እርሱም፥ ሁሌም ቢሆን በቀኝ ወይንም በፊቱ ቆመው የሚታዩ አካላት የተለያዩ አካላት ናቸው። በዚህ መልኩ መቆማቸው የሚያስላልፈው አንዱ መልእክት ይህ ነው።
➣ ይህም በሐዋርያት ስራ ጸሐፊም የተረጋገጠ እውነት ነው
“እስጢፋኖስ ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት፣ የእግዚአብሔርን ክብር፣ እንዲሁም #ኢየሱስ በእግዚአብሔር #ቀኝ #ቆሞ #አየና፣”
ሐዋርያት 7፥55 (አዲሱ መ.ት)
የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ እንዳየ ሲመሰክር እንመለከታለን። ይህ የምርም ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ እንደነበር የሚያረጋግጥ ነው። የሐዋርያት ስራ ጸሐፊ፥ ኢየሱስ በአብ ቀኝ ቆሞ ማየቱ እስጢፋኖስ ሁለት የተለያዩ አካላትን ለማየቱ ተጨማሪ ምስክርነት ነው። እስጢፋኖስ ጌታን በእግዚአብሔር ቆሞ ማየቱ እርሱና አብ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ነው። ጸሐፊውም ልክ እንደ እስጢፋኖስ ጌታ ኢየሱስና እግዚአብሔር አብ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ለማመኑ ምክስርነት ነው።
♦️ ይህ እንዴት ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ክርስቶስ መሆኑን ያረጋግጣል?
ባለፈው ክፍል በብዙ ማስረጃ እንዳየነው፥ እስጢፋኖስ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ/መልእክተኛ አምላክ መሆኑን መስክሯል። በሲና ተራራ የተናገረው ጌታ መሆኑን፥ ጫማውን እንዲወልቅ ያዘዘው ጌታ መሆኑን፥ የአባቶቹ አምላክ መሆኑን የነገረው እርሱ መሆኑን፥ ሙሴን የጠራው አምላክ መሆኑን፥ ሙሴም ለማየት የፈራው እግዚአብሔር እርሱ መሆኑን መስክሯል። ይህ እስጢፋኖስ ለመልአኩ አምላክነት የሰጠው ምስክርነት ነው
ነገር ግን፥ ይህ አምላክ መሆኑን የመሰከረለት መልአክ፥ ከላኪው (ከአብ) የተለየ አካል መሆኑን እስጢፋኖስ አረጋግጧል፦
“እንግዲህ እነዚያ፣ ‘ገዥና ፈራጅ አድርጎ የሾመህ ማን ነው?’ ብለው የናቁትን ይህንን ሙሴ #እግዚአብሔር በቊጥቋጦው ውስጥ በታየው #መልአክ #አማካይነት ገዥና ታዳጊ አድርጎ ወደ እነርሱ ላከው።”
ሐዋርያት 7፥35 (አዲሱ መ.ት)
ከላይ መልአኩ እንዴት ለሙሴ እንደተገለጠለት ከተናገረ በኋላ፥ እግዚአብሔር በመልአኩ አማካኝነት ገዢና ታዲጊ አድርጎ እንደላከው ይናገራል። ይህ ማለት እግዚአብሔር ሙሴን በመልአኩ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾሞት ነበር ማለት ነው
እግዚአብሔር በመልአኩ አማካኝነት ስራውን መስራቱ፥ እግዚአብሔርና መልአኩ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ያረጋግጣል። መልአኩ፥ እግዚአብሔር ስራውን የሚሰራበት intermediary ነው። በእርሱ አማካኝነት ይህን ሹመት ለሙሴ ሰጥቷል። በእርሱ አማካኝነት ስራውን ሊሰራ የቻለው ከእርሱ የተለየ አካል በመሆኑ ነው
በመጽሐፍ ቅዱስ፥ "በ" እርሱ አማካኝነት ሰራ ከተባለ፥ ያን አካል በመላክ ሊሰራ ያሰበውን ስራ ሰራ ማለት ነው። ያን ሌላ አካል ልኮ ያቀደውን ስራ ስለሚሰራ፥ "በእርሱ" ሰራ ይባላል። ለምሳሌ፦
"ጌዴዎንም እግዚአብሔርን። እንደ ተናገርህ የእስራኤልን ልጆች #በእኔ_እጅ ታድን እንደ ሆነ፥"
(መጽሐፈ መሳፍንት 6:36)
በዚህ ስፍራ፥ ጌዴዎን እግዚአብሔርን እንደተናገረው እስራኤልን በእርሱ እንጅ ያድን እንደሆነ ሲጠይቅ እንመለከታለን። ይህ ማለት፥ በእርሱ አማካኝነት እስራኤልን ያድን እንደሆነ እየጠየቀው ነው። እግዚአብሔር እርሱን ተጠቅሞ እስራኤልን እንደሚያድን ተናግሯልና። ይህ ማለት፥ እርሱን ልኮ እስራኤልን ያድናል ማለት ነው
" እግዚአብሔርም ወደ እርሱ ዘወር ብሎ። በዚህ በጕልበትህ ሂድ፥ እስራኤልንም ከምድያም እጅ #አድን፤ እነሆ፥ #ልኬሃለሁ አለው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 6:14)
ስለዚህ በእርሱ አማካኝነት ያድናል ማለት፥ እርሱን ልኮ ያድናል ማለት ነው። እርሱን በመላክ ሊፈጽም ያሰበውን ተግባር ይፈጽማል ማለት ነው። ይህ "በ" እርሱ አማካኝነት ሰራ ሲባል፥ ላኪና ተላኪ የሆኑ አካላት እንዳሉ የሚያረጋግጥ ነው። የላከውና የተላከው አንድ አካል ሊሆኑ አይችሉምና። ሌላ ምሳሌ፦
" #በሙሴና በአሮን #እጅ ሕዝብህን እንደ በጎች መራሃቸው።"
(መዝሙረ ዳዊት 77:20)
በዚህ ስፍራ፥ ንጉስ ዳዊት እግዚአብሔር ከግብፅ የወጣውን ሕዝቡን በሙሴና በአሮን እጅ እንደመራ ይናገራል። ይህ ማለት፥ እግዚአብሔር አሮንና ሙሴን ልኮ በእነርሱ አማካኝነት ሕዝቡን መራ ማለት ነው። እነርሱን በመላክ ሊፈጽመው ያቀደውን ተግባር አደረገ። አላማውንም በእነርሱ አማካኝነት ፈጸመ። ልኳቸዋልና። ይህ "በ" እርሱ ሰራ ሲባል ላኪና ተላኪ እንዳለ የሚያመለክት ነው። ላኪና ተላኪ ደግሞ አንድ አካል ሊሆኑ ስለማይችሉ፥ "በ" እርሱ ሰራ መባሉ የማንነት ልዩነት እንዳለ ያረጋግጣል
"ከግብጽ ምድር አውጥቼሃለሁ፥ ከባርነት ቤትም ተቤዥቼሃለሁ፤ በፊትህም #ሙሴንና #አሮንን ማርያምንም #ልኬልህ ነበር።"
(ትንቢተ ሚክያስ 6:4)
✍️ ስለዚህ እግዚአብሔር በመልአኩ አማካኝነት ሙሴን ገዢና ታዳኒ ማድረጉ፥ እግዚአብሔርና መልአኩ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ያረጋግጣል
በሚቃጠለው ቁጥቋጦ እግዚአብሔር መልአኩን ወደ ሙሴ ላከ፥ እርሱም በእሳት አምሳል ተገለጠለት። ከዚያም በላከው መልአክ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾመው። በመልአኩ አማካኝነት እግዚአብሔር ስራውንና እቅዱን ፈጸመ። መልአኩን ይህን ተግባር እንዲያደርግ (ሙሴን እንዲሾመው) ላከው። ይህ እግዚአብሔርና መልአኩ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ያረጋግጣል።
♦️ ይህ እስጢፋኖስ፥ መልአኩ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ለመመስከሩ ተጨባጭ ማስረጃ ነው።
ምክንያቱም ከላይ እንዳየነው፥ በተመሳሳይ አውድ የክርስቶስንም የመልአኩንም መለኮትነት መስክሯል። አሁን ደግሞ፥ በዚያው በራሱ አውድ፥ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ከእግዚአብሔር የተለየ አካል መሆኑን እየመሰከረ ነው። ልክ ክርስቶስ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን እንደመሰከረው ሁሉ፥ መልአኩም ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን መስክሯል። ይህ በማያሻማ ሁኔታ መልአኩ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ያሳያል።
በዚያው በራሱ አውድ፥ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል መሆኑን መመስከሩ፥ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ያረጋግጣል። ምክንያቱም፥ በዙሪያው ባለው አውዱ ሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ሌላ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል የለምና። የክርስቶስንም የመልአኩንም አምላክነት ከመሰከረ በኋላ፥ መልአኩ ልክ እንደ ኢየሱስ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል መሆኑን የመሰከረበት ምክንያት ይህ ነው። መልአኩ ራሱ ጌታ ኢየሱስ ነውና
✏️ እግዚአብሔር ሙሴን በልጁ/መልአኩ በኩል የሾመው፥ በእርሱ አማካኝነት ስራውን ስለሚሰራ ነው።
መጽሐፍ ቅዱሳችን እንደሚያስተምረን፥ እግዚአብሔር ሊፈጽመው ያሰበውን ነገር በልጁ አማካኝነት ይሰራል።
ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን #በፈጠረበት #በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
(ወደ ዕብራውያን 1:2)
በዚህ ስፍራ፥ እግዚአብሔር አለማትን የፈጠረው በልጁ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ይህ ማለት ይህን ተግባር (አለምን መፍጠር) አብ የሰራው በልጁ አማካኝነት ነው ማለት ነው። ይህ እግዚአብሔር በልጁ አማካኝነት ስራውን እንደሚሰራ ያሳያል።
እግዚአብሔር #በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር #ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:19)
በዚሁም ስፍራ እንዲሁ እግዚአብሔር አለሙን በክርስቶስ እንደታረቀ ይናገራል። ይህ ማለት እግዚአብሔር ልጁን ወደ ምድር በመላክ (1ዮሐ 4:10) አለምን ከራሱ ጋር አስታረቀ። የመታረቁን ስራ የሰራው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ነው። ይህ አብ ያቀደውን ነገር በልጁ አማካኝነት እንደሚሰራ ያረጋግጣል
▶️ ስለዚህ ሙሴንም ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው በዚሁ አኳሃን ነው። ልጁን/መልአኩን በመላክ ነው። በእርሱ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾመው። መለኮት የሆነውን ልጁን ልኮ ቤዛና ዳኛ አድርጎ ሾመው
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር በተደጋጋሚ በልጁ/መልአኩ አማካኝነት ስራውን ሰርቷል። በእርሱ የይሁዳን ሕዝብ ከአሦራዊያን አድኗል (2 ዜና 32:21-22 ሆሴ 1:7) በእርሱ ኢየሩሳሌምን ሊያጠፋ ነበር (1 ዜና 21:15) ይህ እግዚአብሔር ስራውን በልጁ/መልአኩ እንደሚሰራ ያረጋግጣል። ስለዚህ፥ ሙሴንም ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው በዚህ አኳሃን ነው። በልጁ/መልአኩ አማካኝነት
እስጢፋኖስ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ፥ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን መመስከሩ፥ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ ልጁ ኢየሱስ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው። ይህም ክርስቶስ/መልአክ በአባቱ ተልኮ ሙሴን ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው ጌታ ነው።
✏️ ሌላው ሊስተዋል የሚገባው ነገር፥ እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት ስለ ክርስቶስ የተናገረው ነገር ነው።
እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት፥ ክርስቶስ የወጋሪዎቹን ኀጢአት እንዳይቆጥር ሲማጸነው አይተናል። እስጢፋኖስ በሰማይ ያለውን ክርስቶስን ኀጢአታቸውን አትቁጠር ብሎ ሊለምን የቻለው፥ ክርስቶስ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን ያለው አምላክ በመሆኑ ነው።
ተንበርክኮም። ጌታ ሆይ፥ ይህን #ኃጢአት #አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ። ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።
(የሐዋርያት ሥራ 7:60)
ክርስቶስ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው ኀጢአትን የመማር ስልጣን ስላለው ነው። ኀጢአትን የመማርና የመቁጠር ስልጣን ስላለው በሰማይ ሆኖ ይህ ሊባልለት ቻለ። በኀጢአት ጉዳይ ላይ መለኮታዊ ስልጣን አለውና
✍️ ከአብ የተለየ ማንነት የሆነው ክርስቶስ፥ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ባለስልጣን መሆኑ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው
ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና ከአብ የተለየ ማንነት ሆኖ ሳለ፥ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ባለስልጣን የሆነው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንረዳለን፦
በመጽሐፍ ቅዱስ፥ "በ" እርሱ አማካኝነት ሰራ ከተባለ፥ ያን አካል በመላክ ሊሰራ ያሰበውን ስራ ሰራ ማለት ነው። ያን ሌላ አካል ልኮ ያቀደውን ስራ ስለሚሰራ፥ "በእርሱ" ሰራ ይባላል። ለምሳሌ፦
"ጌዴዎንም እግዚአብሔርን። እንደ ተናገርህ የእስራኤልን ልጆች #በእኔ_እጅ ታድን እንደ ሆነ፥"
(መጽሐፈ መሳፍንት 6:36)
በዚህ ስፍራ፥ ጌዴዎን እግዚአብሔርን እንደተናገረው እስራኤልን በእርሱ እንጅ ያድን እንደሆነ ሲጠይቅ እንመለከታለን። ይህ ማለት፥ በእርሱ አማካኝነት እስራኤልን ያድን እንደሆነ እየጠየቀው ነው። እግዚአብሔር እርሱን ተጠቅሞ እስራኤልን እንደሚያድን ተናግሯልና። ይህ ማለት፥ እርሱን ልኮ እስራኤልን ያድናል ማለት ነው
