የበዓል ስጦታ ከWSG ሚኒስትሪ
WSG የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤን ምክኒያት በማድረግ ለ1ሺህ አባወራዎች የምግብ ድጋፍ አደረገ።
WSG ድጋፉን ብራይት ስታር ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው ከ1ሺህ ለሚበልጡ አባወራዎች የምግብ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ ያደረገው።
ድጋፉ የተደረገው የብራይት ስታር ፍሪደም ት/ቤት ተማሪ ወላጆችና የመንግስት ት/ቤት ለሚገኙ ተማሪ ወላጆች ነው ያደረገው።
የWSG ሚኒስትሪ አስተባባሪ ወ/ሮ ሃዊ በዳሳ ስጦታው ሁሉም በየቤቱ ፋሲካን በደስታ እንዲያስተላልፍ የታሰበ ነው፡ ስለዚህ እንኳን ደስ አደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
WSG የከፋ ድህነት ውስጥ ለሚገኙ ቤተሰቦች፡ ለጥፋት የተጋለጡና ማደሪያቸውን ጎዳና ላደረጉ ወጣቶች የመንፈሳዊና ቁሳዊ ድጋፍ ያደርጋል።
ከዚህ በተጨማሪ WSG (Win Souls for God Evangelical Ministry) በአውሮፓ በተለይም በስዊድን ለሚገኙ ወገኖች (Mission back to Europe) በሚል ስያሜ የታረደውን በግ ኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል መስበነክ ላይ ይገኛል።
መረጃውን ጋዜጠኛ ጸጋይብጻህ ኢሳይያስ አደረሰን።
WSG የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤን ምክኒያት በማድረግ ለ1ሺህ አባወራዎች የምግብ ድጋፍ አደረገ።
WSG ድጋፉን ብራይት ስታር ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው ከ1ሺህ ለሚበልጡ አባወራዎች የምግብ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ ያደረገው።
ድጋፉ የተደረገው የብራይት ስታር ፍሪደም ት/ቤት ተማሪ ወላጆችና የመንግስት ት/ቤት ለሚገኙ ተማሪ ወላጆች ነው ያደረገው።
የWSG ሚኒስትሪ አስተባባሪ ወ/ሮ ሃዊ በዳሳ ስጦታው ሁሉም በየቤቱ ፋሲካን በደስታ እንዲያስተላልፍ የታሰበ ነው፡ ስለዚህ እንኳን ደስ አደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
WSG የከፋ ድህነት ውስጥ ለሚገኙ ቤተሰቦች፡ ለጥፋት የተጋለጡና ማደሪያቸውን ጎዳና ላደረጉ ወጣቶች የመንፈሳዊና ቁሳዊ ድጋፍ ያደርጋል።
ከዚህ በተጨማሪ WSG (Win Souls for God Evangelical Ministry) በአውሮፓ በተለይም በስዊድን ለሚገኙ ወገኖች (Mission back to Europe) በሚል ስያሜ የታረደውን በግ ኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል መስበነክ ላይ ይገኛል።
መረጃውን ጋዜጠኛ ጸጋይብጻህ ኢሳይያስ አደረሰን።
👏7❤3👍1🔥1
ሲቃዩ ሊብራራ አይችልም። የመጨረሻውን ስቃይ ተሰቃየ #ሰሙነ #ሕማማት ከሆሳዕና #እስከ ትንሳኤ #እና ፕሮግራም
ከኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ #እና ለተከታታይ 8 ቀናት እየተላለፈ የሚገኝ በየቀኑ በኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ .. የተለያዩ አገልጋዮች ሰሙነ ሕማማቱን እየተረኩር #ዛሬ ደርሰናል። በሚያገኙት አማራጭ ይከታተሉ።
በማሕበራዊ #ሚዲያ በThe Christian News YouTube channel ላይ ይመልከቱ። https://www.youtube.com/channel/UCeHRJCDJ0wUDaBfAFmuMa7A?sub_confirmation=1
ከኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ #እና ለተከታታይ 8 ቀናት እየተላለፈ የሚገኝ በየቀኑ በኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ .. የተለያዩ አገልጋዮች ሰሙነ ሕማማቱን እየተረኩር #ዛሬ ደርሰናል። በሚያገኙት አማራጭ ይከታተሉ።
በማሕበራዊ #ሚዲያ በThe Christian News YouTube channel ላይ ይመልከቱ። https://www.youtube.com/channel/UCeHRJCDJ0wUDaBfAFmuMa7A?sub_confirmation=1
👍7😭3❤2🔥2🙏1
ስቃዩ ሊብራራ አይችልም። የመጨረሻውን ስቃይ ተሰቃየ Day 6 አርብ ነብይ ጥላሁን ስቅለት Prophet Tilahun Tsegaye ECRC https://youtu.be/m5EAAP3hNHk
YouTube
