የመሰረተ ክርስቶስ #ቤተክርስቲያን #ግማሽ_ሚሊዬን ብር ድጋፍ አደረገች።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 2/2015 ዓም ድረስ በቦረና አካባቢ ያሉትን ወገኖች ጎብኝታለች።
በቦረና ከተከሰተው ድር ቅ የተነሣ ለካፋ ችግር ለተጋለጡ የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች እና ሌሎች ወገኖች ግማሽ ሚልዮን ብር ወጭ በማድረግ በጊዜያዊነት እርዳታ አድርጋለች።
በሌላ በኩል በአከባቢው #የእግዚአብሔር_የእርዳታ_እንዲገለጥ በጋራ ጸሎት ከማድረጋቸውም በተጨማሪ ከተለያዩ የቦረና አከባቢዎች ከተውጣጡ የቤተክርስቲያን መሪዎች ጋር የቤተክርስቲያንቷ ፕሬዚዳንት የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ ላይ ምክክር አድርገዋል።
እግረ መንገዳቸውንም የዲላ አጥቢያን ጨምሮ የተለያዩ አጥቢያ ቤተክርስቲያናትን መጎብኘታቸውን እና ለቦረና አከባቢ ጸሎት እና የምግብ እህል ድጋፍ እንዲደረግ ማሳሰባቸውን የቤተክርስቲያኒቱ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አሳውቋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 2/2015 ዓም ድረስ በቦረና አካባቢ ያሉትን ወገኖች ጎብኝታለች።
በቦረና ከተከሰተው ድር ቅ የተነሣ ለካፋ ችግር ለተጋለጡ የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች እና ሌሎች ወገኖች ግማሽ ሚልዮን ብር ወጭ በማድረግ በጊዜያዊነት እርዳታ አድርጋለች።
በሌላ በኩል በአከባቢው #የእግዚአብሔር_የእርዳታ_እንዲገለጥ በጋራ ጸሎት ከማድረጋቸውም በተጨማሪ ከተለያዩ የቦረና አከባቢዎች ከተውጣጡ የቤተክርስቲያን መሪዎች ጋር የቤተክርስቲያንቷ ፕሬዚዳንት የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ ላይ ምክክር አድርገዋል።
እግረ መንገዳቸውንም የዲላ አጥቢያን ጨምሮ የተለያዩ አጥቢያ ቤተክርስቲያናትን መጎብኘታቸውን እና ለቦረና አከባቢ ጸሎት እና የምግብ እህል ድጋፍ እንዲደረግ ማሳሰባቸውን የቤተክርስቲያኒቱ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አሳውቋል።
🔥2👍1
#አስደሳች_ዜና
ተማሪ ሊዲያ አበራ የዋስትና መብቷ እንዲከበር ይግባኝ ተጠየቀ
በሀላባ ከተማ በጊዜ ቀጠሮ መዝገብ በስር ላይ የምትገኘው ተማሪ ሊዲያ አበራ የዋስትና መብቷ እንዲከበር ይግባኝ ተጠየቀ። የይግባኝ ጥያቄዉን የቀረበው ለሃላባ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው።
ይግባኙን ካቀረቡት 4 ጠበቆች መካከል ጠበቃ አበባየሁ ጌታ አንዱ ሲሆኑ ''ተማሪ ሊዲያ አበራ የ10 ኛ ክፍል ተማሪና እድሜዋ 15 አመት እንደሆናት ጠቁመው ከዕድሜዋ አንጻር በስር ቤት ልታሳልፍ እንደማይገባ ገልጸዋል''
በዚህም መነሻ የዋስትና መብቷ ተከብሮ ከስር ተፈታ በውጭ ሆና ጉዳይዋን እንድትከታተል ይግባኝ መጠየቃቸውን አብራርተዋል።
ፍርድ ቤቱም ይግባኙን ለመልክቶ ብይን ለመስጠት ለመጋቢት 6 ቀን 2015 ዓ/ም ቀጥሯል።
Via ታሪክ አዱኛ
#ዳጉ_ጆርናል
ተማሪ ሊዲያ አበራ የዋስትና መብቷ እንዲከበር ይግባኝ ተጠየቀ
በሀላባ ከተማ በጊዜ ቀጠሮ መዝገብ በስር ላይ የምትገኘው ተማሪ ሊዲያ አበራ የዋስትና መብቷ እንዲከበር ይግባኝ ተጠየቀ። የይግባኝ ጥያቄዉን የቀረበው ለሃላባ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው።
ይግባኙን ካቀረቡት 4 ጠበቆች መካከል ጠበቃ አበባየሁ ጌታ አንዱ ሲሆኑ ''ተማሪ ሊዲያ አበራ የ10 ኛ ክፍል ተማሪና እድሜዋ 15 አመት እንደሆናት ጠቁመው ከዕድሜዋ አንጻር በስር ቤት ልታሳልፍ እንደማይገባ ገልጸዋል''
በዚህም መነሻ የዋስትና መብቷ ተከብሮ ከስር ተፈታ በውጭ ሆና ጉዳይዋን እንድትከታተል ይግባኝ መጠየቃቸውን አብራርተዋል።
ፍርድ ቤቱም ይግባኙን ለመልክቶ ብይን ለመስጠት ለመጋቢት 6 ቀን 2015 ዓ/ም ቀጥሯል።
Via ታሪክ አዱኛ
#ዳጉ_ጆርናል
❤7👍3👏2
#የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን እጣ ፈንታ ምን ይሁን?