" እግዚአብሔርም ወደ እርሱ ዘወር ብሎ። በዚህ በጕልበትህ ሂድ፥ እስራኤልንም ከምድያም እጅ #አድን፤ እነሆ፥ #ልኬሃለሁ አለው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 6:14)
ስለዚህ በእርሱ አማካኝነት ያድናል ማለት፥ እርሱን ልኮ ያድናል ማለት ነው። እርሱን በመላክ ሊፈጽም ያሰበውን ተግባር ይፈጽማል ማለት ነው። ይህ "በ" እርሱ አማካኝነት ሰራ ሲባል፥ ላኪና ተላኪ የሆኑ አካላት እንዳሉ የሚያረጋግጥ ነው። የላከውና የተላከው አንድ አካል ሊሆኑ አይችሉምና። ሌላ ምሳሌ፦
" #በሙሴና በአሮን #እጅ ሕዝብህን እንደ በጎች መራሃቸው።"
(መዝሙረ ዳዊት 77:20)
በዚህ ስፍራ፥ ንጉስ ዳዊት እግዚአብሔር ከግብፅ የወጣውን ሕዝቡን በሙሴና በአሮን እጅ እንደመራ ይናገራል። ይህ ማለት፥ እግዚአብሔር አሮንና ሙሴን ልኮ በእነርሱ አማካኝነት ሕዝቡን መራ ማለት ነው። እነርሱን በመላክ ሊፈጽመው ያቀደውን ተግባር አደረገ። አላማውንም በእነርሱ አማካኝነት ፈጸመ። ልኳቸዋልና። ይህ "በ" እርሱ ሰራ ሲባል ላኪና ተላኪ እንዳለ የሚያመለክት ነው። ላኪና ተላኪ ደግሞ አንድ አካል ሊሆኑ ስለማይችሉ፥ "በ" እርሱ ሰራ መባሉ የማንነት ልዩነት እንዳለ ያረጋግጣል
"ከግብጽ ምድር አውጥቼሃለሁ፥ ከባርነት ቤትም ተቤዥቼሃለሁ፤ በፊትህም #ሙሴንና #አሮንን ማርያምንም #ልኬልህ ነበር።"
(ትንቢተ ሚክያስ 6:4)
✍️ ስለዚህ እግዚአብሔር በመልአኩ አማካኝነት ሙሴን ገዢና ታዳኒ ማድረጉ፥ እግዚአብሔርና መልአኩ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ያረጋግጣል
በሚቃጠለው ቁጥቋጦ እግዚአብሔር መልአኩን ወደ ሙሴ ላከ፥ እርሱም በእሳት አምሳል ተገለጠለት። ከዚያም በላከው መልአክ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾመው። በመልአኩ አማካኝነት እግዚአብሔር ስራውንና እቅዱን ፈጸመ። መልአኩን ይህን ተግባር እንዲያደርግ (ሙሴን እንዲሾመው) ላከው። ይህ እግዚአብሔርና መልአኩ የተለያዩ አካላት መሆናቸውን ያረጋግጣል።
♦️ ይህ እስጢፋኖስ፥ መልአኩ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ለመመስከሩ ተጨባጭ ማስረጃ ነው።
ምክንያቱም ከላይ እንዳየነው፥ በተመሳሳይ አውድ የክርስቶስንም የመልአኩንም መለኮትነት መስክሯል። አሁን ደግሞ፥ በዚያው በራሱ አውድ፥ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ከእግዚአብሔር የተለየ አካል መሆኑን እየመሰከረ ነው። ልክ ክርስቶስ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን እንደመሰከረው ሁሉ፥ መልአኩም ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን መስክሯል። ይህ በማያሻማ ሁኔታ መልአኩ ራሱ ክርስቶስ መሆኑን ያሳያል።
በዚያው በራሱ አውድ፥ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል መሆኑን መመስከሩ፥ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ያረጋግጣል። ምክንያቱም፥ በዙሪያው ባለው አውዱ ሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ሌላ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል የለምና። የክርስቶስንም የመልአኩንም አምላክነት ከመሰከረ በኋላ፥ መልአኩ ልክ እንደ ኢየሱስ ሁለተኛ መለኮታዊ አካል መሆኑን የመሰከረበት ምክንያት ይህ ነው። መልአኩ ራሱ ጌታ ኢየሱስ ነውና
✏️ እግዚአብሔር ሙሴን በልጁ/መልአኩ በኩል የሾመው፥ በእርሱ አማካኝነት ስራውን ስለሚሰራ ነው።
መጽሐፍ ቅዱሳችን እንደሚያስተምረን፥ እግዚአብሔር ሊፈጽመው ያሰበውን ነገር በልጁ አማካኝነት ይሰራል።
ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን #በፈጠረበት #በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
(ወደ ዕብራውያን 1:2)
በዚህ ስፍራ፥ እግዚአብሔር አለማትን የፈጠረው በልጁ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ይህ ማለት ይህን ተግባር (አለምን መፍጠር) አብ የሰራው በልጁ አማካኝነት ነው ማለት ነው። ይህ እግዚአብሔር በልጁ አማካኝነት ስራውን እንደሚሰራ ያሳያል።
እግዚአብሔር #በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር #ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:19)
በዚሁም ስፍራ እንዲሁ እግዚአብሔር አለሙን በክርስቶስ እንደታረቀ ይናገራል። ይህ ማለት እግዚአብሔር ልጁን ወደ ምድር በመላክ (1ዮሐ 4:10) አለምን ከራሱ ጋር አስታረቀ። የመታረቁን ስራ የሰራው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ነው። ይህ አብ ያቀደውን ነገር በልጁ አማካኝነት እንደሚሰራ ያረጋግጣል
▶️ ስለዚህ ሙሴንም ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው በዚሁ አኳሃን ነው። ልጁን/መልአኩን በመላክ ነው። በእርሱ አማካኝነት ገዢና ታዳጊ አድርጎ ሾመው። መለኮት የሆነውን ልጁን ልኮ ቤዛና ዳኛ አድርጎ ሾመው
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር በተደጋጋሚ በልጁ/መልአኩ አማካኝነት ስራውን ሰርቷል። በእርሱ የይሁዳን ሕዝብ ከአሦራዊያን አድኗል (2 ዜና 32:21-22 ሆሴ 1:7) በእርሱ ኢየሩሳሌምን ሊያጠፋ ነበር (1 ዜና 21:15) ይህ እግዚአብሔር ስራውን በልጁ/መልአኩ እንደሚሰራ ያረጋግጣል። ስለዚህ፥ ሙሴንም ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው በዚህ አኳሃን ነው። በልጁ/መልአኩ አማካኝነት
እስጢፋኖስ መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ፥ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን መመስከሩ፥ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ ራሱ ልጁ ኢየሱስ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው። ይህም ክርስቶስ/መልአክ በአባቱ ተልኮ ሙሴን ገዢና ታዳጊ አድርጎ የሾመው ጌታ ነው።
✏️ ሌላው ሊስተዋል የሚገባው ነገር፥ እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት ስለ ክርስቶስ የተናገረው ነገር ነው።
እስጢፋኖስ በሚሞትበት ሰአት፥ ክርስቶስ የወጋሪዎቹን ኀጢአት እንዳይቆጥር ሲማጸነው አይተናል። እስጢፋኖስ በሰማይ ያለውን ክርስቶስን ኀጢአታቸውን አትቁጠር ብሎ ሊለምን የቻለው፥ ክርስቶስ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ስልጣን ያለው አምላክ በመሆኑ ነው።
ተንበርክኮም። ጌታ ሆይ፥ ይህን #ኃጢአት #አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ። ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።
(የሐዋርያት ሥራ 7:60)
ክርስቶስ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው ኀጢአትን የመማር ስልጣን ስላለው ነው። ኀጢአትን የመማርና የመቁጠር ስልጣን ስላለው በሰማይ ሆኖ ይህ ሊባልለት ቻለ። በኀጢአት ጉዳይ ላይ መለኮታዊ ስልጣን አለውና
✍️ ከአብ የተለየ ማንነት የሆነው ክርስቶስ፥ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ባለስልጣን መሆኑ በብሉይ ኪዳን ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው
ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና ከአብ የተለየ ማንነት ሆኖ ሳለ፥ በኀጢአት ጉዳይ ላይ ባለስልጣን የሆነው የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን እንረዳለን፦
"20፤ በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ #መልአክን በፊትህ እሰድዳለሁ። 21፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፥ ቃሉንም አድምጡ፤ ስሜም በእርሱ ስለ ሆነ #ኃጢአት ብትሠሩ #ይቅር #አይልምና አታስመርሩት።"
(ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 23:20-21)
ይህ ክፍል እግዚአብሔር በሲና ተራራ ተገልጦ፥ በእስራኤል ሕዝብ ፊት እንዲሄድ መልአክን እንደሚልክ የተናገረበት ክፍል ነው። በዚህ መልአክ/መልእክተኛ ፊት እንዲጠነቀቁ ይነግራቸዋል። ስሙ በውስጡ ነውና፥ ኀጢአታቸውን ይቅር አይልም
➣ በመላው መጽሐፍ ቅዱስ፥ ኀጢአትን ይቅር አይልም የተባለለት እግዚአብሔር ብቻ ነው፦
"የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ #እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን #ከበደል #አያነጻውምና።"
(ኦሪት ዘጸአት 20:7)
"ኢያሱም ሕዝቡን። እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና #እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና #ኃጢአታችሁን #ይቅር #አይልም።"
(መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 24:19)
ተጓዳኝ አንቀጾች፦ ዘኁ 14:18 ዘዳ 5:11 ዘጽ 34:7
እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር አይልም ማለት ጨካኝ ነው ወይንም ይቅር የማለት ስልጣን የለውም ማለት አይደለም። በኀጢአት ጉዳይ ስልጣን አለው ማለት ነው። የመማርም ያለመማርም ስልጣን አለው ማለት ነው። በዚያ ጉዳይ ስልጣን ስላለው፥ ሰዎችን በኀጢአታቸው ሊፈርድባቸው ወይንም ይቅር ሊላቸው ስልጣን አለው ማለት ነው። "ኀጢአትን ይቅር አይልም" ማለት ያ ነው።
✍️ መልአኩ የእግዚአብሔር ስም/መለኮት በውስጡ ስለሆነ፥ ልክ እንደ እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር አይልም
ማለትም፥ የኀጢአትን ጉዳይ በተመለከተ ስልጣን አለው ማለት ነው። ልክ እንደ እግዚአብሔር ያሻውን የመማር ያሻውን የመቅጣት ስልጣን አለው። ልክ እንደ አባቱ የሰዎችን ኀጢአት የመቁጠር ሆነ የማስወገድ ስልጣን አለው። የእግዚአብሔር ስም/ባህርይ የእርሱም ነውና፥ ይህ ልዩ የመለኮት ስልጣን አለው። እርሱ ራሱ መለኮት ነውና
መልአኩ፥ በኀጢአት ላይ ያለውን ስልጣን ሲጠቀም እንመለከታለን። ማለትም፥ ኀጢአትን ይቅር ሲል እንመለከታለን።
“ #መልአኩም ከፊቱ ቆመው የነበሩትን፣ “ያደፉ ልብሶቹን አውልቁለት” አላቸው። ኢያሱንም፣ “እነሆ፤ #ኀጢአትህን ከአንተ #አስወግጃለሁ፤ ጥሩ ልብስም አለብስሃለሁ” አለው።”
ዘካርያስ 3፥4 (አዲሱ መ.ት)
ልክ እንደ እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር ማለቱ፥ የእውነትም የኀጢአት ጉዳይ የሚመለከተው አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል። በዘካ 3:4 የምንመለከተው ነገር፥ በዘጽ:23:20-21 ላይ እግዚአብሔር አለው ያለውን ስልጣን በተግባር ሲተገብረው ነው። ይህ መልአኩ ኀጢአትን ይቅር የሚለው አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል
በሐዋ 7:60 ግን እስጢፋኖስ ክርስቶስን ኀጢአታቸውን እንዳይቆጥር በመለመን፥ ኢየሱስ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው አምላክ መሆኑን መስክሯል።
♦️ ይህ ክርስቶስ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ፥ እግዚአብሔርም "ኀጢአታችሁን ይቅር አይልም" ያለለት መልአክ/መልእክተኛ መሆኑን ከምንም በላይ ያረጋግጣል።
መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን በመሰከረበት አውድ፥ ክርስቶስ ኀጢአትን በተመለከተ ስልጣን እንዳለው መስክሯል። ምክንያቱም ክርስቶስ ያ በዘጽ 23:21 የተነገረለት መልአክ ነውና። በዘጽ 23:20-21 መልአኩ አለው የተባለውን ብቸኛ የመለኮት ስልጣን አለው። ይህ እስጢፋኖስ ኢየሱስ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ/መልእክተኛ መሆኑን እንደመሰከረ በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል
ጌታ ይርዳን!
(ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 23:20-21)
ይህ ክፍል እግዚአብሔር በሲና ተራራ ተገልጦ፥ በእስራኤል ሕዝብ ፊት እንዲሄድ መልአክን እንደሚልክ የተናገረበት ክፍል ነው። በዚህ መልአክ/መልእክተኛ ፊት እንዲጠነቀቁ ይነግራቸዋል። ስሙ በውስጡ ነውና፥ ኀጢአታቸውን ይቅር አይልም
➣ በመላው መጽሐፍ ቅዱስ፥ ኀጢአትን ይቅር አይልም የተባለለት እግዚአብሔር ብቻ ነው፦
"የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ #እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን #ከበደል #አያነጻውምና።"
(ኦሪት ዘጸአት 20:7)
"ኢያሱም ሕዝቡን። እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና #እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና #ኃጢአታችሁን #ይቅር #አይልም።"
(መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 24:19)
ተጓዳኝ አንቀጾች፦ ዘኁ 14:18 ዘዳ 5:11 ዘጽ 34:7
እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር አይልም ማለት ጨካኝ ነው ወይንም ይቅር የማለት ስልጣን የለውም ማለት አይደለም። በኀጢአት ጉዳይ ስልጣን አለው ማለት ነው። የመማርም ያለመማርም ስልጣን አለው ማለት ነው። በዚያ ጉዳይ ስልጣን ስላለው፥ ሰዎችን በኀጢአታቸው ሊፈርድባቸው ወይንም ይቅር ሊላቸው ስልጣን አለው ማለት ነው። "ኀጢአትን ይቅር አይልም" ማለት ያ ነው።
✍️ መልአኩ የእግዚአብሔር ስም/መለኮት በውስጡ ስለሆነ፥ ልክ እንደ እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር አይልም
ማለትም፥ የኀጢአትን ጉዳይ በተመለከተ ስልጣን አለው ማለት ነው። ልክ እንደ እግዚአብሔር ያሻውን የመማር ያሻውን የመቅጣት ስልጣን አለው። ልክ እንደ አባቱ የሰዎችን ኀጢአት የመቁጠር ሆነ የማስወገድ ስልጣን አለው። የእግዚአብሔር ስም/ባህርይ የእርሱም ነውና፥ ይህ ልዩ የመለኮት ስልጣን አለው። እርሱ ራሱ መለኮት ነውና
መልአኩ፥ በኀጢአት ላይ ያለውን ስልጣን ሲጠቀም እንመለከታለን። ማለትም፥ ኀጢአትን ይቅር ሲል እንመለከታለን።
“ #መልአኩም ከፊቱ ቆመው የነበሩትን፣ “ያደፉ ልብሶቹን አውልቁለት” አላቸው። ኢያሱንም፣ “እነሆ፤ #ኀጢአትህን ከአንተ #አስወግጃለሁ፤ ጥሩ ልብስም አለብስሃለሁ” አለው።”
ዘካርያስ 3፥4 (አዲሱ መ.ት)
ልክ እንደ እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቅር ማለቱ፥ የእውነትም የኀጢአት ጉዳይ የሚመለከተው አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል። በዘካ 3:4 የምንመለከተው ነገር፥ በዘጽ:23:20-21 ላይ እግዚአብሔር አለው ያለውን ስልጣን በተግባር ሲተገብረው ነው። ይህ መልአኩ ኀጢአትን ይቅር የሚለው አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል
በሐዋ 7:60 ግን እስጢፋኖስ ክርስቶስን ኀጢአታቸውን እንዳይቆጥር በመለመን፥ ኢየሱስ ኀጢአትን የመቁጠርና ያለመቁጠር ስልጣን ያለው አምላክ መሆኑን መስክሯል።
♦️ ይህ ክርስቶስ ያ ለሙሴ የተገለጠው መልአክ፥ እግዚአብሔርም "ኀጢአታችሁን ይቅር አይልም" ያለለት መልአክ/መልእክተኛ መሆኑን ከምንም በላይ ያረጋግጣል።
መልአኩ ልክ እንደ ክርስቶስ ከአብ የተለየ መለኮታዊ አካል መሆኑን በመሰከረበት አውድ፥ ክርስቶስ ኀጢአትን በተመለከተ ስልጣን እንዳለው መስክሯል። ምክንያቱም ክርስቶስ ያ በዘጽ 23:21 የተነገረለት መልአክ ነውና። በዘጽ 23:20-21 መልአኩ አለው የተባለውን ብቸኛ የመለኮት ስልጣን አለው። ይህ እስጢፋኖስ ኢየሱስ ለሙሴ የተገለጠለት መልአክ/መልእክተኛ መሆኑን እንደመሰከረ በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል
ጌታ ይርዳን!
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመለኮት ብቻ የሆኑ ባህሪያት እንዳሉት በመናገር አምላክ መሆኑን ተናግሯል። የትኛውም ፍጡር እነዚህ ባህሪያት ሊኖሩት ስለማይችሉ፥ ክርስቶስ እነዚህ ባህሪያት እንዳሉት መናገሩ ሊስተባበል በማይችል መልኩ አምላክነቱን መግለፁን ያረጋግጣል። ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ጌታ ኢየሱስ አምላክ መሆኑን አያስተምርም ብሎ መከራከር አይቻልም
▶️ ክርስቶስ በዚህ መልኩ አምላክነቱን ከገለፀባቸው ቦታዎች መካከል፥ ጥቂቱን ለመመልከት እንሞክር፦
"ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት #ሕይወትም #ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 14:6)
"ኢየሱስም። ትንሣኤና #ሕይወት እኔ #ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 11:25)
በዚህ ቦታዎች፥ ጌታ ኢየሱስ መንገድ፥ እውነትና ሕይወት መሆኑን ሲናገር እንመለከታለን። "ሕይወት ነኝ" ማለቱ የሰው ልጆች ሕይወት መሆኑንና፥ ለሚያምኑበት ሁሉ የዘላለም ሕይወት ምንጭ መሆኑን ያመለክታል። ለሚያምኑበት ሰዎች የዘላለም ሕይወት መስጠቱ፥ እርሱን የእነርሱ ሕይወትና የሕይወት ምንጭ ያደርገዋል።
በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ፥ ለሰው ልጆች ሕይወትና የሕይወት ምንጭ የሆነው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እንረዳለን፦
" #እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እንዲሰጣቸው በማለላቸው በምድሪቱ ትቀመጥ ዘንድ፥ #እርሱ #ሕይወትህ የዘመንህም ርዝመት #ነውና አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድደው ትጠባበቀውም ቃሉንም ትሰማ ዘንድ ምረጥ።"
(ኦሪት ዘዳግም 30:20)
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረው፥ ለሕዝቡ የሕይወት ምንድን የሆነው እግዚአብሔር ነው። በታሪክ የትኛውም ፍጡር "እኔ ሕይወት ነኝ" ብሎ አያውቅም፥ ሊልም አይችልም።
ሲቀጥል፥ መጽሐፍ ቅዱስ ለሰዎች ሕይወት የሚሰጠውና፥ ሰዎችን በሕይወት የሚያኖረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል
"እንደ ዛሬም #በሕይወት #እንዲያኖረን፥ ሁልጊዜም መልካም እንዲሆንልን፥ አምላካችንን #እግዚአብሔርን እንፈራ ዘንድ፥ ይህችንም ሥርዓት ሁሉ እናደርግ ዘንድ እግዚአብሔር አዘዘን።"
(ኦሪት ዘዳግም 6:24)
"39፤ አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ፤ እኔ እገድላለሁ፥ #አድንማለሁ (make alive)፤ እኔ እመታለሁ፥ እፈውስማለሁ፤ ከእጄም የሚያድን የለም።"
(ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 32:39)
" #እግዚአብሔር ይገድላል #ያድናልም (makes alive)፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።"
(መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 2:6)
✍️ በነዚህ ቦታዎች ሁሉ ለሰዎች ሕይወት የሚሰጠውና፥ ሰዎችን ሕያው የሚያደርገው እግዚአብሔር እንደሆነ እንረዳለን። በዘዳ 32:39 እና በ1 ሳሙ 2:6 ላይ "አድናለሁ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቃል "አኽያህ/אחיה" ሲሆን "ሕያው ማድረግ፥ በሕይወት ማኖር" ማለት ነው። ይህ እግዚአብሔር ብቻ የሚያደርገው ተግባር ነው
ክርስቶስ ደግሞ ዘላለማዊ ሕይወትን የሚሰጠው፥ እርሱ መሆኑን በግልፅ ተናግሯል፦
" #እኔም #የዘላለም #ሕይወትን #እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 10:28)
" አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ #ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው #ሕይወትን #ይሰጣቸዋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 5:21)
"ነገር ግን #ሕይወት #እንዲሆንላችሁ ወደ #እኔ ልትመጡ አትወዱም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 5:40)
"ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ #የዘላለምን #ሕይወት #ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 17:1-2)
✏️ ክርስቶስ ለሰዎች ሕይወትን የሚሰጠው እርሱ መሆኑን፥ እርሱ ራሱም ሕይወት መሆኑን መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ ያረጋግጣል
"ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፥ #ወልድንም ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር #የሚያውቅ #የለም፥ አብንም ማን እንደ ሆነ ከወልድ በቀር ወልድም ሊገልጥለት ከሚፈቅድ በቀር የሚያውቅ የለም አለ።"
(የሉቃስ ወንጌል 10:22)
"ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር #ወልድን #የሚያውቅ #የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።"
(የማቴዎስ ወንጌል 11:27)
በነዚህ ቦታዎችም፥ ጌታ ኢየሱስ ከአባቱ በቀር ማንም እንደማያውቀው ሲናገር እንመለከታለን። ይህ ማለት ፈጽሞ በማንም ሊታወቅ የማይችል የማይመረመር ባህርይ አለው ማለት ነው። ምንነቱ ፈጽሞ በፍጡራን ሊመረመር ስለማይችል፥ መለኮት ከሆነው አብ በቀር እርሱን የሚያውቀው የለም። ክርስቶስ ስለ ራሱ ይህን መናገሩ አምላክ መሆኑን መናገሩን ያረጋግጣል
✍️ ምክንያቱም፥ የትኛውም ፍጡር የማይመረመር ባህርይ የለውምና። የትኛውም ፍጡር እንዲህ ተናግሮ አያውቅም፥ ሊናገርም አይችልም። ሲቀጥል፥ ይህን በተናገረበት ቦታ ላይ፥ አብን ማንም እንደማያውቀው ተናግሯል። ይህ አይመረመርነት የመለኮት ባህርይ መሆኑን ያረጋግጣል። አብ ፍጹም እግዚአብሔር በመሆኑ፥ ማንም አያውቀውም።
ክርስቶስ ልክ እንደ አብ፥ እርሱ ወልድ ማንም እንደማያውቀው መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ ያረጋግጣል። አብ ከመታወቅ በላይ መሆኑን በገለፀበት በዚያው አውድ፥ እርሱም ከመታወቅ በላይ መሆኑን ተናግሯልና
✏️ መጽሐፍ ቅዱስም ይህን በይበልጥ በማጽናት፥ ከመታወቅ በላይ የሆነው እግዚአብሔር እንደሆነ ያረጋግጣል፦
"እነሆ፥ #እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም #አናውቀውም።"
(መጽሐፈ ኢዮብ 36:26)
"ወይስ ሁሉን የሚችል #አምላክ ፈጽመህ #ልትመረምር ትችላለህን?"
