ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ
642 subscribers
21 photos
1 video
40 files
27 links
Download Telegram
Forwarded from ተመስገን (ማመስገን)🙏 (ተመስገን)
‛‛ትዕግስት ማለት መከራን መሸከም ብቻ ሳይሆን፥
በመከራ ውስጥ ሆነው ለሚያሳድዱህ መጸለይ ነው።’’
✍️ቅዱስ ፖርፊሪዮስ

ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️
"SHARE" @temesgen_mamesgen🙏
ቲክቶክ አካውንት :-
tiktok.com/@temugebre
6
IMG_20260305_102752_311.jpg
413.4 KB
ሁላችሁም ስቶሪ አድርጉት
13❤‍🔥1
​በቆላስይስ መልእክት ጥናታችን ምዕራፍ 1 እና 2 በዚህ ሳምንት ለማጥናት ዛሬ ሁለተኛ ቀን ላይ ደርሰናል። በዚህ ክፍል የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት የቤተክርስቲያን ራስ መሆኑንና በእርሱ ስላገኘነው ቤዛነት የሚያመለክት ክፍል ነው። በቆላስይስ መልእክት የእግዚአብሔር ሐሳብ ለመረዳት ጠንክራችሁ እንድታጠኑ በክርስቶስ ፍቅር አደራ በማለት አሳስባችኋለሁ።
🙏6👏4
ቅዱስ ጳውሎስ 'በእርሱም የኃጢአታችን ስርየት የሆነው ቤዛነታችንን አገኘን' (ቆላ. 1:14) በማለት እንደገለጠልን በእርሱ ያገኘነውን ድንቅ ጸጋ እያስተዋላችሁ የእግዚአብሔርን ሐሳብ ይበልጥ ለመረዳት ጥናቱን ጠንክራችሁ እንድትቀጥሉ በክርስቶስ ፍቅር አደራ እላለሁ።

ጸጋና ሠላም ይብዛላችሁ
👏53
IMG_20260312_190244_647.jpg
564.7 KB
ሁላችሁም እስቶሪ አድርጉት
ሰላም ተወዳጆች እንደምን አደራችሁ?

   😥  የሐዘን መልእክት 😥

አባ ዐይናለም የወልድያ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ካቴድራል ደብር አስተዳዳሪ በተተኮሰ ጥይት ትናንት ማታ ከዚኽ ዓለም ዐርፈዋል።


ስለኾነም የቻላችሁ ከቅዳሴ በኋላ በመድኀኔዓለም ቤተክርስቲያን በመገኘት እንድንሸኛቸው አደራ ማለት እንፈልጋለን።

የአባ ዐይናለምን ነፍስ በደጋጎቹ ቅዱሳን ዕቅፍ ያስቀምጥልን!🙏
🙏11😭86
ኤፌሶን ከምዕራፍ 1-3 ማብራሪያ.pdf
258.9 KB
📢 የትምህርት ምዘና ማስታወቂያ

እግዚአብሔር ረድቶን የኤፌሶን እና የቆላስይስ መጻሕፍት ጥናታችንን በሰላም አጠናቅቀናል። አሁን ደግሞ ካጠናነው ትምህርት ምን ያህል ግንዛቤ እንዳገኘን የምንመዝንበት የፈተና ወቅት ላይ እንገኛለን።

ስለ መጀመሪያው ምዘና ዝርዝር መረጃ፦

የፈተናው ይዘት፦ የኤፌሶን መልእክት ማብራሪያ (ከምዕራፍ 1 እስከ 3)

የጥናት ምንጭ፦ በቴሌግራም ቻናላችን t.me/Stpoulos ላይ የሚገኘው የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ።

ጠቅላላ ነጥብ፦ 35%

የጥያቄዎች አይነትና ስርጭት፦

1) ምርጫ (10 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 1 ነጥብ (10%)

2) እውነት ወይም ሐሰት (10 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 1 ነጥብ (10%)

3) ባዶ ቦታ መሙላት (5 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 2 ነጥብ (10%)

4) ማብራሪያ (2 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 2.5 ነጥብ (5%)

ማሳሰቢያ፦ የፈተናውን ቀን በቅርቡ የምናሳውቅ በመሆኑ ሰነዱን በጥልቀት በማንበብ በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።

ጠንክራችሁ አንብቡ መልካም የጥናት ጊዜ!
11
ይችን ሳምንት እግዚአብሔር በሰላም በብርታት በጾም በጸሎት እና በስግደት አስፈጽሞ በሰላም ለብርሃነ ትንሣኤው ያድርሰን። አሜን
🙏185
"በሰሙነ ሕማማት ማማተብ አይቻልም" የሚለው ወሬ ፍጹም ስህተት ነው። አንዳንድ ሰዎች ባለማወቅ ቤተ ክርስቲያን ሲገቡም ሆነ ለግል ጸሎት ሲቆሙ ማማተብ ስህተት እንደሆነ ያስባሉ። ነገር ግን መስቀሉን ከግል ክርስቲያናዊ ሕይወታችሁ ልትለዩት አይገባም። መስቀልን በማማተብ የግል ጸሎት መጀመር በሰሙነ ሕማማት የሚሻር ነገር አይደለም። እናስተውል
🙏133
Audio
ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም
ተነስቷል በዚህ የለም
ተነስቷል በዚህ የለም
መድኃኔዓለም
ሞት የማይችለው የበረታ
ኃያል ነው የማይረታ
ማህተሙን የፈታ
የትንሳኤው ጌታ
13