ከሰሞኑ የእንግሊዝ ትምህርት ቤቶች "World Book Day" "የአለም የመጽሐፍ ቀን" ለህጻናት ያቀረቧቸው ነገሮች ብዙዎችን አስገርሟል።
ነገሩን እንዲህ ነው ከአራት መቶ ሶስት አመታት በፊት የፒልግሪም ቅድመ አያቶቼ እንግሊዝን ሸሽተው በአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ አሜሪካ አደገኛ ጉዞ ጀመሩ።
ይህ፣ በእንግሊዝ ዘውድ፣ የክርስትና እምነታቸውን በመንግሥት ቤተ ክርስቲያን፣ በእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን እንዲተገብሩ በጠየቀው የእንግሊዝ ዘውድ ስደት ደርሶባቸዋል።
ዛሬ፣ በመንግስት ይሁንታ፣ የእንግሊዝ ቤተክርስትያን በትናንሾቹ የብሪታንያ ማህበረሰብ አባላት ላይ ጽንፈኛ ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ አጀንዳ እየጫነች ነው።
ከሰሞኑ የሆነው ጉዳይ ታዲያ በEssex የሚገኘው የቸርች ኦፍ ኢንግላንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ እንግሊዝ የአራት አመት እድሜ ያላቸውን ልጆች የፆታ ማንነት በአለም የመጽሃፍ ቀን ላይ አስተዋውቃለች። ሲል ክርስቲያን ጠቅሶ ክርስቲያን ብሬኪንግ ኒውስ ሰፋ ያለ ትንታኔ ለቋል።
በዝግጅቱ ላይ "የእኔ ጥላ ሮዝ ነው" የተሰኘ ርዕስ ያለው ታሪክ እንደቀረበው የተጠቀሰ ሲሆን የተወሰነ ሲነበብ "አባቴ በተቻለ መጠን ሰማያዊ የሆነ ጥላ አለው, እና በመላው የቤተሰቤ ዛፍ ውስጥ ከሰማያዊ በስተቀር ምንም ነገር የለም። የኔ ግን በጣም የተለየ ነው። እርስዎ እንደሚያስቡት አይደለም። የእኔ ሰማያዊ አይደለም. የኔ ጥላ ሮዝ ነው። ...
እያለ ታሪኩ ይቀጥላል። መጽሐፉ በዋናነት ከ3-9 አመት ለሆኑ ህጻናት የሚሆን የሰረዓተ ጾታ ጉዳዮችን የሚዳስስ የልጆች መጽሐፍ ነው። ቤተሰቦች ጉዳዩን አስመልክቶ ለክርስቲያን ኮንሰርን እንደተናገሩት ከሆነ ታሪኩን እንዲመረምሩ እና ለልጆች እንዲያስረዱ እንደተጠየቁ ተናግረዋል።
በእንግሊዝ ውስጥ ቢያንስ 25% የሚሆኑት የ11 አመት ታዳጊዎች ከማንበብ ጋር ይታገላሉ ነገር ግን በምትኩ ጥላቸው ሮዝ ወይም ሰማያዊ መሆኑን ይነግሩዎታል። ይላል የ CBN ዘገባ። ይቀጥልና ቤተክርስቲያኒቱ እንዴት ልምምዶችን እያደረገች እንደሆነ ጠቅሶ ቤተ ክርስቲያኒቱ በሚቀጥሉት 40 ዓመታት ውስጥ ትጠፋለች ተብሎ ይጠበቃል። ሲል የራሱን ድምዳሜ ያስቀምጣል።
ይህንንም ለማስደገፍ ስለ ጾታ ማንነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምልከታን በማስተማራቸው ከአገልግሎት ስለታገዱ የቀድሞ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ቄስን ታሪክ ያትታል።
የክርስቲያን ኮንሰርን ዘገባ ደግሞ ወላጆች በእንደዚህ አይነት መጽሐፍ ምክንያት ልጆቻቸውን ከቸርች ኦፍ ኢንግላንድ ትምህርት ቤቶች ያስወጣሉ ሲል አስነብቧል። አሁን ጥያቄው አንድ ነው። በቀጣይ አመታት ውስጥ #የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን እጣ ፈንታ ምን ይሁን?
