Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወርቃማዎቹን ቀናት በንቃት!
ያለነው አላህ የመረጣቸው፣ ከሌሎች ቀናት ሁሉ በላይ ከፍ ያደረጋቸውና ወደር በሌላቸው የዙልሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት ነው።
በእነዚህ ቀናት ሚዛኖች ይለወጣሉ! ምንዳዎች ይነባበራሉ!
አላህ በእነዚህ ቀናት ምሏል!
"በንጋትም እምላለሁ፤ በአስር ሌሊቶችም፡፡" [አል-ፈጅር 1-2]
እነዚህ አስር ቀናት እንደወትሮው ተራ ቀናት አይደሉም፤ ይልቁንም አላህ የወደዳቸው የባረካቸውና ምንዳዎች እጥፍ ድርብ የሚሆኑበትን እድል ያመቻቸበት ወርቃማ ቀናት ናቸው።
ነቃ በልና ቅድሚያ የምትሰጣቸውን ጉዳዮች እንደ አዲስ አስተካክል።
ከንቱ ወሬን ቀንስና አላህን ማውሳትን (ዚክርን) አብዛ።
የስክሪን ጊዜህን አጥፋና የቁርኣንን ብርሃን አብራ።
ጠዋትህን በተክቢራዎች ጀምር፤ ምሽትህን በዱዓዎች ደምድም።
በእያንዳንዱ ቀንም ፈገግታ ወይም መልካም ቃል ቢሆን እንኳ ሶደቃ አድርግ።
እነዚህ አስር ቀናት የሚባክኑበት ጊዜ አይደሉም፤ ይልቁንም ፍሬያማ የሚደረጉ ጊዜያት ናቸው።
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
“ከእነዚህ (የዙልሒጃ) አስሩ ቀናት የበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ የሆነባቸው ቀናት የሉም።”
አላህ ያንቃን!
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
ያለነው አላህ የመረጣቸው፣ ከሌሎች ቀናት ሁሉ በላይ ከፍ ያደረጋቸውና ወደር በሌላቸው የዙልሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት ነው።
በእነዚህ ቀናት ሚዛኖች ይለወጣሉ! ምንዳዎች ይነባበራሉ!
አላህ በእነዚህ ቀናት ምሏል!
"በንጋትም እምላለሁ፤ በአስር ሌሊቶችም፡፡" [አል-ፈጅር 1-2]
እነዚህ አስር ቀናት እንደወትሮው ተራ ቀናት አይደሉም፤ ይልቁንም አላህ የወደዳቸው የባረካቸውና ምንዳዎች እጥፍ ድርብ የሚሆኑበትን እድል ያመቻቸበት ወርቃማ ቀናት ናቸው።
ነቃ በልና ቅድሚያ የምትሰጣቸውን ጉዳዮች እንደ አዲስ አስተካክል።
ከንቱ ወሬን ቀንስና አላህን ማውሳትን (ዚክርን) አብዛ።
የስክሪን ጊዜህን አጥፋና የቁርኣንን ብርሃን አብራ።
ጠዋትህን በተክቢራዎች ጀምር፤ ምሽትህን በዱዓዎች ደምድም።
በእያንዳንዱ ቀንም ፈገግታ ወይም መልካም ቃል ቢሆን እንኳ ሶደቃ አድርግ።
እነዚህ አስር ቀናት የሚባክኑበት ጊዜ አይደሉም፤ ይልቁንም ፍሬያማ የሚደረጉ ጊዜያት ናቸው።
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
“ከእነዚህ (የዙልሒጃ) አስሩ ቀናት የበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ የሆነባቸው ቀናት የሉም።”
አላህ ያንቃን!
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
አደራ!
