#የማርሲል_ቴሌቪዥን የ YouTube ቻናል ተዘግቷል።
ከ500 ሺህ በላይ ተከታዬች የነበረዉ የማር-ሲል ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ዉጪ እንደሆነ ታወቋል።
ይህ የተፈጠረዉ ባሳለፍነው ሰኞ ቢሆንም ተቋሙ ቻናሉን ለማስመለስ ከፍተኛ ረብረብ ሲያደርግ ቆይቶ ለጊዜው ከቁጥጥር ዉጪ መሆኑን በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው (Facebook) ላይ አሳዉቀዋል።
የተቋሙ የቀደመ ቻናላቸዉን በድጋሜ ማስተካከል እስከሚቻል ድረስ አዲስ በከፈትነው የዩቲዩብ አካውንታችን የተለያዩ ትምህርቶችን መዝሙሮችን አና ጸሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
https://www.youtube.com/channel/UC77n0Y0J-4ZDpZiFz8qQwvQ
ማር-ሲል ቴሌቨዥንን ምርጫችሁ ስላደረጋችሁ እናመሰግናለን!!
ከ500 ሺህ በላይ ተከታዬች የነበረዉ የማር-ሲል ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ዉጪ እንደሆነ ታወቋል።
ይህ የተፈጠረዉ ባሳለፍነው ሰኞ ቢሆንም ተቋሙ ቻናሉን ለማስመለስ ከፍተኛ ረብረብ ሲያደርግ ቆይቶ ለጊዜው ከቁጥጥር ዉጪ መሆኑን በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው (Facebook) ላይ አሳዉቀዋል።
የተቋሙ የቀደመ ቻናላቸዉን በድጋሜ ማስተካከል እስከሚቻል ድረስ አዲስ በከፈትነው የዩቲዩብ አካውንታችን የተለያዩ ትምህርቶችን መዝሙሮችን አና ጸሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
https://www.youtube.com/channel/UC77n0Y0J-4ZDpZiFz8qQwvQ
ማር-ሲል ቴሌቨዥንን ምርጫችሁ ስላደረጋችሁ እናመሰግናለን!!
#ሕብረቱ በይቅርታው ጉዳይ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ #ሀሰተኛ ነብያት መጠጥ የምትጠጡ ተጠንቀቁ #ከድፍረት ሃጢያት ተመለሱ #ከዝሙት ተመለሱ https://youtu.be/jEjFSMGlorg
YouTube
#ሕብረቱ በይቅርታው ጉዳይ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ #ሀሰተኛ ነብያት መጠጥ የምትጠጡ ተጠንቀቁ #ከድፍረት ሃጢያት ተመለሱ #ከዝሙት ተመለሱ
#ሕብረቱ በይቅርታው ጉዳይ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ #ሀሰተኛ ነብያት መጠጥ የምትጠጡ ተጠንቀቁ #ከድፍረት ሃጢያት ተመለሱ #ከዝሙት ተመለሱ
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!