(መጽሐፈ ኢዮብ 11:7)
" #እውቀትህ ከእኔ ይልቅ #ተደነቀች፤ በረታች፥ ወደ እርስዋም #ለመድረስ #አልችልም።"
(መዝሙረ ዳዊት 139:6)
"ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ #ስሙ #ማን #የልጁስ ስም #ማን ነው?"
(መጽሐፈ ምሳሌ 30:4)
✍️ መጽሐፍ ቅዱስ በግልፅ ከመታወቅ በላይ እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እያስተማረ፥ ክርስቶስ ከመታወቅ በላይ መሆኑን መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ በግልፅ ያሳያል
ከላይ እንዳልነው፥ ፍጡር በፍጹም ሊኖረው የማይችለውን ባህርይ እንዳለው መናገሩ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ለመናገሩ ሊስተባበል የማይችል ማሳያ ነው። አለኝ ያለው እግዚአብሔር ብቻ ያለውን ባህርይ ነውና
▶️ ክርስቶስ በዚህ መልኩ አምላክነቱን ከገለፀባቸው ቦታዎች መካከል፥ ጥቂቱን ለመመልከት እንሞክር፦
"ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት #ሕይወትም #ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 14:6)
"ኢየሱስም። ትንሣኤና #ሕይወት እኔ #ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 11:25)
በዚህ ቦታዎች፥ ጌታ ኢየሱስ መንገድ፥ እውነትና ሕይወት መሆኑን ሲናገር እንመለከታለን። "ሕይወት ነኝ" ማለቱ የሰው ልጆች ሕይወት መሆኑንና፥ ለሚያምኑበት ሁሉ የዘላለም ሕይወት ምንጭ መሆኑን ያመለክታል። ለሚያምኑበት ሰዎች የዘላለም ሕይወት መስጠቱ፥ እርሱን የእነርሱ ሕይወትና የሕይወት ምንጭ ያደርገዋል።
በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ፥ ለሰው ልጆች ሕይወትና የሕይወት ምንጭ የሆነው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እንረዳለን፦
" #እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እንዲሰጣቸው በማለላቸው በምድሪቱ ትቀመጥ ዘንድ፥ #እርሱ #ሕይወትህ የዘመንህም ርዝመት #ነውና አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድደው ትጠባበቀውም ቃሉንም ትሰማ ዘንድ ምረጥ።"
(ኦሪት ዘዳግም 30:20)
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረው፥ ለሕዝቡ የሕይወት ምንድን የሆነው እግዚአብሔር ነው። በታሪክ የትኛውም ፍጡር "እኔ ሕይወት ነኝ" ብሎ አያውቅም፥ ሊልም አይችልም።
ሲቀጥል፥ መጽሐፍ ቅዱስ ለሰዎች ሕይወት የሚሰጠውና፥ ሰዎችን በሕይወት የሚያኖረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል
"እንደ ዛሬም #በሕይወት #እንዲያኖረን፥ ሁልጊዜም መልካም እንዲሆንልን፥ አምላካችንን #እግዚአብሔርን እንፈራ ዘንድ፥ ይህችንም ሥርዓት ሁሉ እናደርግ ዘንድ እግዚአብሔር አዘዘን።"
(ኦሪት ዘዳግም 6:24)
"39፤ አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ፤ እኔ እገድላለሁ፥ #አድንማለሁ (make alive)፤ እኔ እመታለሁ፥ እፈውስማለሁ፤ ከእጄም የሚያድን የለም።"
(ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 32:39)
" #እግዚአብሔር ይገድላል #ያድናልም (makes alive)፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።"
(መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 2:6)
✍️ በነዚህ ቦታዎች ሁሉ ለሰዎች ሕይወት የሚሰጠውና፥ ሰዎችን ሕያው የሚያደርገው እግዚአብሔር እንደሆነ እንረዳለን። በዘዳ 32:39 እና በ1 ሳሙ 2:6 ላይ "አድናለሁ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቃል "አኽያህ/אחיה" ሲሆን "ሕያው ማድረግ፥ በሕይወት ማኖር" ማለት ነው። ይህ እግዚአብሔር ብቻ የሚያደርገው ተግባር ነው
ክርስቶስ ደግሞ ዘላለማዊ ሕይወትን የሚሰጠው፥ እርሱ መሆኑን በግልፅ ተናግሯል፦
" #እኔም #የዘላለም #ሕይወትን #እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 10:28)
" አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ #ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው #ሕይወትን #ይሰጣቸዋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 5:21)
"ነገር ግን #ሕይወት #እንዲሆንላችሁ ወደ #እኔ ልትመጡ አትወዱም።"
(የዮሐንስ ወንጌል 5:40)
"ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ #የዘላለምን #ሕይወት #ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 17:1-2)
✏️ ክርስቶስ ለሰዎች ሕይወትን የሚሰጠው እርሱ መሆኑን፥ እርሱ ራሱም ሕይወት መሆኑን መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ ያረጋግጣል
"ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፥ #ወልድንም ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር #የሚያውቅ #የለም፥ አብንም ማን እንደ ሆነ ከወልድ በቀር ወልድም ሊገልጥለት ከሚፈቅድ በቀር የሚያውቅ የለም አለ።"
(የሉቃስ ወንጌል 10:22)
"ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር #ወልድን #የሚያውቅ #የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።"
(የማቴዎስ ወንጌል 11:27)
በነዚህ ቦታዎችም፥ ጌታ ኢየሱስ ከአባቱ በቀር ማንም እንደማያውቀው ሲናገር እንመለከታለን። ይህ ማለት ፈጽሞ በማንም ሊታወቅ የማይችል የማይመረመር ባህርይ አለው ማለት ነው። ምንነቱ ፈጽሞ በፍጡራን ሊመረመር ስለማይችል፥ መለኮት ከሆነው አብ በቀር እርሱን የሚያውቀው የለም። ክርስቶስ ስለ ራሱ ይህን መናገሩ አምላክ መሆኑን መናገሩን ያረጋግጣል
✍️ ምክንያቱም፥ የትኛውም ፍጡር የማይመረመር ባህርይ የለውምና። የትኛውም ፍጡር እንዲህ ተናግሮ አያውቅም፥ ሊናገርም አይችልም። ሲቀጥል፥ ይህን በተናገረበት ቦታ ላይ፥ አብን ማንም እንደማያውቀው ተናግሯል። ይህ አይመረመርነት የመለኮት ባህርይ መሆኑን ያረጋግጣል። አብ ፍጹም እግዚአብሔር በመሆኑ፥ ማንም አያውቀውም።
ክርስቶስ ልክ እንደ አብ፥ እርሱ ወልድ ማንም እንደማያውቀው መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ ያረጋግጣል። አብ ከመታወቅ በላይ መሆኑን በገለፀበት በዚያው አውድ፥ እርሱም ከመታወቅ በላይ መሆኑን ተናግሯልና
✏️ መጽሐፍ ቅዱስም ይህን በይበልጥ በማጽናት፥ ከመታወቅ በላይ የሆነው እግዚአብሔር እንደሆነ ያረጋግጣል፦
"እነሆ፥ #እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም #አናውቀውም።"
(መጽሐፈ ኢዮብ 36:26)
"ወይስ ሁሉን የሚችል #አምላክ ፈጽመህ #ልትመረምር ትችላለህን?"
(መጽሐፈ ኢዮብ 11:7)
" #እውቀትህ ከእኔ ይልቅ #ተደነቀች፤ በረታች፥ ወደ እርስዋም #ለመድረስ #አልችልም።"
(መዝሙረ ዳዊት 139:6)
"ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ #ስሙ #ማን #የልጁስ ስም #ማን ነው?"
(መጽሐፈ ምሳሌ 30:4)
✍️ መጽሐፍ ቅዱስ በግልፅ ከመታወቅ በላይ እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እያስተማረ፥ ክርስቶስ ከመታወቅ በላይ መሆኑን መናገሩ፥ አምላክ መሆኑን እንደተናገረ በግልፅ ያሳያል
ከላይ እንዳልነው፥ ፍጡር በፍጹም ሊኖረው የማይችለውን ባህርይ እንዳለው መናገሩ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ለመናገሩ ሊስተባበል የማይችል ማሳያ ነው። አለኝ ያለው እግዚአብሔር ብቻ ያለውን ባህርይ ነውና
🚩 የይሖዋ ምስክሮችና ዮሐንስ 1:1-3
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:1-3 አተረጓጎም በተመለከተ የይሖዋ ምስክሮች እጅግ ብዙ ስህተቶች አሏቸው። ይህን ክፍል ሲተረጉሙት፥ ቃል እግዚአብሔር መሆኑን በመካድ፥ መለስተኛ አምላክ ወይንም a god በማለት ተርጉመውታል
✍️ ይህ እጅግ ብዙ ጥያቄዎችን የሚያስነሳ ነው። "መለስተኛ አምላክ ብሎ ነገር አለ ወይ? እግዚአብሔር ብቻዬን ነኝ አላለም እንዴ? ፍጡራን በተባሉበት አውድ ነው ቢባል እንኳ፥ የትኛው ፍጡር ነው ከፍጥረት በፊት የነበረው?" የሚሉ እጅግ ብዙ ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎችን ያስነሳል
ዛሬ እግዚአብሔር ቢፈቅድ፥ ይህንኑ የተሳሳተ አተረጓጎማቸውን፥ በእግዚአብሔር ቃል አስተምህሮ ለመዳሰስ እንሞክራለን፦
1) ቃል የሁሉ ፈጣሪ ነው
የዮሐንስ ወንጌል በቀጥታ ከሚናገራቸው ነገሮች መካከል አንዱ፥ ቃል የሁሉ ፈጣሪ መሆኑን ነው
"1፤ በመጀመሪያው #ቃል ነበረ፥ #ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ #ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። 2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ። 3፤ #ሁሉ #በእርሱ #ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።" (የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:1-3)
ይህ ማለት የተፈጠረ ማንኛውም ነገር በሙሉ የተፈጠረው በቃል ነው ማለት ነው። ሁሉም ፍጥረት የተፈጠረው በቃል መሆኑን ዮሐ 1:3 ቃል በቃል ይናገራል። ይህ ለቃል ፈጣሪነት የማይታበል ምስክርነት ነው። ከዚያም አልፎ ተርፎ፥ ከሆነው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ እንዳልሆነ ግልጽ ያደርጋል
"ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ #ከሆነውም #አንዳች ስንኳ ያለ #እርሱ #አልሆነም።" (የዮሐንስ ወንጌል 1:3)
ከሆነውም እንኳ አንዳች ያለ እርሱ አልሆነም ማለት ከተፈጠረው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ አልተፈጠረም ማለት ነው። "ከሆነው" ማለት ከተፈጠረው ማለት ነው። ካለመኖር ወደ መኖር የመጣ ነገር ሁሉ የሆነ ወይንም የተፈጠረ ይባላል። ከሆነው/ከተፈጠረው #አንዳች ያለ ቃል አልሆነም። ማለትም ያለ ቃል አልተፈጠረም። ይህ ማለት ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም ማለት ነው። ፍጡር የሆነ ነገር በሙሉ የተፈጠረው በቃል ሲሆን ፍጡር ሆኖ ሳለ ቃል ያልፈጠረው ምንም ነገር እንደሌለ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስተምራል
✏️ የይሖዋ ምስክሮች ልክ እንደ ክርስቲያኖች ቃል የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ይቀበላሉ። በመጀመሪያ ቃል ነበር ሲል፥ እየተናገረ ያለው ስለ ወልድ መሆኑን ያምናሉ። ነገር ግን ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ፍጡር ነው ይላሉ።
✍️ በመጀመሪያ የነበረው ቃል ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጥሯል ማለት አይሆንም ወይ?
