፮ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
2.19K subscribers
2.75K photos
41 videos
355 files
163 links
ይህ የ፮ ኪሎ ግቢ ጉባኤ ህጋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው።
This is the official Channel of 6 kilo Gibi Gubae.
በግቢ ጉባኤው ላይ ያለዎትን አስተያየት ወይም ጥያቄ በ @fesehatsion12 ወይም @Hoping7 ላይ ይላኩልን።
Download Telegram
መቅረት ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
"ዮም ፍስሐ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም"
           ቅ/ያሬድ

እንኳን አደረሳችሁ?

ዓመታዊ የእመቤታችንን ልደት በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ማግሰኞ ግንቦት 6 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ በቅ/ሥላሴ ካቴደራል ትልቁ አዳራሽ እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

ቀኑን ግንቦት 6 ያደረግነው ክፍለ ሃገር በዓል ለማክበር የሄዳችሁ ሰዎች ተመልሳችሁ በዓሉ ላይ እንድትገኙ ብለን ስለሆነ ሁላችሁም በዕለቱ እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

፬ ኪሎ ጊቢ ጉባኤ
Forwarded from J𝑒𝑟𝑒𝑚𝑖𝑎h
"በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!"

የ2ኛ ዓመት ኮርስ
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች!
ነገ ረቡዕ ግንቦት 7, 2016 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት ኮርስ አለ!

⛪️ቦታ: ቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን መጠለያ
ሰዓት: ምሽት 1:00
📚ኮርስ: ነገረ ማርያም

ሁላችንም በሰዓቱ እንገኝ!

©፮ኪሎ ግቢ ጉባኤ
🌹🙏🌹ምክረ አበው🙏
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ጸጋ ቢሰጥህ  በተሰጠህ ጸጋ አመስግን ያልተሰጠህን እሻለሁ በማለት የተሰጠህን እንዳታጣ " (ማር ይስሃቅ)
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
‹‹ራሱን የሚንቅ የሚያቃልል ሰው ከእግዚአብሔር ዘንድ እውቀትን ያገኛል አዋቂ ነኝ የሚል ሰው ከፈጣሪው ‹ጥበብ ይለየዋል።›› /አረጋዊ መንፈሳዊ/
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
‹‹እግዚአብሔር ሆይ አፈርና ትቢያ ሆኜ ሳለ ጻድቅ አድርገው  ከሚቆጥሩኝ ሰዎች አድነኝ።›› /አባ እንጦንስ/
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
‹‹ፍጡራንን መርምሮ ማወቅ ካልቻልን ሁሉን የፈጠረ እርሱን መርምሮ ማወቅ እንደምን ይቻለናል ።›› /ቅዱስ አትናቴዎስ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹
‹‹ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ የክርስቶስንም ፀጋና ክብር ሳይፈተኑ ማግኘት አይቻልም የዚህ ዓለም ፈተናና እሳት ቶሎ ያልፋል ይጠፋል ኃጢያተኞች የሚገቡበት የገሀነም እሳት ግን ለዘላለም እንደ ነደደ ይኖራል።›› /ቅዱስ ሚናስ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹ብዙ ጊዜ ብዙ እናገራለሁ በመናገሬም አዝናልሁ በዝምታዬ ግን ያዘንኩበት ጊዜ የለም።›› /ቅዱስ አርሳንዮስ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹ስጋዊ ፍላጎቶችን ማሸነፍ ለአክሊለ ህይወት የሚያበቃ ሰማዕትነት ነው።›› /ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹የቤተክርስቲያን ህይወት በመስቀል ላይ ስለሆነ ፈተና ይበዛበታል ስለዚህ ከግል ህይወታችሁ ይልቅ የቤተክርስቲያናችሁን አቋም አጠንክሩ።›› /ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹ከመኝታህ በፊት የምታደርገውን ፀሎት ትተህ እንድትተኛ መንፈስህ ሲገፋፋህ እሺ ብለህ አትቀበለው፡፡ እንዲያውም መዝሙረ ዳዊትን ጨምርና ሌሊቱን በሙሉ ስትፀልይ እደር።›› /ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹በማንም ላይ ክፈትን አትስሩ አትፍርዱ ይህንን ከጠበቃችሁ ርስቱን ትወርሳላችሁና።›› /ታላቁ አባ መቃርስ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏
‹‹ኃጥያታችንን እኛ እያሰብን የምንፀፀት ከሆነ እግዚአብሔር ይረሳልናል  ኃጥያታችንን እኛ እረስትን የምንፅናና ከሆነ እግዚአብሔር ያስብብናል።›› 
/ቅዱስ እንጦስ/
🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏🌹🙏


   
ረድኤተ እግዚአብሔር  አይለየን
!
በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል መዝ 94(95)፥2

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ?


