ስቃዩ ሊብራራ አይችልም። የመጨረሻውን ስቃይ ተሰቃየ Day 6 አርብ ነብይ ጥላሁን ስቅለት Prophet Tilahun Tsegaye ECRC https://youtu.be/m5EAAP3hNHk
YouTube
ስቃዩ ሊብራራ አይችልም። የመጨረሻውን ስቃይ ተሰቃየ Day 6 አርብ ነብይ ጥላሁን ስቅለት Prophet Tilahun Tsegaye ECRC
Prophet Tilahun Tsegaye ECRC #thechristiannews #gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturday…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturday…
🔥6❤1👍1🥰1💯1
#ቅዳሜ ሥዑር / በዝምታው ቀን ምን ነበር? Day 7 ቅዳሜ ፓስተር መራዊ ንጉሴ https://youtu.be/_EwTMGT3OOw
YouTube
#ቅዳሜ ሥዑር / በዝምታው ቀን ምን ነበር? Day 7 ቅዳሜ ፓስተር መራዊ ንጉሴ
#gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
❤1👍1🔥1
#እንኳን አደረሳችሁ / የወንጌላውያን መሪዎች መልዕክት https://youtu.be/ljnyI3NN6Yw
YouTube
#እንኳን አደረሳችሁ / የወንጌላውያን መሪዎች መልዕክት
#gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
❤3👍1
የወለንጭቲ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት የትንሳኤ በዓል በጋራ አከበሩ።
ዛሬ ሚያዝያ 12/08/2017 ከማለዳው 11ሰዓት ጀምሮ በፕሮግራሙ ላይ የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ጉተማ ቢፍቱ በመገኘት #እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ስላስተላለፉልን በህብረቱ ስም አመስግነዋል።
አጠቃላይ ፕሮግራሙ ላይ በዝማሬ በቃል በወረብ አምልኮ ለሀገር በመጸለይ የተከናወነ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ የምስራቅ ሸዋ ዞን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ሰብሳቢ ፖስተር ሰለሞን ሽፈራዉ እና የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመገኘት እንኳን አደረሳችሁ አስተላልፈዋል::
መሪዎች ከስፍራው ላደረሳችሁን መረጃ ከልብ እናመሰግናለን 🙏🙏
ዛሬ ሚያዝያ 12/08/2017 ከማለዳው 11ሰዓት ጀምሮ በፕሮግራሙ ላይ የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ጉተማ ቢፍቱ በመገኘት #እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ስላስተላለፉልን በህብረቱ ስም አመስግነዋል።
አጠቃላይ ፕሮግራሙ ላይ በዝማሬ በቃል በወረብ አምልኮ ለሀገር በመጸለይ የተከናወነ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ የምስራቅ ሸዋ ዞን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ሰብሳቢ ፖስተር ሰለሞን ሽፈራዉ እና የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመገኘት እንኳን አደረሳችሁ አስተላልፈዋል::
መሪዎች ከስፍራው ላደረሳችሁን መረጃ ከልብ እናመሰግናለን 🙏🙏
🔥4❤1👍1
የ2017 ፓስተርስ ኮንፈራንስ ተጀመረ
ከሚያዝያ 15-17 የሚቆየው አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በአድዋ 00 መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት አዘጋጅነት የሚካሄደው ኮንፈራንሱ ከመላ ሃገሪ የተወጣጡ ወደ 5ሺህ የሚጠጉ አገልጋዮች እና መሪዎች ለ3 ቀናት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠናዎችን ይወስዳሉ።
የዘንድሮው አመት ኮንፈራንስ "ክርስቲያናዊ እሴቶችን በማጎልበት የክርስቶስን መልክ የምታንጸባርቅ ቤተ፡ክርስቲያን ማነጽ በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።"
በስልጠናው
• ክርስቲያናዊ አመራር
• የወንጌል ተልዕኮ
• ሰላምና እርቅ
• የልጆች አገልግሎት
• ወጣት መሪዎች ማፍራት እና
• ግለ ሁለንተናን መንከባከብ
የሚሉ ጉዳዮች በስፋት ይነሳሉ።
በመድረኩ "99 አድቬንቸርስ በመጽሃፍ ቅዱስ ትልቅ ታሪክ ውስጥ" ህብረቱ ለልጆች ማስተማሪያ ያዘጋጀው መጽሃፍ በጸሎት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
