ይቅር ባይ ለመሆን ነው.." በማለት ንግግራቸውን ጀምረው እንዴት የሳቸውን እሳቤ መረዳት ተሳነህ?
መላ ንግግራቸው እኛ በእሱ አምሳል ስለተፈጠርን የሱን ባህሪ የምናንጸባርቅ አምሳያዎቹ መሆን አለብን ነው። እንጂ ስለ ባህሪ አምላክነት አልተናገሩም
♦ ጥያቄዎች
ክርስትና divinization ያስተምራል በማለትህ፥
1. የአምላክ ባህሪ መመለክ በመሆኑ (ገላ 4:8) ሰው ወደ መመለክ ደረጃ ይደርሳል ያለ አንድ የቤተክርስቲያን አባት ጥቀስ?
2. የአምላክ ባህሪ ዘላለማዊነት ስለሆነ (ሮሜ 1:20) ሰው ፍጡርነቱን ይተዋል ያለ አንድ የቤተክርስቲያን አባት ጥቀስ?
3. በሱራ 3:49 እና 5:110 ፍጡሩ ኢሳ አላህ በሚፈጥርበት አኳሃን በአላህ ፈቃድ ወፍን እንደፈጠረ ቁርአን ይናገራል። ይህ አላህን divinizer አያደርገውም ወይ? ምክኒያቱም ቁርአን ከአላህ በቀር ህያው አድራጊ የለም ይላልና። ሱራ 35:3
▶ መደምደሚያ
ጸሐፊው "በክርስትና ሰው አምላክ ይሆናል የሚል አስተምህሮ አለ" በማለት የሞገተው ሙግት መረጃ ቢስና አውዱን ያልጠበቀ ነው። በዚህም ምክንያት ክርስትናን ለመተቸት ብቁ አይደለም
መላ ንግግራቸው እኛ በእሱ አምሳል ስለተፈጠርን የሱን ባህሪ የምናንጸባርቅ አምሳያዎቹ መሆን አለብን ነው። እንጂ ስለ ባህሪ አምላክነት አልተናገሩም
♦ ጥያቄዎች
ክርስትና divinization ያስተምራል በማለትህ፥
1. የአምላክ ባህሪ መመለክ በመሆኑ (ገላ 4:8) ሰው ወደ መመለክ ደረጃ ይደርሳል ያለ አንድ የቤተክርስቲያን አባት ጥቀስ?
2. የአምላክ ባህሪ ዘላለማዊነት ስለሆነ (ሮሜ 1:20) ሰው ፍጡርነቱን ይተዋል ያለ አንድ የቤተክርስቲያን አባት ጥቀስ?
3. በሱራ 3:49 እና 5:110 ፍጡሩ ኢሳ አላህ በሚፈጥርበት አኳሃን በአላህ ፈቃድ ወፍን እንደፈጠረ ቁርአን ይናገራል። ይህ አላህን divinizer አያደርገውም ወይ? ምክኒያቱም ቁርአን ከአላህ በቀር ህያው አድራጊ የለም ይላልና። ሱራ 35:3
▶ መደምደሚያ
ጸሐፊው "በክርስትና ሰው አምላክ ይሆናል የሚል አስተምህሮ አለ" በማለት የሞገተው ሙግት መረጃ ቢስና አውዱን ያልጠበቀ ነው። በዚህም ምክንያት ክርስትናን ለመተቸት ብቁ አይደለም
Isaiah 48 Apologetics
https://youtu.be/tKVWRtwSU6w
🚩 ግሩም ክርክር
እውቁ አቃቤ እምነት ወንድም ሳም ሻሙን ከሙስሊሙ አቃቤ እምነት ጋር ያደረጉት ክርክር
፦ርዕስ
▶ ቁርአን ተውሂድን ያስተምራልን?
Share!
እውቁ አቃቤ እምነት ወንድም ሳም ሻሙን ከሙስሊሙ አቃቤ እምነት ጋር ያደረጉት ክርክር
፦ርዕስ
▶ ቁርአን ተውሂድን ያስተምራልን?
Share!
❔ሶስቱ የግብጾች አማልክት ❔
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ስላሴን ይገልፃሉን
👉ብዙ ሙስሊሞች ትምህርተ ስላሴ ከጣዖት አምላኪያን የተቀዳ ነው በማለት ይከሳሉ። መጣጥፌን ከስላሴ ምንድነው?ስላሴ አስተምህሮ በመጽሀፍ ቅዱስ ከሚለው ልጀምርና የወገናችንን በአላዋቂነት የተናገራቸውን ንግግሮች እንመለከታለን።
🔑ስላሴ ምንድነው❔
👉ስላሴ የግእዝ ቋንቋ ሲሆን #ሰለሰ = #ሶስት ማለት ሲሆን #ስላሴ ማለት ደግሞ #ሶስትነት_በአንድነት ማለት ነው።ይህም ማለትአንድ ሲሆን ሶስትነትም እንዳለው የሚያመለክት ነው። እኛ ክርስቲያኖች #በስም_በአካል_በግብር በሶስትነት የተገለጠ አምላክ የሆየ #በመለኮ_በስልጣን_በአገዛዝ_በባህሪ_በህልውና_በመፍጠር_በፍቃድ አንድ የሆነ አንድ አምላክ እናመልካለን እንጅ #እንደ_ግብጻውያን_ሶስት_ቤተሰብ ካሉት #አንድነት_የሌላቸው_አማልክት ጋር ፈጽሞ የሚገናኝ አይደለም።
🔑ስላሴ አስተምህሮ በመጽሀፍ ቅዱስ
👉ስላሴ በመጽሐፍ ቅዱስ ከዘፍ1:1(በመጀመሪያ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰማይና ምድርን ፈጠረ) ከሚለው እስከ ዮሐንስ ራዕይ 22:20(ጌታ ኢየሱስ ሆይ ና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን አሜን።) እስከሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ መጨረሻ ምእራፍ እና ቁጥር ድረስ በስፋት ስለ ስላሴ ይናገራል።
❔ሶስቱ የግብጾች አማልክት ❔
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ከስላሴ ጋር በምን ይመሳሰላሉ?
👉አሁን ቀጥለን ሰለምቴው ኻሊድ #አራምባና_ቆቦ የሆነውን የንጽጽር ጽሁፉን አበጥረን በጥያቄያዊ መልክ እንመልከት👇
🔒"...እውን ሦስቱ ጣኦታት ሥላሴ አልተባሉምን❓❓......"
🔑☝ወገናችን ስለ ስላሴ አስተምሮ ከእውቀት ነጻ መሆኑን ከታች በምታዩት ንግግሩ ለመረዳት አያዳግተንም። እስቲ ለማስታወስ ያክል ንግግሩን ላካፍላችሁ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
".......የግብፅ #ሥላሴ #ኦስሪስ #ሆረስ
አርማቸው #አንክ(አሁን 'ቶ' መስቀል ) እየተባለ የሚጠራው የተባለ መስቀል ነው። ልብ በል ለ#ሦሥት አማልክት #አንድ ምልክት‼️!......"
😂😂😂"ወደው አይስቁ" አሉ አበው ሲተርቱ ለማንኛውም አላዋቂነት ሀጢያት አይደለም ነገር ግን አቃለሁ ብሎ ማስረጃ በሚመስል መልኩ ለአንባቢያን እና ለአድማጮችህ ማቅረብ ግን ወንጀል ነው።ደግሞ አላዋቂነትህ ላይ ቅጥፈቶችን ስትጨምርበት ነገሩን አጋጋለብህ።ምንድነው ቅጥፈቴ ካልክ አሁን ከመጣጥፍህ ላይ ቀንጨብ አድርጌ ላሳይህ👇
❌ #ቅጥፈት_አንድ፦"......የግብፅ #ሥላሴ #ኦስሪስ #ሆረስ
አርማቸው #አንክ(አሁን 'ቶ' መስቀል ) እየተባለ የሚጠራው የተባለ መስቀል ነው......."🙊🙊🙊🏃🏃🏃
👉በሰለምቴው አስተሳሰብ የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ ነው የሚል እሳቤ ነው ያለው።ነገር ግን አጠር አድርጌ ስለ #አንክ ምንነት እና እሳቤ ልንገራችሁ👇
🔎 #አንክ 🔍
👉አንክ የግብፅ የሕይወት ምልክት ምናልባትም ከሞት በኋላ ስለሚኖረው ሕይወት የሚያመለክት የጥንታዊ ግብጻውያን የጣኦት ምልክት ነበር፡፡ ከላይኛው ቀጥ ያለ ክንድ ይልቅ በሞላላ የመስቀል ቅርፅ ይይዛል። #እሱ #የወንዶች እና #የሴቶች #መርሆዎችን #አንድነት ፣ #የሕይወት አመጣጥ እንደሚያመለክት ነው። ብዙውን ጊዜ በቀኝ እጅ የግብፃውያን አማልክት ይይዙት ነበር፡፡ እንደውም የህይወት ቁልፍ ተብሎ ይጠራ እንደነበር ቀደምት ድርሳናት ያትታሉ።
👉ወገናችን እንደሚቀጥፈው ስለስላሴ እንኳን ሊያወራ ጠጋ እንኳን አላለውም።
ምንጭ👇
🔎Encyclopedia of Occultism and Parapsychology
🔎The Oxford Pocket Dictionary of Current English
🔎The Oxford Dictionary of Phrase and Fable ELIZABETH KNOWLES
🔎Ankh Encyclopedia search it
🔎በተጨማሪ ሊንኮችን በግሩፑ እንዳለቅ ታግጃለሁ ለማንኛውም ለሀሊድ በinbox እልክላችኋለሁ ፈቃደኛ ከሆነ በግሩፑ ይለጥፈው።
❔አንክን የትኞቹ አማልክቶች❔
ይጠቀሟቸው ነበር????
👉እንደ ሰለምቴው ኻሊድ አስተሳሰብ የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ ከሆነ ግድ ከእነርሱ በፊት የነበሩት አማልክት #አንክን መጠቀም የለባቸውም። ከእነርሱ በፊት ይህን ምልክት የሚጠቀሙ አማልክት ከነበሩ ይሄ እሳቤው ውድቅ ይሆናል።እስቲ የአንክ ምልክት ታሪካዊ አመጣጡን እንመልከት👇
👉የአማልክት እናት ሙት(Mut)👈
ሙት የጥንት የግብፅ እንስት አምላክ ነበረች ፡፡ ሙት ማለት በጥንት የግብፅ ቋንቋ እናት ማለት ነበር ፡፡ስሟም Maut ወይም Mout ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። እሷ ሁሉም ነገር ከተወለደበት ውሃ ጋር የተቆራኘች ናት ፡፡ የሙት አምላክ ምስል ከብዙዎቹ የማዕረግ ስሞች መካከል የዓለም-እናት ፣ የራአ አይኖች ፣ የእመቤታችን ንግሥት ፣ የሰማይ እመቤት ፣ የአማልክት እናት እና የወለደች ግን እራሷ ከማንም አልተወለደችም ፡፡ በስነ-ጥበባት ሙት የአሞራ ክንፎች እንዳሏት ሴት ታየች ፡፡ #አንክ ይዛ የላይኛው እና የታችኛው ግብፅ የተባበረ ዘውድን ትለብሳለች ፡፡ ልብሷ ደማቅ ቀይ ወይም ሰማያዊ ነው ፡፡ በእግሯ ላይ የማአት እንስት አምላክ ላባ አለ ፡፡ ሙት አንዳንድ ጊዜ እንደ ኮብራ ፣ ድመት ፣ ላም ፣ ወይም እንደ አንበሳ እንዲሁም እንደ አሞራ ይታያል ፡፡
🔖ማጣቀሻዎች🔎 አርትዕ ቬልዴ, ኸርማን ቴ (2002). ሙት. በዲ ቢ ቢ ሬድፎርድ (ኤድ.) ፣ የጥንት አማልክት ይናገራሉ-ለግብፃውያን ሃይማኖት መመሪያ (ገጽ 238) ፡፡ ኒው ዮርክ-ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ፣ አሜሪካ ፡፡
👉ስለዚህ በምን እሳቤ ነው የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ
ሊሆን የሚችለው ሌሎችም አማልክቶች ከእነርሱ በፊት ይጠቀሙበት ነበር። ይሄ የሚያሳየን #አንክ የእነዚህ አማልክት መወከያ መሆን አይችልም።የሌሎችም አማልክት ምልክት ነበር።
👉በእርግጡ ይሄን የአንክ መስቀል የሚመስለውን የ"ቶ" መስቀል የሚጠቀሙ ክርስቲያኖች ቢኖሩም አንዳንድ ክርስቲያኖች በአዲስ ኪዳን የሽፋን ገጽ ላይ ይህን መስቀል ቢጠቀሙም አንድ ማወቅ ያለብን እውነታ አለ ወገናችን በምስሉ እደቀጠፈው አንድም የክርስቲያን የሀይማኖት ቡድን እንደዚህ አይነቱን ማለትም ወገናችን በምስሉ እዳመጣው በመስቀሉ ላይ የተቀረጹት የግብፅን ጣኦታት ምስል የተቀረጸበትን መስቀል የሚጠቀም አይደለም።ወገናችን ነው ካለ የመጽሐፍ ቅዱሱን የሽፋን ገጽ በምስል በታገዘ ማስረጃ ያቅርብ።
👉መስቀል በእኛ በክርስቲያኖች👈
እሳቤ ባጭሩ
✟መስቀል ማለት መከራ ማለት ነው። እኛ ክርስቲያኖች መስቀል እንደምልክታችን የያዝነው ወይም የመስቀል ዋና አላማ የመድኃኒታችን የአምላካችንኢየሱስ ስ ለከፈለው መከራ እንደ ማስታወሻ ወይም የከፈለልንን ዋጋ እና የተሰቃየልንን መከራ የሚያስታውሰን ምልክት ነው።
❔ሶስቱ የግብጾች አማልክት ❔
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ስላሴን የማይወክሉበት
👌ምክንያቶች👌
1⃣ #ከእነርሱ_በፊት_ሌሎች #አማልእክቶች_ስለነበሩ፦#ኦሳይረስ (Osiris) ከሞት በኋላ ባለው ዓለም ከምድር በታች የሞት አምላክ ነበር፡፡ እርሱ የጣኦት ጌብ(Geb) እና ሴት አምላኳ የኑት(Nut) የበኩር ልጅ ነው።ከእርሱም በፊት ሆነ በኋላ ብዙ አማልክት ነበ
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ስላሴን ይገልፃሉን
👉ብዙ ሙስሊሞች ትምህርተ ስላሴ ከጣዖት አምላኪያን የተቀዳ ነው በማለት ይከሳሉ። መጣጥፌን ከስላሴ ምንድነው?ስላሴ አስተምህሮ በመጽሀፍ ቅዱስ ከሚለው ልጀምርና የወገናችንን በአላዋቂነት የተናገራቸውን ንግግሮች እንመለከታለን።
🔑ስላሴ ምንድነው❔
👉ስላሴ የግእዝ ቋንቋ ሲሆን #ሰለሰ = #ሶስት ማለት ሲሆን #ስላሴ ማለት ደግሞ #ሶስትነት_በአንድነት ማለት ነው።ይህም ማለትአንድ ሲሆን ሶስትነትም እንዳለው የሚያመለክት ነው። እኛ ክርስቲያኖች #በስም_በአካል_በግብር በሶስትነት የተገለጠ አምላክ የሆየ #በመለኮ_በስልጣን_በአገዛዝ_በባህሪ_በህልውና_በመፍጠር_በፍቃድ አንድ የሆነ አንድ አምላክ እናመልካለን እንጅ #እንደ_ግብጻውያን_ሶስት_ቤተሰብ ካሉት #አንድነት_የሌላቸው_አማልክት ጋር ፈጽሞ የሚገናኝ አይደለም።
🔑ስላሴ አስተምህሮ በመጽሀፍ ቅዱስ
👉ስላሴ በመጽሐፍ ቅዱስ ከዘፍ1:1(በመጀመሪያ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰማይና ምድርን ፈጠረ) ከሚለው እስከ ዮሐንስ ራዕይ 22:20(ጌታ ኢየሱስ ሆይ ና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን አሜን።) እስከሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ መጨረሻ ምእራፍ እና ቁጥር ድረስ በስፋት ስለ ስላሴ ይናገራል።
❔ሶስቱ የግብጾች አማልክት ❔
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ከስላሴ ጋር በምን ይመሳሰላሉ?
👉አሁን ቀጥለን ሰለምቴው ኻሊድ #አራምባና_ቆቦ የሆነውን የንጽጽር ጽሁፉን አበጥረን በጥያቄያዊ መልክ እንመልከት👇
🔒"...እውን ሦስቱ ጣኦታት ሥላሴ አልተባሉምን❓❓......"
🔑☝ወገናችን ስለ ስላሴ አስተምሮ ከእውቀት ነጻ መሆኑን ከታች በምታዩት ንግግሩ ለመረዳት አያዳግተንም። እስቲ ለማስታወስ ያክል ንግግሩን ላካፍላችሁ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
".......የግብፅ #ሥላሴ #ኦስሪስ #ሆረስ
አርማቸው #አንክ(አሁን 'ቶ' መስቀል ) እየተባለ የሚጠራው የተባለ መስቀል ነው። ልብ በል ለ#ሦሥት አማልክት #አንድ ምልክት‼️!......"
😂😂😂"ወደው አይስቁ" አሉ አበው ሲተርቱ ለማንኛውም አላዋቂነት ሀጢያት አይደለም ነገር ግን አቃለሁ ብሎ ማስረጃ በሚመስል መልኩ ለአንባቢያን እና ለአድማጮችህ ማቅረብ ግን ወንጀል ነው።ደግሞ አላዋቂነትህ ላይ ቅጥፈቶችን ስትጨምርበት ነገሩን አጋጋለብህ።ምንድነው ቅጥፈቴ ካልክ አሁን ከመጣጥፍህ ላይ ቀንጨብ አድርጌ ላሳይህ👇
❌ #ቅጥፈት_አንድ፦"......የግብፅ #ሥላሴ #ኦስሪስ #ሆረስ
አርማቸው #አንክ(አሁን 'ቶ' መስቀል ) እየተባለ የሚጠራው የተባለ መስቀል ነው......."🙊🙊🙊🏃🏃🏃
👉በሰለምቴው አስተሳሰብ የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ ነው የሚል እሳቤ ነው ያለው።ነገር ግን አጠር አድርጌ ስለ #አንክ ምንነት እና እሳቤ ልንገራችሁ👇
🔎 #አንክ 🔍
👉አንክ የግብፅ የሕይወት ምልክት ምናልባትም ከሞት በኋላ ስለሚኖረው ሕይወት የሚያመለክት የጥንታዊ ግብጻውያን የጣኦት ምልክት ነበር፡፡ ከላይኛው ቀጥ ያለ ክንድ ይልቅ በሞላላ የመስቀል ቅርፅ ይይዛል። #እሱ #የወንዶች እና #የሴቶች #መርሆዎችን #አንድነት ፣ #የሕይወት አመጣጥ እንደሚያመለክት ነው። ብዙውን ጊዜ በቀኝ እጅ የግብፃውያን አማልክት ይይዙት ነበር፡፡ እንደውም የህይወት ቁልፍ ተብሎ ይጠራ እንደነበር ቀደምት ድርሳናት ያትታሉ።
👉ወገናችን እንደሚቀጥፈው ስለስላሴ እንኳን ሊያወራ ጠጋ እንኳን አላለውም።
ምንጭ👇
🔎Encyclopedia of Occultism and Parapsychology
🔎The Oxford Pocket Dictionary of Current English
🔎The Oxford Dictionary of Phrase and Fable ELIZABETH KNOWLES
🔎Ankh Encyclopedia search it
🔎በተጨማሪ ሊንኮችን በግሩፑ እንዳለቅ ታግጃለሁ ለማንኛውም ለሀሊድ በinbox እልክላችኋለሁ ፈቃደኛ ከሆነ በግሩፑ ይለጥፈው።
❔አንክን የትኞቹ አማልክቶች❔
ይጠቀሟቸው ነበር????
👉እንደ ሰለምቴው ኻሊድ አስተሳሰብ የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ ከሆነ ግድ ከእነርሱ በፊት የነበሩት አማልክት #አንክን መጠቀም የለባቸውም። ከእነርሱ በፊት ይህን ምልክት የሚጠቀሙ አማልክት ከነበሩ ይሄ እሳቤው ውድቅ ይሆናል።እስቲ የአንክ ምልክት ታሪካዊ አመጣጡን እንመልከት👇
👉የአማልክት እናት ሙት(Mut)👈
ሙት የጥንት የግብፅ እንስት አምላክ ነበረች ፡፡ ሙት ማለት በጥንት የግብፅ ቋንቋ እናት ማለት ነበር ፡፡ስሟም Maut ወይም Mout ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። እሷ ሁሉም ነገር ከተወለደበት ውሃ ጋር የተቆራኘች ናት ፡፡ የሙት አምላክ ምስል ከብዙዎቹ የማዕረግ ስሞች መካከል የዓለም-እናት ፣ የራአ አይኖች ፣ የእመቤታችን ንግሥት ፣ የሰማይ እመቤት ፣ የአማልክት እናት እና የወለደች ግን እራሷ ከማንም አልተወለደችም ፡፡ በስነ-ጥበባት ሙት የአሞራ ክንፎች እንዳሏት ሴት ታየች ፡፡ #አንክ ይዛ የላይኛው እና የታችኛው ግብፅ የተባበረ ዘውድን ትለብሳለች ፡፡ ልብሷ ደማቅ ቀይ ወይም ሰማያዊ ነው ፡፡ በእግሯ ላይ የማአት እንስት አምላክ ላባ አለ ፡፡ ሙት አንዳንድ ጊዜ እንደ ኮብራ ፣ ድመት ፣ ላም ፣ ወይም እንደ አንበሳ እንዲሁም እንደ አሞራ ይታያል ፡፡
🔖ማጣቀሻዎች🔎 አርትዕ ቬልዴ, ኸርማን ቴ (2002). ሙት. በዲ ቢ ቢ ሬድፎርድ (ኤድ.) ፣ የጥንት አማልክት ይናገራሉ-ለግብፃውያን ሃይማኖት መመሪያ (ገጽ 238) ፡፡ ኒው ዮርክ-ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ፣ አሜሪካ ፡፡
👉ስለዚህ በምን እሳቤ ነው የ #ኦስሪስ #ሆረስ እና #አይሲስ አርማቸው #አንክ
ሊሆን የሚችለው ሌሎችም አማልክቶች ከእነርሱ በፊት ይጠቀሙበት ነበር። ይሄ የሚያሳየን #አንክ የእነዚህ አማልክት መወከያ መሆን አይችልም።የሌሎችም አማልክት ምልክት ነበር።
👉በእርግጡ ይሄን የአንክ መስቀል የሚመስለውን የ"ቶ" መስቀል የሚጠቀሙ ክርስቲያኖች ቢኖሩም አንዳንድ ክርስቲያኖች በአዲስ ኪዳን የሽፋን ገጽ ላይ ይህን መስቀል ቢጠቀሙም አንድ ማወቅ ያለብን እውነታ አለ ወገናችን በምስሉ እደቀጠፈው አንድም የክርስቲያን የሀይማኖት ቡድን እንደዚህ አይነቱን ማለትም ወገናችን በምስሉ እዳመጣው በመስቀሉ ላይ የተቀረጹት የግብፅን ጣኦታት ምስል የተቀረጸበትን መስቀል የሚጠቀም አይደለም።ወገናችን ነው ካለ የመጽሐፍ ቅዱሱን የሽፋን ገጽ በምስል በታገዘ ማስረጃ ያቅርብ።
👉መስቀል በእኛ በክርስቲያኖች👈
እሳቤ ባጭሩ
✟መስቀል ማለት መከራ ማለት ነው። እኛ ክርስቲያኖች መስቀል እንደምልክታችን የያዝነው ወይም የመስቀል ዋና አላማ የመድኃኒታችን የአምላካችንኢየሱስ ስ ለከፈለው መከራ እንደ ማስታወሻ ወይም የከፈለልንን ዋጋ እና የተሰቃየልንን መከራ የሚያስታውሰን ምልክት ነው።
❔ሶስቱ የግብጾች አማልክት ❔
ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ
ስላሴን የማይወክሉበት
👌ምክንያቶች👌
1⃣ #ከእነርሱ_በፊት_ሌሎች #አማልእክቶች_ስለነበሩ፦#ኦሳይረስ (Osiris) ከሞት በኋላ ባለው ዓለም ከምድር በታች የሞት አምላክ ነበር፡፡ እርሱ የጣኦት ጌብ(Geb) እና ሴት አምላኳ የኑት(Nut) የበኩር ልጅ ነው።ከእርሱም በፊት ሆነ በኋላ ብዙ አማልክት ነበ
ሩ።ነገር ግን የስላሴ አስተምህሮ ከዚህ የተለየ ነው።ስላሴ እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር ወልድና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ብቻ ስለሆነ ከስላሴ አስተምህሮ ጋር ሊስማማ አይችልም(ራእይ 1:8፣ኢሳ 43:10)።
2⃣ #የግብጽ_ጣኦታት_በታሪክ_ፈጽሞ
#አንድ_አምላክ_ተብለው_ስላልተጠሩ፦እነ ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ በየትኛውም የታሪክ ድርሳናት አንድ አምላክ ተብለው አልተጠሩም።ወገናችን ኻሊድም ለዚህም ማስረጃ ደፍሮ ለመፈለግ አልጣረም አያገኝምም(ዘዳ6:4)።
3⃣ #ለእነርሱም_አሰገኝ_ሰሪ
#ስለነበራቸው፦ኦሳይረስ እናት እና አባት ነበረው ደግሞም የአማልት እናት ተብላ የምትጠራው ሙት ስለነበረቻቸው የበላይ ወይም አሰገኝ አላቸው።የኛ የክርያኖች በስላሴ የተገለጠው አምላክ ግን የነገሮች ሁሉ ጀማሪ አስገኝ ነው(ዮሐ 1:1፤ኢሳ 45:21)።
.ወዘተ እጅጉን በጣም ብዙ መጥቀስ እንችላለን።የግብጻውያን የሶስቱ ጣኦታት እና ስላሴ ፈጽሞ የማይገናኝ ለማገናኘትም ለብዙዎች የህልም እንጀራ የሆነ ነገር ነው።
🔖🔎ማጣቀሻዎች
➙The book of Egyptian gods myth
➙The Egyptian Osiris,Isis,Horus history on Wikipedia website search it separately
➙ The Ankh . Ancient History Encyclopedia. Retrieved from
➙ Velde, Herman te (2002). Mut. In D. B. Redford (Ed.), The ancient gods speak: A guide to Egyptian religion (pp. 238). New York: Oxford University Press, USA.