ዓመታዊ የዝክረ ቅዱስ ያሬድ በዓልን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

በዕለቱ የሚኖሩ መርኃ ግብራት
➡️ትምህርተ ወንጌል
➡️ያሬዳዊ ወረብ
➡️ተውኔት እንዲሁም
➡️የቀጣይ ዓመት የሥራ አስፈፃሚዎች ዕጣ ማውጣት ስለሚኖር ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

፮ ኪሎ ግቢ ጉባዔ

📲Join & Share👥
                   👇👇👇
  Telegram @SidistKiloGibiGubae
  YouTube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
"ዘወትር በንፁሕ ሕሊና እየሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ።" መ.ቀሌሜንጦስ 12:25

የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ዘወትር ዓርብ በጋራ ተሰብስበን የአንድነት ጸሎት የምናደርስበት መርሐግብራችን ነገም እንደተጠበቀ ነው‼️

ስለዚህም ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ተቀሳቀሰን በመገኘት የጸሎት መርሐግብሩ ተሳታፊዎች እንሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መልካም ፈቃዱ ይሁንልን!

👥ቦታ: ቅዱስ ማርቆስ ወሚካኤል ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ
ሰዓት: ጠዋት 11:50

፮ ኪሎ ጊቢ ጉባኤ
በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል መዝ 94(95)፥2

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ?


ዓመታዊ የዝክረ ቅዱስ ያሬድ በዓልን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

በዕለቱ የሚኖሩ መርኃ ግብራት
➡️ትምህርተ ወንጌል
➡️ያሬዳዊ ወረብ
➡️ተውኔት እንዲሁም
➡️የቀጣይ ዓመት የሥራ አስፈፃሚዎች ዕጣ ማውጣት ስለሚኖር ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

፮ ኪሎ ግቢ ጉባዔ

📲Join & Share👥
                   👇👇👇
  Telegram @SidistKiloGibiGubae
  YouTube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
"በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!"
"በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል መንሳትን ለሰጠን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን... ፣ዘወትር በጎ ምግባርን አብዝታችሁ ለእግዚአብሔር አበርክቱ፣ ስለ ጌታችን መድከማችሁ ለከንቱ እንዳይደለ ታውቃላችሁና❗️"
1ቆሮ 15÷57

❇️የክፍላት መዝግያ ስብሰባ❇️

እነሆ መስከረም 21 አሐዱ ብለን የጀመርነው የ2016 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን አገልግሎት ወደ ፍጻሜው  እየሄደ ነው።
በዚህም መሠረት ዛሬ ግንቦት 9 ቀን ይፋዊ የክፍላት አገልግሎት መዝጊያ ባሉን ፲ የአገልግሎት ክፍላት ይደረጋል።
🛑የዓመቱን ሩጫ መለስ ብለን የምንመለከትበት
🛑ለመጭው አገልግሎት የምንጸልይበት
🛑ስለ ተመራቂ አባላት ሽኝት የምንመካከርበት እና ሌሎች ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ።

እንዳይቀሩ!!!

⛪️ቦታ: ቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን መጠለያ

ሰዓት: ምሽት 12፡45


ሁላችንም በሰዓቱ እንገኝ!

     ©፮ኪሎ ግቢ ጉባኤ
በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል መዝ 94(95)፥2

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ?


ዓመታዊ የዝክረ ቅዱስ ያሬድ በዓልን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

በዕለቱ የሚኖሩ መርኃ ግብራት
➡️ትምህርተ ወንጌል
➡️ያሬዳዊ ወረብ
➡️ተውኔት እንዲሁም
➡️የቀጣይ ዓመት የሥራ አስፈፃሚዎች ዕጣ ማውጣት ስለሚኖር ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

፮ ኪሎ ግቢ ጉባዔ

📲Join & Share👥
                   👇👇👇
  Telegram @SidistKiloGibiGubae
  YouTube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
🔔🔔🔔 የጉባኤው ቦታ ከቅድስት ሥላሴ ወደ ቤተ ክህነት አዳራሽ ተቀይሯል!!!

ቤተ ክህነት አዳራሽ : ከቅድስተ ማርያም ቤተክርስቲያን ወደ ፒያሳ ወደሚወስደው መንገድ ትንሽ ወረድ ብሎ (ከቤተክርስቲያኑ አጥር እንዳለቀ)
በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል መዝ 94(95)፥2

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ?