ከሰሞኑ የእንግሊዝ ትምህርት ቤቶች "World Book Day" "የአለም የመጽሐፍ ቀን" ለህጻናት ያቀረቧቸው ነገሮች ብዙዎችን አስገርሟል።
ነገሩን እንዲህ ነው ከአራት መቶ ሶስት አመታት በፊት የፒልግሪም ቅድመ አያቶቼ እንግሊዝን ሸሽተው በአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ አሜሪካ አደገኛ ጉዞ ጀመሩ።
ይህ፣ በእንግሊዝ ዘውድ፣ የክርስትና እምነታቸውን በመንግሥት ቤተ ክርስቲያን፣ በእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን እንዲተገብሩ በጠየቀው የእንግሊዝ ዘውድ ስደት ደርሶባቸዋል።
ዛሬ፣ በመንግስት ይሁንታ፣ የእንግሊዝ ቤተክርስትያን በትናንሾቹ የብሪታንያ ማህበረሰብ አባላት ላይ ጽንፈኛ ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ አጀንዳ እየጫነች ነው።
ከሰሞኑ የሆነው ጉዳይ ታዲያ በEssex የሚገኘው የቸርች ኦፍ ኢንግላንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ እንግሊዝ የአራት አመት እድሜ ያላቸውን ልጆች የፆታ ማንነት በአለም የመጽሃፍ ቀን ላይ አስተዋውቃለች። ሲል ክርስቲያን ጠቅሶ ክርስቲያን ብሬኪንግ ኒውስ ሰፋ ያለ ትንታኔ ለቋል።
በዝግጅቱ ላይ "የእኔ ጥላ ሮዝ ነው" የተሰኘ ርዕስ ያለው ታሪክ እንደቀረበው የተጠቀሰ ሲሆን የተወሰነ ሲነበብ "አባቴ በተቻለ መጠን ሰማያዊ የሆነ ጥላ አለው, እና በመላው የቤተሰቤ ዛፍ ውስጥ ከሰማያዊ በስተቀር ምንም ነገር የለም። የኔ ግን በጣም የተለየ ነው። እርስዎ እንደሚያስቡት አይደለም። የእኔ ሰማያዊ አይደለም. የኔ ጥላ ሮዝ ነው። ...
እያለ ታሪኩ ይቀጥላል። መጽሐፉ በዋናነት ከ3-9 አመት ለሆኑ ህጻናት የሚሆን የሰረዓተ ጾታ ጉዳዮችን የሚዳስስ የልጆች መጽሐፍ ነው። ቤተሰቦች ጉዳዩን አስመልክቶ ለክርስቲያን ኮንሰርን እንደተናገሩት ከሆነ ታሪኩን እንዲመረምሩ እና ለልጆች እንዲያስረዱ እንደተጠየቁ ተናግረዋል።
በእንግሊዝ ውስጥ ቢያንስ 25% የሚሆኑት የ11 አመት ታዳጊዎች ከማንበብ ጋር ይታገላሉ ነገር ግን በምትኩ ጥላቸው ሮዝ ወይም ሰማያዊ መሆኑን ይነግሩዎታል። ይላል የ CBN ዘገባ። ይቀጥልና ቤተክርስቲያኒቱ እንዴት ልምምዶችን እያደረገች እንደሆነ ጠቅሶ ቤተ ክርስቲያኒቱ በሚቀጥሉት 40 ዓመታት ውስጥ ትጠፋለች ተብሎ ይጠበቃል። ሲል የራሱን ድምዳሜ ያስቀምጣል።
ይህንንም ለማስደገፍ ስለ ጾታ ማንነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምልከታን በማስተማራቸው ከአገልግሎት ስለታገዱ የቀድሞ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ቄስን ታሪክ ያትታል።
የክርስቲያን ኮንሰርን ዘገባ ደግሞ ወላጆች በእንደዚህ አይነት መጽሐፍ ምክንያት ልጆቻቸውን ከቸርች ኦፍ ኢንግላንድ ትምህርት ቤቶች ያስወጣሉ ሲል አስነብቧል። አሁን ጥያቄው አንድ ነው። በቀጣይ አመታት ውስጥ #የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን እጣ ፈንታ ምን ይሁን?
👍4
#ፓስተሩ_ቤቲንግ_ካሸነፈ_በኋላ_ቸርቹን_ዘጋ።
ኡጋንዳዊው ፓስተር ከስፖርት ውርርድ 100 ሚሊዬን የኡጋንዳ ሺልንግ ወይም 26,800 ዶላር ካሸነፈ በኋላ የሚያገለግልበትን ቤተክርስቲያን ዘጋ!!