🙏ወሰላሙ አለይኩም
✍ወንድማችሁ جوناثان(Jonathan)
✟المسيح هو الله✟
2⃣ #የግብጽ_ጣኦታት_በታሪክ_ፈጽሞ
#አንድ_አምላክ_ተብለው_ስላልተጠሩ፦እነ ኦሳይረስ አይሲስ እና ሆረስ በየትኛውም የታሪክ ድርሳናት አንድ አምላክ ተብለው አልተጠሩም።ወገናችን ኻሊድም ለዚህም ማስረጃ ደፍሮ ለመፈለግ አልጣረም አያገኝምም(ዘዳ6:4)።
3⃣ #ለእነርሱም_አሰገኝ_ሰሪ
#ስለነበራቸው፦ኦሳይረስ እናት እና አባት ነበረው ደግሞም የአማልት እናት ተብላ የምትጠራው ሙት ስለነበረቻቸው የበላይ ወይም አሰገኝ አላቸው።የኛ የክርያኖች በስላሴ የተገለጠው አምላክ ግን የነገሮች ሁሉ ጀማሪ አስገኝ ነው(ዮሐ 1:1፤ኢሳ 45:21)።
.ወዘተ እጅጉን በጣም ብዙ መጥቀስ እንችላለን።የግብጻውያን የሶስቱ ጣኦታት እና ስላሴ ፈጽሞ የማይገናኝ ለማገናኘትም ለብዙዎች የህልም እንጀራ የሆነ ነገር ነው።
🔖🔎ማጣቀሻዎች
➙The book of Egyptian gods myth
➙The Egyptian Osiris,Isis,Horus history on Wikipedia website search it separately
➙ The Ankh . Ancient History Encyclopedia. Retrieved from
➙ Velde, Herman te (2002). Mut. In D. B. Redford (Ed.), The ancient gods speak: A guide to Egyptian religion (pp. 238). New York: Oxford University Press, USA.
🙏ወሰላሙ አለይኩም
✍ወንድማችሁ جوناثان(Jonathan)
✟المسيح هو الله✟
♦ አላህ ምንድነው?
ብዙ ጊዜ ከሙስሊም ወገኖቻችን የሚነሳ የተለመደ ጥያቄ አለ። እርሱም "የቱ ጋር ነው ቃል በቃል ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ ያለው" የሚል ነው
ነገር ግን ይህ ጥያቄ የክርስቶስን አላማና መገለጥ ያላማከለ ከመሆኑም በላይ እኩል ፍርደኝነት (consistency) ይጎድለዋል። ምክንያቱም እነሱ ነገሮችን ለመዳኘት በሚሞክሩበት መነጽር መዳኘት አይፈልጉምና
ዛሬም በጌታ ፈቃድ እስልምና ላይ እጅግ ወሳኝ የሆነን ጥያቄን ለማንሳት ፈለግን። እሱም "በቁርአን መሰረት የአላህ ምንነት (Nature) ምንድነው?
▶ በክርስትና ውስጥ እግዚአብሔር በባህሪው (nature) መለኮት እንደሆነ በግልጽ ተቀምጧል። ባህሪ ማለት የአንድ ነገር ምንነት ማለት ነው
“For since the creation of the world his invisible attributes – his eternal power and #divine_nature – have been clearly seen, because they are understood through what has been made. So people are without excuse.”
— Romans 1:20 (NET)
" የማይታየው #ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም #አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:20)
በዚህ ስፍራ Divine nature የሚለው የግሪክ ቃል theothes የሚል ሲሆን "መለኮታዊ ባህሪ፥ አምላክነት Divine essence, Godhead" የሚል ትርጉም ይሰጣል። (Strongs Concordance 2305)
ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል በቃል በሚባል ደረጃ የእግዚአብሔርን ባህሪ ነግሮናል። እግዚአብሔር መለኮት ነው። ስለዚህም አምልኮ የባህሪ ገንዘቡ ነው።
♦ ወደ እስልምና ስንመጣ ግን አላህ #በባህሪው ምን እንደሆነ አልተነገረም። በባህሪው መለኮት ለሆነ ነገር ብቻ የሚገቡ ነገሮች ቢባሉለትም በባህሪው መለኮት መሆኑ አልተነገረም!
ይህ እውነት ከሆነ የሙስሊሞች አምላክ አላህ ምንነቱ የማይታወቅ፥ ቁርአንም ምንነቱ ምን እንደሆነ የማይታወቅ ነገርን የሚያስመልክ መጽሐፍ ይሆናል
መላውን ቁርአን ስንመለከተው አላህ "ፈጣሪ፥ አምላክ፥ ንግስና የሱ ብቻ፥ ፊተኛና ኋለኛ" ተብሎ ሲጠራ እንመለከታለን። ይህ ሁሉ የሚባልለት አላህ ግን ምንድነው? በባህሪው መለኮት ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን፤ ጣዖት አምልኮ ማለት በባህሪው አምላክ ያልሆነን ነገር ማምለክ ማለት ነው።
" ነገር ግን በዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን ሳታውቁ #በባሕርያቸው #አማልክት ለማይሆኑ ባሪያዎች ሆናችሁ #ተገዛችሁ፤"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 4:8)
ይህ ማለት አንድ ነገር በባህሪው አምላክ መሆኑ explicitly ካልተነገረለት እሱን ማምለክ አደገኛ ነገር ነው ማለት ነው። ጣዖት አምልኮ ሊሆን ይችላልና። ጣዖት አምልኮ ደግሞ መጨረሻው ገሃነመ እሳት ነው (ራዕ 21:8)
▶ ስለዚህ ሁሉም ሙስሊም ራሱን መጠየቅ ያለበት "የቱጋ ነው አላህ #በባህሪው አምላክ ነው የተባለለት?" በማለት ነው
ሙስሊም ወገኖችም ለዚህ የአቂዳ ቀውስ መፍትሔ ይሆነናል የሚሏቸውን መልሶች እንመልከታቸው
1. ✒" በቁርአን ውስጥ አላህ የትኛውም አምላክ ያልሆነ ነገር የማይባልለትን ነገር ተብሎለታል "
ሙስሊም ወገኖች አላህ አምላክ፥ ሁሉን የፈጠረ፥ ፊተኛና ኋለኛ ባጠቃላይ አምላክ ላልሆነ ነገር የማይባል ነገር ስለተባለለት በባህሪው አምላክ መሆኑን ያሳያል ይላሉ። ሱራ 57:3 ሱራ 2:255 ሱራ 17:111 ወዘተ
▶ ነገር ግን ይህ የኛን ነጥብ ያጠነክራል እንጂ እነሱ የሚሉትን አያሳይም። ቁርአን በባህሪው አምላክ ነው ያላለለትን አላህን በባህሪው መለኮት ለሆነ ነገር ብቻ ሊሰጥ የሚገባውን ማዕረግ ከሰጠው ወይ ጣዖት አስመላኪ መጽሐፍ ነው ወይ ደግሞ ምንነቱ የማይታወቅ ነገርን እያስመለከ ነው
ድሮስ ጣዖት አምላኪያንን ጣዖት አምላኪ ያደረጋቸው ምን ሆነና? የጥንት ጣዖት አምላኪያንም አምላክ፥ ፈጣሪ፥ ጥንታዊ፥ ብቻቸውን የነበሩ የሚሏቸው አማልክት ነበሯቸው። ነገር ግን እነዚያ አማልክት በባህሪያቸው አምላክ ስላልሆኑ ሰዎቹ ጣዖት አምላኪ ተባሉ (Pagan prayers: collected by Marah Ellis)
▶ አንድ ሀይማኖታዊ መጽሐፍ (scripture) እውነት መሆን አለመሆኑን የምናረጋግጥበት ብዙ መስፈርቶች አሉ። አንደኛውም መስፈርት የሚያቀርበውን አምላክ በተገቢው መልኩ ገልጾታል ወይ የሚለው ነው
አንድ መጽሐፍ በትክክል አምላኩን አቀረበ ሊባል የሚችለው የዚያን አምላክ ባህሪ explicitly ካስቀመጠ ነው። የሚሰብከውን አምላክ ምንነት explicitly ካላስቀመጠ እጅግ መሰረታዊ የሆነ ነገር ይጎድለዋል። ይህ ከሆነ ደግሞ የፈጣሪ ቃል ሊሆን አይችልም።
ጣዖት አምላኪያኑ የተሳሳቱባቸው እጅግ ብዙ ምክንያቶች ያሉ ሲሆን አንደኛው ምክንያት የነሱ አማልክት በባህሪያቸው መለኮት አለመሆናቸው ነው። ለነርሱ ለባህሪየ መለኮት ብቻ የሚገባውን ስልጣን ወይም ችሎታ መስጠት ጣዖት አምላኪ ያስብላል እንጂ እነሱን በባህሪያቸው መለኮት አያደርጋቸውም።
♦ ስለዚህ ቁርአንም በባህሪው መለኮት ነው ያላለለትን አላህን ፈጣሪ፥አምላክ፥ ጌታ ማለቱ ምንነቱ የማይታወቅ ነገርን የሚያስመልክ ወይም የለየለየት ጣዖትን የሚያስመልክ መጽሐፍ ያደርገዋል እንጂ አላህ በባህሪው መለኮት መሆኑን አያሳይም
🚫 እንደዚህ ስንል ግን የትኛውም "በባህሪው መለኮት ነው" የተባለለት ነገር ሁሉ የእውነትም አምላክ ነው ማለታችን አይደለም። ነገር ግን የአንድ እምነት እውነተኛ የመሆኑ #አንዱ ምልክት አምላኩን (Diety) በባህሪው መለኮት መሆኑን explicitly መግለጹ ነው። እስልምና ደግሞ ይህንን lack ያደርጋል።
ስለዚህ አላህ ለፍጡር የማይባሉ ነገሮች ተብለውለታል ማለት ቁርአንን የበለጠ ችግር ውስጥ ይከተዋል እንጂ መልስ አይሆንም።
👉 [ በቀጣዩ ክፍል ሌሎች መልሶቻቸውን እንፈትሻለን ]
🚩 ይቀጥላል
ብዙ ጊዜ ከሙስሊም ወገኖቻችን የሚነሳ የተለመደ ጥያቄ አለ። እርሱም "የቱ ጋር ነው ቃል በቃል ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ ያለው" የሚል ነው
ነገር ግን ይህ ጥያቄ የክርስቶስን አላማና መገለጥ ያላማከለ ከመሆኑም በላይ እኩል ፍርደኝነት (consistency) ይጎድለዋል። ምክንያቱም እነሱ ነገሮችን ለመዳኘት በሚሞክሩበት መነጽር መዳኘት አይፈልጉምና
ዛሬም በጌታ ፈቃድ እስልምና ላይ እጅግ ወሳኝ የሆነን ጥያቄን ለማንሳት ፈለግን። እሱም "በቁርአን መሰረት የአላህ ምንነት (Nature) ምንድነው?
▶ በክርስትና ውስጥ እግዚአብሔር በባህሪው (nature) መለኮት እንደሆነ በግልጽ ተቀምጧል። ባህሪ ማለት የአንድ ነገር ምንነት ማለት ነው
“For since the creation of the world his invisible attributes – his eternal power and #divine_nature – have been clearly seen, because they are understood through what has been made. So people are without excuse.”
— Romans 1:20 (NET)
" የማይታየው #ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም #አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:20)
በዚህ ስፍራ Divine nature የሚለው የግሪክ ቃል theothes የሚል ሲሆን "መለኮታዊ ባህሪ፥ አምላክነት Divine essence, Godhead" የሚል ትርጉም ይሰጣል። (Strongs Concordance 2305)
ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል በቃል በሚባል ደረጃ የእግዚአብሔርን ባህሪ ነግሮናል። እግዚአብሔር መለኮት ነው። ስለዚህም አምልኮ የባህሪ ገንዘቡ ነው።
♦ ወደ እስልምና ስንመጣ ግን አላህ #በባህሪው ምን እንደሆነ አልተነገረም። በባህሪው መለኮት ለሆነ ነገር ብቻ የሚገቡ ነገሮች ቢባሉለትም በባህሪው መለኮት መሆኑ አልተነገረም!
ይህ እውነት ከሆነ የሙስሊሞች አምላክ አላህ ምንነቱ የማይታወቅ፥ ቁርአንም ምንነቱ ምን እንደሆነ የማይታወቅ ነገርን የሚያስመልክ መጽሐፍ ይሆናል
መላውን ቁርአን ስንመለከተው አላህ "ፈጣሪ፥ አምላክ፥ ንግስና የሱ ብቻ፥ ፊተኛና ኋለኛ" ተብሎ ሲጠራ እንመለከታለን። ይህ ሁሉ የሚባልለት አላህ ግን ምንድነው? በባህሪው መለኮት ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን፤ ጣዖት አምልኮ ማለት በባህሪው አምላክ ያልሆነን ነገር ማምለክ ማለት ነው።
" ነገር ግን በዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን ሳታውቁ #በባሕርያቸው #አማልክት ለማይሆኑ ባሪያዎች ሆናችሁ #ተገዛችሁ፤"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 4:8)
ይህ ማለት አንድ ነገር በባህሪው አምላክ መሆኑ explicitly ካልተነገረለት እሱን ማምለክ አደገኛ ነገር ነው ማለት ነው። ጣዖት አምልኮ ሊሆን ይችላልና። ጣዖት አምልኮ ደግሞ መጨረሻው ገሃነመ እሳት ነው (ራዕ 21:8)
▶ ስለዚህ ሁሉም ሙስሊም ራሱን መጠየቅ ያለበት "የቱጋ ነው አላህ #በባህሪው አምላክ ነው የተባለለት?" በማለት ነው
ሙስሊም ወገኖችም ለዚህ የአቂዳ ቀውስ መፍትሔ ይሆነናል የሚሏቸውን መልሶች እንመልከታቸው
1. ✒" በቁርአን ውስጥ አላህ የትኛውም አምላክ ያልሆነ ነገር የማይባልለትን ነገር ተብሎለታል "
ሙስሊም ወገኖች አላህ አምላክ፥ ሁሉን የፈጠረ፥ ፊተኛና ኋለኛ ባጠቃላይ አምላክ ላልሆነ ነገር የማይባል ነገር ስለተባለለት በባህሪው አምላክ መሆኑን ያሳያል ይላሉ። ሱራ 57:3 ሱራ 2:255 ሱራ 17:111 ወዘተ
▶ ነገር ግን ይህ የኛን ነጥብ ያጠነክራል እንጂ እነሱ የሚሉትን አያሳይም። ቁርአን በባህሪው አምላክ ነው ያላለለትን አላህን በባህሪው መለኮት ለሆነ ነገር ብቻ ሊሰጥ የሚገባውን ማዕረግ ከሰጠው ወይ ጣዖት አስመላኪ መጽሐፍ ነው ወይ ደግሞ ምንነቱ የማይታወቅ ነገርን እያስመለከ ነው
ድሮስ ጣዖት አምላኪያንን ጣዖት አምላኪ ያደረጋቸው ምን ሆነና? የጥንት ጣዖት አምላኪያንም አምላክ፥ ፈጣሪ፥ ጥንታዊ፥ ብቻቸውን የነበሩ የሚሏቸው አማልክት ነበሯቸው። ነገር ግን እነዚያ አማልክት በባህሪያቸው አምላክ ስላልሆኑ ሰዎቹ ጣዖት አምላኪ ተባሉ (Pagan prayers: collected by Marah Ellis)
▶ አንድ ሀይማኖታዊ መጽሐፍ (scripture) እውነት መሆን አለመሆኑን የምናረጋግጥበት ብዙ መስፈርቶች አሉ። አንደኛውም መስፈርት የሚያቀርበውን አምላክ በተገቢው መልኩ ገልጾታል ወይ የሚለው ነው
አንድ መጽሐፍ በትክክል አምላኩን አቀረበ ሊባል የሚችለው የዚያን አምላክ ባህሪ explicitly ካስቀመጠ ነው። የሚሰብከውን አምላክ ምንነት explicitly ካላስቀመጠ እጅግ መሰረታዊ የሆነ ነገር ይጎድለዋል። ይህ ከሆነ ደግሞ የፈጣሪ ቃል ሊሆን አይችልም።
ጣዖት አምላኪያኑ የተሳሳቱባቸው እጅግ ብዙ ምክንያቶች ያሉ ሲሆን አንደኛው ምክንያት የነሱ አማልክት በባህሪያቸው መለኮት አለመሆናቸው ነው። ለነርሱ ለባህሪየ መለኮት ብቻ የሚገባውን ስልጣን ወይም ችሎታ መስጠት ጣዖት አምላኪ ያስብላል እንጂ እነሱን በባህሪያቸው መለኮት አያደርጋቸውም።
♦ ስለዚህ ቁርአንም በባህሪው መለኮት ነው ያላለለትን አላህን ፈጣሪ፥አምላክ፥ ጌታ ማለቱ ምንነቱ የማይታወቅ ነገርን የሚያስመልክ ወይም የለየለየት ጣዖትን የሚያስመልክ መጽሐፍ ያደርገዋል እንጂ አላህ በባህሪው መለኮት መሆኑን አያሳይም
🚫 እንደዚህ ስንል ግን የትኛውም "በባህሪው መለኮት ነው" የተባለለት ነገር ሁሉ የእውነትም አምላክ ነው ማለታችን አይደለም። ነገር ግን የአንድ እምነት እውነተኛ የመሆኑ #አንዱ ምልክት አምላኩን (Diety) በባህሪው መለኮት መሆኑን explicitly መግለጹ ነው። እስልምና ደግሞ ይህንን lack ያደርጋል።
ስለዚህ አላህ ለፍጡር የማይባሉ ነገሮች ተብለውለታል ማለት ቁርአንን የበለጠ ችግር ውስጥ ይከተዋል እንጂ መልስ አይሆንም።
👉 [ በቀጣዩ ክፍል ሌሎች መልሶቻቸውን እንፈትሻለን ]
🚩 ይቀጥላል
♦ አላህ ምንድነው? ክፍል 2
ባለፈው ክፍላችን ለማየት እንደሞከርነው፥ እስልምና እጅግ መሰረታዊ የሚባለውን የአምላክን ምንነት ግልጽ ያላደረገ የእምነት ተቋም ነው። ይህ ደግሞ ወደ ጣዖት አምልኮ ሊመራ የሚችል አደገኛ ነገር ስለሆነ እስልምና ከፈጣሪ የተሰጠ ሀይማኖት ሊሆን አይችልም
🚩 አንድ ነገር ይመለክ ዘንድ ከተገባው፥ explicitly #በባህሪው መለኮት መሆኑ መነገር አለበት። የባህሪ አምላክነት በተዘዋዋሪ ወይም inference የሚረጋገጥ ነበር አይደለም
ምክንያቱም የአምልኳችን ትክክለኛነት፥ ለዛ አካል የምንሰጣቸው ስያሜዎች ተቀባይ የሚሆነው ያ ነገር በባህሪው መለኮት መሆኑ በግለጽ ከተቀመጠ ነው። አለዚያ ለማይገባው አካል አምልኮን የሰጠን ጣዖት አምላኪያን እንሆናለን
ሙስሊም ወገኖችም ለዚህ ችግር መልስ ይሆነናል የሚሉትን እንፈትሽ፦
✒ " አላህ በባህሪው መለኮት ነው ተብሎለታል" የሚል ነው
ሁለተኛው ሙልሳቸው አላህ በባህሪው መለኮት ነው ተብሎለታል ነው። ለዚህም መረጃ ብለው የሚጠቅሷቸውን አያዎች እንመልከት
1. ለነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ለማያምኑት መጥፎ #ጠባይ አላቸው፤ ለአላህም ታላቅ #ባሕርይ አለው፤ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። ሱራ 16:60
በመጀመሪያ ይህ አያ ስለ በባህሪ መለኮት ስለመሆን አይናገርም። ከመጀመሪያው ጀምሮ እያየን እንደመጣነው የባህሪ አምላክነት explicitly ካልተነገረ በቀር infer የሚደረግ ነገር አይደለም
ሲቀጥል *ማትዓሉ* مَثَلُ የሚለው የአረብኛ ቃል "similitude, example" ተብሎ የተተረጎመ ቃል ነው። ባህሪ (nature,essence) ማለት አይደለም። ባህሪ የሚለው የአረብኛ ቃል *ዛዓት* ሲሆን በቁርአን አልተጠቀሰም
ሶስተኛ አውዱም ስለ ጸባይ(character) እንጂ ስለ ባህሪ (nature) አይናገርም። በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ሰዎች መጥፎ ጠባይ አላቸው ይላል። ጠባይ የሚለው ቃል ያው ለአላህ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። ታዲያ ይህ ክፍል ስለ ባህሪ ይናገራል ካላችሁ..
