“ክርስቲያናዊ ኢትዮጵኝነት” በሚል ርዕስ በወንድም ዘላለም መንግስቱ ተዘጋጅቶ በሐዋሳ ሐይቅ ዳር ቃለ ሕይወት #ቤተክርስቲያን አሳታሚነት #እና አከፋፋይነት ለቅዱሳን በረከት ሊሆን ዝግጅቱ ተጠናቋል፡፡
ሚያዚያ 6/2016 በሐዋሳ ሐይቅ ዳር ቃለ #ሕይወት ቤተክርስቲያን ተገኝተው መጽሐፉን በእጆዎ በማስገባት ከቀዳሚ አንባቢያን መካከል ይሁኑ፡፡
መጽሐፉን ወንድማችን ዘላለም መንግስቱ ለቤተ ክርስቲያኒቱ ያበረከተው ሲሆን ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በአገር ውስጥ እና ከአገር ውጪ የወንጌሉን አገልግሎት ለመደገፍ ይውላል፡፡
ወንድማችን ዘላለም መንግስቱ ከአስር ያላነሱ የታተሙ መጽሐፍትን እና ከአስር ያላነሱ ያልታተሙ #ግን በsoft copy መጽሐፍትን ለቅዱሳን አገልግሎት እንዲውል ያበረከተ እና እያበረከተ ያለ ወንድም ነው፡፡
በእቅበተ ዕምነት አገልግሎት ግንባር ቀደም አገልግሎትን በተለያዩ መንገዶች እያገለገለ ያለ እና ከ25 ዓመታት በላይ #ጊዜ የወሰደውን የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አዘጋጅቶ #ወደ ማተሚያ #ቤት በመላክ በቅርብ ወራት ለቅዱሳን አገልግሎት እንዲውል ለማድረግ እየተጋ ያለ ትጉህ ወንድማችን ነው፡፡
ሚያዚያ 6/2016 በሐዋሳ ሐይቅ ዳር ቃለ #ሕይወት ቤተክርስቲያን ተገኝተው መጽሐፉን በእጆዎ በማስገባት ከቀዳሚ አንባቢያን መካከል ይሁኑ፡፡
መጽሐፉን ወንድማችን ዘላለም መንግስቱ ለቤተ ክርስቲያኒቱ ያበረከተው ሲሆን ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በአገር ውስጥ እና ከአገር ውጪ የወንጌሉን አገልግሎት ለመደገፍ ይውላል፡፡
ወንድማችን ዘላለም መንግስቱ ከአስር ያላነሱ የታተሙ መጽሐፍትን እና ከአስር ያላነሱ ያልታተሙ #ግን በsoft copy መጽሐፍትን ለቅዱሳን አገልግሎት እንዲውል ያበረከተ እና እያበረከተ ያለ ወንድም ነው፡፡
በእቅበተ ዕምነት አገልግሎት ግንባር ቀደም አገልግሎትን በተለያዩ መንገዶች እያገለገለ ያለ እና ከ25 ዓመታት በላይ #ጊዜ የወሰደውን የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አዘጋጅቶ #ወደ ማተሚያ #ቤት በመላክ በቅርብ ወራት ለቅዱሳን አገልግሎት እንዲውል ለማድረግ እየተጋ ያለ ትጉህ ወንድማችን ነው፡፡
#ጋና #ፀረግብረሰዶም
ባለፈው ወር መጨረሻ #የጋና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ጠንካራ ይዘት ያለው " የፀረ-ግብረሰዶም " ረቂቅ ህግ አፅድቋል።
ረቂቅ ህጉ በክርስቲያኑ ፣ በሙስሊሙ እና በጋና ባሕላዊ መሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍ ያለው ነው።
ወደ ተግባር እንዲገባና ህግ ሆኖ እንዲወጣ ግን የፕሬዜዳንት ናና አኩፎ-አዶን ፊርማ እየጠበቀ ነው።
በጋና አሁንም ቢሆን ግብረሰዶማዊነት እስከ 3 ዓመት ድረስ ወደ እስር ቤት ያስወረውራል።
በአዲሱ ረቂቅ ህግ ላይ ቅጣቱ ጠበቅ እንዲል የተደረገ ሲሆን ፦
- በማንኛውም መንገድ ግብረሰዶማውያንና እንቅስቃሴያቸውን ማስተዋወቅ
- የግብረሰዶም ስብስብ መፍጠር
- ግብረሰዶማውያንን ስፖንሰር ማድረግ
- ግብረሰዶማውያንን እና የሚያደርጉትን ማንኛውም እንቅስቃሴ በምንም መልኩ መደገፍ እስከ አምስት (5) ዓመት ወደ እስር ቤት ያስወረውራል።
ምዕራባውያኑና በሰብዓዊ መብት ላይ የሚሰሩ ተቋሞቻቸው የጋና ፓርላማ ያፀደቀውን ረቂቅ ህግ ክፉኛ ነው የተቃወሙት።
የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት እስካሁን ያልፈረሙበት ሲሆን ረቂቅ ህጉን የሚደግፈው ህዝብ " ምነው ዘገዩ ? " የሚሉ ቅሬታዎች እያነሳ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጋና መገናኛ ብዙሃን ላይ ተመልክቷል።
የሀገሬው ሰው ፕሬዜዳንቱ #እንዲፈርሙ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ እርዳታ ሰጪ ምዕራባውን ፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዳይፈርሙበት እያሳሰቡ ናቸው።
ጋና ጠንካራ ነው የተባለውን የፀረ-ግብረሰዶም ህግን ወደ ተግባር ምታስገባው ከሆነ በሚቀጥሉት አምስት እና ስድስት ዓመታት ውስጥ ከዓለም ባንክ የምታገኘውን 3.8 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ልታጣ ትችላለች ተብሏል።
@tikvahethiopia
ባለፈው ወር መጨረሻ #የጋና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ጠንካራ ይዘት ያለው " የፀረ-ግብረሰዶም " ረቂቅ ህግ አፅድቋል።
ረቂቅ ህጉ በክርስቲያኑ ፣ በሙስሊሙ እና በጋና ባሕላዊ መሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍ ያለው ነው።
ወደ ተግባር እንዲገባና ህግ ሆኖ እንዲወጣ ግን የፕሬዜዳንት ናና አኩፎ-አዶን ፊርማ እየጠበቀ ነው።
በጋና አሁንም ቢሆን ግብረሰዶማዊነት እስከ 3 ዓመት ድረስ ወደ እስር ቤት ያስወረውራል።
በአዲሱ ረቂቅ ህግ ላይ ቅጣቱ ጠበቅ እንዲል የተደረገ ሲሆን ፦
- በማንኛውም መንገድ ግብረሰዶማውያንና እንቅስቃሴያቸውን ማስተዋወቅ
- የግብረሰዶም ስብስብ መፍጠር
- ግብረሰዶማውያንን ስፖንሰር ማድረግ
- ግብረሰዶማውያንን እና የሚያደርጉትን ማንኛውም እንቅስቃሴ በምንም መልኩ መደገፍ እስከ አምስት (5) ዓመት ወደ እስር ቤት ያስወረውራል።
ምዕራባውያኑና በሰብዓዊ መብት ላይ የሚሰሩ ተቋሞቻቸው የጋና ፓርላማ ያፀደቀውን ረቂቅ ህግ ክፉኛ ነው የተቃወሙት።
የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት እስካሁን ያልፈረሙበት ሲሆን ረቂቅ ህጉን የሚደግፈው ህዝብ " ምነው ዘገዩ ? " የሚሉ ቅሬታዎች እያነሳ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጋና መገናኛ ብዙሃን ላይ ተመልክቷል።
የሀገሬው ሰው ፕሬዜዳንቱ #እንዲፈርሙ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ እርዳታ ሰጪ ምዕራባውን ፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዳይፈርሙበት እያሳሰቡ ናቸው።
ጋና ጠንካራ ነው የተባለውን የፀረ-ግብረሰዶም ህግን ወደ ተግባር ምታስገባው ከሆነ በሚቀጥሉት አምስት እና ስድስት ዓመታት ውስጥ ከዓለም ባንክ የምታገኘውን 3.8 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ልታጣ ትችላለች ተብሏል።
@tikvahethiopia
በደቡብ አፍሪካ ለፋሲካ በዓል መንገደኞችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አውቶብስ ተገልብጦ 45 ሰዎች ሞቱ። 8 ዓመት ሕጻን በሕይወት ተገኝታለች።
በደቡብ አፍሪካ ለፋሲካ በዓል መንገደኞችን ከጎረቤት አገር ቦትስዋና ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አውቶብስ ተገልብጦ 45 #ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ።
ከድልድልይ ላይ ወደ 50 ሜትር ገደል በወደቀው አውቶብስ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች የ8 ዓመት ሴት ልጅ ብቻ በሕይወት መገኘቷን ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ከሞት የተረፈችው ብቸኛዋ የስምንት ዓመት ልጅ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባት ተገልጿል።
በሰሜን ምስራቅ ሊምፖፖ ግዛት አደጋው የደረሰበት አውቶብስ የድልድዩን መከላከያ ጥሶ ቁልቁል ወርዶ ከመሬት ጋር ሲጋጭ በእሳት መያያዙ ተነግሯል።
ተሳፋሪዎቹ ከቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኔ ወደ ሞሪያ ከተማ ለፋሲካ በዓል መንፈሳዊ አገልግሎት ሲጓዙ የነበሩ ኃይማኖተኞች ነበሩ።
የአውሮፓውያንን የቀን አቆጣጠር የሚከተሉ ክርስቲያኞች የስቅለት በዓልን ዛሬ ዓርብ መጋቢት 20/2016 እያከበሩ ሲሆን የትንሳዔ በዓልን ደግሞ የፊታችን እሁድ መጋቢት 22 ያከብራሉ።
ተሽከርካሪው ከጆሃንስበርግ በስተሰሜን 300 ኪሜ ርቀት ላይ ካለው ድልድይ መውደቁን የደቡብ አፍሪካው ኤስኤቢሲ ቀድሞ ዘግቧል።
የአደጋውን ቦታ የጎበኙት የደቡብ አፍሪካ የትራንስፖርት ሚኒስትር ሲንዲሲዌ ቺኩንጋ በአውቶብሱ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች ሃዘናቸውን ገልፀዋል።
"በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ጸሎታችን ከእናንተ ጋር ነው። በዚህ የትንሳኤ በዓል ሰሞን ብዙ ሰዎች ከቦታ ወደ ቦታ ስለሚጓጓዙ ሁል ጊዜ በኃላፊነት በማሽከርከር ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ" ሲሉ አሳስበዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለትንሳኤ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ዜጐች “ደህንነቱ የተጠበቀ ፋሲካ ለማክበር የተቻላቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ” አሳስበዋል።
@BBC
በደቡብ አፍሪካ ለፋሲካ በዓል መንገደኞችን ከጎረቤት አገር ቦትስዋና ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አውቶብስ ተገልብጦ 45 #ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ።
ከድልድልይ ላይ ወደ 50 ሜትር ገደል በወደቀው አውቶብስ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች የ8 ዓመት ሴት ልጅ ብቻ በሕይወት መገኘቷን ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ከሞት የተረፈችው ብቸኛዋ የስምንት ዓመት ልጅ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባት ተገልጿል።
በሰሜን ምስራቅ ሊምፖፖ ግዛት አደጋው የደረሰበት አውቶብስ የድልድዩን መከላከያ ጥሶ ቁልቁል ወርዶ ከመሬት ጋር ሲጋጭ በእሳት መያያዙ ተነግሯል።
ተሳፋሪዎቹ ከቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኔ ወደ ሞሪያ ከተማ ለፋሲካ በዓል መንፈሳዊ አገልግሎት ሲጓዙ የነበሩ ኃይማኖተኞች ነበሩ።
የአውሮፓውያንን የቀን አቆጣጠር የሚከተሉ ክርስቲያኞች የስቅለት በዓልን ዛሬ ዓርብ መጋቢት 20/2016 እያከበሩ ሲሆን የትንሳዔ በዓልን ደግሞ የፊታችን እሁድ መጋቢት 22 ያከብራሉ።
ተሽከርካሪው ከጆሃንስበርግ በስተሰሜን 300 ኪሜ ርቀት ላይ ካለው ድልድይ መውደቁን የደቡብ አፍሪካው ኤስኤቢሲ ቀድሞ ዘግቧል።
የአደጋውን ቦታ የጎበኙት የደቡብ አፍሪካ የትራንስፖርት ሚኒስትር ሲንዲሲዌ ቺኩንጋ በአውቶብሱ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች ሃዘናቸውን ገልፀዋል።
"በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ጸሎታችን ከእናንተ ጋር ነው። በዚህ የትንሳኤ በዓል ሰሞን ብዙ ሰዎች ከቦታ ወደ ቦታ ስለሚጓጓዙ ሁል ጊዜ በኃላፊነት በማሽከርከር ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ" ሲሉ አሳስበዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለትንሳኤ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ዜጐች “ደህንነቱ የተጠበቀ ፋሲካ ለማክበር የተቻላቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ” አሳስበዋል።