ስቃዩ ሊብራራ አይችልም። የመጨረሻውን ስቃይ ተሰቃየ Day 6 አርብ ነብይ ጥላሁን ስቅለት Prophet Tilahun Tsegaye ECRC
Prophet Tilahun Tsegaye ECRC #thechristiannews #gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturday…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturday…
🔥6❤1👍1🥰1💯1
#ቅዳሜ ሥዑር / በዝምታው ቀን ምን ነበር? Day 7 ቅዳሜ ፓስተር መራዊ ንጉሴ https://youtu.be/_EwTMGT3OOw
YouTube
#ቅዳሜ ሥዑር / በዝምታው ቀን ምን ነበር? Day 7 ቅዳሜ ፓስተር መራዊ ንጉሴ
#gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
❤1👍1🔥1
#እንኳን አደረሳችሁ / የወንጌላውያን መሪዎች መልዕክት https://youtu.be/ljnyI3NN6Yw
YouTube
#እንኳን አደረሳችሁ / የወንጌላውያን መሪዎች መልዕክት
#gospel #billy
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
#thechristiannews #singer #jesus #jesuschrist #መልካም በዓል #marsiltvworldwide #yonatanaklilu #abiye #ebc #fana_tv #ebs #reels
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopia #ethiopiantvshow
#saturdayafternoonshow_ebstv #ethiopianews #ethiopiantvshow…
❤3👍1
የወለንጭቲ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት የትንሳኤ በዓል በጋራ አከበሩ።
ዛሬ ሚያዝያ 12/08/2017 ከማለዳው 11ሰዓት ጀምሮ በፕሮግራሙ ላይ የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ጉተማ ቢፍቱ በመገኘት #እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ስላስተላለፉልን በህብረቱ ስም አመስግነዋል።
አጠቃላይ ፕሮግራሙ ላይ በዝማሬ በቃል በወረብ አምልኮ ለሀገር በመጸለይ የተከናወነ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ የምስራቅ ሸዋ ዞን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ሰብሳቢ ፖስተር ሰለሞን ሽፈራዉ እና የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመገኘት እንኳን አደረሳችሁ አስተላልፈዋል::
መሪዎች ከስፍራው ላደረሳችሁን መረጃ ከልብ እናመሰግናለን 🙏🙏
ዛሬ ሚያዝያ 12/08/2017 ከማለዳው 11ሰዓት ጀምሮ በፕሮግራሙ ላይ የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ጉተማ ቢፍቱ በመገኘት #እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ስላስተላለፉልን በህብረቱ ስም አመስግነዋል።
አጠቃላይ ፕሮግራሙ ላይ በዝማሬ በቃል በወረብ አምልኮ ለሀገር በመጸለይ የተከናወነ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ የምስራቅ ሸዋ ዞን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ሰብሳቢ ፖስተር ሰለሞን ሽፈራዉ እና የቦሰት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመገኘት እንኳን አደረሳችሁ አስተላልፈዋል::
መሪዎች ከስፍራው ላደረሳችሁን መረጃ ከልብ እናመሰግናለን 🙏🙏
🔥4❤1👍1
የ2017 ፓስተርስ ኮንፈራንስ ተጀመረ
ከሚያዝያ 15-17 የሚቆየው አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በአድዋ 00 መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት አዘጋጅነት የሚካሄደው ኮንፈራንሱ ከመላ ሃገሪ የተወጣጡ ወደ 5ሺህ የሚጠጉ አገልጋዮች እና መሪዎች ለ3 ቀናት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠናዎችን ይወስዳሉ።
የዘንድሮው አመት ኮንፈራንስ "ክርስቲያናዊ እሴቶችን በማጎልበት የክርስቶስን መልክ የምታንጸባርቅ ቤተ፡ክርስቲያን ማነጽ በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።"
በስልጠናው
• ክርስቲያናዊ አመራር
• የወንጌል ተልዕኮ
• ሰላምና እርቅ
• የልጆች አገልግሎት
• ወጣት መሪዎች ማፍራት እና
• ግለ ሁለንተናን መንከባከብ