▶ እንዛ ሰዎች ልክ እንደ ሸይጣን ክፉ ሆነው ተፈጠሩ? ምንነታቸው ነው ክፉ የተባለው ወይስ ጸባያቸው? አውዱ አንድ ነውና የሚናገረው ስለነሱ ምንነት ካልሆነ ለአላህም ስለ ምንነቱ አይደለም የሚናገረው
በአራተኛ ደረጃ ሙፈሲሮቹ እንደፈሰሩት ሰዎቹ ልጆቻቸውን ከነ ነፍሳቸው ስለሚቀብሩ መጥፍ ጠባይ ተባበላቸው። አላህም እጅግ ገናና የሚባሉ ስያሜዎች ስላሉት ትልቅ ጠባይ ተባለለት። ስለ ባህሪ የሚናገር ነገር የለም። (Al Jalalayn)
2. ✒" እርሱም፤ ያ መፍጠርን የሚጀምር፥ ከዚያም የሚመልሰው ነው፤ እርሱም (መመለሱ) በርሱ ላይ በጣም ገር ነው፤ ለርሱም በሰማያትም በምድርም ከፍተኛ #ባሕርይ (አንድነትና ለርሱ ብጤ የሌለው መሆን) አልለው፤ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። " ሱራ 30:27
አላህ በባህሪው አምላክ ነው ለማለት የሚጠቅሱት ሌላ አያ ይህ ነው።
በነገር ግን ይህ በዚህ ስፍራ #ባሕሪ የሚለው የአረብኛ ቃል በሱራ 16:60 ላይ የዋለው *ማትዓሉ* مَثَلُ የሚለው ቃል ሲሆን similitude ወይም example ማለት ነው። nature ወይም essence አይደለም
ሲቀጥል ሙፈሲሮቹ እንደፈሰሩት ይህ አያ ለአላህ የተሰጠ description ነው። አምላክ፥ ፈጣሪ የተባለበትን description የሚገለጽ ቃል ነው። (ibn abbas, ibn kathir, al jalalayn)
▶ ለዚህም ምሳሌን ከቁርአን እንመልከት
"የነዚያም የካዱት (እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው) #ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ (እንስሳ) ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ (እነርሱ) ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡" ሱራ 2:171
በዚህ ስፍራ የካዱት ሰዎች ምን አይነት እንደሆኑ describe እያደረገ ነው። ምሳሌ ተብሎ የተተረጎመው ቃል በ30:27 ላይ ባህሪ የሚለው ቃል ነው
ስለዚህ ይህ ቃል ባህሪን የሚያሳይ ነው ካላችሁ፥ እነዚያ ሰዎች በባህሪያቸው (ምንነት) እንስሳ ናቸው ማለት ነው? ወይስ ጸባያቸው በዛ ተመሰለ?
♦ በሰማይና በምድር ከፍተኛ ምሳሌ (description) የሚነባው በባህሪው መለኮት የሆነ ነገር ብቻ ነው። በባህሪው መለኮት ላልሆነ ነገር ይህንን description መስጠት ጣዖት አምልኮ ነው
ቁርአን አላህን በባህሪው አምላክ ነው ሳይለው፥ ለመለኮት ብቻ የሚገባን ስያሜ መስጠቱ የኛን የቀደመ ነጥብ ያጠነክራል እንጂ መልስ አይሆንም
ምክንያቱም ጣዖት አስመላኪ መጽሐፍ ሊሆን ይችላልና። ለመለኮት ብቻ የሚገቡ descriptions፥ አምልኮ መስጠት ያን ነገር የባህሪ አምላክ አያደርገውም። ወይ ጣዖት አምላኪ ወይ የማይታወቅ ነገርን ተገዢ ያደርጋል እንጂ
ያ ነገር በባህሪው መለኮት ነው መባሉ ብቻ ነው አምልኳችንን ተገቢ፥ ትክክለኛ የሚያደርገው። ስለዚህ ይህ አያ አላህ በባህሪው መለኮት መሆኑን አያሳይም
3. ✒ "ለርሱም አንድም ብጤ የለውም። " ሱራ 112:4
አላህ በባህሪው አምላክ ነው ተብሎለታል ለማለት ይህንን አያ ይጠቅሳሉ። ነገር ግን ይህ አያ ስለ አላህ ምንነት አይናገርም። እንደሱ ያለ ሌላ ቢጤ እንደሌለ ይናገራል እንጂ፥ ስለ እሱ ህላዌ ምንነት የሚናገረው ነገር የለም
ይህ ሁሉ የሚባልለት ከዘርያው ብቸኛ የሆነ፥ ነገር ግን በባህሪው መለኮት ያልሆነ የማይታወቅ ፍጡር ቢሆንስ?ወይም የጥንት ግሪካውያን ፓጋኖች ያመለኩት፥ የማይታወቅ አምላክ ቢሆንስ? (ሐዋ 17:23)
በግልጽ በባህሪው መለኮት ነው ካልተባለለት እርግጠኛ መሆን አንችልም። ምክንያቱም አላህ በባህሪው አምላክ ነው ስላልተባለለት
♦ ቢጤ የለውም ሊባልለት የሚነባው ምንነት በባህሪው መለኮት የሆነ ብቻ ነው። አላህ በባህሪው ምን እንደሆነ ሳይነገር "ቢጤ የለውም" ማለት አደገኛ ነገር ነው። ጣዖት አምልኮ ሊሆን ይችላልና
🚩 አላህ በባህሪው አምላክ ነው አልተባለለትም። ስለዚህ እሱን ማምለክ በነፍስ ላይ አጉል ጨዋታን መጫወት ነው። ስለዚህ explicitly በባህሪው አምላክ ነው ወደ እግዚአብሔር እንምጣ!
🏮 ይህንን የተረዱ ሙስሊሞች ተያይዘን እንውደቅ በሚል እሳቤ "የቱጋ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ #በባህሪው አምላክ ነው የተባለለት" በማለት ይጠይቃሉ
በሮሜ 1/20 ላይ እግዚአብሔር በባህሪው መለኮት እንደሆነ ተቀምጧል። የግሪኩም ቃል መለኮታዊ ባህሪ፥ ምንነት ማለት ነው።
🚩ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ የአብ ባህሪ ትክክለኛ ምሳሌ ነው
“እርሱ የእግዚአብሔር ክብር ነጸብራ ቅና *የባሕርዩ* #ትክክለኛ_ምሳሌ ሆኖ፣ በኀያል ቃሉ ሁሉን ደግፎ ይዞአል፤ የኀጢአት መንጻት ካስገኘ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ።”
— ዕብራውያን 1፥3 (አዲሱ መ.ት)
በዚህ ስፍራ "ትክክለኛ ምሳሌ" የሚለው የግሪክ ቃል karakteir የሚል ሲሆን "ሳይሸረፍ፥ ሳይቀነስ ቀጥተኛ ምሳሌ ማለት ነው" exact imprint, exact represention
ኢየሱስ የአብ ባህሪ karakteir ነው። ማለትም አብ በባህሪው የሆነውን ነገር በሙሉ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ማለት ነው። ሳይቀነስ ሳይሸረፍ ሙሉ በሙሉ።
♦ በሮሜ 1:20 መሰረት አብ በባህሪው መለኮት ነው። ስለዚህም ኢየሱስ ክርስቶስም በባህሪው መለኮት ነው። በሰማይና በምደር ያሉ ፍጥረት በሙሉ ሊገዙለት ይገባዋል ማለት ነው!!!
▶ መደምደሚያ
ሙስሊም ወገኖች ሆይ! ምንነቱ የማይታወቀውን አላህን ከማመምለክ ዘወር ብላችሁ በባህሪው መለኮት የሆነውን ክርስቶስን ወደ ማምለክ ዘወር በሉ!
ባለፈው ክፍላችን ለማየት እንደሞከርነው፥ እስልምና እጅግ መሰረታዊ የሚባለውን የአምላክን ምንነት ግልጽ ያላደረገ የእምነት ተቋም ነው። ይህ ደግሞ ወደ ጣዖት አምልኮ ሊመራ የሚችል አደገኛ ነገር ስለሆነ እስልምና ከፈጣሪ የተሰጠ ሀይማኖት ሊሆን አይችልም
🚩 አንድ ነገር ይመለክ ዘንድ ከተገባው፥ explicitly #በባህሪው መለኮት መሆኑ መነገር አለበት። የባህሪ አምላክነት በተዘዋዋሪ ወይም inference የሚረጋገጥ ነበር አይደለም
ምክንያቱም የአምልኳችን ትክክለኛነት፥ ለዛ አካል የምንሰጣቸው ስያሜዎች ተቀባይ የሚሆነው ያ ነገር በባህሪው መለኮት መሆኑ በግለጽ ከተቀመጠ ነው። አለዚያ ለማይገባው አካል አምልኮን የሰጠን ጣዖት አምላኪያን እንሆናለን
ሙስሊም ወገኖችም ለዚህ ችግር መልስ ይሆነናል የሚሉትን እንፈትሽ፦
✒ " አላህ በባህሪው መለኮት ነው ተብሎለታል" የሚል ነው
ሁለተኛው ሙልሳቸው አላህ በባህሪው መለኮት ነው ተብሎለታል ነው። ለዚህም መረጃ ብለው የሚጠቅሷቸውን አያዎች እንመልከት
1. ለነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ለማያምኑት መጥፎ #ጠባይ አላቸው፤ ለአላህም ታላቅ #ባሕርይ አለው፤ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። ሱራ 16:60
በመጀመሪያ ይህ አያ ስለ በባህሪ መለኮት ስለመሆን አይናገርም። ከመጀመሪያው ጀምሮ እያየን እንደመጣነው የባህሪ አምላክነት explicitly ካልተነገረ በቀር infer የሚደረግ ነገር አይደለም
ሲቀጥል *ማትዓሉ* مَثَلُ የሚለው የአረብኛ ቃል "similitude, example" ተብሎ የተተረጎመ ቃል ነው። ባህሪ (nature,essence) ማለት አይደለም። ባህሪ የሚለው የአረብኛ ቃል *ዛዓት* ሲሆን በቁርአን አልተጠቀሰም
ሶስተኛ አውዱም ስለ ጸባይ(character) እንጂ ስለ ባህሪ (nature) አይናገርም። በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ሰዎች መጥፎ ጠባይ አላቸው ይላል። ጠባይ የሚለው ቃል ያው ለአላህ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ነው። ታዲያ ይህ ክፍል ስለ ባህሪ ይናገራል ካላችሁ..
▶ እንዛ ሰዎች ልክ እንደ ሸይጣን ክፉ ሆነው ተፈጠሩ? ምንነታቸው ነው ክፉ የተባለው ወይስ ጸባያቸው? አውዱ አንድ ነውና የሚናገረው ስለነሱ ምንነት ካልሆነ ለአላህም ስለ ምንነቱ አይደለም የሚናገረው
በአራተኛ ደረጃ ሙፈሲሮቹ እንደፈሰሩት ሰዎቹ ልጆቻቸውን ከነ ነፍሳቸው ስለሚቀብሩ መጥፍ ጠባይ ተባበላቸው። አላህም እጅግ ገናና የሚባሉ ስያሜዎች ስላሉት ትልቅ ጠባይ ተባለለት። ስለ ባህሪ የሚናገር ነገር የለም። (Al Jalalayn)
2. ✒" እርሱም፤ ያ መፍጠርን የሚጀምር፥ ከዚያም የሚመልሰው ነው፤ እርሱም (መመለሱ) በርሱ ላይ በጣም ገር ነው፤ ለርሱም በሰማያትም በምድርም ከፍተኛ #ባሕርይ (አንድነትና ለርሱ ብጤ የሌለው መሆን) አልለው፤ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። " ሱራ 30:27
አላህ በባህሪው አምላክ ነው ለማለት የሚጠቅሱት ሌላ አያ ይህ ነው።
በነገር ግን ይህ በዚህ ስፍራ #ባሕሪ የሚለው የአረብኛ ቃል በሱራ 16:60 ላይ የዋለው *ማትዓሉ* مَثَلُ የሚለው ቃል ሲሆን similitude ወይም example ማለት ነው። nature ወይም essence አይደለም
ሲቀጥል ሙፈሲሮቹ እንደፈሰሩት ይህ አያ ለአላህ የተሰጠ description ነው። አምላክ፥ ፈጣሪ የተባለበትን description የሚገለጽ ቃል ነው። (ibn abbas, ibn kathir, al jalalayn)
▶ ለዚህም ምሳሌን ከቁርአን እንመልከት
"የነዚያም የካዱት (እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው) #ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ (እንስሳ) ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ (እነርሱ) ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡" ሱራ 2:171
በዚህ ስፍራ የካዱት ሰዎች ምን አይነት እንደሆኑ describe እያደረገ ነው። ምሳሌ ተብሎ የተተረጎመው ቃል በ30:27 ላይ ባህሪ የሚለው ቃል ነው
ስለዚህ ይህ ቃል ባህሪን የሚያሳይ ነው ካላችሁ፥ እነዚያ ሰዎች በባህሪያቸው (ምንነት) እንስሳ ናቸው ማለት ነው? ወይስ ጸባያቸው በዛ ተመሰለ?
♦ በሰማይና በምድር ከፍተኛ ምሳሌ (description) የሚነባው በባህሪው መለኮት የሆነ ነገር ብቻ ነው። በባህሪው መለኮት ላልሆነ ነገር ይህንን description መስጠት ጣዖት አምልኮ ነው
ቁርአን አላህን በባህሪው አምላክ ነው ሳይለው፥ ለመለኮት ብቻ የሚገባን ስያሜ መስጠቱ የኛን የቀደመ ነጥብ ያጠነክራል እንጂ መልስ አይሆንም
ምክንያቱም ጣዖት አስመላኪ መጽሐፍ ሊሆን ይችላልና። ለመለኮት ብቻ የሚገቡ descriptions፥ አምልኮ መስጠት ያን ነገር የባህሪ አምላክ አያደርገውም። ወይ ጣዖት አምላኪ ወይ የማይታወቅ ነገርን ተገዢ ያደርጋል እንጂ
ያ ነገር በባህሪው መለኮት ነው መባሉ ብቻ ነው አምልኳችንን ተገቢ፥ ትክክለኛ የሚያደርገው። ስለዚህ ይህ አያ አላህ በባህሪው መለኮት መሆኑን አያሳይም
3. ✒ "ለርሱም አንድም ብጤ የለውም። " ሱራ 112:4
አላህ በባህሪው አምላክ ነው ተብሎለታል ለማለት ይህንን አያ ይጠቅሳሉ። ነገር ግን ይህ አያ ስለ አላህ ምንነት አይናገርም። እንደሱ ያለ ሌላ ቢጤ እንደሌለ ይናገራል እንጂ፥ ስለ እሱ ህላዌ ምንነት የሚናገረው ነገር የለም
ይህ ሁሉ የሚባልለት ከዘርያው ብቸኛ የሆነ፥ ነገር ግን በባህሪው መለኮት ያልሆነ የማይታወቅ ፍጡር ቢሆንስ?ወይም የጥንት ግሪካውያን ፓጋኖች ያመለኩት፥ የማይታወቅ አምላክ ቢሆንስ? (ሐዋ 17:23)
በግልጽ በባህሪው መለኮት ነው ካልተባለለት እርግጠኛ መሆን አንችልም። ምክንያቱም አላህ በባህሪው አምላክ ነው ስላልተባለለት
♦ ቢጤ የለውም ሊባልለት የሚነባው ምንነት በባህሪው መለኮት የሆነ ብቻ ነው። አላህ በባህሪው ምን እንደሆነ ሳይነገር "ቢጤ የለውም" ማለት አደገኛ ነገር ነው። ጣዖት አምልኮ ሊሆን ይችላልና
🚩 አላህ በባህሪው አምላክ ነው አልተባለለትም። ስለዚህ እሱን ማምለክ በነፍስ ላይ አጉል ጨዋታን መጫወት ነው። ስለዚህ explicitly በባህሪው አምላክ ነው ወደ እግዚአብሔር እንምጣ!
🏮 ይህንን የተረዱ ሙስሊሞች ተያይዘን እንውደቅ በሚል እሳቤ "የቱጋ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ #በባህሪው አምላክ ነው የተባለለት" በማለት ይጠይቃሉ
በሮሜ 1/20 ላይ እግዚአብሔር በባህሪው መለኮት እንደሆነ ተቀምጧል። የግሪኩም ቃል መለኮታዊ ባህሪ፥ ምንነት ማለት ነው።
🚩ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ የአብ ባህሪ ትክክለኛ ምሳሌ ነው
“እርሱ የእግዚአብሔር ክብር ነጸብራ ቅና *የባሕርዩ* #ትክክለኛ_ምሳሌ ሆኖ፣ በኀያል ቃሉ ሁሉን ደግፎ ይዞአል፤ የኀጢአት መንጻት ካስገኘ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ።”
— ዕብራውያን 1፥3 (አዲሱ መ.ት)
በዚህ ስፍራ "ትክክለኛ ምሳሌ" የሚለው የግሪክ ቃል karakteir የሚል ሲሆን "ሳይሸረፍ፥ ሳይቀነስ ቀጥተኛ ምሳሌ ማለት ነው" exact imprint, exact represention
ኢየሱስ የአብ ባህሪ karakteir ነው። ማለትም አብ በባህሪው የሆነውን ነገር በሙሉ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ማለት ነው። ሳይቀነስ ሳይሸረፍ ሙሉ በሙሉ።
♦ በሮሜ 1:20 መሰረት አብ በባህሪው መለኮት ነው። ስለዚህም ኢየሱስ ክርስቶስም በባህሪው መለኮት ነው። በሰማይና በምደር ያሉ ፍጥረት በሙሉ ሊገዙለት ይገባዋል ማለት ነው!!!
▶ መደምደሚያ
ሙስሊም ወገኖች ሆይ! ምንነቱ የማይታወቀውን አላህን ከማመምለክ ዘወር ብላችሁ በባህሪው መለኮት የሆነውን ክርስቶስን ወደ ማምለክ ዘወር በሉ!
♦ የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እንዴት እናውቃለን?
በዘመነ ብሉይ እግዚአብሔር እንደ መልእክተኛ (መልአክ) ይገለጥ እንደነበር አይተናል። ይህ ልዑክ እግዚአብሔር ከተባለ ሌላ ማንነት የሚላክ ቢሆንም፥ እርሱ ራሱ በህላዌው መለኮት ነው። (ዘጽ 23:21)
ነገር ግን ይህ መልእክተኛ ይመጣል የተባለው መሲህ (ኢየሱስ ክርስቶስን) መሆኑን በምን እናረጋግጣለን?
ብሉይ ኪዳንን በአጽንኦት ስናጠና ይመጣል የተባለው መሲህ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እናረጋግጣለን
1. የቃል ኪዳኑ መልአክ (The Angel of The covenant)
" እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም #የቃል_ኪዳን #መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። "
(ትንቢተ ሚልክያስ 3:1)
በዚህ ስፍራ ነብዩ ሚልክያስ አንድ አስደናቂ ትንቢትን ሲናገር እንመለከታለን። ይኸውም ጊዜው በደረሰ ጊዜ የሚጠብቁት ጌታ ወደ መቅደሱ (his temple) እንደሚመለስ ይተነብያል
በዚህ ስፍራ ጌታ የሚለው ቃል HaAdon/האדון የሚል ሲሆን፥ ከእግዚአብሔር በቀር ለየትኛውም ፍጡር አይውልም። (ኢሳ 1:24 ኢሳ 3:1 ኢሳ 10:16 ኢሳ 10:33 ኢሳ 19:4)
ሲቀጥልም ይህ የሚመጣው አካል የመቅደሱ ባለቤት ተብሏል። መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና፥ የመቅደሱ ባለቤት እግዚአብሔር እንጂ ፍጡር አይደለም
" ንጉሡም ዳዊት ለጉባኤው ሁሉ እንዲህ አለ። እግዚአብሔር ብቻውን የመረጠው ልጄ ሰሎሞን ገና ብላቴና ለጋ ነው፤ ሕንፃው ግን #ለእግዚአብሔር ለአምላክ ነው እንጂ ለሰው አይደለምና ሥራው ታላቅ ነው። "
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 29:1)
▶ እነዚህ ሁሉ መረጃዎች የሚመጣው አካል እግዚአብሔር እንደሆነ በግልጽ ያሳያሉ።
ነገር ግን ከዚያ የበለጠ የሚያሳዩት ሀቅ አለ። ይህም ይህ አካል "የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ" መባሉ ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ አንድን አካል በተለያዩ ስሞቹ ለመጥራት እንዲህ አይነት የጽሑፍ ስልት ጥቅም ላይ ይውላል
ለምሳሌ:-
" ታስበው ዘንድ #ሰው ምንድር ነው? ትጐበኘውም ዘንድ #የሰው_ልጅ ምንድር ነው?"
(መዝሙረ ዳዊት 8:4)
በዚህ ስፍራ ሰው፥የሰው ልጅ ተብሎ የሚጠራው አንዱ የአዳም ዘር ነው። የሰውን ዘር በተለያዩ ስሞቹ መጥራት ሲያስፈልግ በዚህ መልኩ ይጻፋል
♦ በሚል 3:1 ላይም ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ፥ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ተብሎ ሲጠራ እንመለከታለን። የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ይመጣል
" እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ #ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ #ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። "
(ትንቢተ ሚልክያስ 3:1)
ከዚህ በፊት እንዳየነው፥ በዕብራይስጥ መልአክና መልእክተኛ አንድ ቃል ነው። በዚህም ስፍራ ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ የቃል ኪዳኑ መልአክ ወይም מלאך הברית ተብሎ ተጠርቷል።
▶ ይህ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ማነው?
ይህ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ የእግዚአብሔር መልአክ ነው
" የእግዚአብሔርም #መልአክ ከጌልገላ ወደ ቦኪም ወጥቶ እንዲህ አለ። እኔ ከግብፅ አውጥቻችኋለሁ፥ ለአባቶቻችሁም ወደ ማልሁላቸው ምድር አግብቻችኋለሁ፤ እኔም። ከእናንተ ጋር ያደረግሁትን #ቃል_ኪዳን ለዘላለም አላፈርስም፤ "
(መጽሐፈ መሳፍንት 2:1)
"1 And an #angel of the LORD came up from Gilgal to Bochim, and said, I made you to go up out of Egypt, and have brought you unto the land which I sware unto your fathers; and I said, I will never break #my_covenant with you."
(Judges 2:1)
ያ በሲና ተራራ ለሙሴና ለሰባው የእስራኤል ሽማግሌዎች በመታየት ቃል የገባላቸው የእግዚአብሔር መልአክ እርሱ ነው የቃል ኪዳኑ መልአክ (ዘጽ 24:9-12)
▶ ሚል 3:1 ስለ ክርስቶስ የተነገረ ትንቢት መሆኑን በምን እናረጋግጣለን?