@BBC
#ዛሬ ይጠናቀቃል
“መጽሀፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በሕዝባችን #ሕይወት እናስርጽ!” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የቆየዉ የቅዱሳት መጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ዛሬ ይጠናቀቃል።
በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እና የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በመካሄድ #ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያ መጽሐፍ #ቅዱስ ማሕበር አዘጋጅነት የመጽሀፍ ቅዱስ ሳምንት በዓል #እና የቅዱሳት መጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ከሰኞ የጀመረ ሲሆን በዛሬዉ እለት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ክርስቲያኑን #ስለ መጽሃፍ ቅዱስ ንባብ ማነቃቃት፣ በመጽሃፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ የሚሰሩ አብያተ ክርስቲያናትን በተዛማጅ ስራዎች ላይ ማስተባበር፣ የወንጌል ስብከትን ማበረታት፣ ለአሁኑ ትውልድ የመጽሃፍ ቅዱስን አደራና ሃላፊነት ማስተላለፍ እና መጽሃፍ ቅዱስን ከአደጋዎች መጠበቅ በሳምንቱ ዉስጥ ሲሰራ የነበረ #ስራ ነዉ።
በሳምንቱ ዉስጥ ትውልዱን ስለ ቅዱሳት መጻህፍት እንዲያውቅ የማድረግ ስራ ፣ የህትመት ውጤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህዝብ ማድረስ እና ማህበሩን ከህዝብ ጋር ማስተዋወቅ በአውደ ርዕይው ሲከናወን ቆይቷል።
የኢትዮጵያ መፅሐፍ ቅዱስ ማሕበር ሁሉንም ሁሉንም አብያተ ክርስቲያናት እና ምዕመናንን ባለፋት 98 ዓመታት አገልግሏል።
ፎቶ 📷 Hossana production Hossana
“መጽሀፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በሕዝባችን #ሕይወት እናስርጽ!” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የቆየዉ የቅዱሳት መጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ዛሬ ይጠናቀቃል።
በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እና የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በመካሄድ #ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያ መጽሐፍ #ቅዱስ ማሕበር አዘጋጅነት የመጽሀፍ ቅዱስ ሳምንት በዓል #እና የቅዱሳት መጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ከሰኞ የጀመረ ሲሆን በዛሬዉ እለት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ክርስቲያኑን #ስለ መጽሃፍ ቅዱስ ንባብ ማነቃቃት፣ በመጽሃፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ የሚሰሩ አብያተ ክርስቲያናትን በተዛማጅ ስራዎች ላይ ማስተባበር፣ የወንጌል ስብከትን ማበረታት፣ ለአሁኑ ትውልድ የመጽሃፍ ቅዱስን አደራና ሃላፊነት ማስተላለፍ እና መጽሃፍ ቅዱስን ከአደጋዎች መጠበቅ በሳምንቱ ዉስጥ ሲሰራ የነበረ #ስራ ነዉ።
በሳምንቱ ዉስጥ ትውልዱን ስለ ቅዱሳት መጻህፍት እንዲያውቅ የማድረግ ስራ ፣ የህትመት ውጤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህዝብ ማድረስ እና ማህበሩን ከህዝብ ጋር ማስተዋወቅ በአውደ ርዕይው ሲከናወን ቆይቷል።
የኢትዮጵያ መፅሐፍ ቅዱስ ማሕበር ሁሉንም ሁሉንም አብያተ ክርስቲያናት እና ምዕመናንን ባለፋት 98 ዓመታት አገልግሏል።
ፎቶ 📷 Hossana production Hossana
#ያቦቅን_ስሻገር
#በረከት_ለማ
ያቦቅ ማለት በዘፍጥረት መጽሐፍ ምዕራፍ 32 ፥ 22 ላይ ያዕቆብ ከላባ ቤት ኮብልሎ ወደ አባቶቹ ምድር ሲመለስ በመንገድ ላይ ተሻግሮ ያለፈበትና ከማዶ ሆኖ ከእግዚአብሔር ጋር የታገለበት #ወንዝ መጠሪያ ስም ነው።
"አንዴ ነክተኸኝ ስሜን ከለወጥከው
እያነከስኩም ቢሆን ሁሉንም ቀድማለሁ"
(ከመዝሙሩ ላይ የተጠቀሰ)
አንተን ባየ አይኔ፡ ያቦቅን ስሻገር፡ ያድናል ኢየሱስ፡ ትሁን ፈቃድህ እና ሌሎችም 9 መዝሙሮችን የያዘ አዲስ የመዝሙር ሰንዱቅ ሊለቀቅ ነው።
ዘማሪ በረከት ለማ ከአልበሙ ዝማሬዎች መካከል የተወደዱና የሚያንጹ መዝሙሮችን ቀድሞ ለቋል።
አልበሙ በቅርብ የሚለቀቅ ሲሆን፡ ሰምታችሁ እንድትጠቀሙ ተጋብዛችኋል።
ምንጭ፥
https://t.me/bereketlemma
#በረከት_ለማ
ያቦቅ ማለት በዘፍጥረት መጽሐፍ ምዕራፍ 32 ፥ 22 ላይ ያዕቆብ ከላባ ቤት ኮብልሎ ወደ አባቶቹ ምድር ሲመለስ በመንገድ ላይ ተሻግሮ ያለፈበትና ከማዶ ሆኖ ከእግዚአብሔር ጋር የታገለበት #ወንዝ መጠሪያ ስም ነው።
"አንዴ ነክተኸኝ ስሜን ከለወጥከው
እያነከስኩም ቢሆን ሁሉንም ቀድማለሁ"
(ከመዝሙሩ ላይ የተጠቀሰ)
አንተን ባየ አይኔ፡ ያቦቅን ስሻገር፡ ያድናል ኢየሱስ፡ ትሁን ፈቃድህ እና ሌሎችም 9 መዝሙሮችን የያዘ አዲስ የመዝሙር ሰንዱቅ ሊለቀቅ ነው።
ዘማሪ በረከት ለማ ከአልበሙ ዝማሬዎች መካከል የተወደዱና የሚያንጹ መዝሙሮችን ቀድሞ ለቋል።
አልበሙ በቅርብ የሚለቀቅ ሲሆን፡ ሰምታችሁ እንድትጠቀሙ ተጋብዛችኋል።
ምንጭ፥
https://t.me/bereketlemma
152 #ሰዎች ተጠመቁ!!!