ዮሐ 1:3 ቃል በቃል እንደሚናገረው ሁሉ የተፈጠረው በቃል ነው። ከዚያም ነገሩን በይበልጥ ሲያጠብቀው፥ ከሆነው/ከተፈጠረው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ አልሆነም/አልተፈጠረም በማለት ፍጡር የተባለ ነገር ሁሉ የተፈጠረው በቃል መሆኑን ይመሰክራል። ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም። የትኛውም ፍጡር የሆነ ነገር ያለ ቃል አልተፈጠረም።
♦️ ይህ ማለት ቃል ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጠሯል ማለት ነው!
ዮሐ 1:3 ግልፅ እንደሚያደርገው ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም። ስለዚህ ቃል ራሱ ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጥሯል ማለት ነው። ፍጡር ሆኖ በቃል ያልተፈጠረ የለምና። በምንም አይነት መንገድ "ቃል ፍጡር ነው፥ ነገር ግን ያለ እርሱ የተፈጠረ ፍጡር የለም" ማለት አይቻልም። ሁሉን ፈጥሯል፥ ከተፈጠረው ነገር ሁሉ ያለ እርሱ የተፈጠረ የለም ተብሎ እርሱ ራሱ ፍጡር ነው ከተባለ ራሱን ፈጥሯል ማለት ነው
ይህ ደግሞ ኢ-አመክንዮአዊ ነው። አንድ አካል ራሱን ሊፈጥር አይችልም። ለመፍጠር በሕልውና መኖር አለበትና። መፈጠር ካስፈለገው ደግሞ በሕልውና የለም ማለት ነው። ስለዚህ ራሱን ፈጠረ ሊባል አይችልም። የአመክንዮአዊ ግጭት ነውና። የአመክንዮአዊ ግጭት ያለበት አቋም ደግሞ እውነት ሊሆን አይችልም። ስለዚህ ቃል ፍጡር ሊሆን አይችልም ማለት ነው።
ቃል የሁሉ ፈጣሪና ከተፈጠረው ያለ እርሱ አንዳች ያልተፈጠረው ፈጣሪ የሆነው እርሱ ራሱ ፍጡር ስላልሆነ ነው። ሁሉን ፍጥረት ሊፈጥር የሚችለው፥ ዘላለማዊው ፈጣሪ ከሆነ ብቻ ነው። ፍጡር ስላልሆነ ከሆነው ያለ እርሱ አንዳች አልሆነም ተብሎለታል። ምክንያቱም የእርሱ ምድብ "ከሆነው" ውስጥ አይደለም። እርሱ የ"ነበረ" ነው። ቃል የነበረ እንጂ የሆነ ስላልሆነ ከሆነው ያለ እርሱ አንዳች አልሆነም ተብሎለታል።
➣ ይህ ቃል ፍጡር ነው የሚለው እምነት ስህተት መሆኑን ያረጋግጣል
ሌላው አስፈላጊ ነጥብ፥ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ፍጥረትን ሁሉ የፈጠረው እውነተኛው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ስለሆነ ፍጡር ፍጥረትን ሁሉ ፈጠረ ማለት አይቻልም። መጽሐፍ ቅዱስ አንድም ቦታ ላይ "ፍጡር የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ ነው" አይልም። የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ነውና።
ማስረጃው እነሆ፦
"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ #እርሱ #የሁሉ #ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ #ስሙ የሠራዊት ጌታ #እግዚአብሔር ነው።" (ትንቢተ ኤርምያስ 10:16)
"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ #እርሱ #የሁሉ #ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ #ስሙም የሠራዊት ጌታ #እግዚአብሔር ነው።" (ትንቢተ ኤርምያስ 51:19)
"ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ። #ሁሉን #የፈጠርሁ፥ ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ከእኔ ጋር ማን ነበረ?" (ትንቢተ ኢሳይያስ 44:24)
"እርሱም #ሰማይንና #ምድርን #ባሕርንም፥ በእነርሱ ያለውንም #ሁሉ #የፈጠረ፤ እውነትን ለዘላለም የሚጠብቅ፤" (መዝሙረ ዳዊት 146:6)
"1፤ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። #ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ #ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው? 2፤ እነዚህን #ሁሉ እጄ #ሠርታለችና እነዚህ ሁሉ የእኔ ናቸው ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን ወደዚህ ወደ ትሑት፥ መንፈሱም ወደ ተሰበረ፥ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ።" (ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ 66:1-2)
"አንተ ብቻ #እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና #የሰማያት_ሰማይን ሠራዊታቸውንም #ሁሉ፥ #ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን #ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን #ሁሉ፥ #ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ።" (መጽሐፈ ነህምያ 9:6)
"ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ #ሁሉንም #በፈጠረው #በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 3:8-9)
"እነርሱም በሰሙ ጊዜ በአንድ ልብ ሆነው ወደ #እግዚአብሔር ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ እንዲህም አሉ። ጌታ ሆይ፥ አንተ #ሰማዩንና #ምድሩን ባሕሩንም በእነርሱም የሚኖረውን #ሁሉ #የፈጠርህ፥" (የሐዋርያት ሥራ 4:24)
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:1-3 አተረጓጎም በተመለከተ የይሖዋ ምስክሮች እጅግ ብዙ ስህተቶች አሏቸው። ይህን ክፍል ሲተረጉሙት፥ ቃል እግዚአብሔር መሆኑን በመካድ፥ መለስተኛ አምላክ ወይንም a god በማለት ተርጉመውታል
✍️ ይህ እጅግ ብዙ ጥያቄዎችን የሚያስነሳ ነው። "መለስተኛ አምላክ ብሎ ነገር አለ ወይ? እግዚአብሔር ብቻዬን ነኝ አላለም እንዴ? ፍጡራን በተባሉበት አውድ ነው ቢባል እንኳ፥ የትኛው ፍጡር ነው ከፍጥረት በፊት የነበረው?" የሚሉ እጅግ ብዙ ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎችን ያስነሳል
ዛሬ እግዚአብሔር ቢፈቅድ፥ ይህንኑ የተሳሳተ አተረጓጎማቸውን፥ በእግዚአብሔር ቃል አስተምህሮ ለመዳሰስ እንሞክራለን፦
1) ቃል የሁሉ ፈጣሪ ነው
የዮሐንስ ወንጌል በቀጥታ ከሚናገራቸው ነገሮች መካከል አንዱ፥ ቃል የሁሉ ፈጣሪ መሆኑን ነው
"1፤ በመጀመሪያው #ቃል ነበረ፥ #ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ #ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። 2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ። 3፤ #ሁሉ #በእርሱ #ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።" (የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:1-3)
ይህ ማለት የተፈጠረ ማንኛውም ነገር በሙሉ የተፈጠረው በቃል ነው ማለት ነው። ሁሉም ፍጥረት የተፈጠረው በቃል መሆኑን ዮሐ 1:3 ቃል በቃል ይናገራል። ይህ ለቃል ፈጣሪነት የማይታበል ምስክርነት ነው። ከዚያም አልፎ ተርፎ፥ ከሆነው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ እንዳልሆነ ግልጽ ያደርጋል
"ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ #ከሆነውም #አንዳች ስንኳ ያለ #እርሱ #አልሆነም።" (የዮሐንስ ወንጌል 1:3)
ከሆነውም እንኳ አንዳች ያለ እርሱ አልሆነም ማለት ከተፈጠረው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ አልተፈጠረም ማለት ነው። "ከሆነው" ማለት ከተፈጠረው ማለት ነው። ካለመኖር ወደ መኖር የመጣ ነገር ሁሉ የሆነ ወይንም የተፈጠረ ይባላል። ከሆነው/ከተፈጠረው #አንዳች ያለ ቃል አልሆነም። ማለትም ያለ ቃል አልተፈጠረም። ይህ ማለት ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም ማለት ነው። ፍጡር የሆነ ነገር በሙሉ የተፈጠረው በቃል ሲሆን ፍጡር ሆኖ ሳለ ቃል ያልፈጠረው ምንም ነገር እንደሌለ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስተምራል
✏️ የይሖዋ ምስክሮች ልክ እንደ ክርስቲያኖች ቃል የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ይቀበላሉ። በመጀመሪያ ቃል ነበር ሲል፥ እየተናገረ ያለው ስለ ወልድ መሆኑን ያምናሉ። ነገር ግን ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ፍጡር ነው ይላሉ።
✍️ በመጀመሪያ የነበረው ቃል ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጥሯል ማለት አይሆንም ወይ?
ዮሐ 1:3 ቃል በቃል እንደሚናገረው ሁሉ የተፈጠረው በቃል ነው። ከዚያም ነገሩን በይበልጥ ሲያጠብቀው፥ ከሆነው/ከተፈጠረው ሁሉ አንዳች ያለ እርሱ አልሆነም/አልተፈጠረም በማለት ፍጡር የተባለ ነገር ሁሉ የተፈጠረው በቃል መሆኑን ይመሰክራል። ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም። የትኛውም ፍጡር የሆነ ነገር ያለ ቃል አልተፈጠረም።
♦️ ይህ ማለት ቃል ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጠሯል ማለት ነው!