ሚል 3:1 በወንጌላት ለክርስቶስ መምጣት ተደጋግሞ የተጠቀሰ ቃል በመሆኑ፥ ይህ መሲሃዊ ትንቢት (messianic prophecy) መሆኑን እናረጋግጣለን
" እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና።"
(የማቴዎስ ወንጌል 11:10)
" እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነው።"
(የሉቃስ ወንጌል 7:27)
" እነሆ፥ መንገድህን #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ፥"
(የማርቆስ ወንጌል 1:2-3)
▶ መጥምቁ ዮሐንስ ለመቅደሱ ጌታ (ለቃል ኪዳኑ መልአክ) መንገድን የሚጠርግ መልእክተኛ ነው። መጥምቁ ዮሐንስ ደግሞ መንገድን የጠረገው ለጌታ ለኢየሱስ ክርስቶስ ነው
ይህ ማለት ክርስቶስ በድንገት ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ፥ የቃል ኪዳኑ መልአክ ነው ማለት ነው። ይህ በእርግጥም ክርስቶስ በዘመነ ብሉይ ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር ልዑክ መሆኑን በግልጽ ያሳያል
▶ ይቀጥላል
በዘመነ ብሉይ እግዚአብሔር እንደ መልእክተኛ (መልአክ) ይገለጥ እንደነበር አይተናል። ይህ ልዑክ እግዚአብሔር ከተባለ ሌላ ማንነት የሚላክ ቢሆንም፥ እርሱ ራሱ በህላዌው መለኮት ነው። (ዘጽ 23:21)
ነገር ግን ይህ መልእክተኛ ይመጣል የተባለው መሲህ (ኢየሱስ ክርስቶስን) መሆኑን በምን እናረጋግጣለን?
ብሉይ ኪዳንን በአጽንኦት ስናጠና ይመጣል የተባለው መሲህ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እናረጋግጣለን
1. የቃል ኪዳኑ መልአክ (The Angel of The covenant)
" እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም #የቃል_ኪዳን #መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። "
(ትንቢተ ሚልክያስ 3:1)
በዚህ ስፍራ ነብዩ ሚልክያስ አንድ አስደናቂ ትንቢትን ሲናገር እንመለከታለን። ይኸውም ጊዜው በደረሰ ጊዜ የሚጠብቁት ጌታ ወደ መቅደሱ (his temple) እንደሚመለስ ይተነብያል
በዚህ ስፍራ ጌታ የሚለው ቃል HaAdon/האדון የሚል ሲሆን፥ ከእግዚአብሔር በቀር ለየትኛውም ፍጡር አይውልም። (ኢሳ 1:24 ኢሳ 3:1 ኢሳ 10:16 ኢሳ 10:33 ኢሳ 19:4)
ሲቀጥልም ይህ የሚመጣው አካል የመቅደሱ ባለቤት ተብሏል። መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና፥ የመቅደሱ ባለቤት እግዚአብሔር እንጂ ፍጡር አይደለም
" ንጉሡም ዳዊት ለጉባኤው ሁሉ እንዲህ አለ። እግዚአብሔር ብቻውን የመረጠው ልጄ ሰሎሞን ገና ብላቴና ለጋ ነው፤ ሕንፃው ግን #ለእግዚአብሔር ለአምላክ ነው እንጂ ለሰው አይደለምና ሥራው ታላቅ ነው። "
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 29:1)
▶ እነዚህ ሁሉ መረጃዎች የሚመጣው አካል እግዚአብሔር እንደሆነ በግልጽ ያሳያሉ።
ነገር ግን ከዚያ የበለጠ የሚያሳዩት ሀቅ አለ። ይህም ይህ አካል "የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ" መባሉ ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ አንድን አካል በተለያዩ ስሞቹ ለመጥራት እንዲህ አይነት የጽሑፍ ስልት ጥቅም ላይ ይውላል
ለምሳሌ:-
" ታስበው ዘንድ #ሰው ምንድር ነው? ትጐበኘውም ዘንድ #የሰው_ልጅ ምንድር ነው?"
(መዝሙረ ዳዊት 8:4)
በዚህ ስፍራ ሰው፥የሰው ልጅ ተብሎ የሚጠራው አንዱ የአዳም ዘር ነው። የሰውን ዘር በተለያዩ ስሞቹ መጥራት ሲያስፈልግ በዚህ መልኩ ይጻፋል
♦ በሚል 3:1 ላይም ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ፥ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ተብሎ ሲጠራ እንመለከታለን። የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ይመጣል
" እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ #ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ #ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። "
(ትንቢተ ሚልክያስ 3:1)
ከዚህ በፊት እንዳየነው፥ በዕብራይስጥ መልአክና መልእክተኛ አንድ ቃል ነው። በዚህም ስፍራ ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ የቃል ኪዳኑ መልአክ ወይም מלאך הברית ተብሎ ተጠርቷል።
▶ ይህ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ማነው?
ይህ የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ የእግዚአብሔር መልአክ ነው
" የእግዚአብሔርም #መልአክ ከጌልገላ ወደ ቦኪም ወጥቶ እንዲህ አለ። እኔ ከግብፅ አውጥቻችኋለሁ፥ ለአባቶቻችሁም ወደ ማልሁላቸው ምድር አግብቻችኋለሁ፤ እኔም። ከእናንተ ጋር ያደረግሁትን #ቃል_ኪዳን ለዘላለም አላፈርስም፤ "
(መጽሐፈ መሳፍንት 2:1)
"1 And an #angel of the LORD came up from Gilgal to Bochim, and said, I made you to go up out of Egypt, and have brought you unto the land which I sware unto your fathers; and I said, I will never break #my_covenant with you."
(Judges 2:1)
ያ በሲና ተራራ ለሙሴና ለሰባው የእስራኤል ሽማግሌዎች በመታየት ቃል የገባላቸው የእግዚአብሔር መልአክ እርሱ ነው የቃል ኪዳኑ መልአክ (ዘጽ 24:9-12)
▶ ሚል 3:1 ስለ ክርስቶስ የተነገረ ትንቢት መሆኑን በምን እናረጋግጣለን?
ሚል 3:1 በወንጌላት ለክርስቶስ መምጣት ተደጋግሞ የተጠቀሰ ቃል በመሆኑ፥ ይህ መሲሃዊ ትንቢት (messianic prophecy) መሆኑን እናረጋግጣለን
" እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና።"
(የማቴዎስ ወንጌል 11:10)
" እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነው።"
(የሉቃስ ወንጌል 7:27)
" እነሆ፥ መንገድህን #የሚጠርግ #መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ፥"
(የማርቆስ ወንጌል 1:2-3)
▶ መጥምቁ ዮሐንስ ለመቅደሱ ጌታ (ለቃል ኪዳኑ መልአክ) መንገድን የሚጠርግ መልእክተኛ ነው። መጥምቁ ዮሐንስ ደግሞ መንገድን የጠረገው ለጌታ ለኢየሱስ ክርስቶስ ነው
ይህ ማለት ክርስቶስ በድንገት ይመጣል የተባለው የመቅደሱ ጌታ፥ የቃል ኪዳኑ መልአክ ነው ማለት ነው። ይህ በእርግጥም ክርስቶስ በዘመነ ብሉይ ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር ልዑክ መሆኑን በግልጽ ያሳያል
▶ ይቀጥላል
♦ የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እንዴት እናውቃለን (ክፍል 2)
ባለፈው ክፍል መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መልአክ፥ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እንደሚያስተምር ለማየት ሞክረን ነበር
ዛሬም በጌታ ፈቃድ ይህንኑ ርዕስ ለመቀጠል እንሞክራለን
2. የእግዚአብሔር ክንድ (The Arm of The Lord)
የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን ከሚያሳዩን ሌሎች መረጃዎች አንዱ፥ የእግዚአብሔር ክንድ ተብሎ መጠራቱ ነው
(ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ 63)
----------
9፤ በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ #የፊቱም_መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።
10፤ እነርሱ ግን ዐመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፥ እርሱም ተዋጋቸው።
11፤ እርሱም እንዲህ ብሎ የቀደመውን ዘመን አሰበ። የበጎቹን እረኛ ከባሕሩ ያወጣው ወዴት ነው ያለ? ቅዱስ መንፈሱንም በመካከላቸው ያኖረ ወዴት ነው ያለ?
12፤ የከበረውንም #ክንድ በሙሴ ቀኝ #ያስሄደ፥ ለራሱም የዘላለምን ስም ያደርግ ዘንድ ውኃውን በፊታቸው የከፈለ፥
▶ በዚህ ስፍራ ነብዩ ኢሳያስ በሙሴ ዘመን የነበረውን ዘጽአት በማስታወስ ይናገራል። በዚያ ዘመን እግዚአብሔር እንዴት የፊቱን ልዑክና ቅዱሱን መንፈሱን ልኮ እንዳወጣቸው ያስታውሳል
ነገር ግን በቁ.11&12 የፊቱን መልአክና ቅዱስ መንፈሱን መላኩን መልሶ ሲናገር፥ መንፈስ ቅዱስን ደግሞ በስሙ ይጠራውና የፊቱን መልአክ "የከበረው ክንድ" በማለት ይጠራዋል
ከዚህ በፊት እንዳየነው፥ በዕብራይስጥ ሰዋሰው አንድን ነገር በተለያዩ ስሞቹ ለመጥራት እንዲህ አይነት አጻጻፍ ጥቅም ላይ ይውላል። (መዝ 8:4)
በሙሴ ፊት ሄደ የተባለው የእግዚአብሔር ክንድ፥ መልአኩ መሆኑን ከኦሪትም ማረጋገጥ ይቻላል
(ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 32)
----------
33፤ እግዚአብሔርም #ሙሴን። የበደለኝን እርሱን ከመጽሐፌ እደመስሰዋለሁ።
34፤ አሁንም ሂድ፥ ይህንም ሕዝብ ወደ ነገርሁህ ምራ፤ እነሆ #መልአኬ በፊትህ #ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኃጢአታቸውን አመጣባቸዋለሁ አለው።
ተጓዳኝ ጥቅስ፦ ዘጽ 33:2
▶ ይህ ቃል የሚመጣው መሲህ እሱ መሆኑን የሚያሳየው እንዴት ነው?
ይህ ቃል መልእክተኛው የሚመጣው መሲህ መሆኑን የሚያሳየው፥ መሲሁ የእግዚአብሔር ክንድ ተብሎ በመጠራቱ ነው
" የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ #ክንድ ለማን ተገልጦአል?"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53:1)
ኢሳያስ 53 እጅግ ታዋቂና ግልጽ የሆነ መሲሃዊ ትንቢት ነው። ይህ ትንበት በአዲስ ኪዳን በተደጋጋሚ ለክርስቶስ መሲህነት የተጠቀሰ ትንቢት ነው
ልዑኩ የከበረው ክንድ ተብሎ በመጠራቱ፥ በእርግጥም ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እናረጋግጣለን
3. ስሙ ድንቅ ነው (Wonderful)
ሌላው ትኩረት ሳቢ መረጃ፥ ይመጣል የተባለው መሲህ ስሙ ድንቅ መባሉ ነው።
" ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ #ስሙም #ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 9:6)
ኢሳ 9:6-7 እጅግ ታዋቂና ግልጽ መሲሃዊ ትንቢት ነው። በአዲስ ኪዳንም ለክርስቶስ ተጠቅሷል (ሉቃ 1:32-33)
የሚገርመው ነገር፥ የእግዚአብሔር መልአክ ስሙ ድንቅ እንደሆነ ይናገራል
" የእግዚአብሔርም #መልአክ። #ስሜ #ድንቅ ነውና ለምን ትጠይቃለህ? አለው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 13:18)
ይህንን ሀቅ የተረዱት የጥንት አይሁድም፥ ሰብዓ ሊቃናቱን (septuigant) ሲተረጉሙ፥ በኢሳ 9:6 ላይ የሚወለደው ህጻን "The Angel of great council/የታላቁ ምክር መልአክ" በማለት ተርጉመውታል
For a child is born to us, and a son is given to us, whose government is upon his shoulder: and his name is called the #Messenger of great #counsel: for I will bring peace upon the princes, and health to him.
Brenton Septuigant Translation Is 9/6
ለዚህም ይመስላል ሐዋሪያው ጳውሎስ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን "የእግዚአብሔር መልአክ" በማለት የሚጠራው
" በሥጋዬም ፈተና የሆነባችሁን ነገር አልናቃችሁትምና አልተጸየፋችሁትም ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር #መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ #ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ።"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 4:14)
ሐዋሪያው ጳውሎስ እንደ እግዚአብሔር መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ ሲል፥ ክርስቶስ ያኔ በዘመነ ብሉይ ይገለጥ የነበረው የአብ ልዑክ መሆኑን እያረጋገጠ ነው
▶ መደምደሚያ
ከነዚህ ሁሉ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረጃዎች ተነስተን የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ (ጌታ ኢየሱስን) መሆኑን እናረጋግጣለን
ባለፈው ክፍል መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መልአክ፥ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እንደሚያስተምር ለማየት ሞክረን ነበር
ዛሬም በጌታ ፈቃድ ይህንኑ ርዕስ ለመቀጠል እንሞክራለን
2. የእግዚአብሔር ክንድ (The Arm of The Lord)
የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን ከሚያሳዩን ሌሎች መረጃዎች አንዱ፥ የእግዚአብሔር ክንድ ተብሎ መጠራቱ ነው
(ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ 63)
----------
9፤ በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ #የፊቱም_መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።
10፤ እነርሱ ግን ዐመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፥ እርሱም ተዋጋቸው።
11፤ እርሱም እንዲህ ብሎ የቀደመውን ዘመን አሰበ። የበጎቹን እረኛ ከባሕሩ ያወጣው ወዴት ነው ያለ? ቅዱስ መንፈሱንም በመካከላቸው ያኖረ ወዴት ነው ያለ?
12፤ የከበረውንም #ክንድ በሙሴ ቀኝ #ያስሄደ፥ ለራሱም የዘላለምን ስም ያደርግ ዘንድ ውኃውን በፊታቸው የከፈለ፥
▶ በዚህ ስፍራ ነብዩ ኢሳያስ በሙሴ ዘመን የነበረውን ዘጽአት በማስታወስ ይናገራል። በዚያ ዘመን እግዚአብሔር እንዴት የፊቱን ልዑክና ቅዱሱን መንፈሱን ልኮ እንዳወጣቸው ያስታውሳል
ነገር ግን በቁ.11&12 የፊቱን መልአክና ቅዱስ መንፈሱን መላኩን መልሶ ሲናገር፥ መንፈስ ቅዱስን ደግሞ በስሙ ይጠራውና የፊቱን መልአክ "የከበረው ክንድ" በማለት ይጠራዋል
ከዚህ በፊት እንዳየነው፥ በዕብራይስጥ ሰዋሰው አንድን ነገር በተለያዩ ስሞቹ ለመጥራት እንዲህ አይነት አጻጻፍ ጥቅም ላይ ይውላል። (መዝ 8:4)
በሙሴ ፊት ሄደ የተባለው የእግዚአብሔር ክንድ፥ መልአኩ መሆኑን ከኦሪትም ማረጋገጥ ይቻላል
(ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 32)
----------
33፤ እግዚአብሔርም #ሙሴን። የበደለኝን እርሱን ከመጽሐፌ እደመስሰዋለሁ።
34፤ አሁንም ሂድ፥ ይህንም ሕዝብ ወደ ነገርሁህ ምራ፤ እነሆ #መልአኬ በፊትህ #ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኃጢአታቸውን አመጣባቸዋለሁ አለው።
ተጓዳኝ ጥቅስ፦ ዘጽ 33:2
▶ ይህ ቃል የሚመጣው መሲህ እሱ መሆኑን የሚያሳየው እንዴት ነው?
ይህ ቃል መልእክተኛው የሚመጣው መሲህ መሆኑን የሚያሳየው፥ መሲሁ የእግዚአብሔር ክንድ ተብሎ በመጠራቱ ነው
" የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ #ክንድ ለማን ተገልጦአል?"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53:1)
ኢሳያስ 53 እጅግ ታዋቂና ግልጽ የሆነ መሲሃዊ ትንቢት ነው። ይህ ትንበት በአዲስ ኪዳን በተደጋጋሚ ለክርስቶስ መሲህነት የተጠቀሰ ትንቢት ነው
ልዑኩ የከበረው ክንድ ተብሎ በመጠራቱ፥ በእርግጥም ይመጣል የተባለው መሲህ መሆኑን እናረጋግጣለን
3. ስሙ ድንቅ ነው (Wonderful)
ሌላው ትኩረት ሳቢ መረጃ፥ ይመጣል የተባለው መሲህ ስሙ ድንቅ መባሉ ነው።
" ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ #ስሙም #ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 9:6)
ኢሳ 9:6-7 እጅግ ታዋቂና ግልጽ መሲሃዊ ትንቢት ነው። በአዲስ ኪዳንም ለክርስቶስ ተጠቅሷል (ሉቃ 1:32-33)
የሚገርመው ነገር፥ የእግዚአብሔር መልአክ ስሙ ድንቅ እንደሆነ ይናገራል
" የእግዚአብሔርም #መልአክ። #ስሜ #ድንቅ ነውና ለምን ትጠይቃለህ? አለው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 13:18)
ይህንን ሀቅ የተረዱት የጥንት አይሁድም፥ ሰብዓ ሊቃናቱን (septuigant) ሲተረጉሙ፥ በኢሳ 9:6 ላይ የሚወለደው ህጻን "The Angel of great council/የታላቁ ምክር መልአክ" በማለት ተርጉመውታል
For a child is born to us, and a son is given to us, whose government is upon his shoulder: and his name is called the #Messenger of great #counsel: for I will bring peace upon the princes, and health to him.
Brenton Septuigant Translation Is 9/6
ለዚህም ይመስላል ሐዋሪያው ጳውሎስ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን "የእግዚአብሔር መልአክ" በማለት የሚጠራው
" በሥጋዬም ፈተና የሆነባችሁን ነገር አልናቃችሁትምና አልተጸየፋችሁትም ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር #መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ #ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ።"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 4:14)
ሐዋሪያው ጳውሎስ እንደ እግዚአብሔር መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ ሲል፥ ክርስቶስ ያኔ በዘመነ ብሉይ ይገለጥ የነበረው የአብ ልዑክ መሆኑን እያረጋገጠ ነው
▶ መደምደሚያ
ከነዚህ ሁሉ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረጃዎች ተነስተን የእግዚአብሔር መልአክ ይመጣል የተባለው መሲህ (ጌታ ኢየሱስን) መሆኑን እናረጋግጣለን
♦ የሱራ 109 ሀሰት!
ከክርስቶስ ትምህርት ጋር ተቃራኒ ሆኖ የሚነሳ ማንኛውም እምነት ወይንም ርዕዮተ-አለም ሀሰት ነው። ይህ ሀሰተኝነቱም በተለያየ መልኩ ይጋለጣል።
ቁርአንም የክርስቶስን ትምህርት በመቃወም ተወዳዳሪ የሌለው የክህደት መጽሐፍ ነው። በዚህም ምክንያት ሊታበሉ የማይችሉ ስህተቶችን ይዟል
ቁርአን በተለያዩ ቦታዎች እውነተኛ መሆኑን ተናግሯል። እውነተኛነት ደግሞ የፈጣሪ ቃልነት አንዱ መስፈርት ነው። ነገር ግን ቁርአን እውነተኛ አለመሆኑ ከተረጋገጠ፥ ከፈጣሪ ቃልነት ተርታ ይወጣል ማለት ነው። (ሱራ 22:54 13:1 4:170)
▶ ዛሬም በጌታ ፈቃድ አንድ የቁርአንን ሀሰት እንመለከታለን። ይኸውም የሱረቱል ካፊሩን (የከሃዲዎች ምዕራፍ) ነው። ሱራ 109
የዚህ ሱራ አስባቢል ኑዙል (የመውረዱ ምክንያት) የቁሬይሽ ሰዎች ወደ መሐመድ መጥተው "አንድ አመት ያንተን አምላክ እናምልክ፥ አንዱን አመት ደግሞ የኛን አማልክት አምልክ። ከዚያም አንተ ያመጣህልን የተሻለ ከሆነ መልካሙን እንወስዳለን፥ እኛ ያመጣነው መልካም ከሆነ መልካሙን ትወስዳለህ" ሲሉት፥ አላህ ይህንን ሱራ አወረደ
[ Wahidi - Asbab Al-Nuzul surah 109]
🚩 ይህ ሱራ የወረደው ለቁሬይሽ ሙሽሪኮን ነው። በዚህም ምክያንት ሙሉ ሱራው መታየት ያለበት በነሱ መነጽር ነው
ሲቀጥልም፥ አብዛኞቹ ኡለማዎች እንደሚስማሙት፥ ይህ ሱራ የመካ ሱራ ነው። መሐመድ "ነብይነቱን" እንደጀመረ አካባቢ የወረደ ሱራ ነው ማለት ነው
ቀጥለን እንደምንመለከተው፥ ይህንን ሱራ በእስላማዊ ምንጮች እና በታሪክ ስንመዝነው በብዙ ውሸቶች የተጠቀጠቀ ሱራ መሆኑን እናረጋግጣለን
♦ ውሸት 1
👉 እናንተም #አሁን የምግገዛውን (አምላክ አሁን) *ተገዢዎች* #አይደላችሁም (109:3)
በዚህ ስፍራ፤ አላህ መሐመድን ለቁሬይሾች "እናንተ እኔ የምገዛውን አምላክ አሁን አትገዙትም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን። (109:1)
ነገር ግን ቁርአንን እና እስላማዊ ምንጮችን ስንመረምር የቁሬይሽ ጣዖታዊያን አላህን ይገዙት እንደነበር እንረዳለን
" «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ #የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ #ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም #አላህ ነው» #ይሉሃል፡፡ «ታዲያ (ለምን ታጋራላችሁ) አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ " ሱራ 10:31
" ሰማያትና ምድርንም ማን ፈጠራቸው ብለህ ብትጠይቃቸው #አሸናፊው ዐዋቂው (#አላህ) በእርግጥ ፈጠራቸው #ይላሉ። " ሱራ 43:9
" ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ #አላህ ነው፣ #ይላሉ።ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ። " ሱራ 43:87
" በላቸዉ #አላህን #የምትወዱ እንደሆናችሁ፣ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኅጢአቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፤ አላህም መሐሪ አዛኝ ነዉ። " ሱራ 3:31
ቁርአን እንደሚመሰክረው፤ ቁሬይሾቹ አላህን የሚወዱ እሱን ፈጣሪ፥ ከሙታን አስነሺ፥ አስተናባሪ፥ ዐዋቂ በማለት የሚገዙት ሰዎች ነበሩ። እነርሱን ያስወቀሳቸው በእሱ ላይ ማጋራታቸው እንጂ ለእርሱ አለመገዛታቸው አልነበረም (ሱራ 16:20)
▶ እስላማዊ ምንጮችስ ስለ ቁሬይሽ አምልኮ ምን አሉ?