የፓስተርስ ኮንፈራንሱ ህብረቱ ለሚያከብረው የ50 ዓመት እዮቤልዩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ነው።
ከሚያዝያ 15-17 የሚቆየው አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በአድዋ 00 መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት አዘጋጅነት የሚካሄደው ኮንፈራንሱ ከመላ ሃገሪ የተወጣጡ ወደ 5ሺህ የሚጠጉ አገልጋዮች እና መሪዎች ለ3 ቀናት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠናዎችን ይወስዳሉ።
የዘንድሮው አመት ኮንፈራንስ "ክርስቲያናዊ እሴቶችን በማጎልበት የክርስቶስን መልክ የምታንጸባርቅ ቤተ፡ክርስቲያን ማነጽ በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።"
በስልጠናው
• ክርስቲያናዊ አመራር
• የወንጌል ተልዕኮ
• ሰላምና እርቅ
• የልጆች አገልግሎት
• ወጣት መሪዎች ማፍራት እና
• ግለ ሁለንተናን መንከባከብ
የሚሉ ጉዳዮች በስፋት ይነሳሉ።
በመድረኩ "99 አድቬንቸርስ በመጽሃፍ ቅዱስ ትልቅ ታሪክ ውስጥ" ህብረቱ ለልጆች ማስተማሪያ ያዘጋጀው መጽሃፍ በጸሎት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
የፓስተርስ ኮንፈራንሱ ህብረቱ ለሚያከብረው የ50 ዓመት እዮቤልዩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ነው።
👍14👏9❤6🔥1
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት የ50ኛ የወርቅ እዮቤልዩ ክብረ በዓል በድምቀት በአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እየተከበረ ነዉ።
ባለፉት 2 ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በዛሬዉ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን ሕብረቱ በአሁኑ ሰዓት የምስረታ 50ኛዉን የወርቅ ኢዮቤልዩ መክፈቻ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በድምቀት ማክበር ጀምሯል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
ባለፉት 2 ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በዛሬዉ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን ሕብረቱ በአሁኑ ሰዓት የምስረታ 50ኛዉን የወርቅ ኢዮቤልዩ መክፈቻ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በድምቀት ማክበር ጀምሯል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
👍20❤6🔥1🙏1💯1
እኔ የኢየሱስ ነኝ
I BELONG TO JESUS
#Ethiopia | የሊቨርፑሉ አጥቂ ኮዲ ጋክፖ ትላንት ምሽት ክለቡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ዋንጫ ማንሳቱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ጎል በማስቆጠር እኔ የኢየሱስ ነኝ" የሚል ጽሑፍ የያዘ ቲሸርት በማሳየት ወንጌልን ለዓለም ሰብኳል።
ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ካካ በተመሳሳይ ወንጌልን በዚህ መልክ በመስበክ የሚታወቅ ተጫዋች ነው።
I BELONG TO JESUS
#Ethiopia | የሊቨርፑሉ አጥቂ ኮዲ ጋክፖ ትላንት ምሽት ክለቡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ዋንጫ ማንሳቱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ጎል በማስቆጠር እኔ የኢየሱስ ነኝ" የሚል ጽሑፍ የያዘ ቲሸርት በማሳየት ወንጌልን ለዓለም ሰብኳል።
ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ካካ በተመሳሳይ ወንጌልን በዚህ መልክ በመስበክ የሚታወቅ ተጫዋች ነው።
❤33👍8👏3🔥2🙏2👌1
3 ቀን ቀረው!
ወላጆች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ!
👉የት?፦ በኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ግቢ
👉ምን አለ?፦በእለቱ ልጆቻችንን ወደጌታ ለማምጣት እንደዚሁም እንዲፀኑ ለማገዝ የምንችልባቸውን ጥበቦችን እንካፈላለን ። ደግሞም ልጆችን ደቀመዝሙር ለማድረግና ወደዓለም ሄደው ስለኢየሱስ በቃላቸውና ምግባራቸው እንዲያወሩ ለማስታጠቅ የሚረዳንን ማስተዋል እናገኛለን።
እናንተም ኑ! ሌሎችንም ጋብዙ።
ይህ እድል ፈፅሞ እንዳያመልጣችሁ!