#በ0930699543_ማንኛውንም_አይነት_የክርስቲያን_መረጃዎችን_ለክርስቲያን_ዜና_ሚዲያ_መጠቆም_ይችላሉ
#The_Christian_News
Welcome to Our channel…
👍1
#አስደሳች_ዜና
የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያ የሆነውን ሚሽነሪ ወደ ናይጄሪያ ላከች።
ቤተክርስቲያኒቱ በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ሃያ ሁለት ሙሉ ወንጌል አጥቢያ አባል የሆነውን ዶክተር ዮሐንስን የላከች ሲሆን በእለቱም የቤተ እምነቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ላኮ በያሶን ጨምሮ ምክትል ፕሬዚዳንትና የቤተ እምነቱ የግሎባል ሚሽን ቦርድ አባላት እንዲሁም የአጥቢያዋ አባላት በተገኙበት ጸሎት ተደርጎ ከቤተሰቡ ጋር ሽኝት ተደርጎለታል።
ይህ በቤተክርስቲያኒቱ የተደረገዉ ተግባር ጅማሬ እንደሆነ እና ከዚህ በበለጠ ተጠናክሮ ወንጌል ወዳልደረሰባቸዉ አከባቢዎች ሚስዬናዉያንን ለመላክ እየተሰራ እንደሆነም ተገልጿል።
በእለቱ የነበረዉን መረሀ ግብር ቤተክርስቲያን ወደ ዋናው ስራዋ እየተመለሰች እንደሆነ ማሳያ ነዉ ሲሉ ገልፀዉታል።
ከ150 ሺህ በላይ ሕዝብ በየቀኑ ጌታን እንደግል አዳኛቸው አድርገው ሳይቀበሉ እንደሚሞቱ ጥናቶች ያሳያሉ።
በ2022 ሪፖርት መሰረት ናይጄሪያ ለክርስትና አስቸጋሪ ከሚባሉ 50 ሀገራት መካከል እጅግ አስቸጋሪ በመባል በ7ኛ ስፍራ ትገኛልች።
የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያ የሆነውን ሚሽነሪ ወደ ናይጄሪያ ላከች።
ቤተክርስቲያኒቱ በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ሃያ ሁለት ሙሉ ወንጌል አጥቢያ አባል የሆነውን ዶክተር ዮሐንስን የላከች ሲሆን በእለቱም የቤተ እምነቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ላኮ በያሶን ጨምሮ ምክትል ፕሬዚዳንትና የቤተ እምነቱ የግሎባል ሚሽን ቦርድ አባላት እንዲሁም የአጥቢያዋ አባላት በተገኙበት ጸሎት ተደርጎ ከቤተሰቡ ጋር ሽኝት ተደርጎለታል።
ይህ በቤተክርስቲያኒቱ የተደረገዉ ተግባር ጅማሬ እንደሆነ እና ከዚህ በበለጠ ተጠናክሮ ወንጌል ወዳልደረሰባቸዉ አከባቢዎች ሚስዬናዉያንን ለመላክ እየተሰራ እንደሆነም ተገልጿል።
በእለቱ የነበረዉን መረሀ ግብር ቤተክርስቲያን ወደ ዋናው ስራዋ እየተመለሰች እንደሆነ ማሳያ ነዉ ሲሉ ገልፀዉታል።
ከ150 ሺህ በላይ ሕዝብ በየቀኑ ጌታን እንደግል አዳኛቸው አድርገው ሳይቀበሉ እንደሚሞቱ ጥናቶች ያሳያሉ።
በ2022 ሪፖርት መሰረት ናይጄሪያ ለክርስትና አስቸጋሪ ከሚባሉ 50 ሀገራት መካከል እጅግ አስቸጋሪ በመባል በ7ኛ ስፍራ ትገኛልች።
#ፀሎት ወይስ #መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ?
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መጽሐፍ ቅዱስን ከማንበብ ይልቅ #ጸሎትን ይመርጣሉ።
በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ አብዛኞቹ የፕሮቴስታንት ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር ብቻቸውን ያሳልፋሉ - ነገር ግን አብዛኞቹ እግዚአብሔርን በቃሉ ከመስማት ይልቅ በጸሎት ይነጋገራሉ ሲል አዲስ ጥናት አረጋግጧል።
ላይፍዌይ ሪሰርች የተባለ ተቋም ባደረገው ጥናት 65% የሚሆኑት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ሆን ብለው ቢያንስ በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሲሆን 44% የሚሆኑት በየቀኑ እና 21% የሚሆኑት በቀን ከአንድ ጊዜ በላይ ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜ ይወስዳሉ ይላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ 17 በመቶ የሚሆኑት የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በሳምንት ብዙ ጊዜ በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻቸውን እንደሆኑ ይናገራሉ፣ 7% የሚሆኑት ደግሞ በሳምንት አንድ ጊዜ ይናገራሉ። ሌሎች ደግሞ በወር ጥቂት ጊዜ (5%) በወር አንድ ጊዜ (2%) በወር ከአንድ ጊዜ ያነሰ (3%) ወይም በጭራሽ (1%) ብቻቸውን ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚያሳልፉ ተናግረዋል።
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን 83% የሚሆኑት ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአምልኮ ይልቅ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር የመነጋገር እድላቸው ሰፊ ነው ይላሉ።
