#ሀልዎት
የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከ ሦስት መቶ በላይ 7ተኛ ዙር ካልቸር የተማሩ አባላቶችን አስመርቃለች።
የምረቃ ስነስርአቱ በቢሾፍቱ ከተማ ጆርጋ ትምህርት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በደማቅ ስነስርአት ተካሂዷል።
በዕለቱ የዝማሬ የትምህርት እንዲሁም የቃልኪዳን ፕሮግራሞች የተካሄዱ ሲሆን ለቤተክርስቲያኒቷ መሪዎች እና አገልጋዮች ከተመራቂዎች ስጦታዎች ተበርክተዋል።
ተመራቂዎች በአንድነት ማዕድ በመጋራት እና በመካከላቸዉ ከተገኙ የጫወታ አዘጋጅ ድርጅት አስተባባሪዎች ጋር በተለያዩ ጨዎታዎች እና ዉድድሮች አሳልፈዎል።
የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከ ሦስት መቶ በላይ 7ተኛ ዙር ካልቸር የተማሩ አባላቶችን አስመርቃለች።
የምረቃ ስነስርአቱ በቢሾፍቱ ከተማ ጆርጋ ትምህርት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በደማቅ ስነስርአት ተካሂዷል።
በዕለቱ የዝማሬ የትምህርት እንዲሁም የቃልኪዳን ፕሮግራሞች የተካሄዱ ሲሆን ለቤተክርስቲያኒቷ መሪዎች እና አገልጋዮች ከተመራቂዎች ስጦታዎች ተበርክተዋል።
ተመራቂዎች በአንድነት ማዕድ በመጋራት እና በመካከላቸዉ ከተገኙ የጫወታ አዘጋጅ ድርጅት አስተባባሪዎች ጋር በተለያዩ ጨዎታዎች እና ዉድድሮች አሳልፈዎል።
የቦረና እና አካባቢው ሲኖዶስ ምስረታ ተከናወነ።
የኢ/ወ/ቤ/መካነ ኢየሱስ 21ኛ የቤተክርስቲያኒቱ ዓቢይ ጉባኤ እንዲመሰረቱ ከተወሰኑ ሲኖዶሶች አንዱ የሆነው የቦረና እና አካባቢው ሲኖዶስ የምስረታ ጉባኤ እና ኮንፈረንስ ከጥር 04-07: 2015ዓ.ም በያቤሎ ከተማ ተካሂዷል።
በተደረገው የሲኖዶሱ ምስረታ ጉባኤም የሲኖዶሱ መሪዎች ምርጫ የተደረገ ሲሆን:
1. ቄስ ጋልጋሎ ቃሬ- የሲኖዶሱ ፕረዚዳንት:
2. ቄስ ጋልጋሎ ዳዳቻ: ምክትል ፕረዚዳንት:
3. አቶ ተከተል ንጋቱ አቃቤ ንዋይ በመሆን ተመርጠዋል።
የኢ/ወ/ቤ/መካነ ኢየሱስ 21ኛ የቤተክርስቲያኒቱ ዓቢይ ጉባኤ እንዲመሰረቱ ከተወሰኑ ሲኖዶሶች አንዱ የሆነው የቦረና እና አካባቢው ሲኖዶስ የምስረታ ጉባኤ እና ኮንፈረንስ ከጥር 04-07: 2015ዓ.ም በያቤሎ ከተማ ተካሂዷል።
በተደረገው የሲኖዶሱ ምስረታ ጉባኤም የሲኖዶሱ መሪዎች ምርጫ የተደረገ ሲሆን:
1. ቄስ ጋልጋሎ ቃሬ- የሲኖዶሱ ፕረዚዳንት:
2. ቄስ ጋልጋሎ ዳዳቻ: ምክትል ፕረዚዳንት:
3. አቶ ተከተል ንጋቱ አቃቤ ንዋይ በመሆን ተመርጠዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኀብረት ከአጋር አባላቱ ጋር በዓመት ሁለት ጊዜ ሊያደርግ ካቀደው ስብሰባ የመጀመሪያውን አካሄደ፡፡
ሁለት መቶ የሚጠጉ አጋር አባላት በተገኙበት በዚህ ስብስባ የኅብረቱ ኘሬዚዳንት ፓ/ር ፃድቁ አብዶ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ እንዴት መኖር እደሚገባ የሚያስገነዝብና የሚያሳስብ መልእክት ያቀረቡ ሲሆን፣የኅብረቱ ሚሽንና ቲዎሎጂ መምሪያ ዳይሬክተር ፓ/ር ደረጀ ታፈሰ፣ ኅብረቱ ከአጋር ቤተ እምነቶች ጋር በዓመት ሁለት ጊዜ ሊያካሂድ ካቀደው ስብሰባ ይህ አንደኛው መሆኑን ጠቅሰው፣ መተያየትና አብሮ በጋራ መጸለይ የክርስቶስን አካል ይበልጥ የሚያስተሳስርና አንዱ ለሌላው እንዲያስብ የሚያበረታታ በመሆኑ እንዲህ ዓይነቱን መተያየት ደጋግሞ ማድረግ ተገቢ እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡
