#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ። https://youtu.be/KmJRWIVQ-6s
YouTube
#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ።
#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ።
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel This…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel This…
❤8
#አዲስ
#ፓስተር_ጻዲቁ ምንድነው_ያሉት?
#አቋም የተያዘባቸው 6 ነጥቦችስ ምን ምን ናቸው?
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ ከሶሰት ሺህ በላይ መሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
#የሕብረቱ ፕሬዝደንት ፓስተር ጻዲቁ አብዱ ዛሬ በነበረው የመክፈቻ መሰናዶ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዋናነት 6 ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲደረግ እና #አቋም እንዲያዝ አጽንዖት እንዲሰጠው አሳስበዋል።
እነዚህ ስድስት ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
1. እንደ ወንጌላውያን #ጥላቻን እና ቂም በቀልን ለግጭት የሚዳርጉ ድርጊቶችን እና ሰዎችን ከየትኛውም ወገን ይሁን ለጥላቻ የሚቀሰቅሱ #ለቂም በቀል የሚያነሳሱ ግጭቶች በተለያየ ምክንያት በሰዎች መካከል እንዲነሱ የሚያደርጉ ሰዎችን #እምቢ ማለት እና ልንቃወም ይገባል።
2. በእኛ ወንጌላውያን ስም እይተጠሩ እና #ወንጌላውያን ናቸው ተብሎ እየታሰቡ ነገር ግን ከወንጌላውያን አስተምሮ በእጅጉ የራቁ #የሃሰት #ትምህርት የሚያስተምሩትን ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልምምድ ያላቸውን ፤ እጅግ የተበላሸ የሞራል #ሕይወት የሚኖሩትን ሰዎች የማንቀበል መሆኑን በይፋ የምንናገርበት እና የምናሳውቅበት ጊዜ ነው።
3. የኢትዮጵያን ሕዝብ #በብሔር እና #በሃይማኖት ለማጋጨት የሚደረገው ሙከራ መቃወም ይገባናል። እምነታቸውም ይሁን ብሔራቸው ከኛ ለተለዩ ሰዎች "ባልንጀራሕን እንደ ራስህ ውደድ" በሚለው መርህ እንዲሁም "ሰዎች እንዲያደርጉላቸሁ የምትወዱትን እናንተም ለሌሎች እንዲሁ አድርጉላቸው። በሚለው ወርቃማ ሕግ እየተመራን ለሰዎች ሁሉ መልካምን እናድርግ። ጥላቻን በፍቅር እናሸንፍ። ለክፉ #መልካም በመመለስ የሚረግሙንን በመመረቅ የጌታችንን ምሳሌ እንከተል።
4. በእምነታችን እና በማንነታችን ምክንያት የሚደረግብንን ማንኛውም #መድሎ እና #ጫና #መቃወም አለብን። ወንጌላውያን ዛሬም በተለያዩ ቦታዎች በተለይም የወንጌላውያን አማኞች ቁጥር በሚያንስባቸው አከባቢዎች እጅግ የከፋ መድሎ እንደሚደረግብን እናውቃለን። ሀገራችን የሁላችንም ሀገር ስለሆነች እንደ ዜጋ ለሃገራችን ሰላም እና ልማት መስራት ይጠበቅብናል። የሌሎች #እምነት ያለ አግባብ #ሲደፈር ዝም አለማለት የራሳችንንም #በሕግ አግባብ ማስጠበቅ ይገባናል።
5. በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የነበረው የእርስ በዕርስ #ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ስለተቋጨ እና #ሕዝቡ እፎይታ ስላገኘ አከባቢውም ከጦርነት ስላረፈ ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል። ይህ ሰላም ጸንቶ እንዲቆይ እንዲሁም ግጭት ባለባቸው ሌሎች የሃገራችን ክፍሎች ሰላም እንዲሰፍን እኛ ወንጌላውያን እጅግ አብልጠን ልንጸልይ እና ለሰላም የራሳችንን ድርሻ ልንወጣ ይገባል።