ለበለጠ መረጃ በ0911136520/0946693468 ደውሉልን።
ሰዓት :- ከ8:00-11:30
ቦታ:- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
አገልጋይ:-
👉ጽጌረዳ የማነ ፣ ልጆችና ወጣቶችን ደቀመዝሙር በማድረግ ዙሪያ አሰልጣኝ ከናቪጌተርስ፤
👉አባይነህ ኃይሌ፣ ቤተሰቦችን ከደቀመዝሙር ማፍራት ተልዕኮ አንፃር አሰልጣኝ፤
ወላጆችና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ተጋብዛችኋል!
ወላጆች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ!
👉የት?፦ በኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ግቢ
👉ምን አለ?፦በእለቱ ልጆቻችንን ወደጌታ ለማምጣት እንደዚሁም እንዲፀኑ ለማገዝ የምንችልባቸውን ጥበቦችን እንካፈላለን ። ደግሞም ልጆችን ደቀመዝሙር ለማድረግና ወደዓለም ሄደው ስለኢየሱስ በቃላቸውና ምግባራቸው እንዲያወሩ ለማስታጠቅ የሚረዳንን ማስተዋል እናገኛለን።
እናንተም ኑ! ሌሎችንም ጋብዙ።
ይህ እድል ፈፅሞ እንዳያመልጣችሁ!
ለበለጠ መረጃ በ0911136520/0946693468 ደውሉልን።
ሰዓት :- ከ8:00-11:30
ቦታ:- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
አገልጋይ:-
👉ጽጌረዳ የማነ ፣ ልጆችና ወጣቶችን ደቀመዝሙር በማድረግ ዙሪያ አሰልጣኝ ከናቪጌተርስ፤
👉አባይነህ ኃይሌ፣ ቤተሰቦችን ከደቀመዝሙር ማፍራት ተልዕኮ አንፃር አሰልጣኝ፤
ወላጆችና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ተጋብዛችኋል!
👍10❤2🔥1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀን
ሚያዝያ 27 / 2017
በጌታ የተወደዳችሁ የጌታ ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር የፊታችን ሚያዝያ 27 ከቀኑ 7:00 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀንን አዘጋጅተን እናንተን ውድ ምሩቃኖቻችንን እየጠበቅን እንገኛለን።
ስለሆነም በዚቀን የረዳንን ጌታን አብረን እንድናመሰግን ከተያየን ከቆየናቸው ወንድም እና እህቶቻችን ጋር እንድንገናኝ እና መለስ ብለን ትዝታዎቻችንን እንድናወሳ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።
በዚህ ቀን አብራችዋቸው ስታገለግሉ እና ስትገለገሉ ከነበሩ ወንድም እና እህቶቻችሁ ጋር በመደዋወል እንድትገኙ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል።
እስክንገናኝ እጅጉኑ ጓግተናል
መዝሙር 77
¹¹ የእግዚአብሔርን ሥራ አስታወስሁ፤ የቀደመውን ተአምራትህን አስታወሳለሁና፤
¹² በምግባርህም ሁሉ እናገራለሁ፥ በሥራህም እጫወታለሁ።
ሰዓት ⌛️
7:00 local time
አድራሻ 📍
Assemblies of God 6k church የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ስድስት ኪሎ አጥቢያ
Location 📍
https://maps.app.goo.gl/cUL3ceMhofHErq857?g_st=atm
ሚያዝያ 27 / 2017
በጌታ የተወደዳችሁ የጌታ ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር የፊታችን ሚያዝያ 27 ከቀኑ 7:00 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀንን አዘጋጅተን እናንተን ውድ ምሩቃኖቻችንን እየጠበቅን እንገኛለን።
