20260526_095243 (2).jpg
5.7 MB
የማኅበራችን ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ የክረምት ኮርስ ምዝገባ መጀመሩን በማስመልከት ኮርሱን ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን ተደራሽ ለማድረግ ይሄንን ፎቶ Story ሁላችሁም በቅስቀሳው እንድትሳለፉ በእግዚአብሔር ስም አደራ።
❤7
https://vt.tiktok.com/ZSCYp9H8X/
የማህበራችን መልእክትና አገልግሎት ለብዙሃን እንዲደርስ ይረዳን ዘንድ፤ ሁላችሁም የማህበሩን አካውንት ፎሎው (Follow)፣ ቪዲዮዎቹን ደግሞ ላይክ (Like) እና ሪፖስት (Repost) በማድረግ የበኩላችሁን ድርሻ እንድትወጡ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
የማህበራችን መልእክትና አገልግሎት ለብዙሃን እንዲደርስ ይረዳን ዘንድ፤ ሁላችሁም የማህበሩን አካውንት ፎሎው (Follow)፣ ቪዲዮዎቹን ደግሞ ላይክ (Like) እና ሪፖስት (Repost) በማድረግ የበኩላችሁን ድርሻ እንድትወጡ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
👍7
ነገረ ድኅነት 1ኛ ሳምንት ትምህርት .pdf
1009 KB
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምሀርት መርሐ-ግብር መሠረት የመጀመሪያው ሳምንት ትምህርታችን የነበረውን ጥልቅና መሠረታዊ የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው ተምረናል።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው ጽሑፍ (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ኾናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠኑትና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክተደራጅቶ የተዘጋጀ የመጀመሪያው ሳምንት የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚሁ መሠረት፣ በሚቀጥሉት ሳምንታት የምንማራቸውን ተከታታይ ትምሀርቶች በሙሉ እያዘጋጀን በማኅበራችን ይፋዊ የቴሌግራም ግሩፕ እና ቻናል ላይ የምንለቅ መሆኑን እንገልጻለን። እናንተም ይሀንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ኾናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም
ወልድያ ኢትዮጵያ
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምሀርት መርሐ-ግብር መሠረት የመጀመሪያው ሳምንት ትምህርታችን የነበረውን ጥልቅና መሠረታዊ የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው ተምረናል።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው ጽሑፍ (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ኾናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠኑትና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክተደራጅቶ የተዘጋጀ የመጀመሪያው ሳምንት የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚሁ መሠረት፣ በሚቀጥሉት ሳምንታት የምንማራቸውን ተከታታይ ትምሀርቶች በሙሉ እያዘጋጀን በማኅበራችን ይፋዊ የቴሌግራም ግሩፕ እና ቻናል ላይ የምንለቅ መሆኑን እንገልጻለን። እናንተም ይሀንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ኾናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም
ወልድያ ኢትዮጵያ
🙏8❤1
ምሽቱን በጥያቄ እና መልስ እንቆይ። ለመጠየቅ የምትፈልጉ ሰዎች ጥያቄ መምረጥ ትችላላችሁ።
1) የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
2) የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
3) ነገረ ድኅነት
4) ገዳማዊ ሕይወት
5) የቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፋዊ ጉባኤያት
ተከታታይ አምስት ጥያቄዎችን የመለሰ"ሥላሴ በተዋሕዶ" የተሰኘውን ዳጎስ ያለና እጅግ ጠቃሚ መንፈሳዊ መጽሐፍ ይሸለማል! የመጀመሪያው ጥያቄ አሁን ይጀምራል!
ለመሳተፍ ዝግጁ የሆናችሁና ርዕስ መምረጥ የምትፈልጉ በኮመንት (Comment) መስጫው ላይ የርዕሱን ቁጥር በማስቀመጥ ተሳትፎአችሁን አሳውቁ!
1) የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
2) የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
3) ነገረ ድኅነት
4) ገዳማዊ ሕይወት
5) የቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፋዊ ጉባኤያት
ተከታታይ አምስት ጥያቄዎችን የመለሰ"ሥላሴ በተዋሕዶ" የተሰኘውን ዳጎስ ያለና እጅግ ጠቃሚ መንፈሳዊ መጽሐፍ ይሸለማል! የመጀመሪያው ጥያቄ አሁን ይጀምራል!
ለመሳተፍ ዝግጁ የሆናችሁና ርዕስ መምረጥ የምትፈልጉ በኮመንት (Comment) መስጫው ላይ የርዕሱን ቁጥር በማስቀመጥ ተሳትፎአችሁን አሳውቁ!