6. (አጽንዖት የሚፈልግ #ጉዳይ) #ግብረ_ሰዶም ሰበዓዊም ዲሞክርራሲያዊም መብት አይደለም። #ግብረ_ሰዶም_ሐጢያት_ነው። ግብረ ሰዶም ምንም ከፍቅር ጋር ግንኙነት የለውም። በግብረ ሰዶም ችግር ስለወደቀ ሰው አዝናለሁ። ከዚህ አስከፊ ከሆነ ሐጢያት እንዲወጣ እጸልይለታለሁ። ነገር ግን ሃጢያቱን ልምምዱን የእግዚአብሔር ቃል እጅግ የሚያወግዘው የከፋ #ሐጢያት ስለሆነ #እቃወማለሁ።
ዛሬ በሰበዓዊ ስም የዲሞክራሲ መብት ነው ተብሎ ግብረሶዶማዊነትን በተለያየ መንገድ #በአፍሪካ በተለይም ከ97% በላይ ሃይማኖተኛ በሆንን ሀገር ላይ በተለያየ መንገድ ለመጫን አዕምኖዕችን ለዚህ ዝግጁ የሚደረገውን ግፊት በሙሉ እኛ እንደ #ወንጌላውያን አንቀበል። እንቃወመዋለን።
ግብረ ሰዶም በመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ የከፋ ሐጢያት እና የሐጢያት ምሳሌ ነው። ሰዶም እና ጎመራ ተቃጥለው የጠፉት በዚህ ሃጢያት ምክንያት ነው።
እግዚአብሔር ሰዎችን በመልኩ ወንድ እና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው። ጾታዬን ለማወቅ እንድሜዬ 18 መድረስ የለበትም። ስወለድ እና እግዚአብሔር ሲፈጥረኝ ማን እንደሆንኩኝ አውቃለሁ።
ጾታችሁን የምታውቁት ስታድጉ ነው የሚለው አደገኛ አስተምሮ ስለሆነ ዝም ብለን አናልፍም። ግብረ ሰዶም ሰበዓዊነት ሳይሆን ሰበዓዊነትን ወደ አውሬነት የሚለውጥ ስበዓዊነትን የሚያሳንስ ሴጣናዊ የሚያደርግ ሐጢያት ነው።
በየትኛውም #ሐጢያት ላይ ግልጽ #አቋም መውሰድ እንዳለብን ሁሉ በተለይ በግብረሰዶም ላይ አፋችንን ዘግተን የምንቀመጥበት አይደለም። ስለዚህ ለሰዎቹ እናዝናለን ከዚህ ጉድጓድ እና አዝቅት ውስጥ እንዲወጡ በፍቅር እንጸልይላቸዋልን ፤ እናለቅሳለን። ነገር ግን ሐጢያቱ ሐጢያት ነው።
መጋቢ ጻዲቁ አብዶ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዝደንት
#ፓስተር_ጻዲቁ ምንድነው_ያሉት?
#አቋም የተያዘባቸው 6 ነጥቦችስ ምን ምን ናቸው?
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ ከሶሰት ሺህ በላይ መሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
#የሕብረቱ ፕሬዝደንት ፓስተር ጻዲቁ አብዱ ዛሬ በነበረው የመክፈቻ መሰናዶ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዋናነት 6 ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲደረግ እና #አቋም እንዲያዝ አጽንዖት እንዲሰጠው አሳስበዋል።
እነዚህ ስድስት ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
1. እንደ ወንጌላውያን #ጥላቻን እና ቂም በቀልን ለግጭት የሚዳርጉ ድርጊቶችን እና ሰዎችን ከየትኛውም ወገን ይሁን ለጥላቻ የሚቀሰቅሱ #ለቂም በቀል የሚያነሳሱ ግጭቶች በተለያየ ምክንያት በሰዎች መካከል እንዲነሱ የሚያደርጉ ሰዎችን #እምቢ ማለት እና ልንቃወም ይገባል።
2. በእኛ ወንጌላውያን ስም እይተጠሩ እና #ወንጌላውያን ናቸው ተብሎ እየታሰቡ ነገር ግን ከወንጌላውያን አስተምሮ በእጅጉ የራቁ #የሃሰት #ትምህርት የሚያስተምሩትን ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልምምድ ያላቸውን ፤ እጅግ የተበላሸ የሞራል #ሕይወት የሚኖሩትን ሰዎች የማንቀበል መሆኑን በይፋ የምንናገርበት እና የምናሳውቅበት ጊዜ ነው።