#በመሠረተ #ክርስቶስ #ቤተክርስቲያን 152 ሰዎች የውሃ ጥምቀት ወስደው #ወደ ቤተክርስቲያን ተቀላቀሉ ።
ቦሰት አካባቢ 62 ሰዎች እና በመካከለኛው ሥምጥ ሸለቆ ዝዋይ አጥቢያ አማካኝነት ደግሞ 90 ሰዎች በአጠቃላይ 152 ወገኖች በዛሬው ዕለት የውሃ ጥምቀት ወስደው ወደ ቤተክርስቲያን ተቀላቅለዋል ።
በተጨማሪም #ነገ ዕለት በደቡብ አዳማ ክልል ሌሎች 40 ሰዎች የውሃ ጥምቀት እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
በአጠቃላይ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን "#አጀንዳ28 19" ወይም "#አጀንዳችን_ወንጌል" የሚለውን እንደ መራህ በመከተል በዓመት እያንዳንዱ አጥቢያ በቁጥር 10% እድገት እንዲያሳዩ በተቀመጠው አቅጣጫ አካል መሆኑ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት የኮሚኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል።
#ወንጌል ካልሰራን #ምንም አልሰራንም።
#በመሠረተ #ክርስቶስ #ቤተክርስቲያን 152 ሰዎች የውሃ ጥምቀት ወስደው #ወደ ቤተክርስቲያን ተቀላቀሉ ።
ቦሰት አካባቢ 62 ሰዎች እና በመካከለኛው ሥምጥ ሸለቆ ዝዋይ አጥቢያ አማካኝነት ደግሞ 90 ሰዎች በአጠቃላይ 152 ወገኖች በዛሬው ዕለት የውሃ ጥምቀት ወስደው ወደ ቤተክርስቲያን ተቀላቅለዋል ።
በተጨማሪም #ነገ ዕለት በደቡብ አዳማ ክልል ሌሎች 40 ሰዎች የውሃ ጥምቀት እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
በአጠቃላይ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን "#አጀንዳ28 19" ወይም "#አጀንዳችን_ወንጌል" የሚለውን እንደ መራህ በመከተል በዓመት እያንዳንዱ አጥቢያ በቁጥር 10% እድገት እንዲያሳዩ በተቀመጠው አቅጣጫ አካል መሆኑ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት የኮሚኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል።
#ወንጌል ካልሰራን #ምንም አልሰራንም።
#የኢትዮጵያን የቤተ ክርስቲያን ቅርስ የደበቀው የብሪታንያ ሙዚየም ላይ ምርመራ ተጀመረ
የብሪታንያ ሙዚየም ከኢትዮጵያ የተዘረፉ የቤተ ክርስቲያን ቅርሶችን ለዕይታ ባለማቅረቡ ምርመራ እየተካሄደበት ነው።
ሙዚየሙ ከኢትዮጵያ የተዘረፉና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ንብረት የሆኑ ቅርሶችን ለ150 ዓመታት ለዕይታ አቅርቧቸው አያውቅም በሚል በብሪታንያ የማስታወቂያ ኮሚሽነር ቢሮ አማካኝነት ነው ክስ የቀረበበት።
ቢሮው ከግለሰቦች የደረሱትን ጥቆማዎች መሰረት በማድረግ ነው ሙዚየሙ ላይ ክሱን የጀመረው።
እነዚህ ቅርሶች ከእንጨትና ከጥርብ ድንጋይ የተሰሩ ጥንታዊ 11 ታቦታት መሆናቸውንም አር ቲ በዘገባው አመላክቷል።
ከዚህ ቀደም ሙዚየሙ ከታቦታቱ ጋር በተያያዘ ጥያቄ ቢቀርብለትም የተድበሰበሰ ምላሽ ሲሰጥ መቆየቱንም ዘገባው አስታውሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ የሚከታተለው የተቆርቋሪዎች ቡድን ታቦታቱ ለህዝብ ዕይታ የሚቀርቡ ባለመሆናቸው ወደ መጡበት ሊመለሱ ይገባል በሚል እየጠየቀ ነው።
ታቦታቱ በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ወታደሮች የተረዘፉ መሆናቸው ታውቋል።
እነዚህ ታቦታት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት ብቻ የሚታዩ ናቸው።
ታቦታቱ በለንደን ምዕራባዊ ዳርቻ በሚገኘው ብሉምስበሪ ከመሬት በታች በሚገኝ የተዘጋበት አዳራሽ ውስጥ እንደሚገኙም ዘገባው ጠቅሷል።
የብሪታንያ ሙዚየም ከኢትዮጵያ የተዘረፉ የቤተ ክርስቲያን ቅርሶችን ለዕይታ ባለማቅረቡ ምርመራ እየተካሄደበት ነው።
ሙዚየሙ ከኢትዮጵያ የተዘረፉና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ንብረት የሆኑ ቅርሶችን ለ150 ዓመታት ለዕይታ አቅርቧቸው አያውቅም በሚል በብሪታንያ የማስታወቂያ ኮሚሽነር ቢሮ አማካኝነት ነው ክስ የቀረበበት።
ቢሮው ከግለሰቦች የደረሱትን ጥቆማዎች መሰረት በማድረግ ነው ሙዚየሙ ላይ ክሱን የጀመረው።
እነዚህ ቅርሶች ከእንጨትና ከጥርብ ድንጋይ የተሰሩ ጥንታዊ 11 ታቦታት መሆናቸውንም አር ቲ በዘገባው አመላክቷል።
ከዚህ ቀደም ሙዚየሙ ከታቦታቱ ጋር በተያያዘ ጥያቄ ቢቀርብለትም የተድበሰበሰ ምላሽ ሲሰጥ መቆየቱንም ዘገባው አስታውሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ የሚከታተለው የተቆርቋሪዎች ቡድን ታቦታቱ ለህዝብ ዕይታ የሚቀርቡ ባለመሆናቸው ወደ መጡበት ሊመለሱ ይገባል በሚል እየጠየቀ ነው።
ታቦታቱ በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ወታደሮች የተረዘፉ መሆናቸው ታውቋል።
እነዚህ ታቦታት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት ብቻ የሚታዩ ናቸው።
ታቦታቱ በለንደን ምዕራባዊ ዳርቻ በሚገኘው ብሉምስበሪ ከመሬት በታች በሚገኝ የተዘጋበት አዳራሽ ውስጥ እንደሚገኙም ዘገባው ጠቅሷል።
በበጎ ፍቃድ ተግባር የታደሱ የአረጋዉያን #ቤት ረክክብ ተፈፀመ።
#Ethiopia :- የWSG (የዊንሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የወገኖቻችንን ቤት እድሳት አስጀምሮ በማስጨረስ የሰብዓዊ ግዴታዉን እንደተወጣ ገለፀ።
የዊንሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪስ አገልግሎት መሪ የተከበሩ ዶክተር ግዛቸው አይካ፣ የብራይት ስታር ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን የድርጅት ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አለማየው ፍቃዱ፣ አቶ እንዳልካቸው አስራት የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ አደጃጀት ዘርፍ ኃላፊ፣ አቶ አዲሱ አንጃ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ጽ/ቤት ኃላፊ እና ወ/ሮ ሔለን አሰፍ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈፃሚ በጋራ በመሆን ያደሱትን ቤት ተረክበዋል።
በርክክቡ ወቅት የደብሊው ኤስ ጂ (WSG) ኃላፊ የሆኑት የተከበሩ ዶ/ር ግዛቸው አይካ የአቅመ ደካሞች ቤትን ማደስ ትልቅ ተግባርና የህሊና እርካታ የሚሰጥ ተግባር በመሆ በቀጣይም ይህንን መሰል የበጎ ፍቃድ ተግባራትን በመደገፍ በማስተባበር የሚጠበቅብንን ኃላፊነት እንወጣለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ እንዳልካቸው አስራት በበኩላቸው በጎነት ለራስ በመሆኑ ሁላችንም የድርሻችንን ካደረግንና ከተባበርን ብዙ እንሰራለን ከሰራን ደግሞ ሀገርን እንገነባለን ሀገርን ከፍ እናደርጋለን ለቀጣይ የሚመጣ ትውልድ አሻራ እናሳርፋለንብለዋል።
ይህ የበጎ ስራ የተከናወነዉ ከጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባባር መሆኑን (WSG) በላከልን መረጃ ተገልጿል።
#Ethiopia :- የWSG (የዊንሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የወገኖቻችንን ቤት እድሳት አስጀምሮ በማስጨረስ የሰብዓዊ ግዴታዉን እንደተወጣ ገለፀ።
የዊንሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪስ አገልግሎት መሪ የተከበሩ ዶክተር ግዛቸው አይካ፣ የብራይት ስታር ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን የድርጅት ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አለማየው ፍቃዱ፣ አቶ እንዳልካቸው አስራት የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ አደጃጀት ዘርፍ ኃላፊ፣ አቶ አዲሱ አንጃ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ጽ/ቤት ኃላፊ እና ወ/ሮ ሔለን አሰፍ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈፃሚ በጋራ በመሆን ያደሱትን ቤት ተረክበዋል።
በርክክቡ ወቅት የደብሊው ኤስ ጂ (WSG) ኃላፊ የሆኑት የተከበሩ ዶ/ር ግዛቸው አይካ የአቅመ ደካሞች ቤትን ማደስ ትልቅ ተግባርና የህሊና እርካታ የሚሰጥ ተግባር በመሆ በቀጣይም ይህንን መሰል የበጎ ፍቃድ ተግባራትን በመደገፍ በማስተባበር የሚጠበቅብንን ኃላፊነት እንወጣለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ እንዳልካቸው አስራት በበኩላቸው በጎነት ለራስ በመሆኑ ሁላችንም የድርሻችንን ካደረግንና ከተባበርን ብዙ እንሰራለን ከሰራን ደግሞ ሀገርን እንገነባለን ሀገርን ከፍ እናደርጋለን ለቀጣይ የሚመጣ ትውልድ አሻራ እናሳርፋለንብለዋል።
ይህ የበጎ ስራ የተከናወነዉ ከጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባባር መሆኑን (WSG) በላከልን መረጃ ተገልጿል።
"፩ ምዕራፍ" የመዝሙር ድግስ
ዘማሪ ቴዲ ታደሰ "፩ ምዕራፍ" የመዝሙር ድግስ መጋቢት 28 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በእለቱ ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ ጅማሬውን ያደርጋል።
ድግሱን አስመልክቶ ዘማሪ ቴዲ ዛሬ ለክርስቲያን ሚዲያዎች መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫው "፩ ምዕራፍ" አዲስ የምህረት ጊዜ ሊሆንልን እግዚዓብሔር ከህዝቡ ጋር ቀጠሮ ይዞበታል ተብሏል።
ድግሱን ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ ያዘጋጀው ሲሆን፡ ዘማሪ ቴዲ ያለፉትን 3 ወራት ከባንድ ጋር ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል።
በእለቱ የኤግዚቢሽን ማዕከል በሮች ከ 4 ሰዓት ጀምረው ክፍት የሚሆኑ ይሆናል።
ዘማሪው ከጋዜጠኞች ለቀረበ ጥያቄ መልስ እና ማብራሪያ ሰጥቷል። ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ በዋናነት ወንጌልን የመስበክ ራዕይ ያለው ሲሆን፡ የዝማሬ፡ ማማከር፡ እና ሌሎችም መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጣል ብሏል።
ራዕይ ከእኔ ሃሳብ የሚመነጭ አይደለም፡ ከላይ የሚሰጥ ነው፡ ምንም እንኳን ጊዜው እንደ ሃገር ፈታኝ ቢሆንም፡ ሁል ጊዜም ለአምላካችን ይዘመራል ብሏል።
ዘማሪ ቴዲ ታደሰ "፩ ምዕራፍ" የመዝሙር ድግስ መጋቢት 28 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በእለቱ ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ ጅማሬውን ያደርጋል።
ድግሱን አስመልክቶ ዘማሪ ቴዲ ዛሬ ለክርስቲያን ሚዲያዎች መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫው "፩ ምዕራፍ" አዲስ የምህረት ጊዜ ሊሆንልን እግዚዓብሔር ከህዝቡ ጋር ቀጠሮ ይዞበታል ተብሏል።