" ኢብን አባስ እንዲህ አለ፦ ነቢዩ ቁሬይሾች በሰጎን እንቁላል አጊጠውና በጆሮዎቻቸው የጆሮ ጌጥ አንጠልጥለው በተከበረው መስኪድ ቀጥ ብለው ለቆሙ ጣዖቶቻቸው ሲሰግዱ አዩ። እናም ስለዚህ ነቢዩ እንዲህ አሏቸው፦ እናንተ ቁሬይሾች ሆይ! ከአባቶቻችሁ ከኢብራሂምና ከኢስማኢል ሃይማኖት ሕግ ተላልፋችኋል፥ እነርሱ ሙስሊሞች ነበሩ። እነርሱም ሲመልሱ፦ ሙሐመድ ሆይ! እኛ የምናመልካቸው #ለአላህ ካለን #ፍቅር የተነሳና ወደ እርሱ ስለሚያቀርቡኝ ነው። "
[ Asbab al Nuzul Surah 3:31 ]
" የአላህ መልእክተኛ መለኮታዊ መገለጥን ከመቀበላቸው #በፊት ዛይድ ቢን አምርን ባልዳህ በተባለው ቦታ አጠገብ አገኘሁት #አሉ። የአላህ መልእክተኛ ከጣኦት አምላኪያን የተቀበሉትን ሥጋ ለዛይድ ቢን አምር አቀረቡለት። ነገር ግን አልበላም ብሎ ተቃወማቸውና እንዲህ አለ፦ እኔ ለድንጋይ አማልክቶቻችሁ የሰዋችሁትን አልበላም፥ #በአላህ_ስም ከታረደ በስተቀር #አልበላም "
[ Sahih Al Bukhari Vol 7, Book 67, Number 407 ]
" አብዱል ሙጣሊብ ጸጉሩን በጥቁር ቀለም በማቅለም የመጀመሪያ ሰው እንደሆነ ይነገራል። ምክንያቱም ጸጉሩ በፍጥነት ሸብቶ ነበር። ረመዳን በደረሰ ጊዜ ወደ ሒራ ይሔዳል፥ በዛም ወሩን በሙሉ ድኾችን ይመግባል። ይህንንም የሚያደርግበት ምክንያት ብቻውን ለመሆንና #የአላህን *ግርማ*፥ *ሞገሱን*፥ *ክብሩንና* *ኃይሉን* ለማሰላሰል ስለፈለገ ነው።.."
[ Mohammad Ridha, Mohammed the Messenger of Allah, translated by Dr.Mahmoud Salami, DAR al KOTOB al-ILMIYAH, Beirut-Lebanon 1998, page 15 ]
ይህ ታሪክ የተፈጸመው መሐመድ ነብይ ነኝ ብሎ ከማወጁ #በፊት መሆኑን ልብ ይሏል። ሲቀጥል አቡጣሊብ ያደርገው የነበረው ነገር በሙሉ፥ በቁርአን መሰረት ለአላህ የሚሰጥ አምልኮ ነው። ሱራ 59:22-24
እስላማዊ ምንጮች እንደሚመሰክሩት፥ ቁሬይሾቹ አላህን ያመልኩት ነበር። ያስወቀሳቸው በአላህ ላይ ማጋራታቸው እንጂ ጨርሶ ለእሱ አለመገዛቻቸው አልነበረም።
✒ ስለዚህ በ109:3 ላይ እኔ የምገዛውን አትገዙም ማለቱ #ሀሰት ነው!
🚩 ይቀጥላል
ከክርስቶስ ትምህርት ጋር ተቃራኒ ሆኖ የሚነሳ ማንኛውም እምነት ወይንም ርዕዮተ-አለም ሀሰት ነው። ይህ ሀሰተኝነቱም በተለያየ መልኩ ይጋለጣል።
ቁርአንም የክርስቶስን ትምህርት በመቃወም ተወዳዳሪ የሌለው የክህደት መጽሐፍ ነው። በዚህም ምክንያት ሊታበሉ የማይችሉ ስህተቶችን ይዟል
ቁርአን በተለያዩ ቦታዎች እውነተኛ መሆኑን ተናግሯል። እውነተኛነት ደግሞ የፈጣሪ ቃልነት አንዱ መስፈርት ነው። ነገር ግን ቁርአን እውነተኛ አለመሆኑ ከተረጋገጠ፥ ከፈጣሪ ቃልነት ተርታ ይወጣል ማለት ነው። (ሱራ 22:54 13:1 4:170)
▶ ዛሬም በጌታ ፈቃድ አንድ የቁርአንን ሀሰት እንመለከታለን። ይኸውም የሱረቱል ካፊሩን (የከሃዲዎች ምዕራፍ) ነው። ሱራ 109
የዚህ ሱራ አስባቢል ኑዙል (የመውረዱ ምክንያት) የቁሬይሽ ሰዎች ወደ መሐመድ መጥተው "አንድ አመት ያንተን አምላክ እናምልክ፥ አንዱን አመት ደግሞ የኛን አማልክት አምልክ። ከዚያም አንተ ያመጣህልን የተሻለ ከሆነ መልካሙን እንወስዳለን፥ እኛ ያመጣነው መልካም ከሆነ መልካሙን ትወስዳለህ" ሲሉት፥ አላህ ይህንን ሱራ አወረደ
[ Wahidi - Asbab Al-Nuzul surah 109]
🚩 ይህ ሱራ የወረደው ለቁሬይሽ ሙሽሪኮን ነው። በዚህም ምክያንት ሙሉ ሱራው መታየት ያለበት በነሱ መነጽር ነው
ሲቀጥልም፥ አብዛኞቹ ኡለማዎች እንደሚስማሙት፥ ይህ ሱራ የመካ ሱራ ነው። መሐመድ "ነብይነቱን" እንደጀመረ አካባቢ የወረደ ሱራ ነው ማለት ነው
ቀጥለን እንደምንመለከተው፥ ይህንን ሱራ በእስላማዊ ምንጮች እና በታሪክ ስንመዝነው በብዙ ውሸቶች የተጠቀጠቀ ሱራ መሆኑን እናረጋግጣለን
♦ ውሸት 1
👉 እናንተም #አሁን የምግገዛውን (አምላክ አሁን) *ተገዢዎች* #አይደላችሁም (109:3)
በዚህ ስፍራ፤ አላህ መሐመድን ለቁሬይሾች "እናንተ እኔ የምገዛውን አምላክ አሁን አትገዙትም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን። (109:1)
ነገር ግን ቁርአንን እና እስላማዊ ምንጮችን ስንመረምር የቁሬይሽ ጣዖታዊያን አላህን ይገዙት እንደነበር እንረዳለን
" «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ #የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ #ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም #አላህ ነው» #ይሉሃል፡፡ «ታዲያ (ለምን ታጋራላችሁ) አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ " ሱራ 10:31
" ሰማያትና ምድርንም ማን ፈጠራቸው ብለህ ብትጠይቃቸው #አሸናፊው ዐዋቂው (#አላህ) በእርግጥ ፈጠራቸው #ይላሉ። " ሱራ 43:9
" ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ #አላህ ነው፣ #ይላሉ።ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ። " ሱራ 43:87
" በላቸዉ #አላህን #የምትወዱ እንደሆናችሁ፣ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኅጢአቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፤ አላህም መሐሪ አዛኝ ነዉ። " ሱራ 3:31
ቁርአን እንደሚመሰክረው፤ ቁሬይሾቹ አላህን የሚወዱ እሱን ፈጣሪ፥ ከሙታን አስነሺ፥ አስተናባሪ፥ ዐዋቂ በማለት የሚገዙት ሰዎች ነበሩ። እነርሱን ያስወቀሳቸው በእሱ ላይ ማጋራታቸው እንጂ ለእርሱ አለመገዛታቸው አልነበረም (ሱራ 16:20)
▶ እስላማዊ ምንጮችስ ስለ ቁሬይሽ አምልኮ ምን አሉ?
" ኢብን አባስ እንዲህ አለ፦ ነቢዩ ቁሬይሾች በሰጎን እንቁላል አጊጠውና በጆሮዎቻቸው የጆሮ ጌጥ አንጠልጥለው በተከበረው መስኪድ ቀጥ ብለው ለቆሙ ጣዖቶቻቸው ሲሰግዱ አዩ። እናም ስለዚህ ነቢዩ እንዲህ አሏቸው፦ እናንተ ቁሬይሾች ሆይ! ከአባቶቻችሁ ከኢብራሂምና ከኢስማኢል ሃይማኖት ሕግ ተላልፋችኋል፥ እነርሱ ሙስሊሞች ነበሩ። እነርሱም ሲመልሱ፦ ሙሐመድ ሆይ! እኛ የምናመልካቸው #ለአላህ ካለን #ፍቅር የተነሳና ወደ እርሱ ስለሚያቀርቡኝ ነው። "
[ Asbab al Nuzul Surah 3:31 ]
" የአላህ መልእክተኛ መለኮታዊ መገለጥን ከመቀበላቸው #በፊት ዛይድ ቢን አምርን ባልዳህ በተባለው ቦታ አጠገብ አገኘሁት #አሉ። የአላህ መልእክተኛ ከጣኦት አምላኪያን የተቀበሉትን ሥጋ ለዛይድ ቢን አምር አቀረቡለት። ነገር ግን አልበላም ብሎ ተቃወማቸውና እንዲህ አለ፦ እኔ ለድንጋይ አማልክቶቻችሁ የሰዋችሁትን አልበላም፥ #በአላህ_ስም ከታረደ በስተቀር #አልበላም "
[ Sahih Al Bukhari Vol 7, Book 67, Number 407 ]
" አብዱል ሙጣሊብ ጸጉሩን በጥቁር ቀለም በማቅለም የመጀመሪያ ሰው እንደሆነ ይነገራል። ምክንያቱም ጸጉሩ በፍጥነት ሸብቶ ነበር። ረመዳን በደረሰ ጊዜ ወደ ሒራ ይሔዳል፥ በዛም ወሩን በሙሉ ድኾችን ይመግባል። ይህንንም የሚያደርግበት ምክንያት ብቻውን ለመሆንና #የአላህን *ግርማ*፥ *ሞገሱን*፥ *ክብሩንና* *ኃይሉን* ለማሰላሰል ስለፈለገ ነው።.."
[ Mohammad Ridha, Mohammed the Messenger of Allah, translated by Dr.Mahmoud Salami, DAR al KOTOB al-ILMIYAH, Beirut-Lebanon 1998, page 15 ]
ይህ ታሪክ የተፈጸመው መሐመድ ነብይ ነኝ ብሎ ከማወጁ #በፊት መሆኑን ልብ ይሏል። ሲቀጥል አቡጣሊብ ያደርገው የነበረው ነገር በሙሉ፥ በቁርአን መሰረት ለአላህ የሚሰጥ አምልኮ ነው። ሱራ 59:22-24
እስላማዊ ምንጮች እንደሚመሰክሩት፥ ቁሬይሾቹ አላህን ያመልኩት ነበር። ያስወቀሳቸው በአላህ ላይ ማጋራታቸው እንጂ ጨርሶ ለእሱ አለመገዛቻቸው አልነበረም።
✒ ስለዚህ በ109:3 ላይ እኔ የምገዛውን አትገዙም ማለቱ #ሀሰት ነው!
🚩 ይቀጥላል
♦ የሱራ 109 ሀሰት! (ክፍል 2)
እንደሚታወሰው፥ ባለፈው ክፍላችን ለማየት እንደሞከርነው ሱራ 109 (ሱረቱል ካፊሩን) በቁርአንና በእስላማዊ ምንጮች ሲመረመር በብዙ ውሸት የተጠቀጠቀ ምዕራፍ መሆኑን ማጋለጥ ጀምረን ነበር
ይህ ሱራ ለአረባዊያን ሙሽሪኮች (ለአረብ ጣዖት አምላኪያን) መልስ እንዲሆን የወረደ ሱራ በመሆኑ፥ መታየት ያለበት በእነርሱ መነጽር ነው
♦ ውሸት 2
👉 እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) #ተገዢ *አይደለሁም* (109:4)
በዚህ ስፍራ አላህ መሐመድን፥ ለቁሬይሾች "እናንተ የምትገዙትን እኔ ወደ ፊት አልገዛም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን
ነገር ግን ቁርአንና እስላማዊ ምንጮችን ስንመለከት፥ መሐመድ በነብይነት ዘመኑ የሙሽሪኮቹን አማልክት እንደተገዛ እንረዳለን
ከሰልማን ሩሽዲ መጽሐፍ በኋላ ተዋቂነትን ያገኘ "The Satanic Verses" ተብሎ የሚታወቅ አንድ ክስተት አለ። ይህም መሐመድ ከሰይጣን መገለጥን ተቀብሎ፥ ሶስቱን የአረብ ጣዖታት አል-ላት፥ አል ኡዛ እና መናትን እንደ አማላጆች ያወደሰበት ክስተት ነው
"...By the Star when it sets, your comrade does not err, nor is he deceived; nor does he speak out of (his own) desire..."
and when he came to the words:
" Have you thought upon al-Lat and al-Uzza and Manat, the third, the other?"
#Satan cast on his tongue, because of his inner debates and what he desired to bring to his people, the words
"These are the high flying cranes; verily their #intercession is accepted with approval. "
[ Al Tabari volume 6, page 107 ]
👉 ተጓዳኝ ምንጮች፦
[ Ibn Ishaq 165-167 ] [ Bukhari 65 383 ] [ ibn sa'ad Kitab al tabaqat p.236-239 ] [ The life of mahomet vol.2 p.150-152 ]
✒ የሱራ 22:52 አስባቢል ኑዙልም (የመውረድ ምክኒያት) ይህ ክስተት ነበር። ከሰይጣን ይህንን መገለጥ ስለተቀበለ ነው፥ አላህ እንዲህ ያለው፦
" ከመልክተኛና ከነቢያም ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፣ ባነበበ (ና ዝም ባለ) ጊዜ፣ #ሰይጣን በንባቡ ላይ (ማጥመሚያን ቃል) #የሚጥል ቢሆን እንጂ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፤ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው። " ሱራ 22:52
[ Asbab al Nuzul al wahidi surah 22:52 ]
▶ መሐመድ ይህንን መገለጥ ካመጣ በኋላ እሱም፥ ሙስሊሞቹም በዚያ ስፍራ የነበሩት ሙሽሪኮችም አብረው ሰገዱ።
መሐመድ እነዚያን ሶስቱን ጣዖታት ወደ አላህ የሚያቀርቡ አማላጆች በማለት ነበር የጠራቸው። ይህ አገላለጽ የአረብ ሙሽሪኮች ለራሳቸው ጣዖታት ይሰጡት የነበረው አገላለጽ ነው። እነሱም አማልክቶቻችን ወደ አላህ ያቀርቡናል ይሉ ነበር
" ኢብን አባስ እንዲህ አለ፦ ነቢዩ ቁሬይሾች በሰጎን እንቁላል አጊጠውና በጆሮዎቻቸው የጆሮ ጌጥ አንጠልጥለው በተከበረው መስኪድ ቀጥ ብለው ለቆሙ ጣዖቶቻቸው ሲሰግዱ አዩ። እናም ስለዚህ ነቢዩ እንዲህ አሏቸው፦ እናንተ ቁሬይሾች ሆይ! ከአባቶቻችሁ ከኢብራሂምና ከኢስማኢል ሃይማኖት ሕግ ተላልፋችኋል፥ እነርሱ ሙስሊሞች ነበሩ። እነርሱም ሲመልሱ፦ ሙሐመድ ሆይ! እኛ የምናመልካቸው #ለአላህ ካለን ፍቅር የተነሳና ወደ #እርሱ #ስለሚያቀርቡን ነው። "
[ Asbab al Nuzul surah 3:31]
▶ በዘመናችን የሚገኙ ሙስሊሞች ይህንን ዘገባ፥ እንደ ታሪካዊ ክስተት ባይቀበሉትም፥ በብዙ እስላማዊ ምንጮች የተዘገበ ሀቅ ነው
👉 ስለ "ሰይጣናዊያኑ አንቀጾች" የበለጠ መረጃ ለማግኘት "shakhab ahmed and the satanic verses" ብለው ያጣቅሱ። ይህንን ክስተት የሚዘግቡ ሀምሳ (50) ምንጮችን እንደ መረጃ ይጠቅሳል
ስለዚህ ይህ ክስተት የ109:4ን ሀሰተኝነት በግልጽ ያሳያል። መሐመድ የሙሽሪኮቹን ጣዖታት ተገዝቷቸዋልና። ነገር ግን ይህ ታሪክ አልተፈጸመም እንበል። ሱራ 109:4 ከሀሰተኝነት ያመልጣልን?
ቁርአን የወረደው ለመላው ኡማ (ሙስሊሙ ማህበረሰብ) ነው። ለመሐመድ የወረደው አያ፤ መላውን ሙስሊሙን ማህበረሰብ ይመለከተዋል
" እነዚህ (ነቢያት)፤ እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፡፡ በመንገዳቸውም ተከተል፡፡ «በእርሱ (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ #ለዓለማት #ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡" ሱራ 6:90
በተጨማሪም መሐመድ ለሙስሊሞች አርአያና መልካም መከተል ስለሆነ፥ ለእሱ የወረደው አያ መላውን ሙስሊሙን ማህበረሰብ ይመለከተዋል። (ሱራ 33:49)
▶ ይህ ሱራ 109:4ን ሀሰት የሚያደርገው እንዴት ነው?
መሐመድ ከሞተ በኋላ አብዛኛው የሙስሊሙ ማህበረሰብ በፊት ይከተል ወደነበረው ጣዖት አምልኮ ተመልሶ ነበር
በዚህም ምክንያት ከሊፋ አቡበከር፥ The Ridda wars ወይንም The War of the Apostates ተብለው የሚጠሩትን ተከታታይ የጦርነት ዘመቻዎችን አካሂዷል።
[ Laura V. Vaglieri in The Cambridge History of Islam, p.58 ]
✒ ስለዚህ ሱራ 109:4 የወረደለት ኡማ፥ ሙሽሪኮቹ የሚያመልኩትን ወደ ማምለክ በመመለሱ፥ሱራ 109:4 #ሀሰት ይሆናል! በኡማውም፥ በነብዩም ብንመለከተው ቁርአኑ ከሀሰተኝነት አያመልጥም
♦ ውሸት 3
👉 እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) #ተገዢዎች *አይደላችሁም*። (ሱራ 109:5)
በዚህ ስፍራ አላህ፤ ለመሐመድ ቁሬይሾችን "እኔ የምገዛውን ወደፊት አትገዙም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን
ነገር ግን ታሪክንና እስላማዊ ምንጮችን ስናጠና፥ መላው የአረብያ ባህረ ሰላጤ፥ የቀደመ ጣዖት አምልኮውን ትቶ እስልምናን እንደተቀበለ እንረዳለን
[ The preaching of Islam: a history of the propagation of the Muslim faith By Sir Thomas Walker Arnold, pp.125-126 ]
ከሃዲያኑ አትገዙትም የተባሉትን አላህ ቆይቶም ቢሆን ተገዝተውታል። ይህ በታሪክ የተረጋገጠለት ሀቅ በመሆኑ፥ ሱራ 109:5ን ፍጹም #ሀሰት ያደርገዋል!
▶️ መደምደሚያ
ከላይ እያየን ለመምጣት እንደሞከርነው፥ ይህ የቁርአን ሱራ በሀሰት የተጠቀጠቀ ምዕራፍ ነው። በዚህም ምክንያት የፈጣሪ ቃል ሊሆን አይችልም።
ይህንን የተረዳችሁ ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ ትመጡ ዘንድ የዘወትር ጸሎታችን ነው!
እንደሚታወሰው፥ ባለፈው ክፍላችን ለማየት እንደሞከርነው ሱራ 109 (ሱረቱል ካፊሩን) በቁርአንና በእስላማዊ ምንጮች ሲመረመር በብዙ ውሸት የተጠቀጠቀ ምዕራፍ መሆኑን ማጋለጥ ጀምረን ነበር
ይህ ሱራ ለአረባዊያን ሙሽሪኮች (ለአረብ ጣዖት አምላኪያን) መልስ እንዲሆን የወረደ ሱራ በመሆኑ፥ መታየት ያለበት በእነርሱ መነጽር ነው
♦ ውሸት 2
👉 እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) #ተገዢ *አይደለሁም* (109:4)
በዚህ ስፍራ አላህ መሐመድን፥ ለቁሬይሾች "እናንተ የምትገዙትን እኔ ወደ ፊት አልገዛም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን
ነገር ግን ቁርአንና እስላማዊ ምንጮችን ስንመለከት፥ መሐመድ በነብይነት ዘመኑ የሙሽሪኮቹን አማልክት እንደተገዛ እንረዳለን
ከሰልማን ሩሽዲ መጽሐፍ በኋላ ተዋቂነትን ያገኘ "The Satanic Verses" ተብሎ የሚታወቅ አንድ ክስተት አለ። ይህም መሐመድ ከሰይጣን መገለጥን ተቀብሎ፥ ሶስቱን የአረብ ጣዖታት አል-ላት፥ አል ኡዛ እና መናትን እንደ አማላጆች ያወደሰበት ክስተት ነው
"...By the Star when it sets, your comrade does not err, nor is he deceived; nor does he speak out of (his own) desire..."
and when he came to the words:
" Have you thought upon al-Lat and al-Uzza and Manat, the third, the other?"
#Satan cast on his tongue, because of his inner debates and what he desired to bring to his people, the words
"These are the high flying cranes; verily their #intercession is accepted with approval. "
[ Al Tabari volume 6, page 107 ]
👉 ተጓዳኝ ምንጮች፦
[ Ibn Ishaq 165-167 ] [ Bukhari 65 383 ] [ ibn sa'ad Kitab al tabaqat p.236-239 ] [ The life of mahomet vol.2 p.150-152 ]
✒ የሱራ 22:52 አስባቢል ኑዙልም (የመውረድ ምክኒያት) ይህ ክስተት ነበር። ከሰይጣን ይህንን መገለጥ ስለተቀበለ ነው፥ አላህ እንዲህ ያለው፦
" ከመልክተኛና ከነቢያም ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፣ ባነበበ (ና ዝም ባለ) ጊዜ፣ #ሰይጣን በንባቡ ላይ (ማጥመሚያን ቃል) #የሚጥል ቢሆን እንጂ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፤ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው። " ሱራ 22:52
[ Asbab al Nuzul al wahidi surah 22:52 ]
▶ መሐመድ ይህንን መገለጥ ካመጣ በኋላ እሱም፥ ሙስሊሞቹም በዚያ ስፍራ የነበሩት ሙሽሪኮችም አብረው ሰገዱ።
መሐመድ እነዚያን ሶስቱን ጣዖታት ወደ አላህ የሚያቀርቡ አማላጆች በማለት ነበር የጠራቸው። ይህ አገላለጽ የአረብ ሙሽሪኮች ለራሳቸው ጣዖታት ይሰጡት የነበረው አገላለጽ ነው። እነሱም አማልክቶቻችን ወደ አላህ ያቀርቡናል ይሉ ነበር
" ኢብን አባስ እንዲህ አለ፦ ነቢዩ ቁሬይሾች በሰጎን እንቁላል አጊጠውና በጆሮዎቻቸው የጆሮ ጌጥ አንጠልጥለው በተከበረው መስኪድ ቀጥ ብለው ለቆሙ ጣዖቶቻቸው ሲሰግዱ አዩ። እናም ስለዚህ ነቢዩ እንዲህ አሏቸው፦ እናንተ ቁሬይሾች ሆይ! ከአባቶቻችሁ ከኢብራሂምና ከኢስማኢል ሃይማኖት ሕግ ተላልፋችኋል፥ እነርሱ ሙስሊሞች ነበሩ። እነርሱም ሲመልሱ፦ ሙሐመድ ሆይ! እኛ የምናመልካቸው #ለአላህ ካለን ፍቅር የተነሳና ወደ #እርሱ #ስለሚያቀርቡን ነው። "
[ Asbab al Nuzul surah 3:31]
▶ በዘመናችን የሚገኙ ሙስሊሞች ይህንን ዘገባ፥ እንደ ታሪካዊ ክስተት ባይቀበሉትም፥ በብዙ እስላማዊ ምንጮች የተዘገበ ሀቅ ነው
👉 ስለ "ሰይጣናዊያኑ አንቀጾች" የበለጠ መረጃ ለማግኘት "shakhab ahmed and the satanic verses" ብለው ያጣቅሱ። ይህንን ክስተት የሚዘግቡ ሀምሳ (50) ምንጮችን እንደ መረጃ ይጠቅሳል
ስለዚህ ይህ ክስተት የ109:4ን ሀሰተኝነት በግልጽ ያሳያል። መሐመድ የሙሽሪኮቹን ጣዖታት ተገዝቷቸዋልና። ነገር ግን ይህ ታሪክ አልተፈጸመም እንበል። ሱራ 109:4 ከሀሰተኝነት ያመልጣልን?