3. የኢትዮጵያን ሕዝብ #በብሔር እና #በሃይማኖት ለማጋጨት የሚደረገው ሙከራ መቃወም ይገባናል። እምነታቸውም ይሁን ብሔራቸው ከኛ ለተለዩ ሰዎች "ባልንጀራሕን እንደ ራስህ ውደድ" በሚለው መርህ እንዲሁም "ሰዎች እንዲያደርጉላቸሁ የምትወዱትን እናንተም ለሌሎች እንዲሁ አድርጉላቸው። በሚለው ወርቃማ ሕግ እየተመራን ለሰዎች ሁሉ መልካምን እናድርግ። ጥላቻን በፍቅር እናሸንፍ። ለክፉ #መልካም በመመለስ የሚረግሙንን በመመረቅ የጌታችንን ምሳሌ እንከተል።
4. በእምነታችን እና በማንነታችን ምክንያት የሚደረግብንን ማንኛውም #መድሎ እና #ጫና #መቃወም አለብን። ወንጌላውያን ዛሬም በተለያዩ ቦታዎች በተለይም የወንጌላውያን አማኞች ቁጥር በሚያንስባቸው አከባቢዎች እጅግ የከፋ መድሎ እንደሚደረግብን እናውቃለን። ሀገራችን የሁላችንም ሀገር ስለሆነች እንደ ዜጋ ለሃገራችን ሰላም እና ልማት መስራት ይጠበቅብናል። የሌሎች #እምነት ያለ አግባብ #ሲደፈር ዝም አለማለት የራሳችንንም #በሕግ አግባብ ማስጠበቅ ይገባናል።
5. በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የነበረው የእርስ በዕርስ #ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ስለተቋጨ እና #ሕዝቡ እፎይታ ስላገኘ አከባቢውም ከጦርነት ስላረፈ ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል። ይህ ሰላም ጸንቶ እንዲቆይ እንዲሁም ግጭት ባለባቸው ሌሎች የሃገራችን ክፍሎች ሰላም እንዲሰፍን እኛ ወንጌላውያን እጅግ አብልጠን ልንጸልይ እና ለሰላም የራሳችንን ድርሻ ልንወጣ ይገባል።
6. (አጽንዖት የሚፈልግ #ጉዳይ) #ግብረ_ሰዶም ሰበዓዊም ዲሞክርራሲያዊም መብት አይደለም። #ግብረ_ሰዶም_ሐጢያት_ነው። ግብረ ሰዶም ምንም ከፍቅር ጋር ግንኙነት የለውም። በግብረ ሰዶም ችግር ስለወደቀ ሰው አዝናለሁ። ከዚህ አስከፊ ከሆነ ሐጢያት እንዲወጣ እጸልይለታለሁ። ነገር ግን ሃጢያቱን ልምምዱን የእግዚአብሔር ቃል እጅግ የሚያወግዘው የከፋ #ሐጢያት ስለሆነ #እቃወማለሁ።
ዛሬ በሰበዓዊ ስም የዲሞክራሲ መብት ነው ተብሎ ግብረሶዶማዊነትን በተለያየ መንገድ #በአፍሪካ በተለይም ከ97% በላይ ሃይማኖተኛ በሆንን ሀገር ላይ በተለያየ መንገድ ለመጫን አዕምኖዕችን ለዚህ ዝግጁ የሚደረገውን ግፊት በሙሉ እኛ እንደ #ወንጌላውያን አንቀበል። እንቃወመዋለን።
ግብረ ሰዶም በመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ የከፋ ሐጢያት እና የሐጢያት ምሳሌ ነው። ሰዶም እና ጎመራ ተቃጥለው የጠፉት በዚህ ሃጢያት ምክንያት ነው።
እግዚአብሔር ሰዎችን በመልኩ ወንድ እና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው። ጾታዬን ለማወቅ እንድሜዬ 18 መድረስ የለበትም። ስወለድ እና እግዚአብሔር ሲፈጥረኝ ማን እንደሆንኩኝ አውቃለሁ።
ጾታችሁን የምታውቁት ስታድጉ ነው የሚለው አደገኛ አስተምሮ ስለሆነ ዝም ብለን አናልፍም። ግብረ ሰዶም ሰበዓዊነት ሳይሆን ሰበዓዊነትን ወደ አውሬነት የሚለውጥ ስበዓዊነትን የሚያሳንስ ሴጣናዊ የሚያደርግ ሐጢያት ነው።
በየትኛውም #ሐጢያት ላይ ግልጽ #አቋም መውሰድ እንዳለብን ሁሉ በተለይ በግብረሰዶም ላይ አፋችንን ዘግተን የምንቀመጥበት አይደለም። ስለዚህ ለሰዎቹ እናዝናለን ከዚህ ጉድጓድ እና አዝቅት ውስጥ እንዲወጡ በፍቅር እንጸልይላቸዋልን ፤ እናለቅሳለን። ነገር ግን ሐጢያቱ ሐጢያት ነው።