ድግሱን ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ ያዘጋጀው ሲሆን፡ ዘማሪ ቴዲ ያለፉትን 3 ወራት ከባንድ ጋር ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል።
በእለቱ የኤግዚቢሽን ማዕከል በሮች ከ 4 ሰዓት ጀምረው ክፍት የሚሆኑ ይሆናል።
ዘማሪው ከጋዜጠኞች ለቀረበ ጥያቄ መልስ እና ማብራሪያ ሰጥቷል። ኦፕን ሄቨን ሚኒስትሪ በዋናነት ወንጌልን የመስበክ ራዕይ ያለው ሲሆን፡ የዝማሬ፡ ማማከር፡ እና ሌሎችም መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጣል ብሏል።
ራዕይ ከእኔ ሃሳብ የሚመነጭ አይደለም፡ ከላይ የሚሰጥ ነው፡ ምንም እንኳን ጊዜው እንደ ሃገር ፈታኝ ቢሆንም፡ ሁል ጊዜም ለአምላካችን ይዘመራል ብሏል።
ተለቀቀ #ዘማሪ ቴዲ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ #ራዕይ ከሃሳብ ሳይሆን፡ ከእግዚዓብሔር ነው #gospel #singer #taddy https://youtu.be/jHZT0rHOrRk
YouTube
#ዘማሪ ቴዲ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ #ራዕይ ከሃሳብ ሳይሆን፡ ከእግዚዓብሔር ነው #gospel #singer #taddy
#ዘማሪ ቴዲ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ #ራዕይ ከሃሳብ ሳይሆን፡ ከእግዚዓብሔር ነው #gospel #singer #taddy
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_በቴሌግራም_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_በቴሌግራም_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel…
#"ጉዞው"_የመጽሃፍ_ምረቃ
የኤልሻዳይ ቲቪ ኔትወርክ የ17 ዓመት ጉዞ የሚያስቃኝ መጽሃፍ ተመረቀ።
ጁላይ 2007 (እ.አ.አ) ለአውሮፓ ክርስቲያኖች በጄኔሲስ ቲቪ፡ ከሰሃራ በታች ላሉ ክርስቲያኖች በወንደርፉል ቲቪ ነው ስርጭቱን የጀመረው።
"ራዕይውን ገና በጌታ ቤት ልጅ እያለው ነው ከ31 ዓመታት በፊት ከጌታ የተቀበልኩት። በወቅቱ በርካቶች እብድ ቢሉኝም 15 አመታትን ጠብቆ በ30 ደቂቃ የቴሌቭዥን ስርጭት ኤልሻዳይ ቲቪ ተወለደ።" ፓስተር አበራ ሃብቴ
"እኛ ኤልሻዳይን ስንጀምር በሃገሪቱ ርሃብ እና ብርቱ ችግር ነበረ። እግዚዓብሔር ግን በኤልሻዳይ እጁ ኤልሻዳይን 17 አመታትን በድል ሲመራው አይቻለው" ፓስተር በለጡ ሃብቴ
ለረጅም አመታት ከኤልሻዳይ ጋር ሲያገለግሉ የቆዩት ቄስ ዶ/ር ቶሎሳ ጉዲና፡ ዛሬ የተገናኘነው መጽሃፍ ለመመረቅ ሳይሆን፡ እግዚዓብሔር በኤልሻዳይ አልፎ ለሰራው ነገር ልናመሰግነው ነው ብለዋል።
"ጉዞው" የኤልሻዳይ ቴሌቭዥን ኔትዎርክ የ17 ዓመታት አግልግሎት የሚያስቃኝ መጽሃፍ ነው።
መጽሃፉ አገልጋዮች፡ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ተመርቋል።
"ጉዞው" ኤልሻዳይ በሃገርኛ ቋንቋ ብቸኛ የወንጌል አገልግሎት ከመሆን ጀምሮ ዛሬ ላሉን በርካታ መንፈሳዊ የመገናኛ ብዙሃን በር ከፋች መሆኑን እና በነዚህ አመታት ያለፈበትን ጉዞ ያስቃኛል።
ሰሜንን ለወንጌል፡ ሌት አፍሪካ ጎ (Let Africa Go)፡ የተማሪዎች ምገባን ቆየት ላለ ጊዜ እና ለልዩ ፍላጎት ቤተሰብ ልጆች ቋሚ ድጋፍ ማድረግ ኔትዎርኩ እየሰራባቸው የሚገኙ ሌሎች አገልግሎቶች ናቸው።
ከኤልሻዳይ ቲቪ የተጠቀማችሁ ምስክርነት ያላችሁ፡ ኮሜንት ስር አስቀማጡልን።
የኤልሻዳይ ቲቪ ኔትወርክ የ17 ዓመት ጉዞ የሚያስቃኝ መጽሃፍ ተመረቀ።
ጁላይ 2007 (እ.አ.አ) ለአውሮፓ ክርስቲያኖች በጄኔሲስ ቲቪ፡ ከሰሃራ በታች ላሉ ክርስቲያኖች በወንደርፉል ቲቪ ነው ስርጭቱን የጀመረው።
"ራዕይውን ገና በጌታ ቤት ልጅ እያለው ነው ከ31 ዓመታት በፊት ከጌታ የተቀበልኩት። በወቅቱ በርካቶች እብድ ቢሉኝም 15 አመታትን ጠብቆ በ30 ደቂቃ የቴሌቭዥን ስርጭት ኤልሻዳይ ቲቪ ተወለደ።" ፓስተር አበራ ሃብቴ
"እኛ ኤልሻዳይን ስንጀምር በሃገሪቱ ርሃብ እና ብርቱ ችግር ነበረ። እግዚዓብሔር ግን በኤልሻዳይ እጁ ኤልሻዳይን 17 አመታትን በድል ሲመራው አይቻለው" ፓስተር በለጡ ሃብቴ
ለረጅም አመታት ከኤልሻዳይ ጋር ሲያገለግሉ የቆዩት ቄስ ዶ/ር ቶሎሳ ጉዲና፡ ዛሬ የተገናኘነው መጽሃፍ ለመመረቅ ሳይሆን፡ እግዚዓብሔር በኤልሻዳይ አልፎ ለሰራው ነገር ልናመሰግነው ነው ብለዋል።
"ጉዞው" የኤልሻዳይ ቴሌቭዥን ኔትዎርክ የ17 ዓመታት አግልግሎት የሚያስቃኝ መጽሃፍ ነው።
መጽሃፉ አገልጋዮች፡ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ተመርቋል።
"ጉዞው" ኤልሻዳይ በሃገርኛ ቋንቋ ብቸኛ የወንጌል አገልግሎት ከመሆን ጀምሮ ዛሬ ላሉን በርካታ መንፈሳዊ የመገናኛ ብዙሃን በር ከፋች መሆኑን እና በነዚህ አመታት ያለፈበትን ጉዞ ያስቃኛል።
ሰሜንን ለወንጌል፡ ሌት አፍሪካ ጎ (Let Africa Go)፡ የተማሪዎች ምገባን ቆየት ላለ ጊዜ እና ለልዩ ፍላጎት ቤተሰብ ልጆች ቋሚ ድጋፍ ማድረግ ኔትዎርኩ እየሰራባቸው የሚገኙ ሌሎች አገልግሎቶች ናቸው።
ከኤልሻዳይ ቲቪ የተጠቀማችሁ ምስክርነት ያላችሁ፡ ኮሜንት ስር አስቀማጡልን።
Follow the The Christian News channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaSL4K8BadmdUHPWQW3m
"ክቡር #ልጆች " ተመረቀ።
ክቡር ልጆች ትኩረቱን ልጆች ላይ ያደረገ በተለይ ለቤተሰብ ግንባታ መሰረታዊያንን ያካተተ ነው።