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን የሚጸልዩት በራሳቸው አንደበት (83%)፣ እግዚአብሔርን እየመሰገኑ የሚፀልዩ ሲሆን (80%) እግዚአብሔርን እያወደሱ መፀለይን ይመርጣሉ። (62%) የሚሆኑት ደግሞ ኃጢአታቸውን እየተናዘዙ ይፀልያሉ።
ምንም እንኳን ፀሎት እና የእግዚአብሔር ቃል የቤተክርስቲያን መሰረት እንደሆነ ቢታወቅም አሁን ያለንበት ምን እንደሚመስል የምናመልክበትን ቤተክርስቲያን ልምድ #በኮመንት ላይ አካፍሉን።
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መጽሐፍ ቅዱስን ከማንበብ ይልቅ #ጸሎትን ይመርጣሉ።
በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ አብዛኞቹ የፕሮቴስታንት ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር ብቻቸውን ያሳልፋሉ - ነገር ግን አብዛኞቹ እግዚአብሔርን በቃሉ ከመስማት ይልቅ በጸሎት ይነጋገራሉ ሲል አዲስ ጥናት አረጋግጧል።
ላይፍዌይ ሪሰርች የተባለ ተቋም ባደረገው ጥናት 65% የሚሆኑት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ሆን ብለው ቢያንስ በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሲሆን 44% የሚሆኑት በየቀኑ እና 21% የሚሆኑት በቀን ከአንድ ጊዜ በላይ ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜ ይወስዳሉ ይላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ 17 በመቶ የሚሆኑት የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በሳምንት ብዙ ጊዜ በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻቸውን እንደሆኑ ይናገራሉ፣ 7% የሚሆኑት ደግሞ በሳምንት አንድ ጊዜ ይናገራሉ። ሌሎች ደግሞ በወር ጥቂት ጊዜ (5%) በወር አንድ ጊዜ (2%) በወር ከአንድ ጊዜ ያነሰ (3%) ወይም በጭራሽ (1%) ብቻቸውን ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚያሳልፉ ተናግረዋል።
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን 83% የሚሆኑት ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአምልኮ ይልቅ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር የመነጋገር እድላቸው ሰፊ ነው ይላሉ።
አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን ምዕመናን የሚጸልዩት በራሳቸው አንደበት (83%)፣ እግዚአብሔርን እየመሰገኑ የሚፀልዩ ሲሆን (80%) እግዚአብሔርን እያወደሱ መፀለይን ይመርጣሉ። (62%) የሚሆኑት ደግሞ ኃጢአታቸውን እየተናዘዙ ይፀልያሉ።
ምንም እንኳን ፀሎት እና የእግዚአብሔር ቃል የቤተክርስቲያን መሰረት እንደሆነ ቢታወቅም አሁን ያለንበት ምን እንደሚመስል የምናመልክበትን ቤተክርስቲያን ልምድ #በኮመንት ላይ አካፍሉን።
#መልካም #በዓል
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
በመላው አለም የምትገኙ ወድ The Christian News - የክርስቲያን ዜና ቤተሰቦቻችን እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በሰላም አደርሳችሁ።
ይህ በዓል ከምንጊዜውም በላይ ያለንን የምናካፍልበት እና የተወለድልንን የማከብርበት የተወለደበትን ትክክለኛ ምክንያት የምንረዳበት እና እስን በማሰብ የምናሳልፈው እንዲሆን መልዕክታችን ነው።
ለበረካታ አመታት ቤተሰብ በመሆን አብራችሁን ስለሆናችሁ #ምስጋና እያቀረብን ዘላቂ ወዳጅነታችን እንዲጠነክር ምኞታችን ነው።
በድጋሜ #መልካም በዓል
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
በመላው አለም የምትገኙ ወድ The Christian News - የክርስቲያን ዜና ቤተሰቦቻችን እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በሰላም አደርሳችሁ።
ይህ በዓል ከምንጊዜውም በላይ ያለንን የምናካፍልበት እና የተወለድልንን የማከብርበት የተወለደበትን ትክክለኛ ምክንያት የምንረዳበት እና እስን በማሰብ የምናሳልፈው እንዲሆን መልዕክታችን ነው።
ለበረካታ አመታት ቤተሰብ በመሆን አብራችሁን ስለሆናችሁ #ምስጋና እያቀረብን ዘላቂ ወዳጅነታችን እንዲጠነክር ምኞታችን ነው።
በድጋሜ #መልካም በዓል
👍1
ስለ ክርስቶስ መስበክ ምነኛ መታደል ነው። ከክርስቶስ ውጪ ምንም መስበክ አልችልም የሚለው እጅግ ተወዳጁ #ነብይ ጥሌ #በቤተሰቡ እንዴት ይገለጽ ይሁን?
