ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
1,ሀሳብ መጨረሻ የለውም፤ ቁም ነገሩ መኖር ነው፤ የኑሮን ጣዕም ማወቅ። ሀሳብ የፈጠረው ግብ ካልደረሰ ውጤቱ ያው ነው፤ ምሬትና ብስጭት። አዎን ሌላ ምናለና።
2,ትላንት አልነበረም፤ ነገም የለም፤ ከዛሬ ካሁን በስተቀር........
3,ላወቀበት ኑሮ ዘወትር ሰርግ ነው፤
ከበዓሉ ግራማው መጽሐፍ 'ከአድማስ ባሻገር' የተቀነጨበች
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
1,ሀሳብ መጨረሻ የለውም፤ ቁም ነገሩ መኖር ነው፤ የኑሮን ጣዕም ማወቅ። ሀሳብ የፈጠረው ግብ ካልደረሰ ውጤቱ ያው ነው፤ ምሬትና ብስጭት። አዎን ሌላ ምናለና።
2,ትላንት አልነበረም፤ ነገም የለም፤ ከዛሬ ካሁን በስተቀር........
3,ላወቀበት ኑሮ ዘወትር ሰርግ ነው፤
ከበዓሉ ግራማው መጽሐፍ 'ከአድማስ ባሻገር' የተቀነጨበች
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🧞♂👣 ከዚም_ከዛም 👣🧞♂
🌐እውነታዎች 🌐
🔸ሻርክ ብቸኛው የማይታመም እንሰሳ ነው።
🔸ጉንዳኖች ፈፅሞ አይተኙም።
🔸ሰዎች እንስሳቶችን በሚገሉበት ፍጥነት እርስ በራሳቸው ቢገዳደሉ አለም ላይ ያሉ ሰዎች ለመሞት 17 ቀናት በቂያቸው ነበር !
🔸ጊንጦች ለ6 ቀን ሳይተነፍሱ መቆየት ይችላሉ።
🔸የሌሊት ወፍ ምንጊዜም ከዋሻ ሲወጡ ወደ ግራ ነው የሚበሩት።
🔸እባብ አይኖቹ ቢከደኑም በአይኖቹ ቆብ ማየት ይችላል::
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🌐እውነታዎች 🌐
🔸ሻርክ ብቸኛው የማይታመም እንሰሳ ነው።
🔸ጉንዳኖች ፈፅሞ አይተኙም።
🔸ሰዎች እንስሳቶችን በሚገሉበት ፍጥነት እርስ በራሳቸው ቢገዳደሉ አለም ላይ ያሉ ሰዎች ለመሞት 17 ቀናት በቂያቸው ነበር !
🔸ጊንጦች ለ6 ቀን ሳይተነፍሱ መቆየት ይችላሉ።
🔸የሌሊት ወፍ ምንጊዜም ከዋሻ ሲወጡ ወደ ግራ ነው የሚበሩት።
🔸እባብ አይኖቹ ቢከደኑም በአይኖቹ ቆብ ማየት ይችላል::
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
Forwarded from IRON EMPIRE🏋️♂️ (MR ESK3 7C6®)
ስለዚህ ከብረት የተሰሩ እንደ
እጀታዎች፣ በሮች፣ የቤት ዕቃዎችን፣ የአውቶቡስ የባቡር ወይም የትራም
መደገፊያ እጀታዎችን ወይም ምሰሶዎችን ከነካችሁ በኋላ እጃችሁን
በደምብ በሳሙና መታጠብ ይገባል፡፡
3. ቫይረሱ በልብስ እና በጨርቆች ውስጥ ተሰግስጎ ከ6-12 ሰዓታት
ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ መታጠብ የሚችሉትን ልብሶች በሙሉ ዘወትር
በምንጠቀምባቸው ሳሙናዎች ብናጥባቸው ቫይረሱን ይገድለዋል፡፡
በየእለቱ መታጠብ የማይችሉ ልብሶችን ጸሐይ ላይ ብታሰጡዓቸው
ቫይረሱን የጸሐይ ሙቀት ይገድለዋል፡፡
በቫይረሱ የመጠቃት ምልክቶች #ምን ምንድን ናቸው?