መጽሃፉ የልጆችን ስነ ልቦና መገንባትና የስሜት ስብራት ለመጠገን የሚረዱ ቁልፍ መንገዶችን በስፋት የሚዳስስ ነው።
በትላንትናው እለት በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች በተካሄደው ምረቃ መጋቢ በቀለ ወ/ኪዳን፡ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን፡ ማስተር በላቸው ግርማ (የሳቅ ንጉስ)፡ የእስራኤል አምባሳደር በኢትዮጵያ እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ታድመዋል።
የመጽሃፉ ጸሃፊ ብርሃኑ በላቸው፡ በቤቶቻችን ምንም #እንኳን ወንበር ባንለቅላቸውም የከበሩ ልጆች እንዳሉን ስናስብ፡ በስነ ልቦና የጠነከሩ ልጆች እንፈጥራለን ሲል The Christian News - የክርስቲያን ዜና አስተያየቱን ሰጥቷል። ክቡር ልጆችን ለማንበብ ማንም ሰው መውለድ አይጠበቅበትም፡ ቢያንስ ታናናሽ ወንድም ልና እህቶቻችን ክቡር ናቸው ብሏል።
ዛሬ ልጆችን የሚሰማ ሃገር፡ ቤ/ክ፡ ቤተሰብ ከሌለ ነገ ትውልድ አይኖርም። ስለዚህ በዚህ መጽሃፍ ውስጥ ለልጆች ትኩረት መሰጠቱ ልጆችን የሚሰማ መኖሩን ያሳያል ተብሏል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን ዘገባውን አሰናዳንላችሁ።
የዕለቱን ፕሮግራም የሚገልፅ ተጨማሪ ፎቶዎችኝ ማየት ከፈለጉ የፌስቡክ ገፃችን ላይ ያገኛሉ።
ክቡር ልጆች ትኩረቱን ልጆች ላይ ያደረገ በተለይ ለቤተሰብ ግንባታ መሰረታዊያንን ያካተተ ነው።
መጽሃፉ የልጆችን ስነ ልቦና መገንባትና የስሜት ስብራት ለመጠገን የሚረዱ ቁልፍ መንገዶችን በስፋት የሚዳስስ ነው።
በትላንትናው እለት በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች በተካሄደው ምረቃ መጋቢ በቀለ ወ/ኪዳን፡ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን፡ ማስተር በላቸው ግርማ (የሳቅ ንጉስ)፡ የእስራኤል አምባሳደር በኢትዮጵያ እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ታድመዋል።
የመጽሃፉ ጸሃፊ ብርሃኑ በላቸው፡ በቤቶቻችን ምንም #እንኳን ወንበር ባንለቅላቸውም የከበሩ ልጆች እንዳሉን ስናስብ፡ በስነ ልቦና የጠነከሩ ልጆች እንፈጥራለን ሲል The Christian News - የክርስቲያን ዜና አስተያየቱን ሰጥቷል። ክቡር ልጆችን ለማንበብ ማንም ሰው መውለድ አይጠበቅበትም፡ ቢያንስ ታናናሽ ወንድም ልና እህቶቻችን ክቡር ናቸው ብሏል።
ዛሬ ልጆችን የሚሰማ ሃገር፡ ቤ/ክ፡ ቤተሰብ ከሌለ ነገ ትውልድ አይኖርም። ስለዚህ በዚህ መጽሃፍ ውስጥ ለልጆች ትኩረት መሰጠቱ ልጆችን የሚሰማ መኖሩን ያሳያል ተብሏል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን ዘገባውን አሰናዳንላችሁ።
የዕለቱን ፕሮግራም የሚገልፅ ተጨማሪ ፎቶዎችኝ ማየት ከፈለጉ የፌስቡክ ገፃችን ላይ ያገኛሉ።
@christiantube4198 በኢትዮጵያ ለበርካታ የማህበራዊ ክርስቲያን ሚዲያ ባለሞያዎች እና ለአገልጋዮች ደጋፊ በመሆን በመላው አለም ለሚገኙ የወንጌል አማኞች ድምጽ በመሆን እያገለገለ ያለው ክርስቲያን ቲዩብ ጉዞ እና እንቅስቃሴን አብተመለከተ ወጣቱ KB ክብረዓብ ብዙዎች ሊማሩበት የሚችል ድንቅ ቆይታ እንድትከታተሉት ግብዣችን ነው። https://www.youtube.com/watch?v=X-dvyiRf0w8
YouTube
#ኢቫ ሰንበት “ድሮ የነበረን መልካም ኢሜጅ እየጠለሸ ያለዉ በሶሻል ሚዲያ ነዉ” #የክርስቲያን ቱዮብ ባለቤት ክብረአብ ማንአየጋር የተደረገ ድንቅ ቆይታ.....
ይህ የኢቫንጀሊካል ቲቪ ነው ። ስርጭቱን በ Frequency 11105 - Symbol rate 45000 - Polarization Horizontal ላይ ታገኙታላችሁ። መረጃውን ለሌሎችም በማጋራት እንዲያገኙን ያድርጓቸው።
አዳዲስ የኢቫንጀሊካል ቲቪ _ እና ካውንስሉን የቪዲዮ መልዕክቶችን
ለመከታተል _ የዩቱብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!!!
Facebook https://www.facebook.com/Evangelical…
አዳዲስ የኢቫንጀሊካል ቲቪ _ እና ካውንስሉን የቪዲዮ መልዕክቶችን
ለመከታተል _ የዩቱብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!!!
Facebook https://www.facebook.com/Evangelical…
#ክርስቶስ እንኳን #ወደ ምድር ቢወርድ #አንድ አዳራሽ መስሪያ ቦታ አይሰጣችሁም
#ክርስቲያኖች ላይ ስደት በዝቷል።
በደቡብ ምስራቅ አውሮፓ በምትገኘው ኮሶቮ፣ ክርስቲያኖች #ላይ ስደት በርትቷል ተባለ።
በሃገሪቱ ክርስቲያኖች #ምንም አይነት የመሰብሰብ መብት እንደሌላቸው #እና ፈቃድ ለማግኘትም ሁኔታዎች እንደሚወሳሰቡባቸው ገልጸዋል።
የአርሜ #ቋንቋ ተናጋሪዎች የሚበዙባት ኮሶቮ፣ 93 በመቶ ዜጎቿ የእስልምና እምነት ተከታዮች ናቸው።
ምንም #እንኳን የሃገሪቱ ህገ መንግስት የሃይማኖት ነጻነትን የሚፈቅድ ቢሆንም፣ ክርስቲያኖች ላይ ግን መድሎና አመጽ ይበረታባቸዋል።
#ይህ ስደት በግል ደረጃም፣ የቀብር ስፍራ መከልከል፣ ንብረት የማፍራት መብት አለማግኘትና ሌሎችም በደሎች እየደረሱባቸው እንደሚገኙ ገልጸዋል።
በተለይ #ወንጌላዊያን ክርስቲያኖች፣ የባንክ ሂሳብ መክፈት፣ ንብረት ማፍራት እና ሰራተኞችን ቀጥሮ የመንቀሳቀስ ዴሞክራሲያዊ መብቶች የላቸውም።
በቅርቡ የወጣ #አንድ ህግ ደግሞ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊኮችን እና ሌሎችንም ታሪካዊ አብያተ ክርስቲያናትን ኢላማ ያደረገ ነው ይባልለታል።
በሃገሪቱ ያለፉትን 25 ዓመታት ያገለገሉ አንድ ቄስ ሲናገሩ፣ ያለው ስቃይ በግልጽ ስላልሆነ ይበልጥ ከባድ ያደርገዋል ብለዋል።