እጅግ ተወዳጅ እና አዝናኝ የበዓል ፕሮግራም ከተወዳጁ #ነብይ #ጥሌ ጋር። ሁላችሁም እንድትመለከቱት ግብዣችን ነው። https://www.youtube.com/watch?v=NzFYgQQtG5I
እጅግ ተወዳጅ እና አዝናኝ የበዓል ፕሮግራም ከተወዳጁ #ነብይ #ጥሌ ጋር። ሁላችሁም እንድትመለከቱት ግብዣችን ነው። https://www.youtube.com/watch?v=NzFYgQQtG5I
YouTube
ዓመተ ዓለምን ዓመተ ምህረት አረገው!
እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። ውድ የቤታችን ቤተሰቦች ይህን የበዓል ቆይታ ከነብይ ጥላሁን ጸጋዬ ቤተሰብ ጋር ልዩ የገና የበአል ቆይታ አድርገናል። እንድትከታተሉትና ሃሳብ አስተያየታችሁን እንድታጋሩን ግብዣችን ነው።
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!!
Thanks For…
ወዳችሁ እና ፈቅዳችሁ ስለምትመለከቱን ከልብ እናመሰግናለን!!! Like, Share ማድረጎን አይርሱ!!!
Thanks For…
#አስደሳች #ዜና
#ሕብረቱ በከተማችን እና በሌሎች ከተሞች የሚያደርገዉን መልካም ተግባር አለማድነቅ አይቻልም።
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት የ2015 ዓ.ም የጌታችንና የመድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል መታሰቢያን አስመልቶ ለተለያዩ ሰዎች ማዕድ የማጋራት ፕሮግራም አድርጓል።
በዚህ ማዕድ የማጋራት ፕሮግራም፥ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ለሚገኙ 600 አባወራዎች ዘይት፥ዱቄት፥ፓስታና ማኮሮኒ የተከፋፈለ ሲሆን፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ለሚገኙ 100 አባወራዎች ደግሞ ለበዓል መዋያ የሚሆን ጥሬ ገንዘብ አበርክቷል።
በስፍራው ተገኝተው ስጦታውን ያበረከቱት የኅብረቱ ፕሬዚዳንት ፓ/ር ጻድቁ አብዶ፥ ድሆችን ማሰብ ተገቢና እግዚአብሔር የሚወደው መልካም ተግባር እንደሆነ አስታውሰው፥ ኅብረቱም እንዲህ ዓይነቱን ርዳታ በተደጋጋሚ እንዳደረገ፥ ይህን ተግባሩን ለወደፊት እንደሚቀጥል ገልጠው፥ በዓሉ የደስታ እንዲሆንም ምኞታቸውን ገልጠዋል።
Christian ዜማ Tube
#ሕብረቱ በከተማችን እና በሌሎች ከተሞች የሚያደርገዉን መልካም ተግባር አለማድነቅ አይቻልም።
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት የ2015 ዓ.ም የጌታችንና የመድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል መታሰቢያን አስመልቶ ለተለያዩ ሰዎች ማዕድ የማጋራት ፕሮግራም አድርጓል።
በዚህ ማዕድ የማጋራት ፕሮግራም፥ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ለሚገኙ 600 አባወራዎች ዘይት፥ዱቄት፥ፓስታና ማኮሮኒ የተከፋፈለ ሲሆን፥ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ለሚገኙ 100 አባወራዎች ደግሞ ለበዓል መዋያ የሚሆን ጥሬ ገንዘብ አበርክቷል።
በስፍራው ተገኝተው ስጦታውን ያበረከቱት የኅብረቱ ፕሬዚዳንት ፓ/ር ጻድቁ አብዶ፥ ድሆችን ማሰብ ተገቢና እግዚአብሔር የሚወደው መልካም ተግባር እንደሆነ አስታውሰው፥ ኅብረቱም እንዲህ ዓይነቱን ርዳታ በተደጋጋሚ እንዳደረገ፥ ይህን ተግባሩን ለወደፊት እንደሚቀጥል ገልጠው፥ በዓሉ የደስታ እንዲሆንም ምኞታቸውን ገልጠዋል።
Christian ዜማ Tube
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#ለታማኙ_አገልጋይ_ቤት_እንስራ!!