1. ቫይረሱ መጀመሪያ መቀመጫውን ጎሮሮ ላይ በማድረግ የጉሮሮ
ብግነት እና የጎሮሮ ድርቀት ስሜት ያስከትላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት
ከ3-4 ቀን በሰው ላይ ሊቆይ ይችላል::
2. ቫይረሱ በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ
ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን
በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከላል፡፡ ይህ ምልክት
የሚታይባችሁ ሁሉ በፍጥነት ወደ ህክምና ሂዱ!!
በቫይረሱ ላለመያዝ ምን ማድረግ ይገባል?
1. የቫይረሱ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን
ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ
መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡ ይህም ማናቸውንም ነገር ከነኩ በኋላ
በተደጋጋሚ እጅን በደምብ መታጠብ ዋነኛ መከላከያ መሆኑን
ያስገነዝበናል፡፡
< ቫይረሱ በሰው እጅ ላይ በሕይወት መቆየት የሚችለው 10 ደቂቃ
ያህል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብዙ ነገር ሊከናወን
ይችላል፡- አይንን ማሸት፣ አፍንጫን መንካት፣ ጣቶችን ወደ አፍ መውሰድ
ወይም [እንደ ጥፍር የመመጥመጥ ክፉ ልማድ] ቫይረሱን በቀላሉ ወደ
ጉሮሮ እንዲሄድ ሊያደርገው ይችላል፡፡
< ስለዚህ ለራሳችሁና ለባልንጀራችሁ (ለሌላው ሰው) ደህንነት ስትሉ
በጣም በተደጋጋሚ እጆቻችሁን ታጠቡ፡፡
2. አፍ እና ጉሮሮን ጸረ-ተሕዋስ መድሀኒቶችን በመጠቀም
መጉመጥመጥ ቫይረሱን ሊያስወግድ ወይም ወደ ጉሮሮ የሚሄዱትን
መጠን ሊቀንስ ይችላል፡፡ አፍን መጉመጥመጥ ወደ ጉሮሮ ወደ ትራኪያ
አልፎም ወደ ሳምባ ቫይረሱ የሚያደርገውን ጉዞ ሊያግደው ወይም
ሊቀንሰው ይችላል፡፡
3. የኮምፒውተራችሁን ኪ-ቦርድ እና ማውዝ በጸረ- ተህዋስ በሚገባ አጽዱ።
© ምንጭ : ዶ/ር ቤዛ አያሌዉ የቴሌግራም ገፅ
እባካችሁ ይህን ክፉ በሽታ ወደ አገራችን እንዳይገባ ቅድሚያ ለመከላከል ከገባም ምን ማድረግ እንዳለብን ለሌሎች ግንዛቤ ለማስጨበጥ መረጃዉን ሼር በማድረግ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ::
እጀታዎች፣ በሮች፣ የቤት ዕቃዎችን፣ የአውቶቡስ የባቡር ወይም የትራም
መደገፊያ እጀታዎችን ወይም ምሰሶዎችን ከነካችሁ በኋላ እጃችሁን
በደምብ በሳሙና መታጠብ ይገባል፡፡
3. ቫይረሱ በልብስ እና በጨርቆች ውስጥ ተሰግስጎ ከ6-12 ሰዓታት
ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ መታጠብ የሚችሉትን ልብሶች በሙሉ ዘወትር
በምንጠቀምባቸው ሳሙናዎች ብናጥባቸው ቫይረሱን ይገድለዋል፡፡
በየእለቱ መታጠብ የማይችሉ ልብሶችን ጸሐይ ላይ ብታሰጡዓቸው
ቫይረሱን የጸሐይ ሙቀት ይገድለዋል፡፡
በቫይረሱ የመጠቃት ምልክቶች #ምን ምንድን ናቸው?