ስለሆነም በዚቀን የረዳንን ጌታን አብረን እንድናመሰግን ከተያየን ከቆየናቸው ወንድም እና እህቶቻችን ጋር እንድንገናኝ እና መለስ ብለን ትዝታዎቻችንን እንድናወሳ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።
በዚህ ቀን አብራችዋቸው ስታገለግሉ እና ስትገለገሉ ከነበሩ ወንድም እና እህቶቻችሁ ጋር በመደዋወል እንድትገኙ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል።
እስክንገናኝ እጅጉኑ ጓግተናል
መዝሙር 77
¹¹ የእግዚአብሔርን ሥራ አስታወስሁ፤ የቀደመውን ተአምራትህን አስታወሳለሁና፤
¹² በምግባርህም ሁሉ እናገራለሁ፥ በሥራህም እጫወታለሁ።
ሰዓት ⌛️
7:00 local time
አድራሻ 📍
Assemblies of God 6k church የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ስድስት ኪሎ አጥቢያ
Location 📍
https://maps.app.goo.gl/cUL3ceMhofHErq857?g_st=atm
👍12❤4🔥1🙏1
"I Belong to Jesus" የሚል መልዕክት ያስተላለፈው ተጫዋች ሊቀጣ ነው።
ኔዘርላንዳዊው የሊቨርፑል አጥቂ ኮዲ ጋክፖ በኢንግሊዝ የእግር ኳስ አስተዳደር ያስተላለፈውን መልዕክት ተከትሎ ምርመራ እያደረገበት ነው።
ሊቨርፖል ከቶተናም ሆትስፐርስ ጋር በነበረው ጨዋታ 34 ደቂቃ ላይ ጎል ካገባ በኋላ ነው በደስታ ማለያውን አውልቆ "I Belong To Jesus" የሚል የውድጥ ቲሸርቱን ያሳየው።
በምርመራው መሰረት ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ እሱም ቡድኑም ይቀጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ደጋፊዎች ማህበሩ ግብረሰዶም መደገፍን አስገዳጅ አድርጎ፡ ሙስሊም ተጫዋቾች ጾም እንዲፈቱ ፈቅዶ፡ ክርስቲያን ተጫዋቾች መልዕክት እንዳያስተላልፉ መከልከሉን ተቃውመዋል።
ሊቨርፖል የ2025 ኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማንሳቱን ከወዲሁ አረጋግጧል።
ዘ አትሌቲክ እንዳስነበበው
ኔዘርላንዳዊው የሊቨርፑል አጥቂ ኮዲ ጋክፖ በኢንግሊዝ የእግር ኳስ አስተዳደር ያስተላለፈውን መልዕክት ተከትሎ ምርመራ እያደረገበት ነው።
ሊቨርፖል ከቶተናም ሆትስፐርስ ጋር በነበረው ጨዋታ 34 ደቂቃ ላይ ጎል ካገባ በኋላ ነው በደስታ ማለያውን አውልቆ "I Belong To Jesus" የሚል የውድጥ ቲሸርቱን ያሳየው።
በምርመራው መሰረት ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ እሱም ቡድኑም ይቀጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ደጋፊዎች ማህበሩ ግብረሰዶም መደገፍን አስገዳጅ አድርጎ፡ ሙስሊም ተጫዋቾች ጾም እንዲፈቱ ፈቅዶ፡ ክርስቲያን ተጫዋቾች መልዕክት እንዳያስተላልፉ መከልከሉን ተቃውመዋል።
ሊቨርፖል የ2025 ኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማንሳቱን ከወዲሁ አረጋግጧል።
ዘ አትሌቲክ እንዳስነበበው
🔥7👍3😭3🕊1💔1
#መግቢያ በነፃ 8:00 ይጀምራል።
ነገ ሚያዚያ 23 ጉዞ ወደ ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ !
ለምን ? ካላችሁ የልጆች አስተዳደግ ስልጠና ለመካፈል ፣ ስንት ሰዓት? ከቀኑ 8፡00 -11፡30
"ልጆቻችንን ወደ ጌታ "
ከአማኝነት እስከ ሚሸነርነት
ልጆችን ወደጌታ ማምጣት ፣ ደቀመዝሙር ማድረግና በምግባራቸውና በቃላቸው ስለኢየሱስ እንዲያወሩ ማስታጠቅና ወደዓለም መላክ የወላጅ ኃላፊነት መሆኑን ያውቃል ?
ለዚህ የሚረዳንን ጥበብ እንሻምታለን ፣ ትጥቅ እናታጠቃለን ደግሞም ጸጋ እንከፋፈላለን!