ኅብረቱ እንደ አውሮፓ አቆጣጠር እስከ 2030 የአስር ዓመት የአገልግሎት ፍኖተ ካርታ ቀርጾ በተግባር ላይ እያዋለ መሆኑን የገለጡት ፓ/ር ደረጀ በሦስት ዐበይት ነጥቦች ማለትም፣ በተሃድሶ፣ በመንፈሳዊ መነቃቃት እንዲሁም በእርቅና ሰላም ጉዳዮች ላይ ትኩረት የተደረገ መሆኑን ገልጸው፣ ያለንበት መንፈሳዊ ዐውድ ተሃድሶ ጠሪ መሆኑን፣ መንፈሳዊ መነቃቃትም በእጅጉ እንደሚያስፈልግ፣ ከመቼውም ጊዜ ይልቅም በሰላምና እርቅ ዙሪያ አብዝቶ መጸለይና አብዝቶ መሥራት ከእያንዳንዱ ምዕመን እንደሚጠበቅ አስገንዝበዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሰብሳቢዎቹ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተነሱና ምላሽ ከተሰጠባቸው በኋላ ከዚህ ቀደም ሲያገለግሉ በነበሩ ኮሚቴዎች ምትክ አዲስ ምርጫ ተካሂዷል
1. ፓ/ር ወርቅነህ አላሮ
2. ፓ/ር ካሱ ቱሉ
3. ፓ/ር ብዙአየሁ መኮንን
4. እ/ት ፀዳሽ ተፈራ
5. ፓ/ር ፀጋዬ ተንኮሉ የአጋር ቤተእምነቶችን በኮሚቴነት እንዲያገለግሉ ተመርጠው፣ ስብሰባው በጸሎት ተጠናቋል።
ሁለት መቶ የሚጠጉ አጋር አባላት በተገኙበት በዚህ ስብስባ የኅብረቱ ኘሬዚዳንት ፓ/ር ፃድቁ አብዶ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ እንዴት መኖር እደሚገባ የሚያስገነዝብና የሚያሳስብ መልእክት ያቀረቡ ሲሆን፣የኅብረቱ ሚሽንና ቲዎሎጂ መምሪያ ዳይሬክተር ፓ/ር ደረጀ ታፈሰ፣ ኅብረቱ ከአጋር ቤተ እምነቶች ጋር በዓመት ሁለት ጊዜ ሊያካሂድ ካቀደው ስብሰባ ይህ አንደኛው መሆኑን ጠቅሰው፣ መተያየትና አብሮ በጋራ መጸለይ የክርስቶስን አካል ይበልጥ የሚያስተሳስርና አንዱ ለሌላው እንዲያስብ የሚያበረታታ በመሆኑ እንዲህ ዓይነቱን መተያየት ደጋግሞ ማድረግ ተገቢ እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡
ኅብረቱ እንደ አውሮፓ አቆጣጠር እስከ 2030 የአስር ዓመት የአገልግሎት ፍኖተ ካርታ ቀርጾ በተግባር ላይ እያዋለ መሆኑን የገለጡት ፓ/ር ደረጀ በሦስት ዐበይት ነጥቦች ማለትም፣ በተሃድሶ፣ በመንፈሳዊ መነቃቃት እንዲሁም በእርቅና ሰላም ጉዳዮች ላይ ትኩረት የተደረገ መሆኑን ገልጸው፣ ያለንበት መንፈሳዊ ዐውድ ተሃድሶ ጠሪ መሆኑን፣ መንፈሳዊ መነቃቃትም በእጅጉ እንደሚያስፈልግ፣ ከመቼውም ጊዜ ይልቅም በሰላምና እርቅ ዙሪያ አብዝቶ መጸለይና አብዝቶ መሥራት ከእያንዳንዱ ምዕመን እንደሚጠበቅ አስገንዝበዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሰብሳቢዎቹ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተነሱና ምላሽ ከተሰጠባቸው በኋላ ከዚህ ቀደም ሲያገለግሉ በነበሩ ኮሚቴዎች ምትክ አዲስ ምርጫ ተካሂዷል
1. ፓ/ር ወርቅነህ አላሮ
2. ፓ/ር ካሱ ቱሉ
3. ፓ/ር ብዙአየሁ መኮንን
4. እ/ት ፀዳሽ ተፈራ
5. ፓ/ር ፀጋዬ ተንኮሉ የአጋር ቤተእምነቶችን በኮሚቴነት እንዲያገለግሉ ተመርጠው፣ ስብሰባው በጸሎት ተጠናቋል።
❤1
https://youtu.be/1pQEDUwsn20 የነብይ ጥሌ አስገራሚ ገጠመኝ #ከሰጋ_ስጋ_ነስቶ ለሚለው ትምህረት የተሰጣ #አስደናቂ ምላሽ #ምን አይነት መገለጥ ነው?