1. ቫይረሱ መጀመሪያ መቀመጫውን ጎሮሮ ላይ በማድረግ የጉሮሮ
ብግነት እና የጎሮሮ ድርቀት ስሜት ያስከትላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት
ከ3-4 ቀን በሰው ላይ ሊቆይ ይችላል::
2. ቫይረሱ በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ
ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን
በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከላል፡፡ ይህ ምልክት
የሚታይባችሁ ሁሉ በፍጥነት ወደ ህክምና ሂዱ!!
በቫይረሱ ላለመያዝ ምን ማድረግ ይገባል?
1. የቫይረሱ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን
ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ
መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡ ይህም ማናቸውንም ነገር ከነኩ በኋላ
በተደጋጋሚ እጅን በደምብ መታጠብ ዋነኛ መከላከያ መሆኑን
ያስገነዝበናል፡፡
< ቫይረሱ በሰው እጅ ላይ በሕይወት መቆየት የሚችለው 10 ደቂቃ
ያህል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብዙ ነገር ሊከናወን
ይችላል፡- አይንን ማሸት፣ አፍንጫን መንካት፣ ጣቶችን ወደ አፍ መውሰድ
ወይም [እንደ ጥፍር የመመጥመጥ ክፉ ልማድ] ቫይረሱን በቀላሉ ወደ
ጉሮሮ እንዲሄድ ሊያደርገው ይችላል፡፡
< ስለዚህ ለራሳችሁና ለባልንጀራችሁ (ለሌላው ሰው) ደህንነት ስትሉ
በጣም በተደጋጋሚ እጆቻችሁን ታጠቡ፡፡
2. አፍ እና ጉሮሮን ጸረ-ተሕዋስ መድሀኒቶችን በመጠቀም
መጉመጥመጥ ቫይረሱን ሊያስወግድ ወይም ወደ ጉሮሮ የሚሄዱትን
መጠን ሊቀንስ ይችላል፡፡ አፍን መጉመጥመጥ ወደ ጉሮሮ ወደ ትራኪያ
አልፎም ወደ ሳምባ ቫይረሱ የሚያደርገውን ጉዞ ሊያግደው ወይም
ሊቀንሰው ይችላል፡፡
3. የኮምፒውተራችሁን ኪ-ቦርድ እና ማውዝ በጸረ- ተህዋስ በሚገባ አጽዱ።
© ምንጭ : ዶ/ር ቤዛ አያሌዉ የቴሌግራም ገፅ
እባካችሁ ይህን ክፉ በሽታ ወደ አገራችን እንዳይገባ ቅድሚያ ለመከላከል ከገባም ምን ማድረግ እንዳለብን ለሌሎች ግንዛቤ ለማስጨበጥ መረጃዉን ሼር በማድረግ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ::
መደናገጥ እና አጉል ፍራቻ፣ ከበሽታው እኩል አደገኛ ሊሆኑ ይችላሉ!
ጠቃሚ ምክሮች፦
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@Readers_To_Know
ጠቃሚ ምክሮች፦
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@Readers_To_Know
🚻ኢትዮጵያ በአፍሪካ 16ኛ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሃገር ሆናለች🚻
※ ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
※ የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
※ በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
※ ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
※ እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች / Possible Symptoms
✔️ ዋና ምልክቶች (Major Indicators)
※ ትኩሳት (Fever)
※ ሳል (Cough)
✔️ የምግብ መፈጨት ችግር (Digestive Problem)
※ ማስመለስ (Vomiting)
※ ተቅማጥ (Diarrhea)
※ የምግብ ፍላጎት መቀነስ (Loss of Apetite)
✔️ የነርቭ ምልክት (Nerve Symptoms)
※ የራስ ህመም (Head Ache)
✔️ የእይታ ችግር (Vision Problems)
※ የአይን ማቃጠል ወይም መለብለብ ናቸው።
✔️ የቫይረሱ መተላለፊያ መንገዶች፦
በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (Coronavirus) ወረርሽኝ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ወደ ጤነኛ ሰው በሚከተሉት መንገዶች ይተላለፋል፦
※ በበሽታው የተያዘ ሰው በሚያስልበት ወይም በሚያስነጥስበት ወቅት በአየር ይተላለፋል።
※ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ከተነካካን ወይም እጅ ለእጅ ከተጨባበጥን (ሰላምታ)።
※ ቫይረሱ ያለበትን ዕቃ ወይም ቁስ ከነካን በኋላ አፋችንን፣ አፍንጫችንን ወይም አይናችንን ከነካን በቫይረሱ በቀላሉ እንያዛለን።
✔️ ቫይረሱን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን?