የደስታ ቀን ወደ ጥቁር ሐዘን የተቀየረበት አስደንጋጭ አደጋ
የህይወት አጋርነታቸውን በጋብቻ ያጸኑት መምህር አብርሃም ግዛው እና ባለቤታቸው መምህርት ራሄል አክሊ በሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው አልፏል።
ረጅም የድካም ዘመኗን በኮሌጅ ምረቃ አጠናቃ የደስታዋ ተካፋይ ከሆነው ባለቤቷ ጋር የየቀኑን ድል አክብረው ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ ሳሉ ነበር ይህ ያልታሰበ መቅሰፍት የገጠማቸው። ከቦንጋ ወደ ሺሾ በመጓዝ ላይ የነበረው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በካፋ ዞን ሺሾ እንዴ ወረዳ (ዋና ቦላ ቀበሌ) መንገድ ስቶ ወደ 50 ሜትር ገደል በመግባቱ ጥንዶቹ እዚያው ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል።
የወደፊት ህልማቸውንና የትዳር ህይወታቸውን ገና መገንባት በጀመሩበት የምረቃ ሳቅና ጨዋታ በሞላበት በዚያው ቅጽበት የሁለቱም ህይወት በአንድነት ተቀጥፏል።
ለሟች ቤተሰቦች ወዳጅ ዘመዶች እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑር።
https://t.me/Stpoulos
የህይወት አጋርነታቸውን በጋብቻ ያጸኑት መምህር አብርሃም ግዛው እና ባለቤታቸው መምህርት ራሄል አክሊ በሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው አልፏል።
ረጅም የድካም ዘመኗን በኮሌጅ ምረቃ አጠናቃ የደስታዋ ተካፋይ ከሆነው ባለቤቷ ጋር የየቀኑን ድል አክብረው ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ ሳሉ ነበር ይህ ያልታሰበ መቅሰፍት የገጠማቸው። ከቦንጋ ወደ ሺሾ በመጓዝ ላይ የነበረው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በካፋ ዞን ሺሾ እንዴ ወረዳ (ዋና ቦላ ቀበሌ) መንገድ ስቶ ወደ 50 ሜትር ገደል በመግባቱ ጥንዶቹ እዚያው ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል።
የወደፊት ህልማቸውንና የትዳር ህይወታቸውን ገና መገንባት በጀመሩበት የምረቃ ሳቅና ጨዋታ በሞላበት በዚያው ቅጽበት የሁለቱም ህይወት በአንድነት ተቀጥፏል።
ለሟች ቤተሰቦች ወዳጅ ዘመዶች እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑር።
https://t.me/Stpoulos
😭12
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት የሁለተኛው ሳምንት ትምህርታችን የነበረውን መሠረታዊ የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው ተምረናል። በክፍል 1 ትምህርታችን የላኩላችሁን PDF እንዳነበባችሁት ተስፋ አደርጋለሁ።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ድኅነት ክፍል 2 ጽሑፍ (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ኾናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠኑትና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚህ ክፍል ሁለት ሰነድ ውስጥ የሰውን ልጅ ውድቀትና የስደት ታሪክ ከመመልከታችን በፊት ፈጣሪ በጥንተ ተፈጥሮ ለሰው ልጅ የሰጠውን ወደር የለሽ ክብርና ልዕልና በ22ቱ ፍጥረታት አውድ ውስጥ እንመለከታለን። በመቀጠልም ምንም እንኳ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቀጥተኛው ቃል ባይቀመጥም በባሕርዩ ሙሉ በሙሉ መለኮታዊ ውል የነበረውን የአዳምና የእግዚአብሔርን ግንኙነት የቃል ኪዳኑን አራት መሠረታዊ ዓምዶች (የቃል ኪዳን ሰጭ ተቀባይ ተስፋና ምልክት እንዲሁም የሚጸናበትን ሁኔታ) ለአቀራረብ በሚመችና ግልጽ በሆነ ቋንቋ በዝርዝር እንመረምራለን። ይህ መነሻ አዳም ከምን ዓይነት የጸጋ ከፍታ ላይ እንደወደቀ ለአእምሯችን ፍጹም መረዳትን ይሰጠናል።
በዚሁ መሠረት በሚቀጥሉት ሳምንታት የምንማራቸውን ተከታታይ ትምህርቶች በሙሉ እያዘጋጀን በማኅበራችን ይፋዊ የቴሌግራም ግሩፕ እና ቻናል ላይ የምንለቅ መሆኑን እንገልጻለን። እናንተም ይሀንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) https://t.me/Stpoulos በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ኾናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት የሁለተኛው ሳምንት ትምህርታችን የነበረውን መሠረታዊ የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው ተምረናል። በክፍል 1 ትምህርታችን የላኩላችሁን PDF እንዳነበባችሁት ተስፋ አደርጋለሁ።