ዮሐ 1:3 ግልፅ እንደሚያደርገው ቃል ያልፈጠረው ፍጡር የለም። ስለዚህ ቃል ራሱ ፍጡር ከሆነ ራሱን ፈጥሯል ማለት ነው። ፍጡር ሆኖ በቃል ያልተፈጠረ የለምና። በምንም አይነት መንገድ "ቃል ፍጡር ነው፥ ነገር ግን ያለ እርሱ የተፈጠረ ፍጡር የለም" ማለት አይቻልም። ሁሉን ፈጥሯል፥ ከተፈጠረው ነገር ሁሉ ያለ እርሱ የተፈጠረ የለም ተብሎ እርሱ ራሱ ፍጡር ነው ከተባለ ራሱን ፈጥሯል ማለት ነው
ይህ ደግሞ ኢ-አመክንዮአዊ ነው። አንድ አካል ራሱን ሊፈጥር አይችልም። ለመፍጠር በሕልውና መኖር አለበትና። መፈጠር ካስፈለገው ደግሞ በሕልውና የለም ማለት ነው። ስለዚህ ራሱን ፈጠረ ሊባል አይችልም። የአመክንዮአዊ ግጭት ነውና። የአመክንዮአዊ ግጭት ያለበት አቋም ደግሞ እውነት ሊሆን አይችልም። ስለዚህ ቃል ፍጡር ሊሆን አይችልም ማለት ነው።
ቃል የሁሉ ፈጣሪና ከተፈጠረው ያለ እርሱ አንዳች ያልተፈጠረው ፈጣሪ የሆነው እርሱ ራሱ ፍጡር ስላልሆነ ነው። ሁሉን ፍጥረት ሊፈጥር የሚችለው፥ ዘላለማዊው ፈጣሪ ከሆነ ብቻ ነው። ፍጡር ስላልሆነ ከሆነው ያለ እርሱ አንዳች አልሆነም ተብሎለታል። ምክንያቱም የእርሱ ምድብ "ከሆነው" ውስጥ አይደለም። እርሱ የ"ነበረ" ነው። ቃል የነበረ እንጂ የሆነ ስላልሆነ ከሆነው ያለ እርሱ አንዳች አልሆነም ተብሎለታል።
➣ ይህ ቃል ፍጡር ነው የሚለው እምነት ስህተት መሆኑን ያረጋግጣል
ሌላው አስፈላጊ ነጥብ፥ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ፍጥረትን ሁሉ የፈጠረው እውነተኛው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ስለሆነ ፍጡር ፍጥረትን ሁሉ ፈጠረ ማለት አይቻልም። መጽሐፍ ቅዱስ አንድም ቦታ ላይ "ፍጡር የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ ነው" አይልም። የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ነውና።
ማስረጃው እነሆ፦
"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ #እርሱ #የሁሉ #ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ #ስሙ የሠራዊት ጌታ #እግዚአብሔር ነው።" (ትንቢተ ኤርምያስ 10:16)
"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ #እርሱ #የሁሉ #ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ #ስሙም የሠራዊት ጌታ #እግዚአብሔር ነው።" (ትንቢተ ኤርምያስ 51:19)
"ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ። #ሁሉን #የፈጠርሁ፥ ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ከእኔ ጋር ማን ነበረ?" (ትንቢተ ኢሳይያስ 44:24)
"እርሱም #ሰማይንና #ምድርን #ባሕርንም፥ በእነርሱ ያለውንም #ሁሉ #የፈጠረ፤ እውነትን ለዘላለም የሚጠብቅ፤" (መዝሙረ ዳዊት 146:6)
"1፤ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። #ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ #ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው? 2፤ እነዚህን #ሁሉ እጄ #ሠርታለችና እነዚህ ሁሉ የእኔ ናቸው ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን ወደዚህ ወደ ትሑት፥ መንፈሱም ወደ ተሰበረ፥ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ።" (ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ 66:1-2)
"አንተ ብቻ #እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና #የሰማያት_ሰማይን ሠራዊታቸውንም #ሁሉ፥ #ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን #ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን #ሁሉ፥ #ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ።" (መጽሐፈ ነህምያ 9:6)
"ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ #ሁሉንም #በፈጠረው #በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 3:8-9)
"እነርሱም በሰሙ ጊዜ በአንድ ልብ ሆነው ወደ #እግዚአብሔር ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ እንዲህም አሉ። ጌታ ሆይ፥ አንተ #ሰማዩንና #ምድሩን ባሕሩንም በእነርሱም የሚኖረውን #ሁሉ #የፈጠርህ፥" (የሐዋርያት ሥራ 4:24)
"እንዲህም አሉ። እናንተ ሰዎች፥ ይህን ስለ ምን ታደርጋላችሁ? እኛ ደግሞ እንደ እናንተ የምንሰማ ሰዎች ነን፥ ከዚህም ከንቱ ነገር #ሰማይንና #ምድርን ባሕርንም በእነርሱም ያለውን #ሁሉ ወደ #ፈጠረ ወደ ሕያው #እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።" (የሐዋርያት ሥራ 14:15)
" #ዓለሙንና በእርሱ ያለውን #ሁሉ #የፈጠረ #አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤" (የሐዋርያት ሥራ 17:24)
"ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በዙፋን ላይ በተቀመጠው ፊት ወድቀው፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው እየሰገዱ። ጌታችንና #አምላካችን ሆይ፥ አንተ #ሁሉን #ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል እያሉ በዙፋኑ ፊት አክሊላቸውን ያኖራሉ።" (የዮሐንስ ራእይ 4:10-11)
"ለእኛስ #ነገር_ሁሉ ከእርሱ #የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን #አንድ_አምላክ #አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6)
"በታላቅ ድምፅም። የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርንም ስጡት፤ #ሰማይንና_ምድርንም_ባሕርንም_የውኃንም_ምንጮች #ለሠራው ስገዱለት አለ" (የዮሐንስ ራእይ 14:7)
" #ሁሉ ከእርሱና #በእርሱ ለእርሱም #ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።" (ወደ ሮሜ ሰዎች 11:36)
▶️ መጽሐፍ ቅዱስ በግልፅ ሁሉን ፍጥረት የፈጠረው እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስተምራል። ፍጡር አብሮት ፈጠረ የሚል አስተምህሮ ለመጽሐፍ ቅዱስ ባዕድ ነው።
በመጀመሪያ የነበረውም ቃል "ሁሉ በእርሱ ሆነ" መባሉ እውነተኛው አምላክ መሆኑን በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል። እውነተኛው አምላክ ባይሆን ኖሮ ሁሉን ፍጥረት መፍጠር ባልቻለ ነበር። ይህ በመጀመሪያ የነበረው ቃል ፍጡር ሳይሆን እግዚአብሔር መሆኑን ከምንም በላይ ያረጋግጣል።
✍️ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ሁሉን ፍጥረታት የፈጠረው ፈጣሪ መሆኑ በዮሐ 1:1-3 ላይ ብቻ የተነገረ እውነት አይደለም። ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም እንደሚያረጋግጡት ወልድ/ቃል የሁሉ ፈጣሪ ነው፦
"13-14፤ እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ #ልጅ መንግሥት አፈለሰን። 15-16፤ እርሱም የማይታይ አምላክ #ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ #በሰማይና #በምድር ያሉት #ሁሉ በእርሱ #ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። #ሁሉ #በእርሱና ለእርሱ #ተፈጥሮአል። 17፤ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው #ሁሉም በእርሱ #ተጋጥሞአል።" (ወደ ቆላስይስ ሰዎች ምዕራፍ 1:13-17)
"2፤ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም #ዓለማትን #በፈጠረበት #በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ 3፤ እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ #ምሳሌ ሆኖ፥ #ሁሉን በስልጣኑ #ቃል #እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤" (ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 1:2-3)
"ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር #ሁሉም #በእርሱ በኩል #የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ #ኢየሱስ #ክርስቶስ አለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6)
"8፤ ይላል፤ ስለ #ልጁ ግን። #አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው። 9፤ ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ 10፤ ይላል። ደግሞ። #ጌታ #ሆይ፥ አንተ ከጥንት #ምድርን #መሠረትህ፥ #ሰማዮችም #የእጆችህ #ሥራ #ናቸው፤ 11፤ እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ 12፤ እንደ #መጎናጸፊያም #ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም" (ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 1:8-12)
▶️ ስለዚህ የይሖዋ ምስክር ወገኖቻችን ተሳስተዋል። በዮሐንስ 1:1-3 ላይ የተተረከው ቃል ፍጡር አይደለም። ፍጡር አለመሆኑን ከሚያረጋግጡት ብዙ ማስረጃዎች መካከል ከላይ የተመለከትናቸው ማስረጃዎች ተጠቃሽ ናቸው። ሁሉም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃዎች እንደሚያረጋግጡት ቃል ፈጣሪ እንጂ ፍጡር አይደለም።
✍️ ጥያቄዎች
1) ሁሉ በቃል ከተፈጠረና ከተፈጠረው ሁሉ ያለ ቃል የተፈጠረ ከሌለ፥ እንዴት ቃል ራሱ ፍጡር ሊሆን ይችላል? ራሱን ፈጠረ ማለት ነው?
2) መጽሐፍ ቅዱስ #ሁሉን ፍጥረታት የፈጠረው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እየተናገረ እንዴት ፍጡር ሁሉን ፍጥረታት ሊፈጥር ይችላል? ፍጡር ሁሉን ፈጠረ የሚል አስተምህሮ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አለ?
▶️ ትክክለኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ አውቃችሁ ወደ እውነት ትመጡ ዘንድ የዘወትር ጸሎታችን ነው
ጌታ ይርዳን!
" #ዓለሙንና በእርሱ ያለውን #ሁሉ #የፈጠረ #አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤" (የሐዋርያት ሥራ 17:24)
"ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በዙፋን ላይ በተቀመጠው ፊት ወድቀው፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው እየሰገዱ። ጌታችንና #አምላካችን ሆይ፥ አንተ #ሁሉን #ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል እያሉ በዙፋኑ ፊት አክሊላቸውን ያኖራሉ።" (የዮሐንስ ራእይ 4:10-11)
"ለእኛስ #ነገር_ሁሉ ከእርሱ #የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን #አንድ_አምላክ #አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6)
"በታላቅ ድምፅም። የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርንም ስጡት፤ #ሰማይንና_ምድርንም_ባሕርንም_የውኃንም_ምንጮች #ለሠራው ስገዱለት አለ" (የዮሐንስ ራእይ 14:7)
" #ሁሉ ከእርሱና #በእርሱ ለእርሱም #ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።" (ወደ ሮሜ ሰዎች 11:36)
▶️ መጽሐፍ ቅዱስ በግልፅ ሁሉን ፍጥረት የፈጠረው እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስተምራል። ፍጡር አብሮት ፈጠረ የሚል አስተምህሮ ለመጽሐፍ ቅዱስ ባዕድ ነው።
በመጀመሪያ የነበረውም ቃል "ሁሉ በእርሱ ሆነ" መባሉ እውነተኛው አምላክ መሆኑን በማያሻማ መልኩ ያረጋግጣል። እውነተኛው አምላክ ባይሆን ኖሮ ሁሉን ፍጥረት መፍጠር ባልቻለ ነበር። ይህ በመጀመሪያ የነበረው ቃል ፍጡር ሳይሆን እግዚአብሔር መሆኑን ከምንም በላይ ያረጋግጣል።
✍️ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ሁሉን ፍጥረታት የፈጠረው ፈጣሪ መሆኑ በዮሐ 1:1-3 ላይ ብቻ የተነገረ እውነት አይደለም። ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም እንደሚያረጋግጡት ወልድ/ቃል የሁሉ ፈጣሪ ነው፦
"13-14፤ እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ #ልጅ መንግሥት አፈለሰን። 15-16፤ እርሱም የማይታይ አምላክ #ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ #በሰማይና #በምድር ያሉት #ሁሉ በእርሱ #ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። #ሁሉ #በእርሱና ለእርሱ #ተፈጥሮአል። 17፤ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው #ሁሉም በእርሱ #ተጋጥሞአል።" (ወደ ቆላስይስ ሰዎች ምዕራፍ 1:13-17)
"2፤ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም #ዓለማትን #በፈጠረበት #በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ 3፤ እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ #ምሳሌ ሆኖ፥ #ሁሉን በስልጣኑ #ቃል #እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤" (ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 1:2-3)
"ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር #ሁሉም #በእርሱ በኩል #የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ #ኢየሱስ #ክርስቶስ አለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6)
"8፤ ይላል፤ ስለ #ልጁ ግን። #አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው። 9፤ ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ 10፤ ይላል። ደግሞ። #ጌታ #ሆይ፥ አንተ ከጥንት #ምድርን #መሠረትህ፥ #ሰማዮችም #የእጆችህ #ሥራ #ናቸው፤ 11፤ እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ 12፤ እንደ #መጎናጸፊያም #ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም" (ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 1:8-12)
▶️ ስለዚህ የይሖዋ ምስክር ወገኖቻችን ተሳስተዋል። በዮሐንስ 1:1-3 ላይ የተተረከው ቃል ፍጡር አይደለም። ፍጡር አለመሆኑን ከሚያረጋግጡት ብዙ ማስረጃዎች መካከል ከላይ የተመለከትናቸው ማስረጃዎች ተጠቃሽ ናቸው። ሁሉም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃዎች እንደሚያረጋግጡት ቃል ፈጣሪ እንጂ ፍጡር አይደለም።
✍️ ጥያቄዎች
1) ሁሉ በቃል ከተፈጠረና ከተፈጠረው ሁሉ ያለ ቃል የተፈጠረ ከሌለ፥ እንዴት ቃል ራሱ ፍጡር ሊሆን ይችላል? ራሱን ፈጠረ ማለት ነው?
