Forwarded from ተመስገን (ማመስገን)🙏 (ተመስገን)
‛‛ትዕግስት ማለት መከራን መሸከም ብቻ ሳይሆን፥
በመከራ ውስጥ ሆነው ለሚያሳድዱህ መጸለይ ነው።’’
✍️ቅዱስ ፖርፊሪዮስ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል
"SHARE" @temesgen_mamesgen🙏
ቲክቶክ አካውንት :-
tiktok.com/@temugebre
በመከራ ውስጥ ሆነው ለሚያሳድዱህ መጸለይ ነው።’’
✍️ቅዱስ ፖርፊሪዮስ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል
"SHARE" @temesgen_mamesgen🙏
ቲክቶክ አካውንት :-
tiktok.com/@temugebre
❤6
በቆላስይስ መልእክት ጥናታችን ምዕራፍ 1 እና 2 በዚህ ሳምንት ለማጥናት ዛሬ ሁለተኛ ቀን ላይ ደርሰናል። በዚህ ክፍል የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት የቤተክርስቲያን ራስ መሆኑንና በእርሱ ስላገኘነው ቤዛነት የሚያመለክት ክፍል ነው። በቆላስይስ መልእክት የእግዚአብሔር ሐሳብ ለመረዳት ጠንክራችሁ እንድታጠኑ በክርስቶስ ፍቅር አደራ በማለት አሳስባችኋለሁ።
🙏6👏4
ቅዱስ ጳውሎስ 'በእርሱም የኃጢአታችን ስርየት የሆነው ቤዛነታችንን አገኘን' (ቆላ. 1:14) በማለት እንደገለጠልን በእርሱ ያገኘነውን ድንቅ ጸጋ እያስተዋላችሁ የእግዚአብሔርን ሐሳብ ይበልጥ ለመረዳት ጥናቱን ጠንክራችሁ እንድትቀጥሉ በክርስቶስ ፍቅር አደራ እላለሁ።
ጸጋና ሠላም ይብዛላችሁ
ጸጋና ሠላም ይብዛላችሁ
👏5❤3
ሰላም ተወዳጆች እንደምን አደራችሁ?
😥 የሐዘን መልእክት 😥
አባ ዐይናለም የወልድያ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ካቴድራል ደብር አስተዳዳሪ በተተኮሰ ጥይት ትናንት ማታ ከዚኽ ዓለም ዐርፈዋል።
ስለኾነም የቻላችሁ ከቅዳሴ በኋላ በመድኀኔዓለም ቤተክርስቲያን በመገኘት እንድንሸኛቸው አደራ ማለት እንፈልጋለን።
የአባ ዐይናለምን ነፍስ በደጋጎቹ ቅዱሳን ዕቅፍ ያስቀምጥልን!🙏
😥 የሐዘን መልእክት 😥
አባ ዐይናለም የወልድያ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ካቴድራል ደብር አስተዳዳሪ በተተኮሰ ጥይት ትናንት ማታ ከዚኽ ዓለም ዐርፈዋል።
ስለኾነም የቻላችሁ ከቅዳሴ በኋላ በመድኀኔዓለም ቤተክርስቲያን በመገኘት እንድንሸኛቸው አደራ ማለት እንፈልጋለን።
የአባ ዐይናለምን ነፍስ በደጋጎቹ ቅዱሳን ዕቅፍ ያስቀምጥልን!🙏
🙏11😭8❤6
ኤፌሶን ከምዕራፍ 1-3 ማብራሪያ.pdf
258.9 KB
📢 የትምህርት ምዘና ማስታወቂያ
እግዚአብሔር ረድቶን የኤፌሶን እና የቆላስይስ መጻሕፍት ጥናታችንን በሰላም አጠናቅቀናል። አሁን ደግሞ ካጠናነው ትምህርት ምን ያህል ግንዛቤ እንዳገኘን የምንመዝንበት የፈተና ወቅት ላይ እንገኛለን።
ስለ መጀመሪያው ምዘና ዝርዝር መረጃ፦
የፈተናው ይዘት፦ የኤፌሶን መልእክት ማብራሪያ (ከምዕራፍ 1 እስከ 3)
የጥናት ምንጭ፦ በቴሌግራም ቻናላችን t.me/Stpoulos ላይ የሚገኘው የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ።
ጠቅላላ ነጥብ፦ 35%
የጥያቄዎች አይነትና ስርጭት፦
1)
2)
3)
4)
ማሳሰቢያ፦ የፈተናውን ቀን በቅርቡ የምናሳውቅ በመሆኑ ሰነዱን በጥልቀት በማንበብ በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ጠንክራችሁ አንብቡ መልካም የጥናት ጊዜ!
እግዚአብሔር ረድቶን የኤፌሶን እና የቆላስይስ መጻሕፍት ጥናታችንን በሰላም አጠናቅቀናል። አሁን ደግሞ ካጠናነው ትምህርት ምን ያህል ግንዛቤ እንዳገኘን የምንመዝንበት የፈተና ወቅት ላይ እንገኛለን።
ስለ መጀመሪያው ምዘና ዝርዝር መረጃ፦
የፈተናው ይዘት፦ የኤፌሶን መልእክት ማብራሪያ (ከምዕራፍ 1 እስከ 3)
የጥናት ምንጭ፦ በቴሌግራም ቻናላችን t.me/Stpoulos ላይ የሚገኘው የፒዲኤፍ (PDF) ሰነድ።
ጠቅላላ ነጥብ፦ 35%
የጥያቄዎች አይነትና ስርጭት፦
1)
ምርጫ (10 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 1 ነጥብ (10%)2)
እውነት ወይም ሐሰት (10 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 1 ነጥብ (10%)3)
ባዶ ቦታ መሙላት (5 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 2 ነጥብ (10%)4)
ማብራሪያ (2 ጥያቄዎች)፦ እያንዳንዳቸው 2.5 ነጥብ (5%)ማሳሰቢያ፦ የፈተናውን ቀን በቅርቡ የምናሳውቅ በመሆኑ ሰነዱን በጥልቀት በማንበብ በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ጠንክራችሁ አንብቡ መልካም የጥናት ጊዜ!
❤11
ይችን ሳምንት እግዚአብሔር በሰላም በብርታት በጾም በጸሎት እና በስግደት አስፈጽሞ በሰላም ለብርሃነ ትንሣኤው ያድርሰን። አሜን
🙏18❤5