አላህ ልጆችን ለወላጆች በትክክለኛ እምነትና በመልካም ስነ ምግባር ኮትኩተው እንዲያሳድጉ አደራ ሰጥቷቸዋል፤ ግዴታቸውን እንዲወጡም ደንግጎባቸዋል።
እንዲሁም በወላጆች ላይ ሙከራና ፈተናም አድርጓቸዋል። አላህ ባዘዘው መልኩ (አደራቸውን) ኃላፊነታቸውን ከተወጡ አላህ ዘንድ ታላቅ ምንዳንና ብዙ ሽልማቶችን ሲያገኙ፤ በተቃራኒው ኃላፊነታቸውን ችላ ካሉ ደግሞ በቸልተኝነታቸው ልክ ራሳቸውን ለቅጣት ይዳርጋሉ።
አንዳንድ ዑለማኦች (የኢስላም ሊቃውንት) እንዲህ ብለዋል፦
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
አላህ ልጆችን ለወላጆች በትክክለኛ እምነትና በመልካም ስነ ምግባር ኮትኩተው እንዲያሳድጉ አደራ ሰጥቷቸዋል፤ ግዴታቸውን እንዲወጡም ደንግጎባቸዋል።
እንዲሁም በወላጆች ላይ ሙከራና ፈተናም አድርጓቸዋል። አላህ ባዘዘው መልኩ (አደራቸውን) ኃላፊነታቸውን ከተወጡ አላህ ዘንድ ታላቅ ምንዳንና ብዙ ሽልማቶችን ሲያገኙ፤ በተቃራኒው ኃላፊነታቸውን ችላ ካሉ ደግሞ በቸልተኝነታቸው ልክ ራሳቸውን ለቅጣት ይዳርጋሉ።
አንዳንድ ዑለማኦች (የኢስላም ሊቃውንት) እንዲህ ብለዋል፦
"አላህ የቂያማ ዕለት ልጆችን ስለ ወላጆቻቸው ከመጠየቁ በፊት ወላጅን ስለ ልጁ ይጠይቀዋል ፤ ምክንያቱም (አባት) ወላጅ በልጁ ላይ ሐቅ (መብት) እንዳለው ሁሉ ልጅም በወላጁ (አባቱ) ላይ መብት አለውና ነው።"
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ወላጆች ሆይ!
የልጅ አስተዳደግ መሠረታችሁ በእናንተና በልጃችሁ መካከል ፍቅርና የጋራ መተሳሰብ ላይ የተመረኮዘ ይሁን፤ በማስፈራራትና በማስጨነቅ ላይ የተመሠረተ አይሁን፤ ምክንያቱም እነዚህ ሁለቱ ዘላቂ አይደሉምና ነው።
ልጆቻችሁን በጉልበታችሁ የምትቆጣጠሩት ከሆነ፣ እናንተ እንደምትደክሙ እነርሱ ደግሞ አድገው እንደሚጠነክሩ አስታውሱ፤ ያኔ በእናንተና በእነርሱ መካከል ፍቅር ከጠፋ እንዴት ትቆጣጠሩታላችሁ?
ፍቅር ፍቅርን ይወልዳል፤ ልጅም ከተቀበለው ይገነዘበዋል፣ ለሰጠውም በተመሳሳይ ይመልሳል። ፍቅርን ከተቀበለ በምላሹ ሌሎችን እንደሚወድ ሆኖ ያድጋል፤ ጭካኔንና ግዴለሽነትን ከተቀበለ ግን ጠበኛና ጨካኝ ሆኖ ያድጋል።
እያስተዋልን!
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
የልጅ አስተዳደግ መሠረታችሁ በእናንተና በልጃችሁ መካከል ፍቅርና የጋራ መተሳሰብ ላይ የተመረኮዘ ይሁን፤ በማስፈራራትና በማስጨነቅ ላይ የተመሠረተ አይሁን፤ ምክንያቱም እነዚህ ሁለቱ ዘላቂ አይደሉምና ነው።
ልጆቻችሁን በጉልበታችሁ የምትቆጣጠሩት ከሆነ፣ እናንተ እንደምትደክሙ እነርሱ ደግሞ አድገው እንደሚጠነክሩ አስታውሱ፤ ያኔ በእናንተና በእነርሱ መካከል ፍቅር ከጠፋ እንዴት ትቆጣጠሩታላችሁ?
ፍቅር ፍቅርን ይወልዳል፤ ልጅም ከተቀበለው ይገነዘበዋል፣ ለሰጠውም በተመሳሳይ ይመልሳል። ፍቅርን ከተቀበለ በምላሹ ሌሎችን እንደሚወድ ሆኖ ያድጋል፤ ጭካኔንና ግዴለሽነትን ከተቀበለ ግን ጠበኛና ጨካኝ ሆኖ ያድጋል።
እያስተዋልን!