መጋቢ ጻዲቁ አብዶ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዝደንት
👍10❤9
እዋዳን ልራመታ ኢየሱስ አቴቴ
እዎሮር ቆጡኮክ ኬሴኔ ሀንጨቴቴ (2X)
ገለተ ኡዋሙላ ልራንችኔ እሱም ፎቃ
ፎቃ ገትስት ብክናጋለታ ቡቃ ዮኮ ዮኮ
ዮኮ ዮኮ ዮኮ ኢየሱስና
እገለታ ኤጣ እሆና (2X)
ገለታ ዮሞ
ዘማሪ ደግነት አስፈው
https://www.youtube.com/watch?v=xQp0tvY3bOc
እዎሮር ቆጡኮክ ኬሴኔ ሀንጨቴቴ (2X)
ገለተ ኡዋሙላ ልራንችኔ እሱም ፎቃ
ፎቃ ገትስት ብክናጋለታ ቡቃ ዮኮ ዮኮ
ዮኮ ዮኮ ዮኮ ኢየሱስና
እገለታ ኤጣ እሆና (2X)
ገለታ ዮሞ
ዘማሪ ደግነት አስፈው
https://www.youtube.com/watch?v=xQp0tvY3bOc
🔥1
#ቤተክርስቲያን ተዘረፈች
በፓስተር አማረ ሀጎስ የምትመራው "ግሬስ ላይፍ ኮሚዩኒቱ ቤተክርስቲያን" ተዘረፈች።
ቤተክርስቲያኒቱ ትጠቀምባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመገልገያ ቁሳቁሶች የተዘረፉ ሲሆን በዚህ ዝርፊያ ቀዳሚ ተጠርጣሪ እና የድርጊቱ አስተባባሪ በጥበቃ ስራ ላይ የነበረው ሰው እንደሆነ ተገልጿል።
በዚህ ዘፊያ ለሚዲያ የሚያገለግሉ ካሜራዎችን ጨምሮ የሙዚቃ መሳሪያዎች ኪቦርድ ፤ ማይክ ፤ ሚክሰር ፤ ጀነሬተር ፤ እስፒከሮች እና ድራም ይገኙበታል።
6.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ንብረት መዘረፉን የቤተክርስቲያኒቱን መሪዎች ዋቢ አድርጎ Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ ዘግቧል።
በዘገባው እንደተመለከትነው ከሆነ የቤተክርስቲያኒቱ ጥበቃ በተቀናጀ ሁኔታ እቃዎቹን ዘርፎ መሰወሩ ተገልጿል።
ዘገባውን በምስል ለመመልከት ሊንኩን ይጠቀሙ። https://www.youtube.com/watch?v=EQLwcb3pwWc
ምንጭ Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ
በፓስተር አማረ ሀጎስ የምትመራው "ግሬስ ላይፍ ኮሚዩኒቱ ቤተክርስቲያን" ተዘረፈች።
ቤተክርስቲያኒቱ ትጠቀምባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመገልገያ ቁሳቁሶች የተዘረፉ ሲሆን በዚህ ዝርፊያ ቀዳሚ ተጠርጣሪ እና የድርጊቱ አስተባባሪ በጥበቃ ስራ ላይ የነበረው ሰው እንደሆነ ተገልጿል።
በዚህ ዘፊያ ለሚዲያ የሚያገለግሉ ካሜራዎችን ጨምሮ የሙዚቃ መሳሪያዎች ኪቦርድ ፤ ማይክ ፤ ሚክሰር ፤ ጀነሬተር ፤ እስፒከሮች እና ድራም ይገኙበታል።
6.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ንብረት መዘረፉን የቤተክርስቲያኒቱን መሪዎች ዋቢ አድርጎ Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ ዘግቧል።
በዘገባው እንደተመለከትነው ከሆነ የቤተክርስቲያኒቱ ጥበቃ በተቀናጀ ሁኔታ እቃዎቹን ዘርፎ መሰወሩ ተገልጿል።
ዘገባውን በምስል ለመመልከት ሊንኩን ይጠቀሙ። https://www.youtube.com/watch?v=EQLwcb3pwWc
ምንጭ Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ
👍4
#አስደሳች #ዜና
#ቤተክርስቲያን #ሚሲዮናዊ ላከች።
ከታቦር ተራራ - ጋና አክራ
ሐዋሳ ታቦር መካነ ኢየሱስ ከእናት መካነ ኢየሱስ ወጥታ ማኅበረ ምእመን ከሆነች ገና ሁለት አስርትን እያስቆጠረች ብትሆንም እየሰራችው ያለችው ሥራ ግን የ200 ዓመታት ታሪክ ያላት ነው የሚመስለው።
ወንጌል ለዓለም ሁሉ ለማድረስ በታላቅ ግለትና ቅናት በመንቀሳቀስ በመላው ኢትዮጵያ በሰሜን፣ በደቡብ፣ በምዕራብና በምስራቅ ከ70 በላይ የወንጌል መልእክተኞችን በማሰማራት አርአያ የሆነች ማኅበረ ምእመን ናት።