"ይህን ቤተ ክርስቲያን የከፈትኩት ተቀብቼ አይደለም በስግብግብነት ምክንያት መሆኑን መቀበል አለብኝ። ብዙ ፓስተሮች ከህዝቡ ምን ያህል ገንዘብ እንደሚያገኙ እና የበለጠ ለመሳብ የውሸት ትንቢት ሲናገሩ አይቻለሁ።
ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ይህ ትክክል እንዳልሆነ ተገነዘብኩ እንቅልፍ የሌላቸው ምሽቶች መተኛት ጀመርኩ እና ሁልጊዜም ያልተለመዱ ህልሞች አይ ነበር።
ይህንን ቤተክርስትያን ከመክፈቴ በፊት ሁሉም ነገር በእኔ በኩል የተለመደ ነበር፣ ስለዚህ ይህንን ለመሰረዝ እና ገንዘብ ለማግኘት ሌሎች መንገዶችን ለመፈለግ ወሰንኩ አንድ ቀን የስፖርት ውርርድ ኖቲፊኬሽን በስልኬ ገባ ከዛ በኋላ የስፖርት ውርርድ ስጫወት አጭበርባሪዎች መስለውኝ ነበር በመጨረሻም አሸናፊ ሆኛለሁ!" ማለቱን የኡጋንዳው ቴሶ ቫይብስ ድረ ገፅ ጨምሮ ዘ ካፒታል ታይምስ እና ዘአንኮሌ ታይምስ ዘግበዉታል።
ኡጋንዳዊው ፓስተር ከስፖርት ውርርድ 100 ሚሊዬን የኡጋንዳ ሺልንግ ወይም 26,800 ዶላር ካሸነፈ በኋላ የሚያገለግልበትን ቤተክርስቲያን ዘጋ!!
"ይህን ቤተ ክርስቲያን የከፈትኩት ተቀብቼ አይደለም በስግብግብነት ምክንያት መሆኑን መቀበል አለብኝ። ብዙ ፓስተሮች ከህዝቡ ምን ያህል ገንዘብ እንደሚያገኙ እና የበለጠ ለመሳብ የውሸት ትንቢት ሲናገሩ አይቻለሁ።
ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ይህ ትክክል እንዳልሆነ ተገነዘብኩ እንቅልፍ የሌላቸው ምሽቶች መተኛት ጀመርኩ እና ሁልጊዜም ያልተለመዱ ህልሞች አይ ነበር።
ይህንን ቤተክርስትያን ከመክፈቴ በፊት ሁሉም ነገር በእኔ በኩል የተለመደ ነበር፣ ስለዚህ ይህንን ለመሰረዝ እና ገንዘብ ለማግኘት ሌሎች መንገዶችን ለመፈለግ ወሰንኩ አንድ ቀን የስፖርት ውርርድ ኖቲፊኬሽን በስልኬ ገባ ከዛ በኋላ የስፖርት ውርርድ ስጫወት አጭበርባሪዎች መስለውኝ ነበር በመጨረሻም አሸናፊ ሆኛለሁ!" ማለቱን የኡጋንዳው ቴሶ ቫይብስ ድረ ገፅ ጨምሮ ዘ ካፒታል ታይምስ እና ዘአንኮሌ ታይምስ ዘግበዉታል።
❤3
#ኬንያ_እየፀለየች_ነው
ቀዳማዊት እመቤት ሬቸል ሩቶ " የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት አደጋ ፈጥሯል " በማለት ከቀናት በፊት በመላው ኬንያ #ጸሎት_እንዲደረግ አውጀዋል።
''ጎረቤት ሀገር ኬንያ በትምህር ቤቶች ውስጥ ተንሰራፍቷል ያለችውን " የተመሳሳይ ጾታ " አጀንዳ ላይ ዘመቻ ጀምራለች።
የኬንያ የትምህርት ሚንስትር ኢዚኬል ማቾጉ ፥
ሚንስትሩ በት/ ቤቶች ውስጥ " የተመሳሳይ ጾታ አጀንዳን " ለማስቀረት በኬንያ ኢቫንጀሊካን ቤተ-ክርስቲያን የሚመሩ ጉዳዩን የሚከታተሉ ሰዎች ይሾማሉ ብለዋል።
በኬንያ ትምህር ቤቶች ውስጥ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን የተመለከቱ ጉዳዮችን የሚከታተል ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን ኮሚቴው #መማሪያ እና #አጋዥ_መጽሐፍትን መከለሰን ሊያካትት እንደሚችል ትምህር ሚንስትሩ እየተነገረ ነው።
የፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ባለቤት የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ‘ቤተሰብ በሚባለው ተቋም ላይ አደጋ ደቅኗል' ማለታቸዉ ይታወሳል።
ቀዳማዊ እመቤት ሬቸል ሩቶ “አባት፣ እናት እና ልጆች ያሉበትን የቤተሰብ ተቋም ማጠናከር እንፈልጋለን። የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት በመጽሐፍ ቅዱስም ሆነ በአፍሪካውያን ዘንድ ተቀባይነት የለውም። የቤተሰብ እሴቶችን እንጠብቅ” ማለታቸዉን ከሰሞኑ በዜናችን ማስነበባችን ይታወሳል።
የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት #በኬንያ ሕጋዊ አይደለም።
ቀዳማዊት እመቤት ሬቸል ሩቶ " የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት አደጋ ፈጥሯል " በማለት ከቀናት በፊት በመላው ኬንያ #ጸሎት_እንዲደረግ አውጀዋል።
''ጎረቤት ሀገር ኬንያ በትምህር ቤቶች ውስጥ ተንሰራፍቷል ያለችውን " የተመሳሳይ ጾታ " አጀንዳ ላይ ዘመቻ ጀምራለች።
የኬንያ የትምህርት ሚንስትር ኢዚኬል ማቾጉ ፥
ሚንስትሩ በት/ ቤቶች ውስጥ " የተመሳሳይ ጾታ አጀንዳን " ለማስቀረት በኬንያ ኢቫንጀሊካን ቤተ-ክርስቲያን የሚመሩ ጉዳዩን የሚከታተሉ ሰዎች ይሾማሉ ብለዋል።