አስልጣኝ :- በበርካታ ሀገራት በደቀመዝሙር ማፍራት ሥራ ላይ ከተሰማራው ናቪጌተርስ፦
👉 ጽጌረዳ የማነ
👉 አባይነህ ኃይሌ
አድራሻ :- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
መግቢያ፦ በነፃ !!!
ለበለጠ መረጃ :- 0911136520 / 0946693468
አዘጋጅ :- የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ
https://t.me/+LZGZsvB8OWA0OTFk
ነገ ሚያዚያ 23 ጉዞ ወደ ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ !
ለምን ? ካላችሁ የልጆች አስተዳደግ ስልጠና ለመካፈል ፣ ስንት ሰዓት? ከቀኑ 8፡00 -11፡30
"ልጆቻችንን ወደ ጌታ "
ከአማኝነት እስከ ሚሸነርነት
ልጆችን ወደጌታ ማምጣት ፣ ደቀመዝሙር ማድረግና በምግባራቸውና በቃላቸው ስለኢየሱስ እንዲያወሩ ማስታጠቅና ወደዓለም መላክ የወላጅ ኃላፊነት መሆኑን ያውቃል ?
ለዚህ የሚረዳንን ጥበብ እንሻምታለን ፣ ትጥቅ እናታጠቃለን ደግሞም ጸጋ እንከፋፈላለን!
አስልጣኝ :- በበርካታ ሀገራት በደቀመዝሙር ማፍራት ሥራ ላይ ከተሰማራው ናቪጌተርስ፦
👉 ጽጌረዳ የማነ
👉 አባይነህ ኃይሌ
አድራሻ :- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
መግቢያ፦ በነፃ !!!
ለበለጠ መረጃ :- 0911136520 / 0946693468
አዘጋጅ :- የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ
https://t.me/+LZGZsvB8OWA0OTFk
❤7👍3🔥1
#አይቀርም
የወንጌል ማዳረስ እና የምስጋና ኮንፍረንስ
በጨንቻ ስታዲየም
ከግንቦት 13 እስከ 20 በጨንቻ እና አካባቢዋ የወንጌል ስርጭት እና የአገልጋዮች ስልጠና ይካሄዳል።
ግንቦት 16 እና 17 በጨንቻ ስታዲየም የወንጌል ማዳረስ እና የምስጋና ኮንፍረንስ ይከናወናል።
ኑ አብረውን ያምልኩ!
አዘጋጆች፡ ዊን ሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪስ ከጨንቻ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በመተባበር።
የወንጌል ማዳረስ እና የምስጋና ኮንፍረንስ
በጨንቻ ስታዲየም
ከግንቦት 13 እስከ 20 በጨንቻ እና አካባቢዋ የወንጌል ስርጭት እና የአገልጋዮች ስልጠና ይካሄዳል።
ግንቦት 16 እና 17 በጨንቻ ስታዲየም የወንጌል ማዳረስ እና የምስጋና ኮንፍረንስ ይከናወናል።
ኑ አብረውን ያምልኩ!
አዘጋጆች፡ ዊን ሶልስ ፎር ጎድ ኢቫንጄሊካል ሚኒስትሪስ ከጨንቻ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በመተባበር።
👍8❤3🔥1
#የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤዉን ማካሄድ ጀመረ።
በጉዲና ቱምሳ ሁለገብ ማሰልጠኛ ማዕከል እየተካሄደ ባለዉ ጉባኤ የ2024 በጀት አመት የስራ ሪፖርት እና የ2025 እቅድ ቀርቦ ዉይይት እንደሚደረግበት የሚጠበቅ ሲሆን ጉባኤዉ የተሻሻለውን የካዉንስሉ ደንብ ተመልክቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።
በጉባኤው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጽሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
በጉዲና ቱምሳ ሁለገብ ማሰልጠኛ ማዕከል እየተካሄደ ባለዉ ጉባኤ የ2024 በጀት አመት የስራ ሪፖርት እና የ2025 እቅድ ቀርቦ ዉይይት እንደሚደረግበት የሚጠበቅ ሲሆን ጉባኤዉ የተሻሻለውን የካዉንስሉ ደንብ ተመልክቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።
በጉባኤው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጽሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
👍5❤1👏1🙏1
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ።
በጉባኤው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጽሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ፤ ከሰላም ሚኒስተር ተወካይ አቶ ታዲዮስ ሲሳይን ፣ የኢትዮጵያ የመጽሀፍ ቅዱስ ማህበረ ፕሬዝደንት ሊቀ ህሩያን ይልማ ጌታሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የጉባኤው የቦርድ አመራሮች ተገኝተዋል።