የአገር ውስጡን እንዲህ እየስራችም ወንጌልን በዓለም ለማድረስ ሃላፊነቱ የኔ ነው በማለት በጥር 7 ቀን 2015 ዓ.ም በጉባኤ ፊት በጸሎት የሸኘችው ሚስዮናዊ ሳሙኤል ሐይሶ ዛሬ ማለዳ ወደ ጋና አክራ አቅንቷል።
#ቤተክርስቲያን #ሚሲዮናዊ ላከች።
ከታቦር ተራራ - ጋና አክራ
ሐዋሳ ታቦር መካነ ኢየሱስ ከእናት መካነ ኢየሱስ ወጥታ ማኅበረ ምእመን ከሆነች ገና ሁለት አስርትን እያስቆጠረች ብትሆንም እየሰራችው ያለችው ሥራ ግን የ200 ዓመታት ታሪክ ያላት ነው የሚመስለው።
ወንጌል ለዓለም ሁሉ ለማድረስ በታላቅ ግለትና ቅናት በመንቀሳቀስ በመላው ኢትዮጵያ በሰሜን፣ በደቡብ፣ በምዕራብና በምስራቅ ከ70 በላይ የወንጌል መልእክተኞችን በማሰማራት አርአያ የሆነች ማኅበረ ምእመን ናት።
የአገር ውስጡን እንዲህ እየስራችም ወንጌልን በዓለም ለማድረስ ሃላፊነቱ የኔ ነው በማለት በጥር 7 ቀን 2015 ዓ.ም በጉባኤ ፊት በጸሎት የሸኘችው ሚስዮናዊ ሳሙኤል ሐይሶ ዛሬ ማለዳ ወደ ጋና አክራ አቅንቷል።
👍4🔥3
#አስደሳች #ዜና
ታዳጊ ሊዲያ_እንድትፈታ ተወሰነ
ከሰሞኑ በሃላባ በእስር ላይ የነበረችው ታዳጊ ሊዲያ አበራ ከደቂቃዎች በፊት በዋለው ችሎት በ30ሺህ ብር ዋስ እንድትፈታ ተወስኗል።
ችሎቱ በትላንትና እለት ወደ ዛሬ የዞረ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ዛሬ ማለዳ ፍርድ ቤቱ ጠበቆች ሳይገኙ አላነብም በማለት ወደ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ዞሮ የነበረ ሲሆን ምንም እንኳን ጠበቆቹ በስፍራው ባይገኙም ፍርድ ቤቱ ታዳጊዋ በ30ሺህ ብር ዋስ እንድትፈታ ውሳኔ አሳልፏል ሲል Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ ዘግቧል።
ምንም እንኳን ታዳጊዋ በዋስ እንድትፈታ ውሳኔ ቢተላለፍም አሁንም በአከባቢው በክርስቲያኖች ላይ ስጋት እንዳለ አክሎ ዘገባው አስታውሷል።
ታዳጊ ሊዲያ_እንድትፈታ ተወሰነ
ከሰሞኑ በሃላባ በእስር ላይ የነበረችው ታዳጊ ሊዲያ አበራ ከደቂቃዎች በፊት በዋለው ችሎት በ30ሺህ ብር ዋስ እንድትፈታ ተወስኗል።
ችሎቱ በትላንትና እለት ወደ ዛሬ የዞረ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ዛሬ ማለዳ ፍርድ ቤቱ ጠበቆች ሳይገኙ አላነብም በማለት ወደ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ዞሮ የነበረ ሲሆን ምንም እንኳን ጠበቆቹ በስፍራው ባይገኙም ፍርድ ቤቱ ታዳጊዋ በ30ሺህ ብር ዋስ እንድትፈታ ውሳኔ አሳልፏል ሲል Christian tube - ክርስቲያን ቲዩብ ዘግቧል።
ምንም እንኳን ታዳጊዋ በዋስ እንድትፈታ ውሳኔ ቢተላለፍም አሁንም በአከባቢው በክርስቲያኖች ላይ ስጋት እንዳለ አክሎ ዘገባው አስታውሷል።
❤9👍2
" ምዕራባውያን እንግዳ የሆነ ባህል (የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት) እንድንፈቅድ #ማዕቀብ በመጣል ጫና ያሳድራሉ " - ፕሬዜዳንት ሙሴቬኒ
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ምዕራባውያን አገራት የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን መብቶች በአፍሪካ አገራት ላይ በኃይል ለመጫን እየጣሩ ነው ሲሉ ወቅሰዋል።
ሙሴቬኒ ይህን ያሉት አገራቸው የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን በተመለከተ አዲስ ሕግ እያረቀቀች ባለችበት ወቅት ነው።
የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ወንጀል በሆነባት ኡጋንዳ እየተረቀቀ ያለው ሕግ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎች ላይ የበለጠ ጠንካራ ቅጣት የሚጥል ነው።
ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ ትናንት ሐሙስ መጋቢት 07/2015 ዓ.ም. በአገሪቱ ፓርላማ ቀርበው ይህን ብለዋል ፦
" ምዕራባውያን እንግዳ የሆነ ባህል (የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት) እንድንፈቅድ #ማዕቀብ በመጣል ጫና ያሳድራሉ።
ምዕራባውያን የራሳቸውን አሰራር በሌሎች ላይ ለመጫን የሚያባክኑትን ጊዜ ማቆም አለባቸው።
አውሮፓውያኑ የአጎት እና የአክስት ልጅ ጋር ትዳር ይመሰርታሉ እዚህ [ኡጋንዳ] የአንድ ጎሳ አባልን ማግባት ነውር ነው።
እነሱ የቅርብ ዘመድ እንዳያገቡ ማዕቀብ እንጣል ? ይህ የእኛ ሥራ አይደለም። "
ፕሬዜዳንት ሙሴቬኒ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያንን አፈንጋጭ ብለው የገለጿቸው ሲሆን በጉዳዩ ላይ ብዙ ምክክር መደረግ አለበት ብለዋል።
ኡጋንዳ አሁን ላይ እያረቀቀች ባለችው ሕግ መሠረት በተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ውስጥ ያለ ወይም እራሱን የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት አፍቃሪ ብሎ የሚገልጽ ሰው እስከ 10 ዓመታት የእስር ጊዜን እንዲያሳልፍ ያዛል።
የኡጋንዳ መንግሥት በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የውጭ አገራት መንግሥታት ተቋማት እና ምዕራባውያን ኤጀንሲዎች የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን እያስተዋወቁ ነው በማለት ይከሳል።
#ቢቢሲ
@tikvahethiopia
የኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ምዕራባውያን አገራት የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን መብቶች በአፍሪካ አገራት ላይ በኃይል ለመጫን እየጣሩ ነው ሲሉ ወቅሰዋል።
ሙሴቬኒ ይህን ያሉት አገራቸው የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን በተመለከተ አዲስ ሕግ እያረቀቀች ባለችበት ወቅት ነው።
የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ወንጀል በሆነባት ኡጋንዳ እየተረቀቀ ያለው ሕግ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎች ላይ የበለጠ ጠንካራ ቅጣት የሚጥል ነው።
ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ ትናንት ሐሙስ መጋቢት 07/2015 ዓ.ም. በአገሪቱ ፓርላማ ቀርበው ይህን ብለዋል ፦
" ምዕራባውያን እንግዳ የሆነ ባህል (የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት) እንድንፈቅድ #ማዕቀብ በመጣል ጫና ያሳድራሉ።
ምዕራባውያን የራሳቸውን አሰራር በሌሎች ላይ ለመጫን የሚያባክኑትን ጊዜ ማቆም አለባቸው።
አውሮፓውያኑ የአጎት እና የአክስት ልጅ ጋር ትዳር ይመሰርታሉ እዚህ [ኡጋንዳ] የአንድ ጎሳ አባልን ማግባት ነውር ነው።
እነሱ የቅርብ ዘመድ እንዳያገቡ ማዕቀብ እንጣል ? ይህ የእኛ ሥራ አይደለም። "