በአገልግሎቱ ያልተባረከ ወይም በአገልግሎት ያልተጠቀመ በዝማሬው ያልተጽናና፣ ያልተባረከ የወንጌል አማኝ የለም። 8 ሙሉ አልበሞችና ከተለያዩ ዘማሪያን ጋር የተለያዩ ኮሌክሽኖችን ሰርቷል ላለፉት 35 አመታትም በዝማሬ አገልግሏል መጋቢ አገኘሁ ይደግ!!
በውጭ አገርና እዚህም አገር ውስጥ ባሉ ጥቂት ወዳጆቹ ተነሳሽነት 'ይህ የእግዚአብሔር ሰው ብዙ አመታት አገልግሏል ስለዚህም መኖሪያ ቤት የለውምና ቅዱሳን ተባብረን ቤት እንስራለት' ብለን ይህን ሐሳብ አመንጭተን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን። በአገራችን ሰው ተቸግሯል ታሟል ሲባል ብዙዎቻችን እንሯሯጣለን ያ ጥሩ ነው እጅግም አስፈላጊ ነው ነገር ግን ያገለገሉን ሰዎች ተቸግረዋል ሳይባል ለሚገባቸው እንዲህ ተባብረን በተለያዩ ክፍተቶቻቸው መቆምም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። መጋቢ አገኘሁ እንዲህ ሆኛለሁ እንዲህ አድርጉልኝ ሳይል በኪራይ መኖሩን አይተን ይህን ቤት ለእርሱ የመስራህ እቅድ ይዘን መተናል። በውጪና በአገር ውስጥም ይህን የሚከታተሉ የመጋቢ አገኘሁ በቅርበት የሚያውቁ በኮሚቴ ደረጃ ጉዳዩን በመከታተል ላይ ናቸው።
በአገር ውስጥ ያላችሁ የተለያዩ ለዚህ አላማ የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች የተዘጋጁ ሲሆን በአሜሪካ እና በካናዳ ላላችሁም ጎ ፈንድ ሚ (Gofund me) ተከፍቷል። ሁላችንም በመስጠት የሚገኝን በረከት እንድንካፈል ይህ አጋጣሚ ተዘጋጅቶልና በልባችን እንደሞላ ካለን በደስታ እናካፍል። እግዚአብሔር ይባርካችሁ።
የጎ ፈንድ ሚና የባንክ አካውንቶቹ፦
https://gofund.me/bb1feb54
1000504436563 CBE
1011135483703 Brhan Bank
01347096661701 Awash Bank
ገነት በርሄ
አማረ በሻህ
በአገልግሎቱ ያልተባረከ ወይም በአገልግሎት ያልተጠቀመ በዝማሬው ያልተጽናና፣ ያልተባረከ የወንጌል አማኝ የለም። 8 ሙሉ አልበሞችና ከተለያዩ ዘማሪያን ጋር የተለያዩ ኮሌክሽኖችን ሰርቷል ላለፉት 35 አመታትም በዝማሬ አገልግሏል መጋቢ አገኘሁ ይደግ!!