የሚሉ ጉዳዮች በስፋት ይነሳሉ።
በመድረኩ "99 አድቬንቸርስ በመጽሃፍ ቅዱስ ትልቅ ታሪክ ውስጥ" ህብረቱ ለልጆች ማስተማሪያ ያዘጋጀው መጽሃፍ በጸሎት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
የፓስተርስ ኮንፈራንሱ ህብረቱ ለሚያከብረው የ50 ዓመት እዮቤልዩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ነው።
ከሚያዝያ 15-17 የሚቆየው አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በአድዋ 00 መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት አዘጋጅነት የሚካሄደው ኮንፈራንሱ ከመላ ሃገሪ የተወጣጡ ወደ 5ሺህ የሚጠጉ አገልጋዮች እና መሪዎች ለ3 ቀናት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠናዎችን ይወስዳሉ።
የዘንድሮው አመት ኮንፈራንስ "ክርስቲያናዊ እሴቶችን በማጎልበት የክርስቶስን መልክ የምታንጸባርቅ ቤተ፡ክርስቲያን ማነጽ በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።"
በስልጠናው
• ክርስቲያናዊ አመራር
• የወንጌል ተልዕኮ
• ሰላምና እርቅ
• የልጆች አገልግሎት
• ወጣት መሪዎች ማፍራት እና
• ግለ ሁለንተናን መንከባከብ
የሚሉ ጉዳዮች በስፋት ይነሳሉ።
በመድረኩ "99 አድቬንቸርስ በመጽሃፍ ቅዱስ ትልቅ ታሪክ ውስጥ" ህብረቱ ለልጆች ማስተማሪያ ያዘጋጀው መጽሃፍ በጸሎት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
የፓስተርስ ኮንፈራንሱ ህብረቱ ለሚያከብረው የ50 ዓመት እዮቤልዩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ነው።
👍14👏9❤6🔥1
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት የ50ኛ የወርቅ እዮቤልዩ ክብረ በዓል በድምቀት በአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እየተከበረ ነዉ።
ባለፉት 2 ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በዛሬዉ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን ሕብረቱ በአሁኑ ሰዓት የምስረታ 50ኛዉን የወርቅ ኢዮቤልዩ መክፈቻ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በድምቀት ማክበር ጀምሯል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
ባለፉት 2 ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ አመታዊው ፓስተርስ ኮንፈራንስ በዛሬዉ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን ሕብረቱ በአሁኑ ሰዓት የምስረታ 50ኛዉን የወርቅ ኢዮቤልዩ መክፈቻ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት በድምቀት ማክበር ጀምሯል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራዉ የምንገኝ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።
👍20❤6🔥1🙏1💯1
እኔ የኢየሱስ ነኝ
I BELONG TO JESUS
#Ethiopia | የሊቨርፑሉ አጥቂ ኮዲ ጋክፖ ትላንት ምሽት ክለቡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ዋንጫ ማንሳቱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ጎል በማስቆጠር እኔ የኢየሱስ ነኝ" የሚል ጽሑፍ የያዘ ቲሸርት በማሳየት ወንጌልን ለዓለም ሰብኳል።
ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ካካ በተመሳሳይ ወንጌልን በዚህ መልክ በመስበክ የሚታወቅ ተጫዋች ነው።
I BELONG TO JESUS
#Ethiopia | የሊቨርፑሉ አጥቂ ኮዲ ጋክፖ ትላንት ምሽት ክለቡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ዋንጫ ማንሳቱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ጎል በማስቆጠር እኔ የኢየሱስ ነኝ" የሚል ጽሑፍ የያዘ ቲሸርት በማሳየት ወንጌልን ለዓለም ሰብኳል።
ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ካካ በተመሳሳይ ወንጌልን በዚህ መልክ በመስበክ የሚታወቅ ተጫዋች ነው።
❤33👍8👏3🔥2🙏2👌1
3 ቀን ቀረው!