ቁርአን የወረደው ለመላው ኡማ (ሙስሊሙ ማህበረሰብ) ነው። ለመሐመድ የወረደው አያ፤ መላውን ሙስሊሙን ማህበረሰብ ይመለከተዋል
" እነዚህ (ነቢያት)፤ እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፡፡ በመንገዳቸውም ተከተል፡፡ «በእርሱ (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ #ለዓለማት #ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡" ሱራ 6:90
በተጨማሪም መሐመድ ለሙስሊሞች አርአያና መልካም መከተል ስለሆነ፥ ለእሱ የወረደው አያ መላውን ሙስሊሙን ማህበረሰብ ይመለከተዋል። (ሱራ 33:49)
▶ ይህ ሱራ 109:4ን ሀሰት የሚያደርገው እንዴት ነው?
መሐመድ ከሞተ በኋላ አብዛኛው የሙስሊሙ ማህበረሰብ በፊት ይከተል ወደነበረው ጣዖት አምልኮ ተመልሶ ነበር
በዚህም ምክንያት ከሊፋ አቡበከር፥ The Ridda wars ወይንም The War of the Apostates ተብለው የሚጠሩትን ተከታታይ የጦርነት ዘመቻዎችን አካሂዷል።
[ Laura V. Vaglieri in The Cambridge History of Islam, p.58 ]
✒ ስለዚህ ሱራ 109:4 የወረደለት ኡማ፥ ሙሽሪኮቹ የሚያመልኩትን ወደ ማምለክ በመመለሱ፥ሱራ 109:4 #ሀሰት ይሆናል! በኡማውም፥ በነብዩም ብንመለከተው ቁርአኑ ከሀሰተኝነት አያመልጥም
♦ ውሸት 3
👉 እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) #ተገዢዎች *አይደላችሁም*። (ሱራ 109:5)
በዚህ ስፍራ አላህ፤ ለመሐመድ ቁሬይሾችን "እኔ የምገዛውን ወደፊት አትገዙም" ብሎ እንዲነግራቸው ሲያዘው እንመለከታለን
ነገር ግን ታሪክንና እስላማዊ ምንጮችን ስናጠና፥ መላው የአረብያ ባህረ ሰላጤ፥ የቀደመ ጣዖት አምልኮውን ትቶ እስልምናን እንደተቀበለ እንረዳለን
[ The preaching of Islam: a history of the propagation of the Muslim faith By Sir Thomas Walker Arnold, pp.125-126 ]
ከሃዲያኑ አትገዙትም የተባሉትን አላህ ቆይቶም ቢሆን ተገዝተውታል። ይህ በታሪክ የተረጋገጠለት ሀቅ በመሆኑ፥ ሱራ 109:5ን ፍጹም #ሀሰት ያደርገዋል!
▶️ መደምደሚያ
ከላይ እያየን ለመምጣት እንደሞከርነው፥ ይህ የቁርአን ሱራ በሀሰት የተጠቀጠቀ ምዕራፍ ነው። በዚህም ምክንያት የፈጣሪ ቃል ሊሆን አይችልም።
ይህንን የተረዳችሁ ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ ትመጡ ዘንድ የዘወትር ጸሎታችን ነው!
Watch "Old Testament, Divine Messiah, and Bible Versions Pt. 2" on YouTube
https://youtu.be/sRGLQ_A73Y4
https://youtu.be/sRGLQ_A73Y4
YouTube
Old Testament, Divine Messiah and Bible Versions Pt. 2
Skype: benny_malik3
Sam's Articles:
https://answeringislam.net/Shamoun/index.htm
https://answeringislam.net/authors/shamoun.html
https://answeringislamblog.wordpress.com/
Sam's Patreon & PayPal links:
https://www.patreon.com/Shamounian
https://www…
Sam's Articles:
https://answeringislam.net/Shamoun/index.htm
https://answeringislam.net/authors/shamoun.html
https://answeringislamblog.wordpress.com/
Sam's Patreon & PayPal links:
https://www.patreon.com/Shamounian
https://www…
🚩 ማስታወቂያ
በዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የሚተቹ ጽሑፎችን በተከታታይ ስንለቅ እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን በአጠቃቀም ምቹነት እና በሌሎች ተጓዳኝ ምክንያቶች...
አዲስ ቻናል የከፈትን መሆኑን ልናበስራችሁ እንወዳለን!
እስልምናን በተመለከተ የምንለቃቸውን ጽሑፍች በሙሉ በዚሁ ቻናል የምንለቅ ይሆናል። መልካም የመረዳትና የማወቅ ጊዜ ይሁንልዎ!
👉 @alidashdy
share!
በዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የሚተቹ ጽሑፎችን በተከታታይ ስንለቅ እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን በአጠቃቀም ምቹነት እና በሌሎች ተጓዳኝ ምክንያቶች...
አዲስ ቻናል የከፈትን መሆኑን ልናበስራችሁ እንወዳለን!
እስልምናን በተመለከተ የምንለቃቸውን ጽሑፍች በሙሉ በዚሁ ቻናል የምንለቅ ይሆናል። መልካም የመረዳትና የማወቅ ጊዜ ይሁንልዎ!
👉 @alidashdy
share!
Forwarded from Obadiah Apologetics
♦ ጣዖት አምላኪው መሐመድ!
ሙስሊም ወገኖች ነብያቸው መሐመድን እንደ አርአያና እንደ መልካም መከተል ያዩታል። በተጨማሪም ነብይ ከመሆኑ በፊትም አላህን ያመልክ ነበር በማለት ይናገራሉ።
▶ ነገር ግን ቁርአንን እና እስላማዊ ምንጮችን ስንመረምር፥ መሐመድ "ነብይ" ከመሆኑ በፊት ፍጹም ጣዖት አምላኪ መሆኑን እንረዳለን። መረጃዎቹ እነሆ፦
1. " #የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡ " ሱራ 93:7
በዚህ ሱራ ላይ አላህ፥ ለመሐመድ ያደረገለትን ነገር ሲዘረዝር እንመለከታለን። አላህ ካደረገለት ነገሮች አንዱ፥ መሐመድን ከሳተበት መምራቱ ነው
በዚህ ስፍራ "ሳትኽ" ተብሎ የተተረጎመው ቃል #ضَالًّا /ዳለን/ የሚል ሲሆን "ወደ ጥመት የሄደ፥ በአላህ ግልጽ የተደረገውን አህዳዊውን፥ ቀጥተኛውን መንገድ በመተው ወደ ጥመት የሄደ" ማለት ነው
[ A word for word meaning of the quran vol 3, page 1964 and 1999 ]
በቁርአን ውስጥ ይህ ቃል ከአላህ ውጪ ሌሎች ጣዖታትን የሚያመልኩ ሰዎችን ለማመልከት የዋለ ቃል ነው። ለናሙና ያህል ጥቂቶቹን እንመልከት
" ሰውንም ጉዳት ባገኘው ጊዜ ጌታውን ወደርሱ ተመላሽ ኾኖ ይጠራል፡፡ ከዚያም ከእርሱ ዘንድ ጸጋን በሰጠው ጊዜ ያንን ከዚያ በፊት ወደርሱ ይጸልይበት የነበረውን (መከራ) ይረሳል፡፡ ከመንገዱ #ለማሳሳትም ለአላህ ባላንጣዎችን ያደርጋል፡፡ «በክህደትህ ጥቂትን ተጣቀም፡፡ አንተ በእርግጥ ከእሳት ጓዶች ነህ» በለው፡፡ " ሱራ 39:8
" አላህም በሻ ኖሮ አንዲት ሕዝብ ባደረጋችሁ ነበር፡፡ ግን የሚሻውን ሰው #ያጠማል፡፡ የሚሻውንም ሰው ያቀናል፡፡ ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ " ሱራ 16:93
"...እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን #ያጠምማል፡፡..." ሱራ 74:31
▶ መሐመድ ጣዖት አምላኪ እንደነበር በይበልጥ የምናረጋግጠው፥ ስቶ በነበረበት ሰዓት አላህ "መራህ" በመባሉ ነው
"መራህ" የሚለው የአረብኛ ቃል #فَهَدَىٰ /ፋሃዳ/ የሚል ሲሆን፥ ከጣዖት አምልኮ፥ ከጥመት ወደ "ቀጥተኛው" መንገድ መመራት ማለት ነው።
ለዚህም ከቁርአን ጥቂት ናሙናዎችን እንመልከት፦
" ቀጥተኛውንም መንገድ በእርግጥ #በመራናቸው ነበር፡፡ " ሱራ 4:68
" ለርሱም ኢስሐቅን (የልጅ ልጁን) ያዕቁብንም ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መራን፡፡ ኑሕንም በፊት #መራን፡፡ ከዘሮቹም ዳውድን፣ ሱለይማንንም፣ አዩብንም፣ ዩሱፍንም፣ ሙሳንም፣ ሃሩንንም (መራን)፡፡ እንደዚሁም በጎ ሰሪዎችን እንመነዳለን፡፡ " ሱራ 6:84
" አላህም #ሊመራው የሚሻውን ሰው ደረቱን (ልቡን) ለኢስላም ይከፍትለታል፡፡ ሊያጠመውም የሚሻውን ሰው ደረቱን ጠባብ ቸጋራ ወደ ሰማይ ለመውጣት አንደሚታገል ያደርገዋል፡፡ እንደዚሁ አላህ በእነዚያ በማያምኑት ላይ ርክሰትን ያደርጋል፡፡ " ሱራ 6:125
ስለዚህ በሱራ 93:7 ላይ የሳትኽም ሆነህ ሳለህ መራህ ማለት፥ ጣዖት አምላኪ ሆነህ ሳለ ወደ "ቀጥተኛው" መንገድ መራህ ማለት ነው። ይህ መሐመድ በቀድሞው ዘመኑ ጣዖት አምላኪ እንደነበር በማያወላዳ መልኩ ያሳያል
▶ ሌሎች እስላማዊ ምንጮች ስለ መሐመድ የቀድሞ አምልኮ ምን ይላሉ?
እስላማዊ ምንጮችም ከቁርአኑ ጋር በመስማማት መሐመድ ጣዖት አምላኪ እንደነበር ይመሰክራሉ
" የአላህ #መልእክተኛ አንዴ ስለ #ለአል-ኡዛ ሲናገሩ በነበሩበት ወቅት እንዲህ #አሉን፦ የቁሬይሾች ሃይማኖት ተከታይ ሳለሁ ለአል-ኡዛ ነጭ በግ #መስእዋት አድርጌ ነበር
[ Al-kalbi, the book of idols, page 17-18 ]
" የአላህ #መልእክተኛ ስለ ዛይድ ኢብኑ ኑፋይል ሲናገሩ እንዲህ #አሉ፦ ለመጀመሪያ ጊዜ *ጣኦት* #አምላኪነቴን የገሰጸኝና ጣኦት #ማምለክን የከለከለኝ እርሱ ነው።...ዛይድ ቢን ሃሪሳ የተሸከመው #ለጣኦቶቻችን የተሰዋ ሥጋ የያዘ ቦርሳ ነበረኝ። ለዛይድ ቢን አምር አቀረብኩለት።...ከዛም አጎቴ! ጥቂት ሥጋ ብላ አልኩት። እርሱም እንዲህ ሲል መለሰለኝ፦ በእርግጠኝነት ይህ #ለጣዖቶቻችሁ ከሰዉት የተወሰደ አይደለምን? እኔም እንደሆነ ነገርኩት። እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የወንድሜ ልጅ! የአብዱል ሙጣሊብ ሴት ልጆችን ብትጠይቃቸው ለጣኦት የተሰዋ ነገር እንደማልበላ ይነግሩሃል፤ ደግሞም ይህንን የማድረግ ፍላጎቱ የለኝም። ከዛም ጣኦት #አምላኪነቴን ገሰጸኝ.."
[ Ibn Hisham, translated by Guillaume p. 26-27 ]
በዚህ ግለ ታሪክ ላይ የምንመለከተውን ዘገባ የሚደግፍ ሀዲስም አለ
" የአላህ #መልእክተኛ መለኮታዊ መገለጥን ከመቀበላቸው #በፊት ዛይድ ቢን አምርን ባልዳህ በተባለው ቦታ አጠገብ አገኘሁት #አሉ። የአላህ መልእክተኛ ከጣኦት አምላኪያን የተቀበሉትን ሥጋ ለዛይድ ቢን አምር አቀረቡለት። ነገር ግን አልበላም ብሎ ተቃወማቸውና እንዲህ አለ፦ እኔ ለድንጋይ #አማልክቶቻችሁ የሰዋችሁትን አልበላም፥ በአላህ_ስም ከታረደ በስተቀር አልበላም "
[ Sahih Al Bukhari Vol 7, Book 67, Number 407 ]
▶ መደምደሚያ
መሐመድ ጣዖትን ያመልክ የነበረ ጣዖት አምላኪ ግለሰብ ነው። ይህንንም ሀቅ ለሙስሊም ወገኖቻችን በማቀበል እውነቱን አሳውቋቸው
ጌታ ይርዳን!
ሙስሊም ወገኖች ነብያቸው መሐመድን እንደ አርአያና እንደ መልካም መከተል ያዩታል። በተጨማሪም ነብይ ከመሆኑ በፊትም አላህን ያመልክ ነበር በማለት ይናገራሉ።
▶ ነገር ግን ቁርአንን እና እስላማዊ ምንጮችን ስንመረምር፥ መሐመድ "ነብይ" ከመሆኑ በፊት ፍጹም ጣዖት አምላኪ መሆኑን እንረዳለን። መረጃዎቹ እነሆ፦
1. " #የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡ " ሱራ 93:7
በዚህ ሱራ ላይ አላህ፥ ለመሐመድ ያደረገለትን ነገር ሲዘረዝር እንመለከታለን። አላህ ካደረገለት ነገሮች አንዱ፥ መሐመድን ከሳተበት መምራቱ ነው
በዚህ ስፍራ "ሳትኽ" ተብሎ የተተረጎመው ቃል #ضَالًّا /ዳለን/ የሚል ሲሆን "ወደ ጥመት የሄደ፥ በአላህ ግልጽ የተደረገውን አህዳዊውን፥ ቀጥተኛውን መንገድ በመተው ወደ ጥመት የሄደ" ማለት ነው
[ A word for word meaning of the quran vol 3, page 1964 and 1999 ]
በቁርአን ውስጥ ይህ ቃል ከአላህ ውጪ ሌሎች ጣዖታትን የሚያመልኩ ሰዎችን ለማመልከት የዋለ ቃል ነው። ለናሙና ያህል ጥቂቶቹን እንመልከት
" ሰውንም ጉዳት ባገኘው ጊዜ ጌታውን ወደርሱ ተመላሽ ኾኖ ይጠራል፡፡ ከዚያም ከእርሱ ዘንድ ጸጋን በሰጠው ጊዜ ያንን ከዚያ በፊት ወደርሱ ይጸልይበት የነበረውን (መከራ) ይረሳል፡፡ ከመንገዱ #ለማሳሳትም ለአላህ ባላንጣዎችን ያደርጋል፡፡ «በክህደትህ ጥቂትን ተጣቀም፡፡ አንተ በእርግጥ ከእሳት ጓዶች ነህ» በለው፡፡ " ሱራ 39:8
" አላህም በሻ ኖሮ አንዲት ሕዝብ ባደረጋችሁ ነበር፡፡ ግን የሚሻውን ሰው #ያጠማል፡፡ የሚሻውንም ሰው ያቀናል፡፡ ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ " ሱራ 16:93
"...እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን #ያጠምማል፡፡..." ሱራ 74:31
▶ መሐመድ ጣዖት አምላኪ እንደነበር በይበልጥ የምናረጋግጠው፥ ስቶ በነበረበት ሰዓት አላህ "መራህ" በመባሉ ነው
"መራህ" የሚለው የአረብኛ ቃል #فَهَدَىٰ /ፋሃዳ/ የሚል ሲሆን፥ ከጣዖት አምልኮ፥ ከጥመት ወደ "ቀጥተኛው" መንገድ መመራት ማለት ነው።
ለዚህም ከቁርአን ጥቂት ናሙናዎችን እንመልከት፦
" ቀጥተኛውንም መንገድ በእርግጥ #በመራናቸው ነበር፡፡ " ሱራ 4:68
" ለርሱም ኢስሐቅን (የልጅ ልጁን) ያዕቁብንም ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መራን፡፡ ኑሕንም በፊት #መራን፡፡ ከዘሮቹም ዳውድን፣ ሱለይማንንም፣ አዩብንም፣ ዩሱፍንም፣ ሙሳንም፣ ሃሩንንም (መራን)፡፡ እንደዚሁም በጎ ሰሪዎችን እንመነዳለን፡፡ " ሱራ 6:84
" አላህም #ሊመራው የሚሻውን ሰው ደረቱን (ልቡን) ለኢስላም ይከፍትለታል፡፡ ሊያጠመውም የሚሻውን ሰው ደረቱን ጠባብ ቸጋራ ወደ ሰማይ ለመውጣት አንደሚታገል ያደርገዋል፡፡ እንደዚሁ አላህ በእነዚያ በማያምኑት ላይ ርክሰትን ያደርጋል፡፡ " ሱራ 6:125
ስለዚህ በሱራ 93:7 ላይ የሳትኽም ሆነህ ሳለህ መራህ ማለት፥ ጣዖት አምላኪ ሆነህ ሳለ ወደ "ቀጥተኛው" መንገድ መራህ ማለት ነው። ይህ መሐመድ በቀድሞው ዘመኑ ጣዖት አምላኪ እንደነበር በማያወላዳ መልኩ ያሳያል
▶ ሌሎች እስላማዊ ምንጮች ስለ መሐመድ የቀድሞ አምልኮ ምን ይላሉ?
እስላማዊ ምንጮችም ከቁርአኑ ጋር በመስማማት መሐመድ ጣዖት አምላኪ እንደነበር ይመሰክራሉ
" የአላህ #መልእክተኛ አንዴ ስለ #ለአል-ኡዛ ሲናገሩ በነበሩበት ወቅት እንዲህ #አሉን፦ የቁሬይሾች ሃይማኖት ተከታይ ሳለሁ ለአል-ኡዛ ነጭ በግ #መስእዋት አድርጌ ነበር
[ Al-kalbi, the book of idols, page 17-18 ]
" የአላህ #መልእክተኛ ስለ ዛይድ ኢብኑ ኑፋይል ሲናገሩ እንዲህ #አሉ፦ ለመጀመሪያ ጊዜ *ጣኦት* #አምላኪነቴን የገሰጸኝና ጣኦት #ማምለክን የከለከለኝ እርሱ ነው።...ዛይድ ቢን ሃሪሳ የተሸከመው #ለጣኦቶቻችን የተሰዋ ሥጋ የያዘ ቦርሳ ነበረኝ። ለዛይድ ቢን አምር አቀረብኩለት።...ከዛም አጎቴ! ጥቂት ሥጋ ብላ አልኩት። እርሱም እንዲህ ሲል መለሰለኝ፦ በእርግጠኝነት ይህ #ለጣዖቶቻችሁ ከሰዉት የተወሰደ አይደለምን? እኔም እንደሆነ ነገርኩት። እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የወንድሜ ልጅ! የአብዱል ሙጣሊብ ሴት ልጆችን ብትጠይቃቸው ለጣኦት የተሰዋ ነገር እንደማልበላ ይነግሩሃል፤ ደግሞም ይህንን የማድረግ ፍላጎቱ የለኝም። ከዛም ጣኦት #አምላኪነቴን ገሰጸኝ.."
[ Ibn Hisham, translated by Guillaume p. 26-27 ]
በዚህ ግለ ታሪክ ላይ የምንመለከተውን ዘገባ የሚደግፍ ሀዲስም አለ
" የአላህ #መልእክተኛ መለኮታዊ መገለጥን ከመቀበላቸው #በፊት ዛይድ ቢን አምርን ባልዳህ በተባለው ቦታ አጠገብ አገኘሁት #አሉ። የአላህ መልእክተኛ ከጣኦት አምላኪያን የተቀበሉትን ሥጋ ለዛይድ ቢን አምር አቀረቡለት። ነገር ግን አልበላም ብሎ ተቃወማቸውና እንዲህ አለ፦ እኔ ለድንጋይ #አማልክቶቻችሁ የሰዋችሁትን አልበላም፥ በአላህ_ስም ከታረደ በስተቀር አልበላም "
[ Sahih Al Bukhari Vol 7, Book 67, Number 407 ]
▶ መደምደሚያ
መሐመድ ጣዖትን ያመልክ የነበረ ጣዖት አምላኪ ግለሰብ ነው። ይህንንም ሀቅ ለሙስሊም ወገኖቻችን በማቀበል እውነቱን አሳውቋቸው
ጌታ ይርዳን!
🚩 ትምህርተ ስላሴ ታውቆ ስለማይጨረስ ሀሰት ነውን??