2) መጽሐፍ ቅዱስ #ሁሉን ፍጥረታት የፈጠረው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እየተናገረ እንዴት ፍጡር ሁሉን ፍጥረታት ሊፈጥር ይችላል? ፍጡር ሁሉን ፈጠረ የሚል አስተምህሮ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አለ?
▶️ ትክክለኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ አውቃችሁ ወደ እውነት ትመጡ ዘንድ የዘወትር ጸሎታችን ነው
ጌታ ይርዳን!
Argument from silence! ሙስሊሞች በብዛት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃሉ። ለዚህ ጥያቄያቸው ምላሽ የሚሆኑ ሌሎችም በዚህ የዩትዩብ ቻናል ላይ ተመልሰዋል። ይህንን ቪድዮ እስከ መጨረሻው ስትሰሙት በጽሁፍም የተብራራውን የተስፋዬ ሮበሌን መልስ ታገኛላችሁ። ስለዚ ክርስቲያኖችም ሁኑ ሙስሊሞች ከዚህ ቪድዮ በኋላ ጥያቄ እንደማታነሱ ተስፋ አደርጋለው። አይኔን ግንባር ያድርገው ጆሮዬንም በጥጥ ይድፈነው ካላላችሁና የህሊናችሁን ወቀሳ አልሰማም ካላላችሁ በቀር መረዳት ያለባችሁ የመጨረሻ ነገር ይህ ነው። ስላዳመጣችሁት ተባረኩ!!
ሙስሊሞች ለኡስታዞቻችሁ Share አድርጉላቸው። ክርስቲያኖች ደሞ ለክርስቲያኖች፣ እንዲሁም ሙስሊም ጓደኞች ያላችሁ ደሞ ለጓደኞቻችሁ Share አድርጉላቸው። ቻናሉንም SUBSCRIBE በማድረግ ይህንን የወንጌል ስርጭት አገልግሎት ደግፉ።
https://youtu.be/iyhYKCyHmmI
ሙስሊሞች ለኡስታዞቻችሁ Share አድርጉላቸው። ክርስቲያኖች ደሞ ለክርስቲያኖች፣ እንዲሁም ሙስሊም ጓደኞች ያላችሁ ደሞ ለጓደኞቻችሁ Share አድርጉላቸው። ቻናሉንም SUBSCRIBE በማድረግ ይህንን የወንጌል ስርጭት አገልግሎት ደግፉ።
https://youtu.be/iyhYKCyHmmI
YouTube
ኢየሱስ አምላክ ነኝ ያለበት ቃል በቃል// ለሙስሊሞች የተሰጠ መልስ // D/r Tesfaye Robele
Argument from silence! ሙስሊሞች በብዛት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃሉ። ለዚህ ጥያቄያቸው ምላሽ የሚሆኑ ሌሎችም በዚህ የዩትዩብ ቻናል ላይ ተመልሰዋል። ይህንን ቪድዮ እስከ መጨረሻው ስትሰሙት በጽሁፍም የተብራራውን የተስፋዬ ሮበሌን መልስ ታገኛላችሁ። ስለዚ ክርስቲያኖችም ሁኑ ሙስሊሞች ከዚህ ቪድዮ በኋላ ጥያቄ እንደማታነሱ ተስፋ አደርጋለው። አይኔን ግንባር ያድርገው ጆሮዬንም በጥጥ ይድፈነው ካላላችሁና…
ሙስሊሞች ጣዖት አምልኮ ሺርክ ብቻ ይመስላቸዋል። ማለትም፥ ለነርሱ ጣዖት አምልኮ ማለት ሌላ አካልን ከአላህ ጋር አጋርቶ ማምለክ ብቻ ይመስላቸዋል። ሺሪክ ማለት በአረብኛ ማጋራት፥ ማሻረክ ማለት ነውና።
ቁርአንም ቢሆን በመሐመድ ዘመን የነበሩ ጣዖት አምላኪያንን የሚከሰው በሺርክ ነው። የጣዖታዊያኑ ጥፋት ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክትን አጋርተው ማምለካቸው እንደሆነ ነው የሚናገረው።
♦️ ነገር ግን የተሳሳተ የጣዖት አምልኮ አረዳድ ነው። ምክንያቱም ጣዖት አምልኮ፥ ከእውነተኛው አምላክ ጋር ሌላ አካልን አጋርቶ ማምለክ ብቻ አይደለምና
አንድ ሰው አንድን አምላክ ብቻ ሳያጋራ እያመለከ እንኳ ጣዖት አምላኪ ሊሆን ይችላል። ያ የሚያመልከው አንዱ አምላክ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ካልሆነ፥ ሳያጋራ ቢያመልከውም እንኳ ጣዖት አምላኪ ከመሆን አይተርፍም። ምክንያቱም ያ የሚያመልከው አምላክ ሀሰተኛ አምላክ ነውና
🚩 ሳታጋራ ለብቻው የምታመልከው አምላክ እስራኤል ያላወቀው አምላክ ከሆነ ጣዖት አምላኪ ነህ! (ዘዳ 13:1-4)
አለማጋራትህ ከጣዖት አምላኪነት አያተርፍህም። "አምላኬ የእስራኤል አምላክ ነው ወይ?" የሚለው መሠረታዊ ጥያቄ መመለስ አለበት። ካልሆነ፥ የፈለገ አንድ ቢሆን እንኳ፥ ከጣዖትነት አይተርፍም። አንተም ጣዖት አምላኪ ትባላለህ
ምክንያቱም እውነተኛው አምላክ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ነው። እሱን ያልሆነ አምላክ በሙሉ አምላክ አይደለም። ሀሰተኛ አምላክ ነው፥ ጣዖት ነው። አንድ መሆኑ፥ ከጣዖትነት አያተርፈውም
አዎ፥ እውነተኛውን የእስራኤል አምላክ ከሌሎች አካላት ጋር አዳብሎ ማምለክ ጣዖት አምልኮ ነው። ነገር ግን ጣዖት አምላኪነት እርሱ ብቻ አይደለም። በእስራኤል አምላክ ፋንታ ሌላ አምላክን ማምለክም እንዲሁ ጣዖት አምልኮ ነው። ተተኪው አንድ ሊሆን ይችላል፥ ብዙ አማልክት ሊሆኑ ይችላሉ። ነቢያትና ሐዋርያት ያላወቁት የእስራኤል አምላክ ከሆነ፥ አንዱም አምላክ መድበለ አማልክቱም ጣዖት ናቸው
🚩 አንድን አምላክ የተባለን ነገር ጣዖት የሚያስብለው፥ የእስራኤልን አምላክ መሆን አለመሆኑ እንጂ ቁጥሩ አይደለም!
በታሪክ ውስጥ አንድን አካል ብቻ ሳያጋሩ በብቸኝነት ያመለኩ ሕዝቦች ነበሩ። ለምሳሌ፦
የግብጹ አቴን፦ የግብፅ ፈርዖን የነበረው አኬናቴን፥ አቴን ይባል የነበረውን አምላክ በብቸኝነት ያመልክ ነበር። እርሱ በነገሰ ሰአትም ሌሎች አማልክት እንዳይመለኩ ከልክሎ ነበር። በዚህም ምክንያት ግብፅ በሙሉ በእርሱ ዘመን አሃዳዊ ነበረች። ያለማጋራት ይህን አምላካቸውን ያመልኩ ነበር
https://en.wikipedia.org/wiki/Aten
♦️ ታዲያ! እነዚህ ሕዝቦች ያለማጋራት አንድ አምላክን በብቸኝነት ስላመለኩ ከጣዖት አምላኪነት ይተርፋሉ?
አይተርፉም! ምክንያቱም ያመለኩት አምላክ የእስራኤል አምላክ አይደለም። ሌላ አምላክን ነበር ያመለኩት። በዚህም ምክንያት ጣዖት አምላኪ ናቸው። አንድ አምላክ ማምለካቸው ከጣዖት አምላኪነት አላዳናቸውም!
ያመለኩት ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁትን የእስራኤል አምላክ እስካልሆነ ድረስ፥ የፈለገ አንድ አምላክ ቢያመልኩም ጣዖት አምላኪ ናቸው። አምላካቸውም ሀሰተኛ አምላክ ነው። አንድ አምላክ መሆኑ እውነተኛ አምላክ አያደርገውም።
▶️ ሙስሊሞች አላህ የሚባል አምላክ አላቸው። አንድ ነው ይላሉ። አንድን አምላክ በብቸንነት በማምለካቸው ከጣዖት አምላኪነት የተረፉ ይመስላቸዋል
ይህ ግን ሀሰት ነው። የእነርሱ አምላክ አላህ ነቢያትና ሐዋሪያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ለመሆኑ ማስረጃቸው ምንድነው? አላህ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ መሆኑን በተጨባጭና ተቀባይነት ባለው ማስረጃ ማረጋገጥ ይችላሉ??? ምክንያቱም አላህ እስራኤል ያላወቀው እንግዳ አምላክ ከሆነ፥ እንደ አቴን የሚሆነው። ስለዚህ አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ መሆኑ መረጋገጥ አለበት
ቁርአን አላህ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ነው ስላለ፥ ነው ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ቁርአን የራሱ የአላህ ቃል ነው ተብሎ ይታመናልና። ስለዚህ ጥያቄ ምልክት ውስጥ የገባው አላህ ለራሱ ምስክር ሊሆን አይችልም። ይህ circular reasoning ይሆናልና።
አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ መሆኑ ሊረጋገጥ ካስፈለገ፥ የነቢያቱና የሐዋሪያቱ ጽሑፎች ከሆኑት ቅዱሳት መጻሕፍት (scripture) ነው መሆን ያለበት። ከራሱ ምስክርነት ባሻገር external evidence ያስፈልገዋል። የነቢያቱና የሐዋሪያቱ አምላክ መሆኑ፥ ከራሳቸው ነው መረጋገጥ ያለበት
ለምሳሌ፦ አቶ አማረ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ነኝ ካለ፥ የዚያ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው መመስከር አለበት። እርሱ ከዚያ ዮኒቨርስቲ ለመመረቁ ምስክርነቱና ማስረጃው መምጣት ያለበት ከዩኒቨርስቲው ነው
እንጂ ከዩኒቨርስቲው ምንም አይነት ማስረጃ ሳያመጣ፥ "የዚያ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ነኝ" ብሎ ስለራሱ ሺህ ጊዜ ቢመሰክር ንግግሩ ተቀባይነት አይኖረውም። የግድ ከራሱ ከዩኒቨርስቲው የዚያ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ለመሆኑ ማስረጃና ምስክርነት ሊመጣ ይገባል። አስፈላጊ በሆነው መንገድ ሁሉ፥ ራሱ ዩኒቨርስቲው አቶ አማረን እንዳስመረቀው መመስከር አለበት።
የዮኒቨርስቲው ምሩቅ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃና ምስክርነት ሳያመጣ፥ በራሱ ቃልና ምስክርነት ላይ ብቻ ተመስርቶ "የአዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ ምሩቅ ነኝ" ቢል፥ ተቀባይነት አይኖረውም
✍️ ልክ እንዲሁ አላህም የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ከሆነ፥ ራሳቸው ነቢያቱና ሐዋርያቱ አላህ አምላካቸው መሆኑን መመስከር አለባቸው። እሱ አምላካቸው መሆኑ ሊረጋገጥ የሚገባው ከእነርሱ ዘንድ በመጣ ምስክርነትና ማስረጃ ነው
እንጂ የእነርሱን ምስክርነትና ማስረጃ ሳያመጣ፥ በራሱ ቃል ብቻ ተመስርቶ "የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ነኝ" ስላለ ብቻ ተቀባይነት አይኖረውም። የግድ የእነርሱ አምላክ ለመሆኑ ከእነርሱ ዘንድ በመጣ ማስረጃ መረጋገጥ አለበት። እነርሱ ያላወቁትን አምላክ አትከተሉ ተብለናልና
✏️ ነገር ግን አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት አንዱ የእስራኤል አምላክ ካልሆነና፥ አንዱ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ሌላ አምላክ መሆኑ ከተረጋገጠ...#አላህ_ጣዖት_ነው_ማለት_ነው!