ወላጆች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ!
👉የት?፦ በኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ግቢ
👉ምን አለ?፦በእለቱ ልጆቻችንን ወደጌታ ለማምጣት እንደዚሁም እንዲፀኑ ለማገዝ የምንችልባቸውን ጥበቦችን እንካፈላለን ። ደግሞም ልጆችን ደቀመዝሙር ለማድረግና ወደዓለም ሄደው ስለኢየሱስ በቃላቸውና ምግባራቸው እንዲያወሩ ለማስታጠቅ የሚረዳንን ማስተዋል እናገኛለን።
እናንተም ኑ! ሌሎችንም ጋብዙ።
ይህ እድል ፈፅሞ እንዳያመልጣችሁ!
ለበለጠ መረጃ በ0911136520/0946693468 ደውሉልን።
ሰዓት :- ከ8:00-11:30
ቦታ:- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
አገልጋይ:-
👉ጽጌረዳ የማነ ፣ ልጆችና ወጣቶችን ደቀመዝሙር በማድረግ ዙሪያ አሰልጣኝ ከናቪጌተርስ፤
👉አባይነህ ኃይሌ፣ ቤተሰቦችን ከደቀመዝሙር ማፍራት ተልዕኮ አንፃር አሰልጣኝ፤
ወላጆችና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ተጋብዛችኋል!
ወላጆች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ!
👉የት?፦ በኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ግቢ
👉ምን አለ?፦በእለቱ ልጆቻችንን ወደጌታ ለማምጣት እንደዚሁም እንዲፀኑ ለማገዝ የምንችልባቸውን ጥበቦችን እንካፈላለን ። ደግሞም ልጆችን ደቀመዝሙር ለማድረግና ወደዓለም ሄደው ስለኢየሱስ በቃላቸውና ምግባራቸው እንዲያወሩ ለማስታጠቅ የሚረዳንን ማስተዋል እናገኛለን።
እናንተም ኑ! ሌሎችንም ጋብዙ።
ይህ እድል ፈፅሞ እንዳያመልጣችሁ!
ለበለጠ መረጃ በ0911136520/0946693468 ደውሉልን።
ሰዓት :- ከ8:00-11:30
ቦታ:- ኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቦሌ ኦሎምፒያ በቀድሞው ዴሉክስ ፈርኒቸር ገባ ብሎ
አገልጋይ:-
👉ጽጌረዳ የማነ ፣ ልጆችና ወጣቶችን ደቀመዝሙር በማድረግ ዙሪያ አሰልጣኝ ከናቪጌተርስ፤
👉አባይነህ ኃይሌ፣ ቤተሰቦችን ከደቀመዝሙር ማፍራት ተልዕኮ አንፃር አሰልጣኝ፤
ወላጆችና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ተጋብዛችኋል!
👍10❤2🔥1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀን
ሚያዝያ 27 / 2017
በጌታ የተወደዳችሁ የጌታ ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር የፊታችን ሚያዝያ 27 ከቀኑ 7:00 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀንን አዘጋጅተን እናንተን ውድ ምሩቃኖቻችንን እየጠበቅን እንገኛለን።
ስለሆነም በዚቀን የረዳንን ጌታን አብረን እንድናመሰግን ከተያየን ከቆየናቸው ወንድም እና እህቶቻችን ጋር እንድንገናኝ እና መለስ ብለን ትዝታዎቻችንን እንድናወሳ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።
በዚህ ቀን አብራችዋቸው ስታገለግሉ እና ስትገለገሉ ከነበሩ ወንድም እና እህቶቻችሁ ጋር በመደዋወል እንድትገኙ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል።
እስክንገናኝ እጅጉኑ ጓግተናል
መዝሙር 77
¹¹ የእግዚአብሔርን ሥራ አስታወስሁ፤ የቀደመውን ተአምራትህን አስታወሳለሁና፤
¹² በምግባርህም ሁሉ እናገራለሁ፥ በሥራህም እጫወታለሁ።
ሰዓት ⌛️
7:00 local time
አድራሻ 📍
Assemblies of God 6k church የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ስድስት ኪሎ አጥቢያ