ለኮሮና ቫይተስ የሚሆን ክትባት እስካሁን አልተሰራም፤ ለኮሮና ቫይረስ ኢንፌክሽንን ለመከላከል የሚረዳን ልክ ጉንፋን እንዳይዝዎት የሚያደርጉትን አይነት ጥንቃቄ ያድርጉ፦
※ እጅዎን ለብ ባለ ውሃ እና ሳሙና ይታጠቡ ወይም ከአልኮል የተሰሩ የእጅ ሳኒታይዘሮች (Hand Sanitizer) ይጠቀሙ።
※ ህዝብ በተጨናነቀባቸው ቦታዎች ላለመሄድ ይሞክሩ
※ በሽታው ቢኖርብዎትም ባይኖርብዎትም አፍና አፍንጫዎን የሚከልል ማስክ ያድርጉ
※ አፍዎን፣ አፍንጫዎንና አይንዎን በፍጽም በእጅዎ ወይም በጣትዎ አይንኩ።
※ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ያለዎትን ቅርርብ (ንክኪ) ይቀንሱ።
መልካም ጤንነት!! ለወዳጅ ዘመድ ሼር ማድረግ አይርሱ
@EthioBini
@Readers_To_Know
※ ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
※ የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
※ በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
※ ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
※ እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች / Possible Symptoms
✔️ ዋና ምልክቶች (Major Indicators)
※ ትኩሳት (Fever)
※ ሳል (Cough)
✔️ የምግብ መፈጨት ችግር (Digestive Problem)
※ ማስመለስ (Vomiting)
※ ተቅማጥ (Diarrhea)
※ የምግብ ፍላጎት መቀነስ (Loss of Apetite)
✔️ የነርቭ ምልክት (Nerve Symptoms)
※ የራስ ህመም (Head Ache)
✔️ የእይታ ችግር (Vision Problems)
※ የአይን ማቃጠል ወይም መለብለብ ናቸው።
✔️ የቫይረሱ መተላለፊያ መንገዶች፦
በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (Coronavirus) ወረርሽኝ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ወደ ጤነኛ ሰው በሚከተሉት መንገዶች ይተላለፋል፦
※ በበሽታው የተያዘ ሰው በሚያስልበት ወይም በሚያስነጥስበት ወቅት በአየር ይተላለፋል።
※ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ከተነካካን ወይም እጅ ለእጅ ከተጨባበጥን (ሰላምታ)።
※ ቫይረሱ ያለበትን ዕቃ ወይም ቁስ ከነካን በኋላ አፋችንን፣ አፍንጫችንን ወይም አይናችንን ከነካን በቫይረሱ በቀላሉ እንያዛለን።
✔️ ቫይረሱን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን?