መረሃ ግብሩን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የካውንስሉ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጣሰው ገብሬ በአባላት መካከል ያለውን ሕብረት መጠናከሩን አንስተው ሁላችንም ለካውንስሉ መጠናከር የበኩላችንን ድርሻ ልንወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በሰላም በመከባበር እና በጋራ እሴቶቻችን ላይ ከሌሎች ቤተዕምነቶች ጋር በጋራ በመሆን እንሰራለን ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሀፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ናቸው።
ሊቀ ትጉሃን አክለዉ ካዉንስል የኢ/ሃ/ተቋማት ጉባኤ አባል በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን የገለጹ ሲሆን በቀጣይ በጋራ ለሀገራችን ሰላም የተሻለ ስራን እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር ፕሬዝደንት ሊቀ ሕሩሃይ ይልማ ጌታሁን በበኩላቸው ማህበሩ ከካውንስሉ ምስረታ ጀምሮ በጋራ እየሰሩ እንደሆነ በማንሳት ኢትዮጵያን በወንጌል ለመሸፈን ከዚህ ቀደም ከነበረው የተሻለ በጋራ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሃይማኖት ተቋማት ስለሰላም በጋራ በመስራት እና በመፀለይ ሰላምን ለማፅናት ሊሰሩ ይገባል ያሉት ደግሞ የሰላም ሚኒስትር ተወካይ የሆኑት አቶ ታዲዬስ ሲሳይ ናቸዉ።
በተካሄደው 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ የ2024 የስራ ሪፖርት እና የ2025 እቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት በኋላ የጸደቀ ሲሆን ጉባኤው የተሻሻለውን የካዉንስሉን ደንብ በማጽደቅ ጉባኤው ተጠናቋል።
በጉባኤው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጽሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ፤ ከሰላም ሚኒስተር ተወካይ አቶ ታዲዮስ ሲሳይን ፣ የኢትዮጵያ የመጽሀፍ ቅዱስ ማህበረ ፕሬዝደንት ሊቀ ህሩያን ይልማ ጌታሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የጉባኤው የቦርድ አመራሮች ተገኝተዋል።
መረሃ ግብሩን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የካውንስሉ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጣሰው ገብሬ በአባላት መካከል ያለውን ሕብረት መጠናከሩን አንስተው ሁላችንም ለካውንስሉ መጠናከር የበኩላችንን ድርሻ ልንወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በሰላም በመከባበር እና በጋራ እሴቶቻችን ላይ ከሌሎች ቤተዕምነቶች ጋር በጋራ በመሆን እንሰራለን ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሀፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ናቸው።
ሊቀ ትጉሃን አክለዉ ካዉንስል የኢ/ሃ/ተቋማት ጉባኤ አባል በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን የገለጹ ሲሆን በቀጣይ በጋራ ለሀገራችን ሰላም የተሻለ ስራን እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር ፕሬዝደንት ሊቀ ሕሩሃይ ይልማ ጌታሁን በበኩላቸው ማህበሩ ከካውንስሉ ምስረታ ጀምሮ በጋራ እየሰሩ እንደሆነ በማንሳት ኢትዮጵያን በወንጌል ለመሸፈን ከዚህ ቀደም ከነበረው የተሻለ በጋራ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሃይማኖት ተቋማት ስለሰላም በጋራ በመስራት እና በመፀለይ ሰላምን ለማፅናት ሊሰሩ ይገባል ያሉት ደግሞ የሰላም ሚኒስትር ተወካይ የሆኑት አቶ ታዲዬስ ሲሳይ ናቸዉ።