በኬንያ ትምህር ቤቶች ውስጥ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን የተመለከቱ ጉዳዮችን የሚከታተል ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን ኮሚቴው #መማሪያ እና #አጋዥ_መጽሐፍትን መከለሰን ሊያካትት እንደሚችል ትምህር ሚንስትሩ እየተነገረ ነው።
የፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ባለቤት የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ‘ቤተሰብ በሚባለው ተቋም ላይ አደጋ ደቅኗል' ማለታቸዉ ይታወሳል።
ቀዳማዊ እመቤት ሬቸል ሩቶ “አባት፣ እናት እና ልጆች ያሉበትን የቤተሰብ ተቋም ማጠናከር እንፈልጋለን። የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት በመጽሐፍ ቅዱስም ሆነ በአፍሪካውያን ዘንድ ተቀባይነት የለውም። የቤተሰብ እሴቶችን እንጠብቅ” ማለታቸዉን ከሰሞኑ በዜናችን ማስነበባችን ይታወሳል።
የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት #በኬንያ ሕጋዊ አይደለም።
👍7
#አሁን
#ቀጥታ
#ሚሊኒየም_አዳራሽ
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጀምሯል።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል መካሄድ የጀመረው ኮንፍረንስ እስከ አርብ የሚቆይ ይሆናል።
ዝርዝር መረጃዎችን እየተከታተልን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
#ቀጥታ
#ሚሊኒየም_አዳራሽ
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጀምሯል።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል መካሄድ የጀመረው ኮንፍረንስ እስከ አርብ የሚቆይ ይሆናል።
ዝርዝር መረጃዎችን እየተከታተልን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
❤6
#ግብረ_ሰዶምን_እንቃወማለን።
#ሕብረቱ
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን የተዘጋጀውና ዛሬ የጀመረውና ለቀጣይ ሶስት ቀናት የሚቆየውና በሚሊኒየም አዳራሽ እየተደረገ ባለው 'የመሪዎች ስልጠና' ላይ መጋቢ ጻድቁ አብዶ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ላይ የኢትዮጵያ የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ፕሬዚዳንት መጋቢ ጻድቁ አብዶ ከዚህ በዚህ በኃላ አትኩረን የምንሰራባቸው ያሉትን ጉዳዮች አጽንኦት ሰተው ተናግረዋል።
፨ ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን
፨ የትምህርት ስህተቶችን
፨ የልምምድ ችግሮችን
፨ በዘርና በሐይማኖት መሐል የሚደረግን ግጭቶች መሐል ጣልቃ ገብነትን
፨ ያለ አግባብ የሆነ በወንጌላውያን ላይ የሚደረግ ጫና እንቃወማለን ብለዋል።
ምንጭ @Christian ዜማ tube
#ሕብረቱ
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን የተዘጋጀውና ዛሬ የጀመረውና ለቀጣይ ሶስት ቀናት የሚቆየውና በሚሊኒየም አዳራሽ እየተደረገ ባለው 'የመሪዎች ስልጠና' ላይ መጋቢ ጻድቁ አብዶ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ላይ የኢትዮጵያ የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ፕሬዚዳንት መጋቢ ጻድቁ አብዶ ከዚህ በዚህ በኃላ አትኩረን የምንሰራባቸው ያሉትን ጉዳዮች አጽንኦት ሰተው ተናግረዋል።
፨ ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን
፨ የትምህርት ስህተቶችን
፨ የልምምድ ችግሮችን
፨ በዘርና በሐይማኖት መሐል የሚደረግን ግጭቶች መሐል ጣልቃ ገብነትን
፨ ያለ አግባብ የሆነ በወንጌላውያን ላይ የሚደረግ ጫና እንቃወማለን ብለዋል።
ምንጭ @Christian ዜማ tube
❤17
#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ። https://youtu.be/KmJRWIVQ-6s
YouTube
#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ።
#ሕብረቱ አስደሳች አቋሙን ገለጸ #ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን #ሚሊኒየም አዳራሽ መሪዎች ተሰብስበው ውሳኔ አሳለፉ።
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel This…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel This…
❤8
#አዲስ
#ፓስተር_ጻዲቁ ምንድነው_ያሉት?