ዓመታዊ የዝክረ ቅዱስ ያሬድ በዓልን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

በዕለቱ የሚኖሩ መርኃ ግብራት
➡️ትምህርተ ወንጌል
➡️ያሬዳዊ ወረብ
➡️ተውኔት እንዲሁም
➡️የቀጣይ ዓመት የሥራ አስፈፃሚዎች ዕጣ ማውጣት ስለሚኖር ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

፮ ኪሎ ግቢ ጉባዔ

📲Join & Share👥
                   👇👇👇
  Telegram @SidistKiloGibiGubae
  YouTube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል መዝ 94(95)፥2

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ?


ዓመታዊ የዝክረ ቅዱስ ያሬድ በዓልን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሁላችሁም ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን ምሽት 11፡00 ላይ ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል እንድትገኙ ስንል አደራ እንላለን!!

በዕለቱ የሚኖሩ መርኃ ግብራት
➡️ትምህርተ ወንጌል
➡️ያሬዳዊ ወረብ
➡️ተውኔት እንዲሁም
➡️የቀጣይ ዓመት የሥራ አስፈፃሚዎች ዕጣ ማውጣት ስለሚኖር ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

፮ ኪሎ ግቢ ጉባዔ

📲Join & Share👥
                   👇👇👇
  Telegram @SidistKiloGibiGubae
  YouTube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
🌹🌹🌹እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🌹🌹🌹

ኢትዮጵያ ከመላእክት ጋር የሚዘምር ማሕሌታዊ ከካህናተ ሰማይ ጋር የሚያጥን ካህን የምታፈራ ሀገር ናት። ለሰማይ አገልጋዮችን ገና ሳይሞቱ የምትልክ፣ ከተዋጊዎች መካከል ወደ ድል ነሺዎች መልእክተኛ የምትልክ ቤተ ክርስቲያን እንዴት ያለች ናት?

ቅዱስ ያሬድ በትሕትናው ከትል ተማረ። ትሑታንን ከፍ የሚያደርግ ፈጣሪም ከፍ አደረገውና ከመላእክት ጋር ዘመረ። ትልዋን ከዛፍ አውርዶ ቢጨፈልቃት ኖሮ ለአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት ያልነጠፈው የምስጋና ጅረት በሀገራችን ባልፈሰሰ ነበር። ኃይል አለኝ ብለህ የምትጨፈልቃቸው ትሎች ሰማይ የሚያደርሱህ መምህራኖችህ እንዳይሆኑ ተጠንቀቅ ይላል የታሪኩ ተግሣፅ።

ቅዱስ ያሬድ እግሩን በጦር እየተወጋ እንኩዋን ዝማሬው ሰማያት ወስዶት አልተሰማውም ነበር። የእኛው ሲላስ የእኛው ጳውሎስ ቅዱስ ያሬድ ሆይ በዘመርክባት ሀገርህ ዛሬ ብዙ ጦር ተሰክቶባታል። ከአንተ ዜማ በቀር ዛሬም መጽናኛ የለንምና በምልጃህ አስበን።

ጥዑመ ልሳን ያሬድ: ሊቀ ጠበብት ያሬድ: ሊቀ ሊቃውንት ያሬድ የቤተ ክርስቲያን ጌጥ!!

Telegram @SidistKiloGibiGubae
you tube https://youtube.com/@6Kilogbigubae?si=JPyZjTwMFI-i2HxR
ፍልሰተ ዐጽሙ ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት
እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ አጽም ዓመታዊ በዓል (ግንቦት ፲፪) አደረሳችሁ!!
Forwarded from ወይኩን ፈቃድከ
ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 13:2016 ዓ.ም የ3ኛ ዓመት ኮርስ አለ።

💒ቦታ: ቅዱስ ማርቆስ ወሚካኤል ቤተክርስቲያን መጠለያ
ሰዓት: ምሽት ከ1 ሰዓት ጀምሮ
📖የኮርሱ ዓይነት:የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

ማስታወሻ ደብተር መያዝ እና ጓደኛ መጋበዝ እንዳይረሱ


©፮ ኪሎ ግቢ ጉባኤ

Join
                   
@SidistKiloGibiGubae
                   
"ዘወትር በንፁሕ ሕሊና እየሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ።" መ.ቀሌሜንጦስ 12:25

የአንድነት ጸሎት

🌿የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ዘወትር ዓርብ ተሰብስበን የአንድነት ጸሎት የምናደርስበት መርሐግብራችን ነገም እንደተጠበቀ ነው‼️

🌿ስለዚህም ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ተቀሳቀሰን በመገኘት የጸሎት መርሐግብሩ ተሳታፊዎች እንሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መልካም ፈቃዱ ይሁንልን!

👥ቦታ: ቅዱስ ማርቆስ ወሚካኤል ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ
ሰዓት: ጠዋት 12: 00

፮ ኪሎ ጊቢ ጉባኤ