University of Ethiopia
Photo
ሀገረ አቀፍ ፈተናዎች . . .
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር እና ሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃ :
የሬሜዲያል ፈተና ፦
- በልዩ ሁኔታ የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ሰኔ 30/ 2015 ዓ/ም ተጠናቋል።
(አሁን ላይ ያልተፈተኑ የግል ተማሪዎች ወደፊት በሚገለፅ ጊዜ በመስከረም 2016 ዓ/ም እንደሚፈቱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል)
- በ2016 ዓ/ም ፍሬሽማን ፕሮግራም ለመከታተል ብቁ ሆነው የሚገኙ በተቋማት የውስጥ ፈተና 30 ከመቶ፣ በማዕከል የተዘጋጀው ፈተና 70 ከመቶ ተደምሮ በድምሩ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ይሆናሉ።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመንግስት እና ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ፦
- መውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። ውጤት ሐምሌ 10 ይገለፃል። (የጤና ተማሪዎች መውጫ ፈተና ዛሬ ተካሂዷል)
- በዘንድሮው ዓመት 169 ሺህ በላይ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
- ለ208 የመመረቂያ ፕሮግራሞች የሚውሉ የፈተና ዓይነቶች ተዘጋጅቷል።
- ሃምሳ (50) በመቶና በላይ ያመጡ ተማሪዎች ያልፋሉ።
- ፈተናውን ያላለፉ ተማሪዎች መልሰው መላልሰው የሚወስዱበት ዕድል አለ። የመጀመሪያው ዙር ፈተና መንግሥት በራሱ መንገድ የሚያስኬደው ሲሆን ከዛ በኃላ ግን ልክ የ12ኛ ክፍል ፈተናን በግል እንደሚፈተኑት መውጫ ፈተና ላይም ተፈታኞች ዝግጁ ነን በሚሉ ሰዓት / በተዘጋጁ እና ይሄን ፈተና አልፋለሁ ብለው እራሳቸውን አብቅተው በሚመጡበት ሰዓት መፈተን ይችላሉ። ተፈትነው ሲያልፉ #ዲግሪያቸውን የሚወስዱበት አሰራር አለ።
- የመውጫ ፈተና ሙሉ በሙሉ #በኦንላይን ይሰጣል።
- የተፈታኝ ተመራቂ የተማሪዎች ስም ዝርዝር ተልኮ ወደ ዳታ ማዕከል ገብቷል።
- ለተማሪዎች ለፈተና የሚሆን ልዩ የመታወቂያ ቁጥር ይሰጣቸዋል ፤ በተሰጣቸው ቁጥር መሠረት በኦንላይን መፈተን እንዲችሉ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ ተከናውኖ ፤ የሞዴል ፈተና እየወሰዱ ነው።
ለ2ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ፦
- ብሔራዊ ፈተናው ከሐምሌ 19 እስከ 30 ቀን 2015 ዓ/ም ድረሰ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
- ለብሔራዊ ፈተናው የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከሐምሌ 16 ቀን ጀምሮ ለዚሁ ሥራ ብቻ ዝግጁ ይሆናሉ።
- የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ ከ869 ሺህ በላይ ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡
- ፈተናው ለመውሰድ 869 ሺህ 765 ተፈታኞች በኦንላይን ተመዝግበዋል።
- ለፈተናው የተመዘገቡት 503,812 የሶሻል ሳይንስ እንዲሁም 365,954 የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ናቸው።
- የፈተና አስፈጻሚዎች፣ ሱፐርቫይዘሮች እና የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ምልመላ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተከናውኗል።
Share share🙏🙏
@Temihert
@Temihert
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር እና ሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃ :
የሬሜዲያል ፈተና ፦
- በልዩ ሁኔታ የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ሰኔ 30/ 2015 ዓ/ም ተጠናቋል።
(አሁን ላይ ያልተፈተኑ የግል ተማሪዎች ወደፊት በሚገለፅ ጊዜ በመስከረም 2016 ዓ/ም እንደሚፈቱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል)