በተካሄደው 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ የ2024 የስራ ሪፖርት እና የ2025 እቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት በኋላ የጸደቀ ሲሆን ጉባኤው የተሻሻለውን የካዉንስሉን ደንብ በማጽደቅ ጉባኤው ተጠናቋል።
❤6👍4👏2🔥1
ልክ እንደ #ዳዊት፣ እንደ #ሳሙኤል፣ እንደ #ኤርሚያስ፣ እንደ #ጤሞቴዎስ ሁሉ ልጆቻችን ዛሬ ላይ አገልጋይ እና ሚሽነሪ መሆናቸው እንዳይረሳ።
ልጆች ዛሬም አገልጋይ ናቸው በሚል ሃሳብ፣ ስልጠና ለወላጆችና የልጆች መምህራን ተሰጠ።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ከናቪጌተርስ ኢትዮጵያ ሚኒስትሪ ጋር ነው ስልጠናውን የሰጠው።
በስልጠናው ልጆቻችንን ጥሩ ክርስቲያን ማድረግ እና ደቀ መዝሙር ማድረግ ይገባል የሚል ነው።
ልጆች ነገ ሳይሆን ዛሬ የወንጌል መልዕክተኛ ስለሆኑ ልክ እንደ ሳሙኤል፣ እንደ ዳዊት፣ ጢሞቴዎስ፣ ኤርሚያስ ያሉ በትንሽነታቸውን እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ መሆን ይገባቸዋል ብለዋል።
ይሄንንም እንዲረዱ ያግዝ ዘንድ የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ከተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ለተወጣጡ አገልጋዮች ስልጠና የሰጠው።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ሚኒስትሪ መሪ ወ/ሮ ሳሮን ውድነህ፣ ይሄንን ሃሳብ ሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያን ይዞ መሄድ አለበት፣ በተጨማሪም ስለ ቤተሰብ አገልግሎት በስፋት ሊሰራበት ይገባል ስትል ሃሳቧን አጋርታለች።
የስልጠናው ተሳታፊዎች ቆይታው አይን ከፋች ነው የሆነልን ሲሉ አስተያየታቸውን ለክርስቲያን ዜና አጋርተዋል።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ በቤተሰብ ላይ የሚሰራ ሚኒስትሪ ሲሆን፣ ናቪጌተርስ ኢትዮጵያ ሚኒስትሪ ደግሞ ደቀ መዝሙር ማፍራት ላይ የሚሰራ የወንጌል አገልግሎት ሚኒስትሪ ነው።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ በመገኘት ፕሮግራሙን በመከታተል ዘገባዉን አሰናዳንላችሁ።
ልጆች ዛሬም አገልጋይ ናቸው በሚል ሃሳብ፣ ስልጠና ለወላጆችና የልጆች መምህራን ተሰጠ።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ከናቪጌተርስ ኢትዮጵያ ሚኒስትሪ ጋር ነው ስልጠናውን የሰጠው።
በስልጠናው ልጆቻችንን ጥሩ ክርስቲያን ማድረግ እና ደቀ መዝሙር ማድረግ ይገባል የሚል ነው።
ልጆች ነገ ሳይሆን ዛሬ የወንጌል መልዕክተኛ ስለሆኑ ልክ እንደ ሳሙኤል፣ እንደ ዳዊት፣ ጢሞቴዎስ፣ ኤርሚያስ ያሉ በትንሽነታቸውን እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ መሆን ይገባቸዋል ብለዋል።
ይሄንንም እንዲረዱ ያግዝ ዘንድ የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ከተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ለተወጣጡ አገልጋዮች ስልጠና የሰጠው።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ ሚኒስትሪ መሪ ወ/ሮ ሳሮን ውድነህ፣ ይሄንን ሃሳብ ሁሉም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያን ይዞ መሄድ አለበት፣ በተጨማሪም ስለ ቤተሰብ አገልግሎት በስፋት ሊሰራበት ይገባል ስትል ሃሳቧን አጋርታለች።
የስልጠናው ተሳታፊዎች ቆይታው አይን ከፋች ነው የሆነልን ሲሉ አስተያየታቸውን ለክርስቲያን ዜና አጋርተዋል።
የቤተሰብ ቅጥር አዳሽ በቤተሰብ ላይ የሚሰራ ሚኒስትሪ ሲሆን፣ ናቪጌተርስ ኢትዮጵያ ሚኒስትሪ ደግሞ ደቀ መዝሙር ማፍራት ላይ የሚሰራ የወንጌል አገልግሎት ሚኒስትሪ ነው።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ በመገኘት ፕሮግራሙን በመከታተል ዘገባዉን አሰናዳንላችሁ።
👍6❤2👏2🙏2❤🔥1
#በአፋር ክልል በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ።
የመሠረተ ክርስቶስ #ቤተክርስቲያን ከቲዲ ኤም ኤም ጋር በመተባበር በአፋር ክልል በመሬት መቀጥቀጥ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖቻችን 2,000,000 ብር ወጪ በማድረግ ለ500 አባወራዎች የምግብ ድጋፍ አደረገች።