ፕሬዜዳንት ሙሴቬኒ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያንን አፈንጋጭ ብለው የገለጿቸው ሲሆን በጉዳዩ ላይ ብዙ ምክክር መደረግ አለበት ብለዋል።
ኡጋንዳ አሁን ላይ እያረቀቀች ባለችው ሕግ መሠረት በተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ውስጥ ያለ ወይም እራሱን የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት አፍቃሪ ብሎ የሚገልጽ ሰው እስከ 10 ዓመታት የእስር ጊዜን እንዲያሳልፍ ያዛል።
የኡጋንዳ መንግሥት በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የውጭ አገራት መንግሥታት ተቋማት እና ምዕራባውያን ኤጀንሲዎች የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን እያስተዋወቁ ነው በማለት ይከሳል።
#ቢቢሲ
@tikvahethiopia
❤9🔥2👍1
#ካውንስሉ
#ሃላባ
በተማሪ ሊዲያ ጉዳይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል ያወጣዉን መግለጫ የሀላባ ዞን አስተዳደር አጣጣለ
👉🏼 አስተዳድሩ ፤ ቤተክርቲያኒቷ በምዕመናን ላይ ይደርሳል ያለችዉ ጫና የተጋነነ ነዉ ቢልም ምዕመናን ጫና አንደማይደርስባቸዉ ግን ማረጋገጫ መስጠት አልቻለም
በትናንትናዉ እለት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል የሀላባ ዞንን በተመለከተ ያወጠው መግለጫ ፍጹም ዞኑን የማይገልጽና ለዘመናት ተቻችለው የኖሩ ማህበረሰቦችን ወደ ግጭት የሚያመራ ነው ሲል የሀላባ ዞን አስተዳደር አጣጥሎታል።
በመግለጫው የተጠቀሱት የምዕመናን እንግልቶች የሌሉና እጅግ የተጋነኑ ናቸዉ ሲል አስተዳድሩ የተናገረ ሲሆን ምዕመናን ጫና እንደማይደርስባቸዉ ግን ማረጋገጫ መስጠት አልቻለም።
በተጨማሪም እንግልቶቹ ከቤተ እምነቶች ቦታ ጋር በተያየዘ የሀገራችን ህግ በማይፈቅድ መልኩ ቤተ ዕምነቶችን ለመምራት በሚፈልጉ እና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማደፍረስ በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች እየተራገበ ያለ ሐሰተኛ ድርጊት የመጣ ነው ብሏል።
ከሰሞኑም ከሊዲያ አበራ ጋር በተያየዘ ያለ ዕድሜዋ ታሰረች የሚባለው ግለሰቧ በህክምና በተረጋገጠው መሠረት ከ17 - 19 የዕድሜ ክልል የምትገኝ ስሆን በወቅቱ አምስት ግለሰቦች በከሰሱት ክስ መሠረት ጉዳዮዋ በህግ ሂደት ላይ መሆኑን ብስራት ራዲዮ ከመግለጫው ተመልክቷል።
በአመራሮች ጫና ህጻን የሆነች ያለክስና ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ታስራለች የሚባሉ እጅግ ስሜት ቀስቃሽ ውንጀላዎች ህዝቡን በሐይማኖት ለማጋጨት ሆን ተብሎ የተፈበረካ ዕኩይ ሴራ ከመሆኑም በላይ ህግና ስርኣትን ለመናድ ያለመም መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ብሏል በመግለጫው።
በአጠቃላይ የካውንስሉ መግለጫ ዞኑን የማይገልጽና የዞኑን መልካም ገጽታ ለማበላሻት ያለመ መሆኑን እያሳወቅን የዞናችን ማህበረሰብ በሰከነ መልኩ ጉዳዩን በመገንዘብ የሴረኞችን ዕኩይ አላማ በጋራ እንድናከሽፍ ጥሪ አድርጓል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በአዋጅ ቁጥር 2008/2012 በአዋጅ ሕጋዊ ሰውነት ያለው የወንጌል አማኞች ምክር ቤት መሆኑ ይታወቃል።
#ዳጉ_ጆርናል
#ሃላባ
በተማሪ ሊዲያ ጉዳይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል ያወጣዉን መግለጫ የሀላባ ዞን አስተዳደር አጣጣለ