YouTube
#ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ #ከሰጋ_ስጋ_ነስቶ ለሚለው ትምህረት የተሰጣ #አስደናቂ ምላሽ #ምን አይነት መገለጥ ነው? #የነብይ ጥሌ አስገራሚ ገጠመኝ
#ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ #ከሰጋ_ስጋ_ነስቶ ለሚለው ትምህረት የተሰጣ #አስደናቂ ምላሽ #ምን አይነት መገለጥ ነው? #የነብይ ጥሌ አስገራሚ ገጠመኝ
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome…
ሂንዱዎች በህንድ ውስጥ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት አደረሱ። በጥቃቱ በርካቶች ቆስለዋል።
የሂንዱ አክራሪ ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ ከ1,000 የሚበልጡ መንደሮች በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት በመሰንዘር በህንድ ወደብ አልባ በሆነችው ቻቲስጋርህ ግዛት ናራያንፑር አውራጃ ውስጥ ጥቃት ማድረሳችውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
“ሃይማኖት ተለውጧል” በሚል ክስ ከቀረበ በኋላ ህዝቡ ከእንጨትና ከብረት ዘንግ ታጥቆ ወደ ቤተክርስቲያኑ ሕንፃ መግባቱን የገለጹት እማኞች፣ ሕንጻውንና ቤተ ክርስቲያኑ ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
ጥር 2 ቀን የተፈጠረውን ግርግር ለማስቆም ሲሞክሩ የወረዳውን ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ በርካታ ፖሊሶች ቆስለዋል።
ክርስቲያኖች በአካባቢው ላሉት አማኞች እና ሌሎች “በክርስቶስ ላይ ስላላቸው መድልዎ” ጸሎት ጠይቀዋል።
አዳዲስ እና ተዓማኒነት ያላቸዉ የክርስቲያን ዜና እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ።
https://t.me/TCNEW
የሂንዱ አክራሪ ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ ከ1,000 የሚበልጡ መንደሮች በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት በመሰንዘር በህንድ ወደብ አልባ በሆነችው ቻቲስጋርህ ግዛት ናራያንፑር አውራጃ ውስጥ ጥቃት ማድረሳችውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
“ሃይማኖት ተለውጧል” በሚል ክስ ከቀረበ በኋላ ህዝቡ ከእንጨትና ከብረት ዘንግ ታጥቆ ወደ ቤተክርስቲያኑ ሕንፃ መግባቱን የገለጹት እማኞች፣ ሕንጻውንና ቤተ ክርስቲያኑ ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
ጥር 2 ቀን የተፈጠረውን ግርግር ለማስቆም ሲሞክሩ የወረዳውን ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ በርካታ ፖሊሶች ቆስለዋል።
ክርስቲያኖች በአካባቢው ላሉት አማኞች እና ሌሎች “በክርስቶስ ላይ ስላላቸው መድልዎ” ጸሎት ጠይቀዋል።
አዳዲስ እና ተዓማኒነት ያላቸዉ የክርስቲያን ዜና እንዲደርሳችሁ የቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ።
https://t.me/TCNEW