ቤተክርስቲያኒቱ በአፋር ክልል አዋሽ አርባ አካባቢ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በሁለት መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች ድጋፉን ስታደርግ በስፍራው የተገኙት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ ለተጎጂዎች እርዳታውን በሰጡበት ወቅት #እዚህ_የተገኘውን_ለእናንተ_ያለንን_ፍቅር_ለመግለጽና_በምን_ሁኔታ_ውስጥ_እንዳላችሁ_ለማየት_እንዲሁም_ይህ_ጊዜ_ያልፋል_አይዟችሁ_ለማለት_ነው_ሲሉ በጸሎታችን ሁል ጊዜ ከእናንተ ጋር ነን ብለዋል።
ተጎጂዎችም ቤተክርስቲያን ስላደረገችላቸው ድጋፍ በማመስገን ደስታቸውን ሲገልጹ ታይቷል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢዎች ለሚገኙ ወገኖቿ ተመሳሳይ ድጋፎችን ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ዜና የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በአፋር ክልል በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የጸሎት ቤታቸው የፈረሰባቸውን የከሰም ቀበና መሪዎች በስፍራው በመገኘት አበረታተዋል።
ፕሬዚዳንቱ በዛሬው ዕለት በክልሉ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የተጎዱ አካባቢዎችን ተዟዙረው በተመለከቱበት ወቅት በስፍራው ከሚገኙ የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች ጋር ሲወያዩ በውይይታቸውም በአካባቢው ቤተክርስቲያንን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በአከባቢው የእግዚአብሔር መንግስት እንዲሰፋ የምትሰጠውን የወንጌል አገልግሎት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ #ቤተክርስቲያን ከቲዲ ኤም ኤም ጋር በመተባበር በአፋር ክልል በመሬት መቀጥቀጥ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖቻችን 2,000,000 ብር ወጪ በማድረግ ለ500 አባወራዎች የምግብ ድጋፍ አደረገች።
ቤተክርስቲያኒቱ በአፋር ክልል አዋሽ አርባ አካባቢ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በሁለት መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች ድጋፉን ስታደርግ በስፍራው የተገኙት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ ለተጎጂዎች እርዳታውን በሰጡበት ወቅት #እዚህ_የተገኘውን_ለእናንተ_ያለንን_ፍቅር_ለመግለጽና_በምን_ሁኔታ_ውስጥ_እንዳላችሁ_ለማየት_እንዲሁም_ይህ_ጊዜ_ያልፋል_አይዟችሁ_ለማለት_ነው_ሲሉ በጸሎታችን ሁል ጊዜ ከእናንተ ጋር ነን ብለዋል።
ተጎጂዎችም ቤተክርስቲያን ስላደረገችላቸው ድጋፍ በማመስገን ደስታቸውን ሲገልጹ ታይቷል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢዎች ለሚገኙ ወገኖቿ ተመሳሳይ ድጋፎችን ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ዜና የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በአፋር ክልል በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የጸሎት ቤታቸው የፈረሰባቸውን የከሰም ቀበና መሪዎች በስፍራው በመገኘት አበረታተዋል።
ፕሬዚዳንቱ በዛሬው ዕለት በክልሉ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የተጎዱ አካባቢዎችን ተዟዙረው በተመለከቱበት ወቅት በስፍራው ከሚገኙ የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች ጋር ሲወያዩ በውይይታቸውም በአካባቢው ቤተክርስቲያንን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በአከባቢው የእግዚአብሔር መንግስት እንዲሰፋ የምትሰጠውን የወንጌል አገልግሎት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል።
👍10❤3🔥1👏1