👉🏼 አስተዳድሩ ፤ ቤተክርቲያኒቷ በምዕመናን ላይ ይደርሳል ያለችዉ ጫና የተጋነነ ነዉ ቢልም ምዕመናን ጫና አንደማይደርስባቸዉ ግን ማረጋገጫ መስጠት አልቻለም
በትናንትናዉ እለት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል የሀላባ ዞንን በተመለከተ ያወጠው መግለጫ ፍጹም ዞኑን የማይገልጽና ለዘመናት ተቻችለው የኖሩ ማህበረሰቦችን ወደ ግጭት የሚያመራ ነው ሲል የሀላባ ዞን አስተዳደር አጣጥሎታል።
በመግለጫው የተጠቀሱት የምዕመናን እንግልቶች የሌሉና እጅግ የተጋነኑ ናቸዉ ሲል አስተዳድሩ የተናገረ ሲሆን ምዕመናን ጫና እንደማይደርስባቸዉ ግን ማረጋገጫ መስጠት አልቻለም።
በተጨማሪም እንግልቶቹ ከቤተ እምነቶች ቦታ ጋር በተያየዘ የሀገራችን ህግ በማይፈቅድ መልኩ ቤተ ዕምነቶችን ለመምራት በሚፈልጉ እና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማደፍረስ በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች እየተራገበ ያለ ሐሰተኛ ድርጊት የመጣ ነው ብሏል።
ከሰሞኑም ከሊዲያ አበራ ጋር በተያየዘ ያለ ዕድሜዋ ታሰረች የሚባለው ግለሰቧ በህክምና በተረጋገጠው መሠረት ከ17 - 19 የዕድሜ ክልል የምትገኝ ስሆን በወቅቱ አምስት ግለሰቦች በከሰሱት ክስ መሠረት ጉዳዮዋ በህግ ሂደት ላይ መሆኑን ብስራት ራዲዮ ከመግለጫው ተመልክቷል።
በአመራሮች ጫና ህጻን የሆነች ያለክስና ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ታስራለች የሚባሉ እጅግ ስሜት ቀስቃሽ ውንጀላዎች ህዝቡን በሐይማኖት ለማጋጨት ሆን ተብሎ የተፈበረካ ዕኩይ ሴራ ከመሆኑም በላይ ህግና ስርኣትን ለመናድ ያለመም መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ብሏል በመግለጫው።
በአጠቃላይ የካውንስሉ መግለጫ ዞኑን የማይገልጽና የዞኑን መልካም ገጽታ ለማበላሻት ያለመ መሆኑን እያሳወቅን የዞናችን ማህበረሰብ በሰከነ መልኩ ጉዳዩን በመገንዘብ የሴረኞችን ዕኩይ አላማ በጋራ እንድናከሽፍ ጥሪ አድርጓል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በአዋጅ ቁጥር 2008/2012 በአዋጅ ሕጋዊ ሰውነት ያለው የወንጌል አማኞች ምክር ቤት መሆኑ ይታወቃል።
#ዳጉ_ጆርናል
👍3🔥1
#በሰላም #ተጠናቋል
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጠናቀቀ።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የመሪዎች ኮንፍራን የተጠናቀቀ ሲሆን The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን በጉባኤው የነበረውን ድባብ በተመለከተ መሪዎችን አናግረን መረጃዎችን ይዘን ምሽት ላይ የምንመለስ ይሆናል።
ጉባኤዉ የአቋም መግለጫ ያዉጣ ሲሆን መሉ መግለጫዉን በyoutube ቻናላችን ይዘን እንመለሳለን።
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጠናቀቀ።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የመሪዎች ኮንፍራን የተጠናቀቀ ሲሆን The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን በጉባኤው የነበረውን ድባብ በተመለከተ መሪዎችን አናግረን መረጃዎችን ይዘን ምሽት ላይ የምንመለስ ይሆናል።
ጉባኤዉ የአቋም መግለጫ ያዉጣ ሲሆን መሉ መግለጫዉን በyoutube ቻናላችን ይዘን እንመለሳለን።
👍7❤2👏2