Location 📍
https://maps.app.goo.gl/cUL3ceMhofHErq857?g_st=atm
ሚያዝያ 27 / 2017
በጌታ የተወደዳችሁ የጌታ ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር የፊታችን ሚያዝያ 27 ከቀኑ 7:00 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የ6 kilo እና FBE ካምፓስ የክርስቲያን ህብረት የቀድሞ ምሩቃን ቀንን አዘጋጅተን እናንተን ውድ ምሩቃኖቻችንን እየጠበቅን እንገኛለን።
ስለሆነም በዚቀን የረዳንን ጌታን አብረን እንድናመሰግን ከተያየን ከቆየናቸው ወንድም እና እህቶቻችን ጋር እንድንገናኝ እና መለስ ብለን ትዝታዎቻችንን እንድናወሳ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።
በዚህ ቀን አብራችዋቸው ስታገለግሉ እና ስትገለገሉ ከነበሩ ወንድም እና እህቶቻችሁ ጋር በመደዋወል እንድትገኙ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል።
እስክንገናኝ እጅጉኑ ጓግተናል
መዝሙር 77
¹¹ የእግዚአብሔርን ሥራ አስታወስሁ፤ የቀደመውን ተአምራትህን አስታወሳለሁና፤
¹² በምግባርህም ሁሉ እናገራለሁ፥ በሥራህም እጫወታለሁ።
ሰዓት ⌛️
7:00 local time
አድራሻ 📍
Assemblies of God 6k church የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ስድስት ኪሎ አጥቢያ
Location 📍
https://maps.app.goo.gl/cUL3ceMhofHErq857?g_st=atm
👍12❤4🔥1🙏1
"I Belong to Jesus" የሚል መልዕክት ያስተላለፈው ተጫዋች ሊቀጣ ነው።
ኔዘርላንዳዊው የሊቨርፑል አጥቂ ኮዲ ጋክፖ በኢንግሊዝ የእግር ኳስ አስተዳደር ያስተላለፈውን መልዕክት ተከትሎ ምርመራ እያደረገበት ነው።
ሊቨርፖል ከቶተናም ሆትስፐርስ ጋር በነበረው ጨዋታ 34 ደቂቃ ላይ ጎል ካገባ በኋላ ነው በደስታ ማለያውን አውልቆ "I Belong To Jesus" የሚል የውድጥ ቲሸርቱን ያሳየው።
በምርመራው መሰረት ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ እሱም ቡድኑም ይቀጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ደጋፊዎች ማህበሩ ግብረሰዶም መደገፍን አስገዳጅ አድርጎ፡ ሙስሊም ተጫዋቾች ጾም እንዲፈቱ ፈቅዶ፡ ክርስቲያን ተጫዋቾች መልዕክት እንዳያስተላልፉ መከልከሉን ተቃውመዋል።
ሊቨርፖል የ2025 ኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማንሳቱን ከወዲሁ አረጋግጧል።
ዘ አትሌቲክ እንዳስነበበው
ኔዘርላንዳዊው የሊቨርፑል አጥቂ ኮዲ ጋክፖ በኢንግሊዝ የእግር ኳስ አስተዳደር ያስተላለፈውን መልዕክት ተከትሎ ምርመራ እያደረገበት ነው።
ሊቨርፖል ከቶተናም ሆትስፐርስ ጋር በነበረው ጨዋታ 34 ደቂቃ ላይ ጎል ካገባ በኋላ ነው በደስታ ማለያውን አውልቆ "I Belong To Jesus" የሚል የውድጥ ቲሸርቱን ያሳየው።
በምርመራው መሰረት ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ እሱም ቡድኑም ይቀጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ደጋፊዎች ማህበሩ ግብረሰዶም መደገፍን አስገዳጅ አድርጎ፡ ሙስሊም ተጫዋቾች ጾም እንዲፈቱ ፈቅዶ፡ ክርስቲያን ተጫዋቾች መልዕክት እንዳያስተላልፉ መከልከሉን ተቃውመዋል።
ሊቨርፖል የ2025 ኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማንሳቱን ከወዲሁ አረጋግጧል።
ዘ አትሌቲክ እንዳስነበበው
🔥7👍3😭3🕊1💔1