በውጭ አገርና እዚህም አገር ውስጥ ባሉ ጥቂት ወዳጆቹ ተነሳሽነት 'ይህ የእግዚአብሔር ሰው ብዙ አመታት አገልግሏል ስለዚህም መኖሪያ ቤት የለውምና ቅዱሳን ተባብረን ቤት እንስራለት' ብለን ይህን ሐሳብ አመንጭተን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን። በአገራችን ሰው ተቸግሯል ታሟል ሲባል ብዙዎቻችን እንሯሯጣለን ያ ጥሩ ነው እጅግም አስፈላጊ ነው ነገር ግን ያገለገሉን ሰዎች ተቸግረዋል ሳይባል ለሚገባቸው እንዲህ ተባብረን በተለያዩ ክፍተቶቻቸው መቆምም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። መጋቢ አገኘሁ እንዲህ ሆኛለሁ እንዲህ አድርጉልኝ ሳይል በኪራይ መኖሩን አይተን ይህን ቤት ለእርሱ የመስራህ እቅድ ይዘን መተናል። በውጪና በአገር ውስጥም ይህን የሚከታተሉ የመጋቢ አገኘሁ በቅርበት የሚያውቁ በኮሚቴ ደረጃ ጉዳዩን በመከታተል ላይ ናቸው።
በአገር ውስጥ ያላችሁ የተለያዩ ለዚህ አላማ የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች የተዘጋጁ ሲሆን በአሜሪካ እና በካናዳ ላላችሁም ጎ ፈንድ ሚ (Gofund me) ተከፍቷል። ሁላችንም በመስጠት የሚገኝን በረከት እንድንካፈል ይህ አጋጣሚ ተዘጋጅቶልና በልባችን እንደሞላ ካለን በደስታ እናካፍል። እግዚአብሔር ይባርካችሁ።
የጎ ፈንድ ሚና የባንክ አካውንቶቹ፦
https://gofund.me/bb1feb54
1000504436563 CBE
1011135483703 Brhan Bank
01347096661701 Awash Bank
ገነት በርሄ
አማረ በሻህ
#የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ቄስ ሆነ።
ለማንቸስተር ዩናይትድ፣ ኖርዊች ሲቲ፣ ካርዲፍ ሲቲ የተጫወተው ፊል ሙልራይን እግር ኳስን እርግፍ አድርጎ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ሆኗል።
ፊል ሙልራይን ይባላል ከ1999 ጀመሮ ከ150 በላይ ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከ600 ሺህ ፓውንድ በላይ ደመወዝ ያገኝ የነበረው ተጫዋች፥ የፍቅር አጋሩን ካጣ በኋላ የእግር ኳስ ህይወቱ ደስታን እንዳልስጠው ነው የሚገልጸው።
እናም በሰሜን አየርላንዷ መዲና ቤልፋስት ወደሚገኘው ኪዩን ዩኒቨርሲቲ በመግባት ፍልስፍናን ለሁለት አመት አጠና።
ሙልራይን ዩኒቨርሲቲ ከመግባቱ በፊት የኖርዊች ተጫዋች እያለ ሃብትና ዝናው ደስታን ሊሰጡት እንዳልቻሉ ነው ለኖርዊች ክለብ ድረገጽ የተናገረው።
“ሁሉ ነገር እያለኝ በወጣትነት እድሜዬ እንዴት ደስታ ራቀኝ ስል እጠይቅ ነበር” የሚለው ተጫዋቹ፥ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ እግር ኳስ አልተመለሰም።
ከእግር ኳስ ያላገኘውን ደስታ ወደ እምነቱ በመጠጋት ለማሳካት ወደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያናት ደጋግሞ መመላለስን ተያያዘው።
በዚህም መንፈሳዊ እረፍትና ደስታን እያገኘ መምጣቱን የሚናገረው ተጫዋቹ በ2017ም በኮርክ ከተማ የምትገኘው የካቶሊክ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ቄስ ሆኖ ለማገልገል ቅስና ተቀብሏል።
እግር ኳስን እርግፍ አድርጎ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ለመሆን አመታት ወስደውብኛል የሚለው የቀድሞው ኮከብ ፊል ሙልራይን፥ የእግር ኳስ ከፍ እና ዝቅ በመንፈሳዊው አለም የለም ባይ ነው። በወጣትነቱ ጫማ ያስቀለው መንፈሳዊ አገልግሎትም እረፍትና ደስታን እንደሰጠው ተናግሯል።