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
Telegram
Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
Hidaya Terbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
በልጆቻችሁ ውስጥ በራስ የመተማመን መንፈስ አሳድጉ፤ ማንኛውንም ነገር ለመፈፀም አቅም የሌላቸው ሁል ጊዜ በሌሎች ላይ ጥገኛ አታድርጓቸው።
💫 https://t.me/HidayaTerbiya
💫 https://t.me/HidayaTerbiya
Telegram
Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
Hidaya Terbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ጉዞና ስንቅ
ልጆችን ማሳደግ ትዕግስት፣ ዕውቀትንና ጥበብ የሚፈልግ በዋነኝነት ደግሞ የማያቋርጥ ዱዓን የሚጠይቅ ረጅም ጉዞ ነው።
ቁርኣንና ሱንና ደግሞ በዚህ ጉዞ ላይ ብርሃን የሚሆኑን መመሪያዎቻችንና የጉዟችን ስንቅ ናቸው።
የልጆቻችንን ልብ በእምነት እናንፀው!
በተግባራችን አርአያ እንሁናቸው!
በፍቅርና በእዝነት እንንከባከባቸው!
በእጆቻችን የያዝናቸውን የአደራ ፍሬዎች በመልካም ተርቢያ እናስጊጣቸው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ፣ ጥረታችንን እንዲያሳምርልንና ልጆቻችንን ለኛ የዓይን ማረፊያ እንዲያደርግልን አላህን እንለምነው።
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
ልጆችን ማሳደግ ትዕግስት፣ ዕውቀትንና ጥበብ የሚፈልግ በዋነኝነት ደግሞ የማያቋርጥ ዱዓን የሚጠይቅ ረጅም ጉዞ ነው።
ቁርኣንና ሱንና ደግሞ በዚህ ጉዞ ላይ ብርሃን የሚሆኑን መመሪያዎቻችንና የጉዟችን ስንቅ ናቸው።
የልጆቻችንን ልብ በእምነት እናንፀው!
በተግባራችን አርአያ እንሁናቸው!
በፍቅርና በእዝነት እንንከባከባቸው!
በእጆቻችን የያዝናቸውን የአደራ ፍሬዎች በመልካም ተርቢያ እናስጊጣቸው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ፣ ጥረታችንን እንዲያሳምርልንና ልጆቻችንን ለኛ የዓይን ማረፊያ እንዲያደርግልን አላህን እንለምነው።
"እነዚያም «ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ስጠን፡፡ አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገን» የሚሉት ናቸው፡፡" (ሱረቱል ፉርቃን 25:74)
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ጥበብ ከቁርኣን፡
የልጅ አስተዳደግ ጥበብ ከቁርኣን
ልጆች ከአላህ የተሰጡን ውድ ስጦታና ታላቅ አደራ (አማና) ናቸው። ይህን አደራ በአግባቡ መጠበቅና ለነገው ዓለም የሚጠቅም ሷሊሕ (ደጋግ) ትውልድን መፍጠር የእያንዳንዱ ሙስሊም ወላጅ ትልቁ ኃላፊነት ነው። ቁርኣን ይህንን ከባድ ኃላፊነት እንዴት መወጣት እንዳለብን የሚያመላክቱን በርካታ መመሪያዎችንና አስተማሪ ታሪኮችን ይዟል።
ከእነዚህም መካከል ጥቂቶቹን በማስተንተን ለልጆቻችን አስተዳደግ የሚረዱ ጠቃሚ ቁምነገሮችን ለማየት እንሞክራለን።
1. የእምነት መሰረት መጣል (ተውሒድ)
የልጅ አስተዳደግ ትልቁ ግብ ልጁን ከፈጣሪው ጋር ማስተዋወቅ ነው። ጥበበኛው ሉቅማን ለልጃቸው የመከሩት የመጀመሪያው ምክር ይህንኑ ያሳያል፦
"ሉቅማንም ለልጁ እርሱ እየገሰጸው «ልጄ ሆይ! በአላህ (ጣዖትን) አታጋራ፡፡ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና»፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን 31:13)