- በ2016 ዓ/ም ፍሬሽማን ፕሮግራም ለመከታተል ብቁ ሆነው የሚገኙ በተቋማት የውስጥ ፈተና 30 ከመቶ፣ በማዕከል የተዘጋጀው ፈተና 70 ከመቶ ተደምሮ በድምሩ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ይሆናሉ።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመንግስት እና ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ፦
- መውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። ውጤት ሐምሌ 10 ይገለፃል። (የጤና ተማሪዎች መውጫ ፈተና ዛሬ ተካሂዷል)
- በዘንድሮው ዓመት 169 ሺህ በላይ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
- ለ208 የመመረቂያ ፕሮግራሞች የሚውሉ የፈተና ዓይነቶች ተዘጋጅቷል።
- ሃምሳ (50) በመቶና በላይ ያመጡ ተማሪዎች ያልፋሉ።
- ፈተናውን ያላለፉ ተማሪዎች መልሰው መላልሰው የሚወስዱበት ዕድል አለ። የመጀመሪያው ዙር ፈተና መንግሥት በራሱ መንገድ የሚያስኬደው ሲሆን ከዛ በኃላ ግን ልክ የ12ኛ ክፍል ፈተናን በግል እንደሚፈተኑት መውጫ ፈተና ላይም ተፈታኞች ዝግጁ ነን በሚሉ ሰዓት / በተዘጋጁ እና ይሄን ፈተና አልፋለሁ ብለው እራሳቸውን አብቅተው በሚመጡበት ሰዓት መፈተን ይችላሉ። ተፈትነው ሲያልፉ #ዲግሪያቸውን የሚወስዱበት አሰራር አለ።
- የመውጫ ፈተና ሙሉ በሙሉ #በኦንላይን ይሰጣል።
- የተፈታኝ ተመራቂ የተማሪዎች ስም ዝርዝር ተልኮ ወደ ዳታ ማዕከል ገብቷል።
- ለተማሪዎች ለፈተና የሚሆን ልዩ የመታወቂያ ቁጥር ይሰጣቸዋል ፤ በተሰጣቸው ቁጥር መሠረት በኦንላይን መፈተን እንዲችሉ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ ተከናውኖ ፤ የሞዴል ፈተና እየወሰዱ ነው።
ለ2ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ፦
- ብሔራዊ ፈተናው ከሐምሌ 19 እስከ 30 ቀን 2015 ዓ/ም ድረሰ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
- ለብሔራዊ ፈተናው የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከሐምሌ 16 ቀን ጀምሮ ለዚሁ ሥራ ብቻ ዝግጁ ይሆናሉ።
- የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ ከ869 ሺህ በላይ ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡
- ፈተናው ለመውሰድ 869 ሺህ 765 ተፈታኞች በኦንላይን ተመዝግበዋል።
- ለፈተናው የተመዘገቡት 503,812 የሶሻል ሳይንስ እንዲሁም 365,954 የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ናቸው።
- የፈተና አስፈጻሚዎች፣ ሱፐርቫይዘሮች እና የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ምልመላ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተከናውኗል።
Share share🙏🙏
@Temihert
@Temihert
የስራ እድል ለምትፈልጉ ብቻ
✅ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያላችሁ
✅ በየትኛውም አከባቢ የምትኖሩ
✅ ሌላ ስራ እየሰራችሁ ተጨማሪ ስራ ለምትፈልጉ
✅ ከትምህርታችሁ ጋር ማስኬድ የምትችሉትን ስራ ለምትፈልጉ
✅ ስልጠና ወስዳችሁ እራሳችሁንም ሌሎችንም እያሳደጋችሁ የተሻለ ቦታ መድረስ ለምትፈልጉ
❇ ደግነት ለራስ ነው ስለዘህ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
በ ትንሹ ለ 10 ሰው ያካፍልሁ
ስላካፈልሁ አምሰግናልሁ
ፍላጎት ያላችሁ ጥቂት ሰዎች ብቻ 👉
ቀድሞ የመጣ ቀድሞ ይስተናገዳል
👇👇👇👇👇
https://t.me/Amnole12
✅ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያላችሁ
✅ በየትኛውም አከባቢ የምትኖሩ
✅ ሌላ ስራ እየሰራችሁ ተጨማሪ ስራ ለምትፈልጉ
✅ ከትምህርታችሁ ጋር ማስኬድ የምትችሉትን ስራ ለምትፈልጉ
✅ ስልጠና ወስዳችሁ እራሳችሁንም ሌሎችንም እያሳደጋችሁ የተሻለ ቦታ መድረስ ለምትፈልጉ
❇ ደግነት ለራስ ነው ስለዘህ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