ለቀብር እንኳን በሙስሊሞች የቀብር ስፍራ፣ በኢማሞች የተመራ ቀብር ስነ ስርዓት እያደርግን ነው የምንገኘው ብለዋል። ምንም ቢሆን #ግን ለሃገራችን የወንጌል ተስፋ አለን ሲሉም እኚሁ ቄስ ይናገራሉ።
በኮሶቮ በ1980ዎቹ ወንጌላዊያን፣ ክርስቶስ እንኳን ወደ ምድር ቢወርድ አንድ አዳራሽ መስሪያ ቦታ አይሰጣችሁም የሚል ተደጋጋሚ ዛቻ ከወቅቱ ኮሚኒስት መንግስት ሲደርስባቸው እንደ ነበረ ዘገባዉ አስታዉሷል።
#ክርስቲያኖች ላይ ስደት በዝቷል።
በደቡብ ምስራቅ አውሮፓ በምትገኘው ኮሶቮ፣ ክርስቲያኖች #ላይ ስደት በርትቷል ተባለ።
በሃገሪቱ ክርስቲያኖች #ምንም አይነት የመሰብሰብ መብት እንደሌላቸው #እና ፈቃድ ለማግኘትም ሁኔታዎች እንደሚወሳሰቡባቸው ገልጸዋል።
የአርሜ #ቋንቋ ተናጋሪዎች የሚበዙባት ኮሶቮ፣ 93 በመቶ ዜጎቿ የእስልምና እምነት ተከታዮች ናቸው።
ምንም #እንኳን የሃገሪቱ ህገ መንግስት የሃይማኖት ነጻነትን የሚፈቅድ ቢሆንም፣ ክርስቲያኖች ላይ ግን መድሎና አመጽ ይበረታባቸዋል።
#ይህ ስደት በግል ደረጃም፣ የቀብር ስፍራ መከልከል፣ ንብረት የማፍራት መብት አለማግኘትና ሌሎችም በደሎች እየደረሱባቸው እንደሚገኙ ገልጸዋል።
በተለይ #ወንጌላዊያን ክርስቲያኖች፣ የባንክ ሂሳብ መክፈት፣ ንብረት ማፍራት እና ሰራተኞችን ቀጥሮ የመንቀሳቀስ ዴሞክራሲያዊ መብቶች የላቸውም።
በቅርቡ የወጣ #አንድ ህግ ደግሞ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊኮችን እና ሌሎችንም ታሪካዊ አብያተ ክርስቲያናትን ኢላማ ያደረገ ነው ይባልለታል።
በሃገሪቱ ያለፉትን 25 ዓመታት ያገለገሉ አንድ ቄስ ሲናገሩ፣ ያለው ስቃይ በግልጽ ስላልሆነ ይበልጥ ከባድ ያደርገዋል ብለዋል።
ለቀብር እንኳን በሙስሊሞች የቀብር ስፍራ፣ በኢማሞች የተመራ ቀብር ስነ ስርዓት እያደርግን ነው የምንገኘው ብለዋል። ምንም ቢሆን #ግን ለሃገራችን የወንጌል ተስፋ አለን ሲሉም እኚሁ ቄስ ይናገራሉ።
በኮሶቮ በ1980ዎቹ ወንጌላዊያን፣ ክርስቶስ እንኳን ወደ ምድር ቢወርድ አንድ አዳራሽ መስሪያ ቦታ አይሰጣችሁም የሚል ተደጋጋሚ ዛቻ ከወቅቱ ኮሚኒስት መንግስት ሲደርስባቸው እንደ ነበረ ዘገባዉ አስታዉሷል።
#ቤተክርስቲያን እዉቅና ሰጠች።
ወንጌላዊ ጋሽ ቦጋለ ለማ ለረጅም አመታት በቀጠና #ሁለት #ሙሉ #ወንጌል ያገለገሉ #እና አጋሽ ቦጋለ ለማ ለረጅም አመታት በቀጠና ሁለት ሙሉወንጌል ያገለገሉ እና አሁን ደግሞ በአዲስ ከተማ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ውስጥ እያገለገሉ ይገኛሉ ይህንንም በማስመልከት ቤተክርስቲያን እውቅና ሰጥታለች።
ቤተክርስቲያን እንደዚህ ላሉ አገልጋዮች እውቅናና ክብር መስጠቷ እጅግ የሚያበረታታ እና ሊቀጥል የሚገባ ተግባር ነው።
Christian ዜማ Tube ገፅ የተወሰደ...
ወንጌላዊ ጋሽ ቦጋለ ለማ ለረጅም አመታት በቀጠና #ሁለት #ሙሉ #ወንጌል ያገለገሉ #እና አጋሽ ቦጋለ ለማ ለረጅም አመታት በቀጠና ሁለት ሙሉወንጌል ያገለገሉ እና አሁን ደግሞ በአዲስ ከተማ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ውስጥ እያገለገሉ ይገኛሉ ይህንንም በማስመልከት ቤተክርስቲያን እውቅና ሰጥታለች።
ቤተክርስቲያን እንደዚህ ላሉ አገልጋዮች እውቅናና ክብር መስጠቷ እጅግ የሚያበረታታ እና ሊቀጥል የሚገባ ተግባር ነው።
Christian ዜማ Tube ገፅ የተወሰደ...
ጠቢባን እንደኖህ ቤታቸውንና ትውልዳቸውን ከዘመናችን የጥፋት ውሃ የሚያስመልጥ መርከብ በእግዚአብሔር ቃል ንድፍ መሰረት እየሰሩ ነው።
ፈጥኖ መቀላቀል ከጠቢባን መካከል መሰለፍ ነው።
"አርቤን ለትዳሬ" ምን ማለት ነው?
ለሥራ ፣ ለትምህርት ወይም ለተለያየ ተግባሮቻችን እና የህይወታችን ክፍል ጊዜ እንሰጣለን።
ትዳራችን ግን በህይወት ሩጫ መካከል ሲሸፈን ይታያል። ስለዚህ ይህ እንዳይሆን በሳምንት አንድ ቀን ማለትም "አርብን" ትዳራችንን ፣ ራሳችንን (ከትዳር አንፃር) ፣ የትዳር አጋሪችንን እና ልጆቻችንን በአስተውሎት ልናጤን ይገባናል። "አርቤን ለትዳሬ" ማለት ይህ ነው።
ዓላማው ምንድነው?
👉ባለትዳሮች ትዳራቸውን በእውቀት ፣ በማስተዋልና በጥበብ እንዲመሩ ማገዝ፤
👉ስለጋብቻና ልጆች አስተዳደግ ቁጭ ብሎ የመማርን ልምድ ማስረፅ፤
👉"አርብን" የቤተሰብ ቀን የማድረግ ባህልን ማስተዋወቅ ፤
ይህንን ሊንክ ተጭነው ይቀላቀሉ።
https://t.me/+LZGZsvB8OWA0OTFk
#ጤናማ_ቤተሰብ_ጤናማ_ሀገር
#የቤተሰብ_ቅጥር_አዳሽ
ፈጥኖ መቀላቀል ከጠቢባን መካከል መሰለፍ ነው።
"አርቤን ለትዳሬ" ምን ማለት ነው?
ለሥራ ፣ ለትምህርት ወይም ለተለያየ ተግባሮቻችን እና የህይወታችን ክፍል ጊዜ እንሰጣለን።
ትዳራችን ግን በህይወት ሩጫ መካከል ሲሸፈን ይታያል። ስለዚህ ይህ እንዳይሆን በሳምንት አንድ ቀን ማለትም "አርብን" ትዳራችንን ፣ ራሳችንን (ከትዳር አንፃር) ፣ የትዳር አጋሪችንን እና ልጆቻችንን በአስተውሎት ልናጤን ይገባናል። "አርቤን ለትዳሬ" ማለት ይህ ነው።
ዓላማው ምንድነው?
👉ባለትዳሮች ትዳራቸውን በእውቀት ፣ በማስተዋልና በጥበብ እንዲመሩ ማገዝ፤
👉ስለጋብቻና ልጆች አስተዳደግ ቁጭ ብሎ የመማርን ልምድ ማስረፅ፤
👉"አርብን" የቤተሰብ ቀን የማድረግ ባህልን ማስተዋወቅ ፤
ይህንን ሊንክ ተጭነው ይቀላቀሉ።
https://t.me/+LZGZsvB8OWA0OTFk
#ጤናማ_ቤተሰብ_ጤናማ_ሀገር
#የቤተሰብ_ቅጥር_አዳሽ
Telegram
አርቤን ለትዳሬ
https://t.me/+LZGZsvB8OWA0OTFk
0911136520
https://yebetesebkitiradash.org/
0911136520
https://yebetesebkitiradash.org/