#አቋም የተያዘባቸው 6 ነጥቦችስ ምን ምን ናቸው?
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ ከሶሰት ሺህ በላይ መሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
#የሕብረቱ ፕሬዝደንት ፓስተር ጻዲቁ አብዱ ዛሬ በነበረው የመክፈቻ መሰናዶ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዋናነት 6 ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲደረግ እና #አቋም እንዲያዝ አጽንዖት እንዲሰጠው አሳስበዋል።
እነዚህ ስድስት ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
1. እንደ ወንጌላውያን #ጥላቻን እና ቂም በቀልን ለግጭት የሚዳርጉ ድርጊቶችን እና ሰዎችን ከየትኛውም ወገን ይሁን ለጥላቻ የሚቀሰቅሱ #ለቂም በቀል የሚያነሳሱ ግጭቶች በተለያየ ምክንያት በሰዎች መካከል እንዲነሱ የሚያደርጉ ሰዎችን #እምቢ ማለት እና ልንቃወም ይገባል።
2. በእኛ ወንጌላውያን ስም እይተጠሩ እና #ወንጌላውያን ናቸው ተብሎ እየታሰቡ ነገር ግን ከወንጌላውያን አስተምሮ በእጅጉ የራቁ #የሃሰት #ትምህርት የሚያስተምሩትን ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልምምድ ያላቸውን ፤ እጅግ የተበላሸ የሞራል #ሕይወት የሚኖሩትን ሰዎች የማንቀበል መሆኑን በይፋ የምንናገርበት እና የምናሳውቅበት ጊዜ ነው።
3. የኢትዮጵያን ሕዝብ #በብሔር እና #በሃይማኖት ለማጋጨት የሚደረገው ሙከራ መቃወም ይገባናል። እምነታቸውም ይሁን ብሔራቸው ከኛ ለተለዩ ሰዎች "ባልንጀራሕን እንደ ራስህ ውደድ" በሚለው መርህ እንዲሁም "ሰዎች እንዲያደርጉላቸሁ የምትወዱትን እናንተም ለሌሎች እንዲሁ አድርጉላቸው። በሚለው ወርቃማ ሕግ እየተመራን ለሰዎች ሁሉ መልካምን እናድርግ። ጥላቻን በፍቅር እናሸንፍ። ለክፉ #መልካም በመመለስ የሚረግሙንን በመመረቅ የጌታችንን ምሳሌ እንከተል።
4. በእምነታችን እና በማንነታችን ምክንያት የሚደረግብንን ማንኛውም #መድሎ እና #ጫና #መቃወም አለብን። ወንጌላውያን ዛሬም በተለያዩ ቦታዎች በተለይም የወንጌላውያን አማኞች ቁጥር በሚያንስባቸው አከባቢዎች እጅግ የከፋ መድሎ እንደሚደረግብን እናውቃለን። ሀገራችን የሁላችንም ሀገር ስለሆነች እንደ ዜጋ ለሃገራችን ሰላም እና ልማት መስራት ይጠበቅብናል። የሌሎች #እምነት ያለ አግባብ #ሲደፈር ዝም አለማለት የራሳችንንም #በሕግ አግባብ ማስጠበቅ ይገባናል።
5. በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የነበረው የእርስ በዕርስ #ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ስለተቋጨ እና #ሕዝቡ እፎይታ ስላገኘ አከባቢውም ከጦርነት ስላረፈ ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል። ይህ ሰላም ጸንቶ እንዲቆይ እንዲሁም ግጭት ባለባቸው ሌሎች የሃገራችን ክፍሎች ሰላም እንዲሰፍን እኛ ወንጌላውያን እጅግ አብልጠን ልንጸልይ እና ለሰላም የራሳችንን ድርሻ ልንወጣ ይገባል።
6. (አጽንዖት የሚፈልግ #ጉዳይ) #ግብረ_ሰዶም ሰበዓዊም ዲሞክርራሲያዊም መብት አይደለም። #ግብረ_ሰዶም_ሐጢያት_ነው። ግብረ ሰዶም ምንም ከፍቅር ጋር ግንኙነት የለውም። በግብረ ሰዶም ችግር ስለወደቀ ሰው አዝናለሁ። ከዚህ አስከፊ ከሆነ ሐጢያት እንዲወጣ እጸልይለታለሁ። ነገር ግን ሃጢያቱን ልምምዱን የእግዚአብሔር ቃል እጅግ የሚያወግዘው የከፋ #ሐጢያት ስለሆነ #እቃወማለሁ።