ከራሳቸው ከነቢያትና ከሐዋርያት በመጣ ማስረጃ፥ እነርሱ ያወቁትና የተከተሉት አንዱ አምላክ የሙስሊሞች አምላክ አላህ አለመሆኑ ከተረጋገጠ አላህ ጣዖት ነው ማለት ነው። እስራኤል ያላወቀው እንግዳ አምላክ ነው ማለት ነው። ስለዚህ ልንጸየፈውና ልንርቀው ይገባል
በግልጽ እስራኤል ካወቀው፥ ነቢያትና ሐዋርያት ከተከተሉት አምላክ ውጪ ሌላን አምላክ እንዳንከተልና እንዳናመልክ መጽሐፍ ቅዱስ ያዘናል። ይህ የጸና እና የታመነ ምስክርነት ነው። አላህ ይህ እስራኤል ያወቀውና የተከተለው አምላክ ካልሆነ ጽዩፍ ጣዖት ነው
ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው የብዙ ነቢያትና ሐዋርያት ቃል፥ በአንድ ነቢይ ነኝ ባይ ቃል ሊሻር አይችልም። ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ የወረደው የነቢያትና የሐዋርያት ቃል የእግዚአብሔር ቃል ሲሆን ምስክርነቱ የጸና ነው። ስለዚህ የአንድ ነቢይ ተብዬ ቃል ይህን ሁሉ ምስክርነትና ሀቅ ሊቀለብስ አይችልም
ቁርአንም ቢሆን በመሐመድ ዘመን የነበሩ ጣዖት አምላኪያንን የሚከሰው በሺርክ ነው። የጣዖታዊያኑ ጥፋት ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክትን አጋርተው ማምለካቸው እንደሆነ ነው የሚናገረው።
♦️ ነገር ግን የተሳሳተ የጣዖት አምልኮ አረዳድ ነው። ምክንያቱም ጣዖት አምልኮ፥ ከእውነተኛው አምላክ ጋር ሌላ አካልን አጋርቶ ማምለክ ብቻ አይደለምና
አንድ ሰው አንድን አምላክ ብቻ ሳያጋራ እያመለከ እንኳ ጣዖት አምላኪ ሊሆን ይችላል። ያ የሚያመልከው አንዱ አምላክ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ካልሆነ፥ ሳያጋራ ቢያመልከውም እንኳ ጣዖት አምላኪ ከመሆን አይተርፍም። ምክንያቱም ያ የሚያመልከው አምላክ ሀሰተኛ አምላክ ነውና
🚩 ሳታጋራ ለብቻው የምታመልከው አምላክ እስራኤል ያላወቀው አምላክ ከሆነ ጣዖት አምላኪ ነህ! (ዘዳ 13:1-4)
አለማጋራትህ ከጣዖት አምላኪነት አያተርፍህም። "አምላኬ የእስራኤል አምላክ ነው ወይ?" የሚለው መሠረታዊ ጥያቄ መመለስ አለበት። ካልሆነ፥ የፈለገ አንድ ቢሆን እንኳ፥ ከጣዖትነት አይተርፍም። አንተም ጣዖት አምላኪ ትባላለህ
ምክንያቱም እውነተኛው አምላክ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ነው። እሱን ያልሆነ አምላክ በሙሉ አምላክ አይደለም። ሀሰተኛ አምላክ ነው፥ ጣዖት ነው። አንድ መሆኑ፥ ከጣዖትነት አያተርፈውም
አዎ፥ እውነተኛውን የእስራኤል አምላክ ከሌሎች አካላት ጋር አዳብሎ ማምለክ ጣዖት አምልኮ ነው። ነገር ግን ጣዖት አምላኪነት እርሱ ብቻ አይደለም። በእስራኤል አምላክ ፋንታ ሌላ አምላክን ማምለክም እንዲሁ ጣዖት አምልኮ ነው። ተተኪው አንድ ሊሆን ይችላል፥ ብዙ አማልክት ሊሆኑ ይችላሉ። ነቢያትና ሐዋርያት ያላወቁት የእስራኤል አምላክ ከሆነ፥ አንዱም አምላክ መድበለ አማልክቱም ጣዖት ናቸው
🚩 አንድን አምላክ የተባለን ነገር ጣዖት የሚያስብለው፥ የእስራኤልን አምላክ መሆን አለመሆኑ እንጂ ቁጥሩ አይደለም!
በታሪክ ውስጥ አንድን አካል ብቻ ሳያጋሩ በብቸኝነት ያመለኩ ሕዝቦች ነበሩ። ለምሳሌ፦
የግብጹ አቴን፦ የግብፅ ፈርዖን የነበረው አኬናቴን፥ አቴን ይባል የነበረውን አምላክ በብቸኝነት ያመልክ ነበር። እርሱ በነገሰ ሰአትም ሌሎች አማልክት እንዳይመለኩ ከልክሎ ነበር። በዚህም ምክንያት ግብፅ በሙሉ በእርሱ ዘመን አሃዳዊ ነበረች። ያለማጋራት ይህን አምላካቸውን ያመልኩ ነበር
https://en.wikipedia.org/wiki/Aten
♦️ ታዲያ! እነዚህ ሕዝቦች ያለማጋራት አንድ አምላክን በብቸኝነት ስላመለኩ ከጣዖት አምላኪነት ይተርፋሉ?
አይተርፉም! ምክንያቱም ያመለኩት አምላክ የእስራኤል አምላክ አይደለም። ሌላ አምላክን ነበር ያመለኩት። በዚህም ምክንያት ጣዖት አምላኪ ናቸው። አንድ አምላክ ማምለካቸው ከጣዖት አምላኪነት አላዳናቸውም!
ያመለኩት ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁትን የእስራኤል አምላክ እስካልሆነ ድረስ፥ የፈለገ አንድ አምላክ ቢያመልኩም ጣዖት አምላኪ ናቸው። አምላካቸውም ሀሰተኛ አምላክ ነው። አንድ አምላክ መሆኑ እውነተኛ አምላክ አያደርገውም።
▶️ ሙስሊሞች አላህ የሚባል አምላክ አላቸው። አንድ ነው ይላሉ። አንድን አምላክ በብቸንነት በማምለካቸው ከጣዖት አምላኪነት የተረፉ ይመስላቸዋል
ይህ ግን ሀሰት ነው። የእነርሱ አምላክ አላህ ነቢያትና ሐዋሪያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ ለመሆኑ ማስረጃቸው ምንድነው? አላህ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ መሆኑን በተጨባጭና ተቀባይነት ባለው ማስረጃ ማረጋገጥ ይችላሉ??? ምክንያቱም አላህ እስራኤል ያላወቀው እንግዳ አምላክ ከሆነ፥ እንደ አቴን የሚሆነው። ስለዚህ አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ መሆኑ መረጋገጥ አለበት
ቁርአን አላህ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ነው ስላለ፥ ነው ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ቁርአን የራሱ የአላህ ቃል ነው ተብሎ ይታመናልና። ስለዚህ ጥያቄ ምልክት ውስጥ የገባው አላህ ለራሱ ምስክር ሊሆን አይችልም። ይህ circular reasoning ይሆናልና።
አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት የእስራኤል አምላክ መሆኑ ሊረጋገጥ ካስፈለገ፥ የነቢያቱና የሐዋሪያቱ ጽሑፎች ከሆኑት ቅዱሳት መጻሕፍት (scripture) ነው መሆን ያለበት። ከራሱ ምስክርነት ባሻገር external evidence ያስፈልገዋል። የነቢያቱና የሐዋሪያቱ አምላክ መሆኑ፥ ከራሳቸው ነው መረጋገጥ ያለበት
ለምሳሌ፦ አቶ አማረ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ነኝ ካለ፥ የዚያ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው መመስከር አለበት። እርሱ ከዚያ ዮኒቨርስቲ ለመመረቁ ምስክርነቱና ማስረጃው መምጣት ያለበት ከዩኒቨርስቲው ነው
እንጂ ከዩኒቨርስቲው ምንም አይነት ማስረጃ ሳያመጣ፥ "የዚያ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ነኝ" ብሎ ስለራሱ ሺህ ጊዜ ቢመሰክር ንግግሩ ተቀባይነት አይኖረውም። የግድ ከራሱ ከዩኒቨርስቲው የዚያ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ለመሆኑ ማስረጃና ምስክርነት ሊመጣ ይገባል። አስፈላጊ በሆነው መንገድ ሁሉ፥ ራሱ ዩኒቨርስቲው አቶ አማረን እንዳስመረቀው መመስከር አለበት።
የዮኒቨርስቲው ምሩቅ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃና ምስክርነት ሳያመጣ፥ በራሱ ቃልና ምስክርነት ላይ ብቻ ተመስርቶ "የአዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ ምሩቅ ነኝ" ቢል፥ ተቀባይነት አይኖረውም
✍️ ልክ እንዲሁ አላህም የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ከሆነ፥ ራሳቸው ነቢያቱና ሐዋርያቱ አላህ አምላካቸው መሆኑን መመስከር አለባቸው። እሱ አምላካቸው መሆኑ ሊረጋገጥ የሚገባው ከእነርሱ ዘንድ በመጣ ምስክርነትና ማስረጃ ነው
እንጂ የእነርሱን ምስክርነትና ማስረጃ ሳያመጣ፥ በራሱ ቃል ብቻ ተመስርቶ "የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ነኝ" ስላለ ብቻ ተቀባይነት አይኖረውም። የግድ የእነርሱ አምላክ ለመሆኑ ከእነርሱ ዘንድ በመጣ ማስረጃ መረጋገጥ አለበት። እነርሱ ያላወቁትን አምላክ አትከተሉ ተብለናልና
✏️ ነገር ግን አላህ ነቢያትና ሐዋርያት ያወቁት አንዱ የእስራኤል አምላክ ካልሆነና፥ አንዱ የነቢያትና የሐዋርያት አምላክ ሌላ አምላክ መሆኑ ከተረጋገጠ...#አላህ_ጣዖት_ነው_ማለት_ነው!
ከራሳቸው ከነቢያትና ከሐዋርያት በመጣ ማስረጃ፥ እነርሱ ያወቁትና የተከተሉት አንዱ አምላክ የሙስሊሞች አምላክ አላህ አለመሆኑ ከተረጋገጠ አላህ ጣዖት ነው ማለት ነው። እስራኤል ያላወቀው እንግዳ አምላክ ነው ማለት ነው። ስለዚህ ልንጸየፈውና ልንርቀው ይገባል
በግልጽ እስራኤል ካወቀው፥ ነቢያትና ሐዋርያት ከተከተሉት አምላክ ውጪ ሌላን አምላክ እንዳንከተልና እንዳናመልክ መጽሐፍ ቅዱስ ያዘናል። ይህ የጸና እና የታመነ ምስክርነት ነው። አላህ ይህ እስራኤል ያወቀውና የተከተለው አምላክ ካልሆነ ጽዩፍ ጣዖት ነው
ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው የብዙ ነቢያትና ሐዋርያት ቃል፥ በአንድ ነቢይ ነኝ ባይ ቃል ሊሻር አይችልም። ለሺህ አመታት በቅብብሎሽ የወረደው የነቢያትና የሐዋርያት ቃል የእግዚአብሔር ቃል ሲሆን ምስክርነቱ የጸና ነው። ስለዚህ የአንድ ነቢይ ተብዬ ቃል ይህን ሁሉ ምስክርነትና ሀቅ ሊቀለብስ አይችልም
Wikipedia
Aten
Aten, also Aton, Atonu, or Itn (Ancient Egyptian: jtn, reconstructed [ˈjaːtin]) was the focus of Atenism, the religious system formally established in ancient Egypt by the late Eighteenth Dynasty pharaoh Akhenaten. Exact dating for the Eighteenth Dynasty…