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ድኅነት ክፍል 2 ጽሑፍ (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ኾናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠኑትና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚህ ክፍል ሁለት ሰነድ ውስጥ የሰውን ልጅ ውድቀትና የስደት ታሪክ ከመመልከታችን በፊት ፈጣሪ በጥንተ ተፈጥሮ ለሰው ልጅ የሰጠውን ወደር የለሽ ክብርና ልዕልና በ22ቱ ፍጥረታት አውድ ውስጥ እንመለከታለን። በመቀጠልም ምንም እንኳ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቀጥተኛው ቃል ባይቀመጥም በባሕርዩ ሙሉ በሙሉ መለኮታዊ ውል የነበረውን የአዳምና የእግዚአብሔርን ግንኙነት የቃል ኪዳኑን አራት መሠረታዊ ዓምዶች (የቃል ኪዳን ሰጭ ተቀባይ ተስፋና ምልክት እንዲሁም የሚጸናበትን ሁኔታ) ለአቀራረብ በሚመችና ግልጽ በሆነ ቋንቋ በዝርዝር እንመረምራለን። ይህ መነሻ አዳም ከምን ዓይነት የጸጋ ከፍታ ላይ እንደወደቀ ለአእምሯችን ፍጹም መረዳትን ይሰጠናል።
በዚሁ መሠረት በሚቀጥሉት ሳምንታት የምንማራቸውን ተከታታይ ትምህርቶች በሙሉ እያዘጋጀን በማኅበራችን ይፋዊ የቴሌግራም ግሩፕ እና ቻናል ላይ የምንለቅ መሆኑን እንገልጻለን። እናንተም ይሀንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) https://t.me/Stpoulos በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ኾናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም
❤11
እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። በዓሉ ለማክበር የእግር ጉዞ ስላለው እና ፀበል ጻድቅ ሰለሚኖር የዛሬ የክረምት ኮርስ አይኖርም። መልካም በዓል ይሁንላችሁ
❤17
ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ
3ተኛው የነገረ ድኅነት ሃንዳውት.pdf
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ትምህርታችን የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው እየተማርን እንገኛለን።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ድኅነት 3ተኛው (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ሆናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠናውና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚህ ክፍል ሦስት ሰነድ ውስጥ፦
የሰዎች ውድቀት፦ አዳምና ሔዋን በሕግ መተላለፋቸው ያስከተለውን መዘዝ
ጥንተ አብሶ እና ምልዕተ ኃጢአት፦ የቃሉን ምስጢራዊና መጽሐፋዊ ትርጉም፣
የባሕርይ መጎስቆልና ሞት፦ የሰው ልጅ ከኃጢአት በኋላ ያጣውን ክብርና የደረሰበትን የባሕርይ ውድቀት ኃጢአት በዘር ይተላለፋልን? የሚለውን ጥያቄ ከነቢያትና ከአበው ትምህርት አንጻር
አዳኝ ማግኘት አለመቻሉን፦ ነቢያት፣ መላእክት፣ የመሥዋዕተ ኦሪትና የኦሪት ሕግ ሰውን ሙሉ በሙሉ ማዳን ያልቻሉበትን ምክንያቶች ለአቀራረብ በሚመችና ግልጽ በሆነ ቋንቋ በዝርዝር በዚህ ሃንዳውት አስቀምጠናል።
ይህ መነሻ አዳም ከምን ዓይነት የጸጋ ከፍታ ላይ እንደወደቀና የእግዚአብሔር አምላክ የማዳን ሥራ ምን ያህል አስፈላጊና ድንቅ እንደሆነ ለአእምሯችን ፍጹም መረዳትን ይሰጠናል።
እናንተም ይህንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) https://t.me/Stpoulos በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ሆናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሐምሌ 30 2018 ዓ/ም
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ትምህርታችን የሆነውን "የነገረ ድኅነት" ትምህርት በሰፊው እየተማርን እንገኛለን።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ድኅነት 3ተኛው (Handout) በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ሆናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠናውና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ ነው።
በዚህ ክፍል ሦስት ሰነድ ውስጥ፦
የሰዎች ውድቀት፦ አዳምና ሔዋን በሕግ መተላለፋቸው ያስከተለውን መዘዝ
ጥንተ አብሶ እና ምልዕተ ኃጢአት፦ የቃሉን ምስጢራዊና መጽሐፋዊ ትርጉም፣
የባሕርይ መጎስቆልና ሞት፦ የሰው ልጅ ከኃጢአት በኋላ ያጣውን ክብርና የደረሰበትን የባሕርይ ውድቀት ኃጢአት በዘር ይተላለፋልን? የሚለውን ጥያቄ ከነቢያትና ከአበው ትምህርት አንጻር
አዳኝ ማግኘት አለመቻሉን፦ ነቢያት፣ መላእክት፣ የመሥዋዕተ ኦሪትና የኦሪት ሕግ ሰውን ሙሉ በሙሉ ማዳን ያልቻሉበትን ምክንያቶች ለአቀራረብ በሚመችና ግልጽ በሆነ ቋንቋ በዝርዝር በዚህ ሃንዳውት አስቀምጠናል።
ይህ መነሻ አዳም ከምን ዓይነት የጸጋ ከፍታ ላይ እንደወደቀና የእግዚአብሔር አምላክ የማዳን ሥራ ምን ያህል አስፈላጊና ድንቅ እንደሆነ ለአእምሯችን ፍጹም መረዳትን ይሰጠናል።