ዛሬ በሰበዓዊ ስም የዲሞክራሲ መብት ነው ተብሎ ግብረሶዶማዊነትን በተለያየ መንገድ #በአፍሪካ በተለይም ከ97% በላይ ሃይማኖተኛ በሆንን ሀገር ላይ በተለያየ መንገድ ለመጫን አዕምኖዕችን ለዚህ ዝግጁ የሚደረገውን ግፊት በሙሉ እኛ እንደ #ወንጌላውያን አንቀበል። እንቃወመዋለን።
ግብረ ሰዶም በመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ የከፋ ሐጢያት እና የሐጢያት ምሳሌ ነው። ሰዶም እና ጎመራ ተቃጥለው የጠፉት በዚህ ሃጢያት ምክንያት ነው።
እግዚአብሔር ሰዎችን በመልኩ ወንድ እና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው። ጾታዬን ለማወቅ እንድሜዬ 18 መድረስ የለበትም። ስወለድ እና እግዚአብሔር ሲፈጥረኝ ማን እንደሆንኩኝ አውቃለሁ።
ጾታችሁን የምታውቁት ስታድጉ ነው የሚለው አደገኛ አስተምሮ ስለሆነ ዝም ብለን አናልፍም። ግብረ ሰዶም ሰበዓዊነት ሳይሆን ሰበዓዊነትን ወደ አውሬነት የሚለውጥ ስበዓዊነትን የሚያሳንስ ሴጣናዊ የሚያደርግ ሐጢያት ነው።
በየትኛውም #ሐጢያት ላይ ግልጽ #አቋም መውሰድ እንዳለብን ሁሉ በተለይ በግብረሰዶም ላይ አፋችንን ዘግተን የምንቀመጥበት አይደለም። ስለዚህ ለሰዎቹ እናዝናለን ከዚህ ጉድጓድ እና አዝቅት ውስጥ እንዲወጡ በፍቅር እንጸልይላቸዋልን ፤ እናለቅሳለን። ነገር ግን ሐጢያቱ ሐጢያት ነው።
መጋቢ ጻዲቁ አብዶ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዝደንት
#ፓስተር_ጻዲቁ ምንድነው_ያሉት?
#አቋም የተያዘባቸው 6 ነጥቦችስ ምን ምን ናቸው?
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትና በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ ከሶሰት ሺህ በላይ መሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
#የሕብረቱ ፕሬዝደንት ፓስተር ጻዲቁ አብዱ ዛሬ በነበረው የመክፈቻ መሰናዶ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዋናነት 6 ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲደረግ እና #አቋም እንዲያዝ አጽንዖት እንዲሰጠው አሳስበዋል።
እነዚህ ስድስት ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
1. እንደ ወንጌላውያን #ጥላቻን እና ቂም በቀልን ለግጭት የሚዳርጉ ድርጊቶችን እና ሰዎችን ከየትኛውም ወገን ይሁን ለጥላቻ የሚቀሰቅሱ #ለቂም በቀል የሚያነሳሱ ግጭቶች በተለያየ ምክንያት በሰዎች መካከል እንዲነሱ የሚያደርጉ ሰዎችን #እምቢ ማለት እና ልንቃወም ይገባል።
2. በእኛ ወንጌላውያን ስም እይተጠሩ እና #ወንጌላውያን ናቸው ተብሎ እየታሰቡ ነገር ግን ከወንጌላውያን አስተምሮ በእጅጉ የራቁ #የሃሰት #ትምህርት የሚያስተምሩትን ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልምምድ ያላቸውን ፤ እጅግ የተበላሸ የሞራል #ሕይወት የሚኖሩትን ሰዎች የማንቀበል መሆኑን በይፋ የምንናገርበት እና የምናሳውቅበት ጊዜ ነው።
3. የኢትዮጵያን ሕዝብ #በብሔር እና #በሃይማኖት ለማጋጨት የሚደረገው ሙከራ መቃወም ይገባናል። እምነታቸውም ይሁን ብሔራቸው ከኛ ለተለዩ ሰዎች "ባልንጀራሕን እንደ ራስህ ውደድ" በሚለው መርህ እንዲሁም "ሰዎች እንዲያደርጉላቸሁ የምትወዱትን እናንተም ለሌሎች እንዲሁ አድርጉላቸው። በሚለው ወርቃማ ሕግ እየተመራን ለሰዎች ሁሉ መልካምን እናድርግ። ጥላቻን በፍቅር እናሸንፍ። ለክፉ #መልካም በመመለስ የሚረግሙንን በመመረቅ የጌታችንን ምሳሌ እንከተል።