ከዚህ አንቀጽ የምንማረው፡-
ቅድሚያ ለተውሒድ፡
ለልጆቻችን ከምንም ነገር በፊት ማስተማር ያለብን የአላህን አንድነትና ብቸኛ ተመላኪነት፤ ከእርሱ ውጪ ማንም ሊመለክ እንደማይገባው ነው። ይህ የእምነታቸው መሰረትና የህይወታቸው መመሪያ ይሆናል።
በፍቅር የተሞላ ምክር፡
ሉቅማን ልጃቸውን "ልጄ ሆይ!" (ያ ቡነየ) በማለት በፍቅርና በእዝነት እንደመከሩ እናስተውላለን። ልጆችን ስናስተምር በጩኸትና በዛቻ ሳይሆን በፍቅርና በጥበብ መሆን ይኖርበታል።
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
የልጅ አስተዳደግ ጥበብ ከቁርኣን
ልጆች ከአላህ የተሰጡን ውድ ስጦታና ታላቅ አደራ (አማና) ናቸው። ይህን አደራ በአግባቡ መጠበቅና ለነገው ዓለም የሚጠቅም ሷሊሕ (ደጋግ) ትውልድን መፍጠር የእያንዳንዱ ሙስሊም ወላጅ ትልቁ ኃላፊነት ነው። ቁርኣን ይህንን ከባድ ኃላፊነት እንዴት መወጣት እንዳለብን የሚያመላክቱን በርካታ መመሪያዎችንና አስተማሪ ታሪኮችን ይዟል።
ከእነዚህም መካከል ጥቂቶቹን በማስተንተን ለልጆቻችን አስተዳደግ የሚረዱ ጠቃሚ ቁምነገሮችን ለማየት እንሞክራለን።
1. የእምነት መሰረት መጣል (ተውሒድ)
የልጅ አስተዳደግ ትልቁ ግብ ልጁን ከፈጣሪው ጋር ማስተዋወቅ ነው። ጥበበኛው ሉቅማን ለልጃቸው የመከሩት የመጀመሪያው ምክር ይህንኑ ያሳያል፦
"ሉቅማንም ለልጁ እርሱ እየገሰጸው «ልጄ ሆይ! በአላህ (ጣዖትን) አታጋራ፡፡ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና»፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን 31:13)
ከዚህ አንቀጽ የምንማረው፡-
ቅድሚያ ለተውሒድ፡
ለልጆቻችን ከምንም ነገር በፊት ማስተማር ያለብን የአላህን አንድነትና ብቸኛ ተመላኪነት፤ ከእርሱ ውጪ ማንም ሊመለክ እንደማይገባው ነው። ይህ የእምነታቸው መሰረትና የህይወታቸው መመሪያ ይሆናል።
በፍቅር የተሞላ ምክር፡
ሉቅማን ልጃቸውን "ልጄ ሆይ!" (ያ ቡነየ) በማለት በፍቅርና በእዝነት እንደመከሩ እናስተውላለን። ልጆችን ስናስተምር በጩኸትና በዛቻ ሳይሆን በፍቅርና በጥበብ መሆን ይኖርበታል።
#የሂዳያ_ትውልድ #ለወላጆች #ምክር_ለተርቢያ
📮 የመጪው ትውልድ ሃላፊነት የጋራችን ነው! መልዕክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስ!
💫 https://t.me/HidayaTerbiya 💫
Telegram
Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
Hidaya Terbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
ሂዳያ ተርቢያ
የመልካም ትውልድ ማፍርያ!
@HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ወላጅ ልክ እንደ አትክልተኛ መሆን አለበት። አትክልተኛ ችግኙን ውሃ እንደሚያጠጣው ሁሉ ወላጅም ልጁን በፍቅርና በርህራሄ ሊያረሰርሰው ይገባል።
በሌላ በኩል ደግሞ ችግኙ ቀጥ ብሎ እንዲያድግ ደጋፊ እንደሚያስቀምጥለት ሁሉ ወላጅም ልጁ ከስነ-ምግባር መስመር እንዳይወጣ በጥበብ የተሞላ ቁጥጥርና ዲሲፕሊን ሊያደርግለት ይገባል።
💫 @HidayaTerbiya
በሌላ በኩል ደግሞ ችግኙ ቀጥ ብሎ እንዲያድግ ደጋፊ እንደሚያስቀምጥለት ሁሉ ወላጅም ልጁ ከስነ-ምግባር መስመር እንዳይወጣ በጥበብ የተሞላ ቁጥጥርና ዲሲፕሊን ሊያደርግለት ይገባል።
💫 @HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ለወላጆችና ለመድረሳዎች በሙሉ ታላቅ የምስራች!