በክርስቲያኖች ዘንድ ሁሌም የሚነሳ ጥያቄ አለ። አናጋንን ከተባለ ይህ ጥያቄ ለክርስቲያኑ ከየትኛውም ጉዳይ ይልቅ ጥያቄን የሚፈጥርበት ጉዳይ ነው። እርሱም የትምህርተ ስላሴ ከአዕምሮ በላይ መሆን ነው
ይህንን ነጥብ ክርስቲያን ያልሆኑ አካላት የኛን እምነት ለመቃወም ሲጠቀሙት እንመለከታለን። " ስላሴ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ ሀሰት ነው "ሲሉ በተደጋጋሚ ይሰማሉ።
▶ ዛሬ በእግዚአብሔር ፈቃድ ይህንን ጉዳይ ለመመለስ እንሞክራለን
የመጀመሪያው ነጥብ እንደ አምላካዊያን (thesits) በአዕምሯችን ጨርሰን የማንረዳቸውን ነገሮች እናምናለን። "አምላክ እንዴት ሁሉን ነገር #ከምንም አስገኘ? በቅዱሳት መጻሕፍት የምናነባቸውን የተፈጥሮ ህግን የጣሱ ተዓምራትንስ እንዴት ሊሰራ ቻለ?..ወዘተ" እነዚህ ሁሉ ከአዕምሯችን በላይ የሆኑ ነገሮች ናቸው
እነዚህን ነገሮች የምናምናቸው፥ የአምላክ ቃል ነው ብለን የተቀበልነው መጽሐፍ ስለነገረን እንጂ ሙሉ በሙሉ ጨርሰን ተረድተናቸው አይደለም። እኛም በዚሁ መስፈርት መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርተ ስላሴን ያስተምረዋል ብለን ስለምናምን እንቀበለዋለን።
ተቺዎች ጥያቄ ማንሳት ከፈለጉ "መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ትምህርት ያስተምረዋል ወይ?" ብለው በመጠየቅ እንጂ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ አንቀበለውም በማለት አይደለም። ይህ የአምላካዊነትን መሰረታዊ ባህሪ አለመቀበል ይሆናልና
▶ ሲቀጥል እግዚአብሔር የሚታየውንም የማይታየውንም የፈጠረ አምላክ ነው። ይህ ማለት በፍጥረት ውስጥ የሚገኘው ቦታ (space) ጊዜና (time) ቁስ (matter) አይገድበውም ማለት ነው።
በዚህም ምክንያት በነዚህ ነገሮች የተዋቀረው የኛ አዕምሮ እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ መረዳት አይችለም ማለት ነው። የኛ አዕምሮ 3 dimensional ሲሆን፥ በጊዜ፥ በቦታና በቁስ የተዋቀረ ነው። እግዚአብሔር ግን ከነዚህ ነገሮች እልፍ ጊዜ ይልቃል።
በዚህም ምክንያት ስለ እግዚአብሔር ስናስብ በ3-dimension የተገደበ ሰው መሳይ ምንነት በህሊናችን ልንስል አይገባም። ያ ውሱን አስተሳሰባችን ነውና። እግዚአብሔር ፈጽሞ ከአዕምሯችን በላይ የሆነ፥ በምናባችን እንኳ ልንስለው የማንችለው አምላክ መሆኑን ማወቅ አለብን።
▶ የኛ አዕምሮ አይደለም እግዚአብሔርን፥ በሂሳቡ አለም ያሉ ነገሮችን እንኳ ማገናዘብ አይችልም። ለምሳሌ፦ አራት ዳይሜንሽናል እቃ (four dimensional object)
እንደሚታወቀው፥ በሂሳቡ አለም ዳይሜንሽን የሚባል ነገር አለ። አንድ ዳይሜንሽን አንድ መስመር ሲሆን፥ ሁለት ዳይሜንሽን የወረቀት ስዕል ነው። ሶስት ዳይሜንሽን ደግሞ በእውኑ አለም ያለ ማንኛውም ቁስ ነው። እነዚህን ነገሮች በሙሉ በአይምሯችን መሳል እንችላለን
ነገር ግን ይህ አይምሯችን አራት ዳይሜንሽናል የሆነን ነገር ማሰብ አይችልም። ሂሳቡ ትክክል ስለሆነ ግን፥ በህሊናችን መመሰል ባንችልም እንቀበለዋለን
በሳይንሱም አለም እንዲሁ የሰው ልጅ ጨርሶ ሊረዳቸው ያልቻላቸው ነገሮች አሉ። በስነ ጨረር፥ በብርሃን፥ በስነ ህይወት ወዘተ የሰው ልጅ ከአዕምሮ በላይ የሆኑበትና፥ በእውኑ አለም ሊከሰቱ ይችላሉ ብሎ ያልገመታቸው ነገሮች አሉ። ነገር ግን ተጨባጭ መረጃ ስላላቸው፥ ለመረዳት ቢከብዱትም ይቀበላቸዋል
✒ ታዲያ ይህ ሂሳብን እና ሳይንስን አገናዝቦ ያልጨረሰ አዕምሮ፥ ከሁሉ በላይ የሆነውን እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ አውቄ ልጨርስ ቢል፤ ነውር አይሆንምን?
▶ መጽሐፍ ቅዱስስ ስለ እግዚአብሔር ከአዕምሮ በላይ መሆን ምን ይላል?
መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና፥ እግዚአብሔር ፍጹም ከአዕምሯችን በላይ የሆነና፥ በፍጡር አዕምሯችን ልናውቀው የማንችለው አምላክ እንደሆነ እንረዳለን
" እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም #አናውቀውም። "
(መጽሐፈ ኢዮብ 36:26)
እግዚአብሔርን አናውቀውም ማለት የእሱን ምንነት ሙሉ በሙሉ ተረድተን አንጨርስም ማለት ነው። ምክንያቱም እሱ ከፍጡራን የተለየ ኑባሬ (being) ነውና
" ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ #ስሙ ማን የልጁስ ስም ማን ነው? "
(መጽሐፈ ምሳሌ 30:4)
ስም በብሉይ ኪዳን ባህሪዎትን ያመለክታል። ስሙ ማነው ማለት እሱ ምን አይነት ነው፥ ባህሪው ከመታወቅ ያለፈ ነው ማለት ነው። ለዚያም ነው አጉር በቁ.3 ቅዱሱን አላወኩትም የሚለው። የእግዚአብሔር ምንነት እና ስራዎቹ ከመታወቅ ያለፉ ናቸው
" ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል፥ እንዲሁ መንገዴ ከመንገዳችሁ አሳቤም ከአሳባችሁ #ከፍ ያለ ነው። "
(ትንቢተ ኢሳይያስ 55:9)
(መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ 5)
----------
9፤ #የማይመረመረውን ታላቅ ነገርና
የማይቈጠረውን ተአምራት ያደርጋል።
በተለይ በዚህ ጊዜ (በትንሳኤ ባልከበረ አዕምሮ) እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ መረዳት አይቻልም። ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን አሁን በድንግዝግዝ እንደሚጓዝ ነን።
" ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ #ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:12)
በዚህ ዘመን እና ጊዜ ከነገሮች ከፍለን የምናውቅ ነን። ስለ መንፈሳዊው አለም ያለን መረዳት እጅግ ዝቅ ያለ ነው። ስለዚህ እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ አውቀን መጨረስ አንችልም። እውነተኛ የሆነው ክርስቶስ ሲገለጥ እውቀታትችን ሙሉ ይሆናል።
♦ ሌላው አስገራሚው ነጥብ፥ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ያለበት ስፍራ ከአዕምሮ በላይ መሆኑን መናገሩ ነው
1. " ክንፎቻቸው እርስ በእርሱ የተያያዘ ነበረ፤ ሲሄዱም #አይገላመጡም ነበር፥ እያንዳንዱም ፊቱን አቅንቶ ይሄድ ነበር። "
(ትንቢተ ሕዝቅኤል 1:9)
በዚህ ስፍራ ነብዩ ሕዝቅኤል ሰማያዊ ራዕይን ይመለከታል። አራት ፊት ያላቸውን እንስሳት ይመለከታል (ቁ.6) ነገር ግን እነዚህ እንስሳት አራት ፊት ኖሯቸው ሳለ፥ ሲሄዱ አይገለማመጡም።
✒ አራት ፊት ኖሯቸው ሳለ እንዴት ሳይገለማመጡ ቀሩ?
2. " አሥራ ሁለቱም ደጆች አሥራ ሁለት ዕንቆች ነበሩ፤ እየአንዳንዱ ደጅ ከአንድ ዕንቍ የተሠራ ነበረ። የከተማይቱም አደባባይ ጥሩ #ብርጭቆ የሚመስል ጥሩ #ወርቅ ነበረ።"
(የዮሐንስ ራእይ 21:21)
በዚህ ስፍራ ሐዋሪያው ዮሐንሰሰ ሰማያዊ ራዕይን ይመለከታል። የመንግስተ ሰማይ መንገድ ጥሩ ብርጭቆ የሚመስል ወርቅ ነበር ይላል። በምድር ላይ እንደምናውቀው ደግሞ፥ ወርቅ አያሳልፎ አያሳይም። ብርጭቆ ግን ያሳያል
✒ ታዲያ ወርቁ እንዴት ብርጭቆ ይመስላል ተባለ?
እነዚህ ነገሮች እንዴት ሊሆኑ እንደሚችሉ አናውቅም። ከፍጡራን አዕምሮ በላይ የሆኑ ነገሮች ናቸው። ፍጥረቱ እንዲህ ከአዕምሮ በላይ የሆነው አምላክ በእርግጥም ከአዕምሮ በላይ ነው።
ስለዚህ እግዚአብሔር አንድ መለኮት ሆኖ፥ እንዴት ሶስት አካላት እንደሆነ ሙሉ በሙሉ በአዕምሯችን መሳል አንችልም። ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ እንደዚያ ብሎ ስለሚያስተምር እንደ እውነት እንቀበለዋለን
▶ መደምደሚያ
ከላይ እያየን እንደመጣነው፥ እግዚአብሔር ፍጹም ከሰውች አዕምሮ በላይ ነው። ይህም መሰረታዊ አምላካዊነት ነው።
"ትምህርተ ስላሴ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ ሀሰት ነው" የሚለው ሙግት ከመጽሐፍ ቅዱስም ከአመክንዮም አንጻር ወድቅ የሆነ ነጥብ ነው
ጌታ ይርዳን!
በክርስቲያኖች ዘንድ ሁሌም የሚነሳ ጥያቄ አለ። አናጋንን ከተባለ ይህ ጥያቄ ለክርስቲያኑ ከየትኛውም ጉዳይ ይልቅ ጥያቄን የሚፈጥርበት ጉዳይ ነው። እርሱም የትምህርተ ስላሴ ከአዕምሮ በላይ መሆን ነው
ይህንን ነጥብ ክርስቲያን ያልሆኑ አካላት የኛን እምነት ለመቃወም ሲጠቀሙት እንመለከታለን። " ስላሴ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ ሀሰት ነው "ሲሉ በተደጋጋሚ ይሰማሉ።
▶ ዛሬ በእግዚአብሔር ፈቃድ ይህንን ጉዳይ ለመመለስ እንሞክራለን
የመጀመሪያው ነጥብ እንደ አምላካዊያን (thesits) በአዕምሯችን ጨርሰን የማንረዳቸውን ነገሮች እናምናለን። "አምላክ እንዴት ሁሉን ነገር #ከምንም አስገኘ? በቅዱሳት መጻሕፍት የምናነባቸውን የተፈጥሮ ህግን የጣሱ ተዓምራትንስ እንዴት ሊሰራ ቻለ?..ወዘተ" እነዚህ ሁሉ ከአዕምሯችን በላይ የሆኑ ነገሮች ናቸው
እነዚህን ነገሮች የምናምናቸው፥ የአምላክ ቃል ነው ብለን የተቀበልነው መጽሐፍ ስለነገረን እንጂ ሙሉ በሙሉ ጨርሰን ተረድተናቸው አይደለም። እኛም በዚሁ መስፈርት መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርተ ስላሴን ያስተምረዋል ብለን ስለምናምን እንቀበለዋለን።
ተቺዎች ጥያቄ ማንሳት ከፈለጉ "መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ትምህርት ያስተምረዋል ወይ?" ብለው በመጠየቅ እንጂ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ አንቀበለውም በማለት አይደለም። ይህ የአምላካዊነትን መሰረታዊ ባህሪ አለመቀበል ይሆናልና
▶ ሲቀጥል እግዚአብሔር የሚታየውንም የማይታየውንም የፈጠረ አምላክ ነው። ይህ ማለት በፍጥረት ውስጥ የሚገኘው ቦታ (space) ጊዜና (time) ቁስ (matter) አይገድበውም ማለት ነው።
በዚህም ምክንያት በነዚህ ነገሮች የተዋቀረው የኛ አዕምሮ እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ መረዳት አይችለም ማለት ነው። የኛ አዕምሮ 3 dimensional ሲሆን፥ በጊዜ፥ በቦታና በቁስ የተዋቀረ ነው። እግዚአብሔር ግን ከነዚህ ነገሮች እልፍ ጊዜ ይልቃል።
በዚህም ምክንያት ስለ እግዚአብሔር ስናስብ በ3-dimension የተገደበ ሰው መሳይ ምንነት በህሊናችን ልንስል አይገባም። ያ ውሱን አስተሳሰባችን ነውና። እግዚአብሔር ፈጽሞ ከአዕምሯችን በላይ የሆነ፥ በምናባችን እንኳ ልንስለው የማንችለው አምላክ መሆኑን ማወቅ አለብን።
▶ የኛ አዕምሮ አይደለም እግዚአብሔርን፥ በሂሳቡ አለም ያሉ ነገሮችን እንኳ ማገናዘብ አይችልም። ለምሳሌ፦ አራት ዳይሜንሽናል እቃ (four dimensional object)
እንደሚታወቀው፥ በሂሳቡ አለም ዳይሜንሽን የሚባል ነገር አለ። አንድ ዳይሜንሽን አንድ መስመር ሲሆን፥ ሁለት ዳይሜንሽን የወረቀት ስዕል ነው። ሶስት ዳይሜንሽን ደግሞ በእውኑ አለም ያለ ማንኛውም ቁስ ነው። እነዚህን ነገሮች በሙሉ በአይምሯችን መሳል እንችላለን
ነገር ግን ይህ አይምሯችን አራት ዳይሜንሽናል የሆነን ነገር ማሰብ አይችልም። ሂሳቡ ትክክል ስለሆነ ግን፥ በህሊናችን መመሰል ባንችልም እንቀበለዋለን
በሳይንሱም አለም እንዲሁ የሰው ልጅ ጨርሶ ሊረዳቸው ያልቻላቸው ነገሮች አሉ። በስነ ጨረር፥ በብርሃን፥ በስነ ህይወት ወዘተ የሰው ልጅ ከአዕምሮ በላይ የሆኑበትና፥ በእውኑ አለም ሊከሰቱ ይችላሉ ብሎ ያልገመታቸው ነገሮች አሉ። ነገር ግን ተጨባጭ መረጃ ስላላቸው፥ ለመረዳት ቢከብዱትም ይቀበላቸዋል
✒ ታዲያ ይህ ሂሳብን እና ሳይንስን አገናዝቦ ያልጨረሰ አዕምሮ፥ ከሁሉ በላይ የሆነውን እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ አውቄ ልጨርስ ቢል፤ ነውር አይሆንምን?
▶ መጽሐፍ ቅዱስስ ስለ እግዚአብሔር ከአዕምሮ በላይ መሆን ምን ይላል?
መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና፥ እግዚአብሔር ፍጹም ከአዕምሯችን በላይ የሆነና፥ በፍጡር አዕምሯችን ልናውቀው የማንችለው አምላክ እንደሆነ እንረዳለን
" እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም #አናውቀውም። "
(መጽሐፈ ኢዮብ 36:26)
እግዚአብሔርን አናውቀውም ማለት የእሱን ምንነት ሙሉ በሙሉ ተረድተን አንጨርስም ማለት ነው። ምክንያቱም እሱ ከፍጡራን የተለየ ኑባሬ (being) ነውና
" ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ #ስሙ ማን የልጁስ ስም ማን ነው? "
(መጽሐፈ ምሳሌ 30:4)
ስም በብሉይ ኪዳን ባህሪዎትን ያመለክታል። ስሙ ማነው ማለት እሱ ምን አይነት ነው፥ ባህሪው ከመታወቅ ያለፈ ነው ማለት ነው። ለዚያም ነው አጉር በቁ.3 ቅዱሱን አላወኩትም የሚለው። የእግዚአብሔር ምንነት እና ስራዎቹ ከመታወቅ ያለፉ ናቸው
" ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል፥ እንዲሁ መንገዴ ከመንገዳችሁ አሳቤም ከአሳባችሁ #ከፍ ያለ ነው። "
(ትንቢተ ኢሳይያስ 55:9)
(መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ 5)
----------
9፤ #የማይመረመረውን ታላቅ ነገርና
የማይቈጠረውን ተአምራት ያደርጋል።
በተለይ በዚህ ጊዜ (በትንሳኤ ባልከበረ አዕምሮ) እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ መረዳት አይቻልም። ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን አሁን በድንግዝግዝ እንደሚጓዝ ነን።
" ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ #ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:12)
በዚህ ዘመን እና ጊዜ ከነገሮች ከፍለን የምናውቅ ነን። ስለ መንፈሳዊው አለም ያለን መረዳት እጅግ ዝቅ ያለ ነው። ስለዚህ እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ አውቀን መጨረስ አንችልም። እውነተኛ የሆነው ክርስቶስ ሲገለጥ እውቀታትችን ሙሉ ይሆናል።
♦ ሌላው አስገራሚው ነጥብ፥ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ያለበት ስፍራ ከአዕምሮ በላይ መሆኑን መናገሩ ነው
1. " ክንፎቻቸው እርስ በእርሱ የተያያዘ ነበረ፤ ሲሄዱም #አይገላመጡም ነበር፥ እያንዳንዱም ፊቱን አቅንቶ ይሄድ ነበር። "
(ትንቢተ ሕዝቅኤል 1:9)
በዚህ ስፍራ ነብዩ ሕዝቅኤል ሰማያዊ ራዕይን ይመለከታል። አራት ፊት ያላቸውን እንስሳት ይመለከታል (ቁ.6) ነገር ግን እነዚህ እንስሳት አራት ፊት ኖሯቸው ሳለ፥ ሲሄዱ አይገለማመጡም።
✒ አራት ፊት ኖሯቸው ሳለ እንዴት ሳይገለማመጡ ቀሩ?
2. " አሥራ ሁለቱም ደጆች አሥራ ሁለት ዕንቆች ነበሩ፤ እየአንዳንዱ ደጅ ከአንድ ዕንቍ የተሠራ ነበረ። የከተማይቱም አደባባይ ጥሩ #ብርጭቆ የሚመስል ጥሩ #ወርቅ ነበረ።"
(የዮሐንስ ራእይ 21:21)
በዚህ ስፍራ ሐዋሪያው ዮሐንሰሰ ሰማያዊ ራዕይን ይመለከታል። የመንግስተ ሰማይ መንገድ ጥሩ ብርጭቆ የሚመስል ወርቅ ነበር ይላል። በምድር ላይ እንደምናውቀው ደግሞ፥ ወርቅ አያሳልፎ አያሳይም። ብርጭቆ ግን ያሳያል
✒ ታዲያ ወርቁ እንዴት ብርጭቆ ይመስላል ተባለ?
እነዚህ ነገሮች እንዴት ሊሆኑ እንደሚችሉ አናውቅም። ከፍጡራን አዕምሮ በላይ የሆኑ ነገሮች ናቸው። ፍጥረቱ እንዲህ ከአዕምሮ በላይ የሆነው አምላክ በእርግጥም ከአዕምሮ በላይ ነው።
ስለዚህ እግዚአብሔር አንድ መለኮት ሆኖ፥ እንዴት ሶስት አካላት እንደሆነ ሙሉ በሙሉ በአዕምሯችን መሳል አንችልም። ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ እንደዚያ ብሎ ስለሚያስተምር እንደ እውነት እንቀበለዋለን
▶ መደምደሚያ
ከላይ እያየን እንደመጣነው፥ እግዚአብሔር ፍጹም ከሰውች አዕምሮ በላይ ነው። ይህም መሰረታዊ አምላካዊነት ነው።
"ትምህርተ ስላሴ ከአዕምሮ በላይ ስለሆነ ሀሰት ነው" የሚለው ሙግት ከመጽሐፍ ቅዱስም ከአመክንዮም አንጻር ወድቅ የሆነ ነጥብ ነው
ጌታ ይርዳን!
Forwarded from Obadiah Apologetics
♦ በእስላማዊ ምንጮች መሰረት የቀደሙት መጻሕፍት አሁን ያሉት አይደሉምን? (ክፍል 1)
እንደሚታወቀው ቁርአን በመሰረታዊ አስተምህሮ የእርሱን ትምህርት የሚቃወሙትን የክርስቲያኖችን እና የአይሁዶችን ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ፈጣሪ ቃል ያጸድቃል።
ይህ ማለት መጽሐፍ ቅዱስ እውነትም ሆነ ሀሰት እስልምና ከሀሰተኝነት አያመልጥም ማለት ነው። በዚህም ምክንያት ቁርአን የፈጣሪ ቃል አለመሆኑ ይረጋገጣል
✒ ሙስሊም ወገኖችም ይህንን ተረድተው ሀይማኖታቸውን ከሀሰተኝት ለመታደግ የተለያዩ መልሶችን ለመስጠት ይሞክራሉ። ዛሬ በክርስቶስ ፈቃድ መልስ ይሆነናል ከሚሏቸው ምላሾች አንዱን እንዳስሳለን
ነጥቡ ይህ ነው " አላህ በቁርአኑ ውስጥ "ተውራት" እና "ኢንጅል" ሲል፥ አሁን በአይሁዶችና በክርስቲያኖች እጅ ያሉትን መጻሕፍት አይደለም። ጨርሶ ሌሎች መጻሕፍት ናቸው" ይላሉ
▶ ከሞላ ጎደል ይህኛው መልስ እንደዚህ ነው። ግን እውነት ነውን?
በመጀመሪያ ደረጃ፥ አሁን ካለው ኦሪትና ወንጌል ወጪ አይሁዶች እና ክርስቲያኖች በይፉ ሲጠቀሙበት የነበረ ሌላ ኦሪት ወይንም ወንጌል የለም። ታሪክ የሚያውቀውና በይፋ ክርስቲያኖች እና አይሁዳውያን ይጠቀሙባቸው የነበሩት መጻሕፍት አሁን በእጃችን ያሉትን መጻሕፍት ነው።
ሲቀጥል እንደ ቁርአኑ ምስክርነት ኦሪቱና ወንጌሉ በክርስቲያኖችና በአይሁዳውያን ዘንድ ነበሩ። በእነሱ እጅ ያሉትን መጻሕፍት ነው እንደ ፈጣሪ ቃል ያጸደቃቸው። (ሱራ 7:157 3:3-4 2:75 ወዘተ)
በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች ደግሞ የነበራቸው ወንጌልና ኦሪት የትኞቹ እንደሆኑ እናውቃለን። በዛን ዘመን የተጻፉ ዕደ-ክታባት (manuscripts) አሉን። አሁን በእጃን ያሉት መጻሕፍት ናቸው። ስለዚህ በመሐመድ ዘመን የነበሩት ኦሪትና፥ ወንጌል አሁን ያሉት አይደሉም ማለት ፈጽሞ አይቻልም
ሲቀጥል ደግሞ ቁርአን ስለ አይሁዳውያን እና ስለ ክርስቲያኖች እምነት የሚናገረው ነገር አለ። "ይህንን፥ ይህንን ያምናሉ" በማለት ይወቅሳቸዋል። ነገር ግን ቁርአኑ ስለ እነሱ እምነት የሚናገረው ነገር እውነት የሚሆነው፥ በነሱ ዘንድ የነበሩት መጻሕፍት፥ አሁን በእኛ እጅ ያሉት ከሆኑ ብቻ ነው።
ለምሳሌ
" አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡ ክርስቲያኖችም #አልመሲሕ የአላህ #ልጅ ነው አሉ፡፡ ይህ በአፎቻቸው (የሚናገሩት) ቃላቸው ነው፡፡ የእነዚያን ከነሱ በፊት የካዱትን ሰዎች ቃል ያመሳስላሉ፡፡ አላህ ያጥፋቸው፡፡ (ከእውነት) እንዴት ይመለሳሉ! " ሱራ 9:30
▶ በዚህ ስፍራ አላህ ክርስቲያኖች ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብለው ያምናሉ በማለት ሲከሰን እንመለከታለን። ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች መሲሁ የአላህ ልጅ ነው በማለት ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል።
ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው የሚለው ትምህርት የወንጌል ምሰሶ ነው። የወንጌል መሰረታዊ ጭብጥ የኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ነው።
" በታንኳይቱም የነበሩት። በእውነት የእግዚአብሔር #ልጅ ነህ ብለው ሰገዱለት።"
(የማቴዎስ ወንጌል 14:33)
" በዚያም በአንጻሩ የቆመ የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን እንደ ሰጠ ባየ ጊዜ። ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር #ልጅ ነበረ አለ።"
(የማርቆስ ወንጌል 15:39)
" መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር #ልጅ ይባላል።"
(የሉቃስ ወንጌል 1:35)
" የእግዚአብሔር #ልጅ ነኝ ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን። ትሳደባለህ ትሉታላችሁን?"