4. በእምነታችን እና በማንነታችን ምክንያት የሚደረግብንን ማንኛውም #መድሎ እና #ጫና #መቃወም አለብን። ወንጌላውያን ዛሬም በተለያዩ ቦታዎች በተለይም የወንጌላውያን አማኞች ቁጥር በሚያንስባቸው አከባቢዎች እጅግ የከፋ መድሎ እንደሚደረግብን እናውቃለን። ሀገራችን የሁላችንም ሀገር ስለሆነች እንደ ዜጋ ለሃገራችን ሰላም እና ልማት መስራት ይጠበቅብናል። የሌሎች #እምነት ያለ አግባብ #ሲደፈር ዝም አለማለት የራሳችንንም #በሕግ አግባብ ማስጠበቅ ይገባናል።
5. በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የነበረው የእርስ በዕርስ #ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ስለተቋጨ እና #ሕዝቡ እፎይታ ስላገኘ አከባቢውም ከጦርነት ስላረፈ ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል። ይህ ሰላም ጸንቶ እንዲቆይ እንዲሁም ግጭት ባለባቸው ሌሎች የሃገራችን ክፍሎች ሰላም እንዲሰፍን እኛ ወንጌላውያን እጅግ አብልጠን ልንጸልይ እና ለሰላም የራሳችንን ድርሻ ልንወጣ ይገባል።
6. (አጽንዖት የሚፈልግ #ጉዳይ) #ግብረ_ሰዶም ሰበዓዊም ዲሞክርራሲያዊም መብት አይደለም። #ግብረ_ሰዶም_ሐጢያት_ነው። ግብረ ሰዶም ምንም ከፍቅር ጋር ግንኙነት የለውም። በግብረ ሰዶም ችግር ስለወደቀ ሰው አዝናለሁ። ከዚህ አስከፊ ከሆነ ሐጢያት እንዲወጣ እጸልይለታለሁ። ነገር ግን ሃጢያቱን ልምምዱን የእግዚአብሔር ቃል እጅግ የሚያወግዘው የከፋ #ሐጢያት ስለሆነ #እቃወማለሁ።
ዛሬ በሰበዓዊ ስም የዲሞክራሲ መብት ነው ተብሎ ግብረሶዶማዊነትን በተለያየ መንገድ #በአፍሪካ በተለይም ከ97% በላይ ሃይማኖተኛ በሆንን ሀገር ላይ በተለያየ መንገድ ለመጫን አዕምኖዕችን ለዚህ ዝግጁ የሚደረገውን ግፊት በሙሉ እኛ እንደ #ወንጌላውያን አንቀበል። እንቃወመዋለን።
ግብረ ሰዶም በመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ የከፋ ሐጢያት እና የሐጢያት ምሳሌ ነው። ሰዶም እና ጎመራ ተቃጥለው የጠፉት በዚህ ሃጢያት ምክንያት ነው።
እግዚአብሔር ሰዎችን በመልኩ ወንድ እና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው። ጾታዬን ለማወቅ እንድሜዬ 18 መድረስ የለበትም። ስወለድ እና እግዚአብሔር ሲፈጥረኝ ማን እንደሆንኩኝ አውቃለሁ።
ጾታችሁን የምታውቁት ስታድጉ ነው የሚለው አደገኛ አስተምሮ ስለሆነ ዝም ብለን አናልፍም። ግብረ ሰዶም ሰበዓዊነት ሳይሆን ሰበዓዊነትን ወደ አውሬነት የሚለውጥ ስበዓዊነትን የሚያሳንስ ሴጣናዊ የሚያደርግ ሐጢያት ነው።
በየትኛውም #ሐጢያት ላይ ግልጽ #አቋም መውሰድ እንዳለብን ሁሉ በተለይ በግብረሰዶም ላይ አፋችንን ዘግተን የምንቀመጥበት አይደለም። ስለዚህ ለሰዎቹ እናዝናለን ከዚህ ጉድጓድ እና አዝቅት ውስጥ እንዲወጡ በፍቅር እንጸልይላቸዋልን ፤ እናለቅሳለን። ነገር ግን ሐጢያቱ ሐጢያት ነው።
መጋቢ ጻዲቁ አብዶ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዝደንት
👍10❤9
እዋዳን ልራመታ ኢየሱስ አቴቴ
እዎሮር ቆጡኮክ ኬሴኔ ሀንጨቴቴ (2X)
ገለተ ኡዋሙላ ልራንችኔ እሱም ፎቃ
ፎቃ ገትስት ብክናጋለታ ቡቃ ዮኮ ዮኮ
ዮኮ ዮኮ ዮኮ ኢየሱስና
እገለታ ኤጣ እሆና (2X)
ገለታ ዮሞ
ዘማሪ ደግነት አስፈው
https://www.youtube.com/watch?v=xQp0tvY3bOc
እዎሮር ቆጡኮክ ኬሴኔ ሀንጨቴቴ (2X)
ገለተ ኡዋሙላ ልራንችኔ እሱም ፎቃ
ፎቃ ገትስት ብክናጋለታ ቡቃ ዮኮ ዮኮ
ዮኮ ዮኮ ዮኮ ኢየሱስና
እገለታ ኤጣ እሆና (2X)
ገለታ ዮሞ
ዘማሪ ደግነት አስፈው
https://www.youtube.com/watch?v=xQp0tvY3bOc
🔥1