በ ትንሹ ለ 10 ሰው ያካፍልሁ
ስላካፈልሁ አምሰግናልሁ
ፍላጎት ያላችሁ ጥቂት ሰዎች ብቻ 👉
ቀድሞ የመጣ ቀድሞ ይስተናገዳል
👇👇👇👇👇
https://t.me/Amnole12
#MoE
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተውና ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ አንድ ደብዳቤ የሬሜዲያል ውጤት አያያዝን በተመለከተ አቅጣጫ አስቀምጧል።
ይህ ደብዳቤ በሐምሌ 11 /2015 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ነው።
በዚህም ደብዳቤ ፤ ዩኒቨርሲቲዎች የሬሚዲያል ኘሮግራም ማጠቃለያ ላይ በተከታታይ ምዘና በየተቋማቸው የተደረገው ምዘና 30% ፤ ከማዕከል የተዘጋቸው የማጠቃለያ ፈተና ከ70% እንዲያዝ ከዚህ በፊት የተላከው ሴርኩላር እንደተጠበቀ ሆኖ እንደሚቀጥል ይገልጻል።
ከዚህ ባለፈ የታሪክና የፊዚክስ ኮርሶች ሳይካተቱ ከአጠቃላይ 50 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ በየተቋሙ (ዩኒቨርሲቲዎቹ) የ2016 ፍሬሽማን ተማሪዎች እንደሚሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚሁ መሠረት 150 ከ 300 እና 200 ከ 400 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ዝርዝር ለትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን እንደዚሁም ለትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ እንዲላክ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
https://t.me/Temihert
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተውና ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ አንድ ደብዳቤ የሬሜዲያል ውጤት አያያዝን በተመለከተ አቅጣጫ አስቀምጧል።
ይህ ደብዳቤ በሐምሌ 11 /2015 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ነው።
በዚህም ደብዳቤ ፤ ዩኒቨርሲቲዎች የሬሚዲያል ኘሮግራም ማጠቃለያ ላይ በተከታታይ ምዘና በየተቋማቸው የተደረገው ምዘና 30% ፤ ከማዕከል የተዘጋቸው የማጠቃለያ ፈተና ከ70% እንዲያዝ ከዚህ በፊት የተላከው ሴርኩላር እንደተጠበቀ ሆኖ እንደሚቀጥል ይገልጻል።
ከዚህ ባለፈ የታሪክና የፊዚክስ ኮርሶች ሳይካተቱ ከአጠቃላይ 50 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ በየተቋሙ (ዩኒቨርሲቲዎቹ) የ2016 ፍሬሽማን ተማሪዎች እንደሚሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚሁ መሠረት 150 ከ 300 እና 200 ከ 400 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ዝርዝር ለትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን እንደዚሁም ለትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ እንዲላክ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
https://t.me/Temihert
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሔደ ነው።
ተፈታኝ ተማሪዎችን የመመዝገብ ሥራ ከየካቲት 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ምዝገባ የጀመሩ አካባቢዎች መኖራቸውን የጠቆሙት ኃላፊው፤ ምዝገባ ያልተጀመረባቸው አካባቢዎች በቀጣይ ምዝገባውን እንደሚያካሒዱ የአገልግሎቱ ም/ዋ/ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ገልጸዋል።
በመደበኛ እና በማታ መርሐግብር የመልቀቂያ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ በትምህርት ቤቶች ይከናወናል የተባለ ሲሆን በግል፣ በርቀት እና በበይነ መረብ ተምረው የሚፈተኑ ተማሪዎች ምዝገባ በክ/ከተማ፣ በልዩ ወረዳ እና በወረዳ የትምህርት ጽ/ቤቶች እንደሚካሔድ ም/ዋ/ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች እንደሚፈተኑ ይጠበቃል።
@Temihert