(የዮሐንስ ወንጌል 10:36)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች መሲሁ የእግዚአብሔር ልጅ ነው የሚለውን እምነት ከየት አመጡት? በእነሱ ዘንድ የነበረው መጽሐፍ ጨርሶ ያንን የማያስተምር ከሆነ?
ሌላ ምሳሌ
" እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡ " ሱራ 2:208
▶ በዚህ ስፍራ አላህ ወደ እስልምና የሚገቡ ሰዎች ሙሉ በሙሉ እንዲገቡ ያዛል። ይህ አያ የወረደበት ታሪካዊ ዳራ አብደላህ ኢብን ሰላማ የተባለ አይሁዳዊ፥ ከይሁዲነት ወደ እስልምና ከገባ በኋላ እንኳ የይሁዲነት ልምምዱን ባለማቆሙ ነው። በተለይም ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል ብሎ የግመል ስጋን አልበላም አለ። ለዚህ ነገር መልስ ይሆን ዘንድ፥ አላህ ይህንን "አወረደ"
[ asbab al nuzul al wahidi, tafsir ibn kathir, ibn abbas, al jalalayn, qurtubi ]
ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶች ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል ብለው ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል። አሁን በእጃችን ላይ ያለው ኦሪትም ደግሞ የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል
" ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ #ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ #ርኩስ ነው።"
(ኦሪት ዘሌዋውያን 11:4)
" ነገር ግን ከሚያመሰኩ ወይም ሰኮናቸው ከተሰነጠቀ እነዚህን አትበሉም፤ #ግመልን፥ ጥንቸልን፥ ሽኮኮን #አትበሉም። ያመሰኳሉና፥ ነገር ግን ሰኮናቸው አልተሰነጠቀምና እነዚህ ለእናንተ #ርኩሶች ናቸው። "
(ኦሪት ዘዳግም 14:7)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶች፥ ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል የሚለውን ሀሳብ ከየት አመጡት? በነሱ ዘንድ የነበረው ኦሪት ጨርሶ ያንን የማያስተምር ከሆነ?
አንድ የመጨረሻ ምሳሌን እንመልከት፦
" አይሁዶችና ክርስቲያኖችም «እኛ የአላህ #ልጆችና ወዳጆቹ ነን» አሉ፡፡ «ታዲያ በኃጢአቶቻችሁ ለምን ያሰቃያችኋል አይደላችሁም እናንተ ከፈጠራቸው ሰዎች ናችሁ» በላቸው፡፡ ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ የሰማያትና የምድርም በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፡፡ መመለሻም ወደርሱ ብቻ ነው፡፡ " ሱራ 5:18
▶ በዚህ ስፍራ አላህ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ነን በማለታቸው ሲወቅሳቸው እንመለከታለን። ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የአላህ ልጆች ነን ብለው ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል
ወደ ኦሪትና ወንጌል ስንመጣ፥ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች መሆናቸው ተደጋግሞ ተነግሯል
"1 እናንተ የአምላካችሁ #የእግዚአብሔር #ልጆች ናችሁ፤ ለአምላክህ ለእግዚአብሔ አንተ ቅዱስ ሕዝብ ነህና፥ "
(ኦሪት ዘዳግም 14:1)
" ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ #የእግዚአብሔር #ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 1:12)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ነን የሚለውን እምነት ከየት አመጡት? በእነሱ ዘንድ የነበሩት መጻሕፍት በፍጹም ያንን ካላስተማሩ?
ቁርአን በመሐመድ ዘመን የነበሩት ኦሪትና ወንጌል አሁን ያሉት ኦሪትና ወንጌል ከሆኑ ብቻ እውነት ሊሆን የሚችል ንግግርን ተናግሯል።
በተጨማሪም ቁርአን ስለ ክርስቲያኖችና አይሁዶች እምነት የተናገረው ነገር በዚህ ዘመን በሚገኙት ኦሪትና ወንጌል ተረጋግጧል። ከዚህ ተነስተን አላህ የቀደሙት መጻሕፍት ሲል አሁን በእኛ እጅ ያሉትን ማለቱ እንደሆነ እናረጋግጣለን
🚩 ይቀጥላል
እንደሚታወቀው ቁርአን በመሰረታዊ አስተምህሮ የእርሱን ትምህርት የሚቃወሙትን የክርስቲያኖችን እና የአይሁዶችን ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ፈጣሪ ቃል ያጸድቃል።
ይህ ማለት መጽሐፍ ቅዱስ እውነትም ሆነ ሀሰት እስልምና ከሀሰተኝነት አያመልጥም ማለት ነው። በዚህም ምክንያት ቁርአን የፈጣሪ ቃል አለመሆኑ ይረጋገጣል
✒ ሙስሊም ወገኖችም ይህንን ተረድተው ሀይማኖታቸውን ከሀሰተኝት ለመታደግ የተለያዩ መልሶችን ለመስጠት ይሞክራሉ። ዛሬ በክርስቶስ ፈቃድ መልስ ይሆነናል ከሚሏቸው ምላሾች አንዱን እንዳስሳለን
ነጥቡ ይህ ነው " አላህ በቁርአኑ ውስጥ "ተውራት" እና "ኢንጅል" ሲል፥ አሁን በአይሁዶችና በክርስቲያኖች እጅ ያሉትን መጻሕፍት አይደለም። ጨርሶ ሌሎች መጻሕፍት ናቸው" ይላሉ
▶ ከሞላ ጎደል ይህኛው መልስ እንደዚህ ነው። ግን እውነት ነውን?
በመጀመሪያ ደረጃ፥ አሁን ካለው ኦሪትና ወንጌል ወጪ አይሁዶች እና ክርስቲያኖች በይፉ ሲጠቀሙበት የነበረ ሌላ ኦሪት ወይንም ወንጌል የለም። ታሪክ የሚያውቀውና በይፋ ክርስቲያኖች እና አይሁዳውያን ይጠቀሙባቸው የነበሩት መጻሕፍት አሁን በእጃችን ያሉትን መጻሕፍት ነው።
ሲቀጥል እንደ ቁርአኑ ምስክርነት ኦሪቱና ወንጌሉ በክርስቲያኖችና በአይሁዳውያን ዘንድ ነበሩ። በእነሱ እጅ ያሉትን መጻሕፍት ነው እንደ ፈጣሪ ቃል ያጸደቃቸው። (ሱራ 7:157 3:3-4 2:75 ወዘተ)
በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች ደግሞ የነበራቸው ወንጌልና ኦሪት የትኞቹ እንደሆኑ እናውቃለን። በዛን ዘመን የተጻፉ ዕደ-ክታባት (manuscripts) አሉን። አሁን በእጃን ያሉት መጻሕፍት ናቸው። ስለዚህ በመሐመድ ዘመን የነበሩት ኦሪትና፥ ወንጌል አሁን ያሉት አይደሉም ማለት ፈጽሞ አይቻልም
ሲቀጥል ደግሞ ቁርአን ስለ አይሁዳውያን እና ስለ ክርስቲያኖች እምነት የሚናገረው ነገር አለ። "ይህንን፥ ይህንን ያምናሉ" በማለት ይወቅሳቸዋል። ነገር ግን ቁርአኑ ስለ እነሱ እምነት የሚናገረው ነገር እውነት የሚሆነው፥ በነሱ ዘንድ የነበሩት መጻሕፍት፥ አሁን በእኛ እጅ ያሉት ከሆኑ ብቻ ነው።
ለምሳሌ
" አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡ ክርስቲያኖችም #አልመሲሕ የአላህ #ልጅ ነው አሉ፡፡ ይህ በአፎቻቸው (የሚናገሩት) ቃላቸው ነው፡፡ የእነዚያን ከነሱ በፊት የካዱትን ሰዎች ቃል ያመሳስላሉ፡፡ አላህ ያጥፋቸው፡፡ (ከእውነት) እንዴት ይመለሳሉ! " ሱራ 9:30
▶ በዚህ ስፍራ አላህ ክርስቲያኖች ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብለው ያምናሉ በማለት ሲከሰን እንመለከታለን። ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች መሲሁ የአላህ ልጅ ነው በማለት ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል።
ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው የሚለው ትምህርት የወንጌል ምሰሶ ነው። የወንጌል መሰረታዊ ጭብጥ የኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ነው።
" በታንኳይቱም የነበሩት። በእውነት የእግዚአብሔር #ልጅ ነህ ብለው ሰገዱለት።"
(የማቴዎስ ወንጌል 14:33)
" በዚያም በአንጻሩ የቆመ የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን እንደ ሰጠ ባየ ጊዜ። ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር #ልጅ ነበረ አለ።"
(የማርቆስ ወንጌል 15:39)
" መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር #ልጅ ይባላል።"
(የሉቃስ ወንጌል 1:35)
" የእግዚአብሔር #ልጅ ነኝ ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን። ትሳደባለህ ትሉታላችሁን?"
(የዮሐንስ ወንጌል 10:36)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ ክርስቲያኖች መሲሁ የእግዚአብሔር ልጅ ነው የሚለውን እምነት ከየት አመጡት? በእነሱ ዘንድ የነበረው መጽሐፍ ጨርሶ ያንን የማያስተምር ከሆነ?
ሌላ ምሳሌ
" እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡ " ሱራ 2:208
▶ በዚህ ስፍራ አላህ ወደ እስልምና የሚገቡ ሰዎች ሙሉ በሙሉ እንዲገቡ ያዛል። ይህ አያ የወረደበት ታሪካዊ ዳራ አብደላህ ኢብን ሰላማ የተባለ አይሁዳዊ፥ ከይሁዲነት ወደ እስልምና ከገባ በኋላ እንኳ የይሁዲነት ልምምዱን ባለማቆሙ ነው። በተለይም ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል ብሎ የግመል ስጋን አልበላም አለ። ለዚህ ነገር መልስ ይሆን ዘንድ፥ አላህ ይህንን "አወረደ"
[ asbab al nuzul al wahidi, tafsir ibn kathir, ibn abbas, al jalalayn, qurtubi ]
ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶች ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል ብለው ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል። አሁን በእጃችን ላይ ያለው ኦሪትም ደግሞ የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል
" ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ #ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ #ርኩስ ነው።"
(ኦሪት ዘሌዋውያን 11:4)
" ነገር ግን ከሚያመሰኩ ወይም ሰኮናቸው ከተሰነጠቀ እነዚህን አትበሉም፤ #ግመልን፥ ጥንቸልን፥ ሽኮኮን #አትበሉም። ያመሰኳሉና፥ ነገር ግን ሰኮናቸው አልተሰነጠቀምና እነዚህ ለእናንተ #ርኩሶች ናቸው። "
(ኦሪት ዘዳግም 14:7)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶች፥ ኦሪት የግመል ስጋን መብላት ይከለክላል የሚለውን ሀሳብ ከየት አመጡት? በነሱ ዘንድ የነበረው ኦሪት ጨርሶ ያንን የማያስተምር ከሆነ?
አንድ የመጨረሻ ምሳሌን እንመልከት፦
" አይሁዶችና ክርስቲያኖችም «እኛ የአላህ #ልጆችና ወዳጆቹ ነን» አሉ፡፡ «ታዲያ በኃጢአቶቻችሁ ለምን ያሰቃያችኋል አይደላችሁም እናንተ ከፈጠራቸው ሰዎች ናችሁ» በላቸው፡፡ ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ የሰማያትና የምድርም በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፡፡ መመለሻም ወደርሱ ብቻ ነው፡፡ " ሱራ 5:18
▶ በዚህ ስፍራ አላህ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ነን በማለታቸው ሲወቅሳቸው እንመለከታለን። ይህ አያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የአላህ ልጆች ነን ብለው ያምኑ እንደነበር በግልጽ ያሳያል
ወደ ኦሪትና ወንጌል ስንመጣ፥ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች መሆናቸው ተደጋግሞ ተነግሯል
"1 እናንተ የአምላካችሁ #የእግዚአብሔር #ልጆች ናችሁ፤ ለአምላክህ ለእግዚአብሔ አንተ ቅዱስ ሕዝብ ነህና፥ "
(ኦሪት ዘዳግም 14:1)
" ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ #የእግዚአብሔር #ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 1:12)
✒ ታዲያ በመሐመድ ዘመን የነበሩ አይሁዶችና ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ነን የሚለውን እምነት ከየት አመጡት? በእነሱ ዘንድ የነበሩት መጻሕፍት በፍጹም ያንን ካላስተማሩ?
ቁርአን በመሐመድ ዘመን የነበሩት ኦሪትና ወንጌል አሁን ያሉት ኦሪትና ወንጌል ከሆኑ ብቻ እውነት ሊሆን የሚችል ንግግርን ተናግሯል።
በተጨማሪም ቁርአን ስለ ክርስቲያኖችና አይሁዶች እምነት የተናገረው ነገር በዚህ ዘመን በሚገኙት ኦሪትና ወንጌል ተረጋግጧል። ከዚህ ተነስተን አላህ የቀደሙት መጻሕፍት ሲል አሁን በእኛ እጅ ያሉትን ማለቱ እንደሆነ እናረጋግጣለን
🚩 ይቀጥላል
👉"አህያይቱ" እና "ውርንጫዋ"👈
🔖“ለጽዮን ልጅ፦ እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል በሉአት ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ።”
— ማቴዎስ 21፥4-5
❔የወገኖቻችን ጥያቄ❔
📌ኢየሱስ ወደ እየሩሳሌም የመጣው በስንት መጓጓዣ ነው? በአንድ በውርንጫ(ማርቆስ 11፥7፤ ሉቃስ19÷35፤ ዮሐንስ 12:14-15) ወይስ በሁለት በአህያና በውርንጫ (ማቴዎስ 21፥4-5)???
👉ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ የገባው በአንዷ መጓጓዣ በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ነበር(ማርቆስ 11፥7፤ ሉቃስ19÷35፤ ዮሐንስ 12:14-15)። ነገር ግን በማቴዎስ 21፥4-5 ላይ ግን
"....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." የሚል ንግግርን እናገኛለን።
🔖Matt 21:5
Εἴπατε τῇ θυγατρὶ Σιών· Ἰδού, ὁ βασιλεύς σου ἔρχεταί σοι πραῢς καὶ ἐπιβεβηκὼς ἐπὶ ὄνον καὶ πῶλον υἱὸν ὑποζυγίου
👉እናም በማቴዎስ 21፥4-5 መሰረት "እና" በግሪኩ "ካይ/καὶ" የምትለው አጣማሪ ቃል ተጨማሪ ወይም ተደማሪን ነገር እንዳለ ያመለክተናል። ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከውርንጫይቱ በተጨማሪ እናት አህያይቱ እንደነበረች ያመላክተናል። ይህም ማለት ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በሁለቱም ላይ እንደተቀመጠ የሚናገር ሳይሆን ሲጀመር ይሄም ከሎጅካዊነት የራቀ ንግግር እንደሆነና ክፍሉም እንደዚህ እንደማያስረዳ በቀላሉ መረዳት እንችላለን።
👉❔"....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." ሲል ምን ማለት ተፈልጎ ነው???
📍በመቀጠል በሁለት ምክንያቶች "....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." የሚለው ንግግር የገባ እንደሆነ እንመልከት
1⃣ በአይሁዳውያን የንግግር አጠቃቀም እና የውርንጫዎች ተለምዷዊ ባህሪ፦
👉በማቴዎስ ወንጌል በሁለቱም እንደተቀመጠባቸው የሚመስል ሀሳብ ያለው ገለጻ ውርንጭላይቱ በእናት አህያዋ እየተመራችና እየተነዳች መሆኗን የሚያሳይ ንግግር ነው። ይህም ደግሞ የአይሁዳውያን ባህልዊ አነጋገር ነው።
2⃣ትንቢታዊ ምልክት፦
👉በማቴዎስ 21፥4-5 ላይ የተጠቀሰው ክፍል ኢየሱስ ክርስቶስ ስለራሱ የተተነበየውን ትንቢት ማለትም በነብዩ ዘካርያስ፦
🔖“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በዪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ #በአህያም_በአህያይቱ_ግልገል_በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።”
— ዘካርያስ 9፥9
👆በዚህ ትንቢት ላይ በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመውን ትንቢት አንደኛ መሲሑ ሲመጣ ሰላምን እያወጀ (ሉቃ 2:14) እና እራሱ የሰላም አለቃ(ኢሳ 9:6) እንደሆነ ቅዱሱ መጽፍ ይነግረናል። ስለዚህ እንደሚታወቀው ደግሞ በአህያ ላይ ተቀምጦ የሚመጣ ለሰላም እና ለእርቅ መምጣቱን የሚገልጽ ምሳሌ ሲሆን ሁለቱ አህዮች ደግሞ የአሁዳዊያኖች እና የአህዛቦችን ምሳሌ አድርጎ እንደሚወክሉ ይታሰባል። ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለቱን ወገኖች በራሱ በቀራኒዮ ላይ በከፈለው ዋጋ እንደተቀላቀሉ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። እናም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደራሱ መንግስት ሁለቱን ወገኖች ይዞ እንደሚገባ የሚያስረዳ ክፍል ነው።
🔖“ #እርሱ_ሰላማችን_ነውና፤ #ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥”
— ኤፌሶን 2፥14-15
📍ስለዚህ ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሲገባ በአንዷ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ እንደነበር (በማቴ11:7፣ ሉቃ 19:35፣ ዮሐ 12:14-15 ) እና እናት አህያዋም አብራ እንደተከተለች(በማቴዎስ 21:4-5) ላይ በወንጌላቱ ላይ ተዘግቦ እናገኛለን።
🙏እግዚአብሔር የቃሉን መረዳት🙏
በሙላት ይግለጥልን አሜን!!!
✍Jonathan (جوناثان)
🔖“ለጽዮን ልጅ፦ እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል በሉአት ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ።”
— ማቴዎስ 21፥4-5
❔የወገኖቻችን ጥያቄ❔
📌ኢየሱስ ወደ እየሩሳሌም የመጣው በስንት መጓጓዣ ነው? በአንድ በውርንጫ(ማርቆስ 11፥7፤ ሉቃስ19÷35፤ ዮሐንስ 12:14-15) ወይስ በሁለት በአህያና በውርንጫ (ማቴዎስ 21፥4-5)???
👉ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ የገባው በአንዷ መጓጓዣ በአህያይቱ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ነበር(ማርቆስ 11፥7፤ ሉቃስ19÷35፤ ዮሐንስ 12:14-15)። ነገር ግን በማቴዎስ 21፥4-5 ላይ ግን
"....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." የሚል ንግግርን እናገኛለን።
🔖Matt 21:5
Εἴπατε τῇ θυγατρὶ Σιών· Ἰδού, ὁ βασιλεύς σου ἔρχεταί σοι πραῢς καὶ ἐπιβεβηκὼς ἐπὶ ὄνον καὶ πῶλον υἱὸν ὑποζυγίου
👉እናም በማቴዎስ 21፥4-5 መሰረት "እና" በግሪኩ "ካይ/καὶ" የምትለው አጣማሪ ቃል ተጨማሪ ወይም ተደማሪን ነገር እንዳለ ያመለክተናል። ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከውርንጫይቱ በተጨማሪ እናት አህያይቱ እንደነበረች ያመላክተናል። ይህም ማለት ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በሁለቱም ላይ እንደተቀመጠ የሚናገር ሳይሆን ሲጀመር ይሄም ከሎጅካዊነት የራቀ ንግግር እንደሆነና ክፍሉም እንደዚህ እንደማያስረዳ በቀላሉ መረዳት እንችላለን።
👉❔"....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." ሲል ምን ማለት ተፈልጎ ነው???
📍በመቀጠል በሁለት ምክንያቶች "....በአህያ ላይ እና(ካይ/καὶ) በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ...." የሚለው ንግግር የገባ እንደሆነ እንመልከት
1⃣ በአይሁዳውያን የንግግር አጠቃቀም እና የውርንጫዎች ተለምዷዊ ባህሪ፦
👉በማቴዎስ ወንጌል በሁለቱም እንደተቀመጠባቸው የሚመስል ሀሳብ ያለው ገለጻ ውርንጭላይቱ በእናት አህያዋ እየተመራችና እየተነዳች መሆኗን የሚያሳይ ንግግር ነው። ይህም ደግሞ የአይሁዳውያን ባህልዊ አነጋገር ነው።
2⃣ትንቢታዊ ምልክት፦
👉በማቴዎስ 21፥4-5 ላይ የተጠቀሰው ክፍል ኢየሱስ ክርስቶስ ስለራሱ የተተነበየውን ትንቢት ማለትም በነብዩ ዘካርያስ፦
🔖“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በዪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ #በአህያም_በአህያይቱ_ግልገል_በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።”
— ዘካርያስ 9፥9
👆በዚህ ትንቢት ላይ በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመውን ትንቢት አንደኛ መሲሑ ሲመጣ ሰላምን እያወጀ (ሉቃ 2:14) እና እራሱ የሰላም አለቃ(ኢሳ 9:6) እንደሆነ ቅዱሱ መጽፍ ይነግረናል። ስለዚህ እንደሚታወቀው ደግሞ በአህያ ላይ ተቀምጦ የሚመጣ ለሰላም እና ለእርቅ መምጣቱን የሚገልጽ ምሳሌ ሲሆን ሁለቱ አህዮች ደግሞ የአሁዳዊያኖች እና የአህዛቦችን ምሳሌ አድርጎ እንደሚወክሉ ይታሰባል። ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለቱን ወገኖች በራሱ በቀራኒዮ ላይ በከፈለው ዋጋ እንደተቀላቀሉ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። እናም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደራሱ መንግስት ሁለቱን ወገኖች ይዞ እንደሚገባ የሚያስረዳ ክፍል ነው።
🔖“ #እርሱ_ሰላማችን_ነውና፤ #ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥”
— ኤፌሶን 2፥14-15
📍ስለዚህ ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ሲገባ በአንዷ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ እንደነበር (በማቴ11:7፣ ሉቃ 19:35፣ ዮሐ 12:14-15 ) እና እናት አህያዋም አብራ እንደተከተለች(በማቴዎስ 21:4-5) ላይ በወንጌላቱ ላይ ተዘግቦ እናገኛለን።
🙏እግዚአብሔር የቃሉን መረዳት🙏
በሙላት ይግለጥልን አሜን!!!
✍Jonathan (جوناثان)
Isaiah 48 Apologetics pinned «🏮 በኦሮሚያ ክልል የታገቱት ሴት እህቶቻችን በአስቸኳይ ይለቀቁልን! 🏮 እንደሚታወቀው በኦሮሚያ ክልል 17 ሴት ተማሪዎች ታግተዋል። እነዚህ እህቶቻችን በሰላም ትምህርታቸውን የሚማሩ ሰላማዊ ዜጎች ናቸው በእነርሱ ላይ የተፈጸመው የእገታ ተግባር ፍጹም የሚወገዝ ሲሆን መንግት እነዚህን እህቶቻችንን እንዲያስለቅቅልን ጥሪ እናቀርባለን የማንኛውም ሀይማኖት ተከታይ በዚህ ጥረት ውስጥ እንዲሳተፍም ጥሪ እናቀርባለን።…»