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
ለማንቸስተር ዩናይትድ፣ ኖርዊች ሲቲ፣ ካርዲፍ ሲቲ የተጫወተው ፊል ሙልራይን እግር ኳስን እርግፍ አድርጎ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ሆኗል።
ፊል ሙልራይን ይባላል ከ1999 ጀመሮ ከ150 በላይ ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከ600 ሺህ ፓውንድ በላይ ደመወዝ ያገኝ የነበረው ተጫዋች፥ የፍቅር አጋሩን ካጣ በኋላ የእግር ኳስ ህይወቱ ደስታን እንዳልስጠው ነው የሚገልጸው።
እናም በሰሜን አየርላንዷ መዲና ቤልፋስት ወደሚገኘው ኪዩን ዩኒቨርሲቲ በመግባት ፍልስፍናን ለሁለት አመት አጠና።
ሙልራይን ዩኒቨርሲቲ ከመግባቱ በፊት የኖርዊች ተጫዋች እያለ ሃብትና ዝናው ደስታን ሊሰጡት እንዳልቻሉ ነው ለኖርዊች ክለብ ድረገጽ የተናገረው።
“ሁሉ ነገር እያለኝ በወጣትነት እድሜዬ እንዴት ደስታ ራቀኝ ስል እጠይቅ ነበር” የሚለው ተጫዋቹ፥ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ እግር ኳስ አልተመለሰም።
ከእግር ኳስ ያላገኘውን ደስታ ወደ እምነቱ በመጠጋት ለማሳካት ወደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያናት ደጋግሞ መመላለስን ተያያዘው።
በዚህም መንፈሳዊ እረፍትና ደስታን እያገኘ መምጣቱን የሚናገረው ተጫዋቹ በ2017ም በኮርክ ከተማ የምትገኘው የካቶሊክ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ቄስ ሆኖ ለማገልገል ቅስና ተቀብሏል።
እግር ኳስን እርግፍ አድርጎ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ለመሆን አመታት ወስደውብኛል የሚለው የቀድሞው ኮከብ ፊል ሙልራይን፥ የእግር ኳስ ከፍ እና ዝቅ በመንፈሳዊው አለም የለም ባይ ነው። በወጣትነቱ ጫማ ያስቀለው መንፈሳዊ አገልግሎትም እረፍትና ደስታን እንደሰጠው ተናግሯል።
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
#ሀልዎት
የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከ ሦስት መቶ በላይ 7ተኛ ዙር ካልቸር የተማሩ አባላቶችን አስመርቃለች።
የምረቃ ስነስርአቱ በቢሾፍቱ ከተማ ጆርጋ ትምህርት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በደማቅ ስነስርአት ተካሂዷል።
በዕለቱ የዝማሬ የትምህርት እንዲሁም የቃልኪዳን ፕሮግራሞች የተካሄዱ ሲሆን ለቤተክርስቲያኒቷ መሪዎች እና አገልጋዮች ከተመራቂዎች ስጦታዎች ተበርክተዋል።
ተመራቂዎች በአንድነት ማዕድ በመጋራት እና በመካከላቸዉ ከተገኙ የጫወታ አዘጋጅ ድርጅት አስተባባሪዎች ጋር በተለያዩ ጨዎታዎች እና ዉድድሮች አሳልፈዎል።
የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከ ሦስት መቶ በላይ 7ተኛ ዙር ካልቸር የተማሩ አባላቶችን አስመርቃለች።
የምረቃ ስነስርአቱ በቢሾፍቱ ከተማ ጆርጋ ትምህርት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በደማቅ ስነስርአት ተካሂዷል።
በዕለቱ የዝማሬ የትምህርት እንዲሁም የቃልኪዳን ፕሮግራሞች የተካሄዱ ሲሆን ለቤተክርስቲያኒቷ መሪዎች እና አገልጋዮች ከተመራቂዎች ስጦታዎች ተበርክተዋል።
ተመራቂዎች በአንድነት ማዕድ በመጋራት እና በመካከላቸዉ ከተገኙ የጫወታ አዘጋጅ ድርጅት አስተባባሪዎች ጋር በተለያዩ ጨዎታዎች እና ዉድድሮች አሳልፈዎል።