Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እንደነበር ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ይህ የሆነው አሁን ከመሸ ነው።
በአንዳንድ ቦታዎችም ህንጻዎችን አንቀጥቅጧል።
የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች በስጋት ወደ መሬት ወርደው ተሰብስበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች ከባለሙያዎች ለማግኘት ጥረት እያደረግን ነው።
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እንደነበር ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ይህ የሆነው አሁን ከመሸ ነው።
በአንዳንድ ቦታዎችም ህንጻዎችን አንቀጥቅጧል።
የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች በስጋት ወደ መሬት ወርደው ተሰብስበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች ከባለሙያዎች ለማግኘት ጥረት እያደረግን ነው።
@tikvahethiopia