ከሂዳያ ተርቢያ
ልጆቻችሁን በኢስላማዊ ስነ-ምግባርና አዳብ ማነፅ ፈታኝ ሆኖባችኋል?
በዘመናችን ያሉ የቴክኖሎጂ እና የባህል ተፅዕኖዎች ልጆቻችንን ከእምነታቸው እና ከመልካም ባህሪያቸው እንዳያርቃቸው ሰግተዋል?
መድረሳዎችና የተርቢያ ማዕከላትስ ተማሪዎቻችንን ለክረምት ምን እናስተምር ብላችሁ ተጨንቃችኋል?
እንግዲያውስ በአላህ ፈቃድ መፍትሄ ይዘን መጥተናል!
📖 "አዳብ ለልጆች" 📖
የሙስሊም ልጆች የሥነ-ምግባር መማሪያ!
በቅርቡ ይጠብቁን…
አድራሻችን:
📞 0921 014449
💬 በቴሌግራም: @HidayahTerbiya
📍 ቤተል ተቅዋ መስጂድ ፊት ለፊት አልመሻን ሕንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ያገኙናል!
ከሂዳያ ተርቢያ
ልጆቻችሁን በኢስላማዊ ስነ-ምግባርና አዳብ ማነፅ ፈታኝ ሆኖባችኋል?
በዘመናችን ያሉ የቴክኖሎጂ እና የባህል ተፅዕኖዎች ልጆቻችንን ከእምነታቸው እና ከመልካም ባህሪያቸው እንዳያርቃቸው ሰግተዋል?
መድረሳዎችና የተርቢያ ማዕከላትስ ተማሪዎቻችንን ለክረምት ምን እናስተምር ብላችሁ ተጨንቃችኋል?
እንግዲያውስ በአላህ ፈቃድ መፍትሄ ይዘን መጥተናል!
📖 "አዳብ ለልጆች" 📖
የሙስሊም ልጆች የሥነ-ምግባር መማሪያ!
በቅርቡ ይጠብቁን…
አድራሻችን:
📞 0921 014449
💬 በቴሌግራም: @HidayahTerbiya
📍 ቤተል ተቅዋ መስጂድ ፊት ለፊት አልመሻን ሕንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ያገኙናል!
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
የልጅዎን ክብር እንደ ዓይን ብሌን ይጠብቁ! በተለይም በጓደኛ፣ በጎረቤት፣ በዘመድ ወይም በባዕድ ፊት ክብራቸውን የሚነካ፣ የሚያዋርድ ወይም የሚያሳንስ ቃል ከመናገር ወይም ድርጊት ከመፈጸም ፍፁም ይቆጠቡ።
💫 @HidayaTerbiya
💫 @HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ለልጆቻችሁ ያላችሁ ፍቅር ሚዛኑን የጠበቀ መሆኑን አረጋግጡ፤ የሚያቀብጥ ሳይሆን የሚያንጽ ይሁን። ፍቅራችሁን ግለጹላቸው ነገር ግን ከልክ አልፎ የመሞላቀቅ የባህርይ እንዲያደርሳቸው አትፍቀዱ፤ ጥንካሬያቸውን እንዳያሳጣቸው ተጠንቀቁ።
💫 @HidayaTerbiya
💫 @HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ
ልጆችን ማድነቅ እና ማመስገን ልጆች በራስ የመተማመን መንፈስ እንዲኖራቸው፤ ምቾት እንዲሰማቸው እና በወላጆቻቸው ላይ አዎንታዊ አመለካከት እንዲኖራቸው የሚረዱ የተርቢያ መሳሪያዎች ናቸው።
#ተርቢያ
💫 @HidayaTerbiya
#ተርቢያ
💫 @HidayaTerbiya
Forwarded from Hidaya Terbiya II ሂዳያ ተርቢያ