Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba
የ32 ዓመቷ ወጣት በፖሊስ ጥይት ከጀርባዋ ተመታ ህይወቷ ያለፈ ሲሆን ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ በቁጥጥር ስር ይገኛል ብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ነዋሪ የሆነች የ32 አመት ወጣት ከፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ተመታ ህይወቷ አልፏል።
በፖሊስ አባል ጥቃት የደረሰባት ኢየሩሳሌም አስራት የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ስትሆን ጥቃቱ ካጋጠማት በኋላ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና እና ሕክምና ክትትል ሲደረግላት የነበረ ቢሆንም ህይወቷ ሊተርፍ አልቻለም።
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ቀበሌ 25 ህዳር 13 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 5 ሰአት አካባቢ በወጣቷ ጓደኞች እና በሌሎች ሰዎች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት በቦታዉ የደረሰዉ የፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ እንዳለፈ ተገልጿል።
እየሩሳሌም አስራት #ከጀርባዋ በመመታቷ ነው ህይወቷ ያለፈው።
ጉዳዩን በተመለከተ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደስ ፤ ወንጀሉን የፈፀመዉ የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ዉሎ " ለምን እና በምን ሁኔታ ዉስጥ ሊተኩስ ቻለ ? " የሚለዉ ጉዳይ እየተጣራ ነው ብለዋል።
ወደፊትም እንደ አስፈላጊነቱ የፍርድ ሂደቱ በመከታተል ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቀዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የአሐዱ ሬድዮ ኤፍ ኤም 94.3 ነው።
@tikvahethiopia
የ32 ዓመቷ ወጣት በፖሊስ ጥይት ከጀርባዋ ተመታ ህይወቷ ያለፈ ሲሆን ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ በቁጥጥር ስር ይገኛል ብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ነዋሪ የሆነች የ32 አመት ወጣት ከፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ተመታ ህይወቷ አልፏል።
በፖሊስ አባል ጥቃት የደረሰባት ኢየሩሳሌም አስራት የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ስትሆን ጥቃቱ ካጋጠማት በኋላ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና እና ሕክምና ክትትል ሲደረግላት የነበረ ቢሆንም ህይወቷ ሊተርፍ አልቻለም።
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ቀበሌ 25 ህዳር 13 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 5 ሰአት አካባቢ በወጣቷ ጓደኞች እና በሌሎች ሰዎች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት በቦታዉ የደረሰዉ የፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ እንዳለፈ ተገልጿል።
እየሩሳሌም አስራት #ከጀርባዋ በመመታቷ ነው ህይወቷ ያለፈው።
ጉዳዩን በተመለከተ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደስ ፤ ወንጀሉን የፈፀመዉ የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ዉሎ " ለምን እና በምን ሁኔታ ዉስጥ ሊተኩስ ቻለ ? " የሚለዉ ጉዳይ እየተጣራ ነው ብለዋል።
ወደፊትም እንደ አስፈላጊነቱ የፍርድ ሂደቱ በመከታተል ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አሳውቀዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የአሐዱ ሬድዮ ኤፍ ኤም 94.3 ነው።
@tikvahethiopia
"Women in Construction"
Following last week's radio program, we have prepared this survey to gather insights and perspectives on the experiences of women working in the construction industry. By participating in this survey, you will contribute to the ongoing dialogue on encouraging inclusivity and equality in construction-related professions.
Survey link: https://cutt.ly/heQ5Iqf9
We will publish the summary of the data gathered from this information on our Telegram channel @TheUrbanCenter
hashtag#Women hashtag#construction hashtag#inclusivity hashtag#survey hashtag#KEK hashtag#radio hashtag#TUC hashtag#AddisAbaba hashtag#Ethiopia
Following last week's radio program, we have prepared this survey to gather insights and perspectives on the experiences of women working in the construction industry. By participating in this survey, you will contribute to the ongoing dialogue on encouraging inclusivity and equality in construction-related professions.
Survey link: https://cutt.ly/heQ5Iqf9
We will publish the summary of the data gathered from this information on our Telegram channel @TheUrbanCenter
hashtag#Women hashtag#construction hashtag#inclusivity hashtag#survey hashtag#KEK hashtag#radio hashtag#TUC hashtag#AddisAbaba hashtag#Ethiopia
Forwarded from Roots and Wings Ethiopia
Volunteers Needed! 🌟
We're looking for enthusiastic individuals to join our "Quality Education for Deaf Girls" project.
Check out the attached Call for Volunteers (TOR) for details on how to apply and make a difference!
#VolunteerOpportunity #QualityEducation #DeafInclusion #AddisAbaba
We're looking for enthusiastic individuals to join our "Quality Education for Deaf Girls" project.
Check out the attached Call for Volunteers (TOR) for details on how to apply and make a difference!
#VolunteerOpportunity #QualityEducation #DeafInclusion #AddisAbaba