እናንተም ይህንን ሰነድ ከግሩፑ አውርዳችሁ (Download አድርጋችሁ) https://t.me/Stpoulos በስልካችሁ ላይ ዝም ብሎ እንዲቀመጥ ሳይሆን በጸሎት መንፈስ ሆናችሁ በደንብ እንድታነቡትና እንድታጠኑት በቅዱስ እግዚአብሔር ስም አደራ ማለት እወዳለሁ።
የቀደሙት አባቶቻችንና ቅዱሳን ሐዋርያት የተጋደሉለትን ደማቸውን ያፈሰሱለትንና የጻፉልንን እውነተኛውን የመዳን እውቀት (የነገረ ድኅነት ምስጢር) አውቀን በእምነት እንድንጸና እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይደልውልን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
አቤል ተፈራ በላይ
ሐምሌ 30 2018 ዓ/ም
👏5❤3
በዚህ ሱባኤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በምን እየተሳተፋችሁ ነው ?
Anonymous Poll
9%
ሀ) በቅዳሴ በሰዓታት
48%
ለ) በቅዳሴ ብቻ
13%
ሐ) በኪዳን ብቻ
39%
መ) አረ ምንም አልሳተፍም 😭
Negere Kirstos.docx
111.2 KB
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ትምህርታችን የሆነውን "የነገረ ክርስቶስ" ትምህርት በሰፊው እየተማርን እንገኛለን።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ክርስቶስ በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ሆናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠናውና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ ሰነድ ነው።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች የ"ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" ማኅበር አባላትና የትምህርቱ ተካፋዮች በሙሉ፦ የእግዚአብሔር ሰላም ፍቅርና ጥበቃ በያላችሁበት ይብዛላችሁ፡፡ ማኅበራችን "ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ" በዚህ ዓመት የክረምት ወቅት ለወልድያ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ምዕመናን ባዘጋጀው ልዩ የመንፈሳዊ ትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ትምህርታችን የሆነውን "የነገረ ክርስቶስ" ትምህርት በሰፊው እየተማርን እንገኛለን።
ይህ እጃችሁ ላይ የደረሰው የነገረ ክርስቶስ በክፍል ውስጥ የተማርነውን ይዘት በቤታችሁ ሆናችሁ በሰፊው እንድታነቡት እንድታጠናውና ለሕይወታችሁ ስንቅ እንድታደርጉት ይበልጥ በሚያመች መልክ ተደራጅቶ የተዘጋጀ ሰነድ ነው።
❤17
የተወደዳችሁ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተሰቦች
ነገ የተወዳጁ አባታችን የቅዱስ ጳውሎስ ወርሃዊ የዝክር መርሐ ግብር ስለሆነ ሁላችንም ሁለት ሁለት ጓደኞቻችንን በመጋበዝ በበረከቱ እንድንካፈል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ቦታ፦ አዳጎ ፀደይ ባንክ
ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ሰዓት
የእግዚአብሔር ጸጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይብዛ። ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ማኅበር
ነገ የተወዳጁ አባታችን የቅዱስ ጳውሎስ ወርሃዊ የዝክር መርሐ ግብር ስለሆነ ሁላችንም ሁለት ሁለት ጓደኞቻችንን በመጋበዝ በበረከቱ እንድንካፈል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ቦታ፦ አዳጎ ፀደይ ባንክ
ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ሰዓት
የእግዚአብሔር ጸጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይብዛ። ዝክረ ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ማኅበር
❤15
❤27🙏8
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የደብረ ታቦር (መለኮታዊ ክብሩን የገለጠበት) በዓል በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ። በዓሉን የበረከት ያድርግልን።
🙏18❤14
አንድ ሰው ቢበላም ቢጠጣም ቢቀመጥም በመንገድ ቢጓዝም ወይም ሌላ ማንኛውንም ነገር ቢያደርግ ዘወትር እንዲህ እያለ መጮህ (መጸለይ) አለበት "የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ማረኝ!" ..... ስለዚህ ልብህ የጌታ ፍቅር ማደሪያ እንዲሆን በፍቅሩ ሙቀትም ከኃጢአት ዝገት እንዲያነጻህ የጌታችን የኢየሱስን ስም ሳታቋርጥ ጥራ።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ @Stpoulos
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ @Stpoulos
❤37