ለኮሮና ቫይተስ የሚሆን ክትባት እስካሁን አልተሰራም፤ ለኮሮና ቫይረስ ኢንፌክሽንን ለመከላከል የሚረዳን ልክ ጉንፋን እንዳይዝዎት የሚያደርጉትን አይነት ጥንቃቄ ያድርጉ፦
※ እጅዎን ለብ ባለ ውሃ እና ሳሙና ይታጠቡ ወይም ከአልኮል የተሰሩ የእጅ ሳኒታይዘሮች (Hand Sanitizer) ይጠቀሙ።
※ ህዝብ በተጨናነቀባቸው ቦታዎች ላለመሄድ ይሞክሩ
※ በሽታው ቢኖርብዎትም ባይኖርብዎትም አፍና አፍንጫዎን የሚከልል ማስክ ያድርጉ
※ አፍዎን፣ አፍንጫዎንና አይንዎን በፍጽም በእጅዎ ወይም በጣትዎ አይንኩ።
※ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ያለዎትን ቅርርብ (ንክኪ) ይቀንሱ።
መልካም ጤንነት!! ለወዳጅ ዘመድ ሼር ማድረግ አይርሱ
@EthioBini
@Readers_To_Know
💫🌪 ጥቆማ 🌪💫
"ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎችም"
ጥር ወር 2012 እትም
ደራሲ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
መፅሐፉ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያጠነጠነና ብዙ ነገሮች የሚዳስስ በመሆኑ ቢያነቡት ይጠቀማሉ።
ደራሲው የፃፋቸው መፃሕፍት በቁጥር 33 ይደርሳሉ። ከነዚህም መካከል
1.የኔ ጀግና እና ሌሎች
2. የሰርቆ አደሮች ስብሰባና ሌሎች
3. ኑ! ሀገሬን እናዋልዳት እና ሌሎች
4. የአዲስ አበባ ዎሾች
እና ሌሎች ሀይማኖታዊ መፃሕፍትንም አበርክቷል።
እኛም ከዚህ መጽሐፍ ላይ ይጠቅማል ያልነውን ቀንጨብ እያረግን በሚመጡት ቀናት ልናካፍላችሁ ቀጠሮ ይዘናል ፤ እናንተም ከኛ ጋራ ቆዩ ...
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
"ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎችም"
ጥር ወር 2012 እትም
ደራሲ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
መፅሐፉ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያጠነጠነና ብዙ ነገሮች የሚዳስስ በመሆኑ ቢያነቡት ይጠቀማሉ።
ደራሲው የፃፋቸው መፃሕፍት በቁጥር 33 ይደርሳሉ። ከነዚህም መካከል
1.የኔ ጀግና እና ሌሎች
2. የሰርቆ አደሮች ስብሰባና ሌሎች
3. ኑ! ሀገሬን እናዋልዳት እና ሌሎች
4. የአዲስ አበባ ዎሾች
እና ሌሎች ሀይማኖታዊ መፃሕፍትንም አበርክቷል።
እኛም ከዚህ መጽሐፍ ላይ ይጠቅማል ያልነውን ቀንጨብ እያረግን በሚመጡት ቀናት ልናካፍላችሁ ቀጠሮ ይዘናል ፤ እናንተም ከኛ ጋራ ቆዩ ...
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
ስንደማመጥ ነገን እናያለን
".... በጥንታዊ መሣርያ እናርሳለን፤ በዘመናዊ መሳሪያ እርስ በእርሳችን እንጫረሳለን። ብንገለብጠው በጣም ጥሩ ይሆን ነበር።......."
"....በኛ ሀገር ያነሰን ውይይት አይደለም። ያጣነው፣ የተቸገርነው፣ ስብሰባ አይደለም። በየቦታው ስብሰባ አለ። ሰዎች ይሰበሰባሉ። ነገር ግን እያዳመጥን ነው ወይ? እየተደማመጥን ነው ወይ? መሪዎች ያዳምጣሉ? ተመሪዎች ያዳምጣሉ? አንዱ ሌላውን ያዳምጠዋል? አንዱ ለሌላው የተሻለ ነገር፣ የተሻለ ሀሳብ አገኘሁ ብሎ ዕድል ይሰጠዋል? ሰው ሁሉ የራሱን ብቻ ለመናገር ከመጣ ችግሩ እዚያ ላይ ነው።......"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 24
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ስንደማመጥ ነገን እናያለን
".... በጥንታዊ መሣርያ እናርሳለን፤ በዘመናዊ መሳሪያ እርስ በእርሳችን እንጫረሳለን። ብንገለብጠው በጣም ጥሩ ይሆን ነበር።......."
"....በኛ ሀገር ያነሰን ውይይት አይደለም። ያጣነው፣ የተቸገርነው፣ ስብሰባ አይደለም። በየቦታው ስብሰባ አለ። ሰዎች ይሰበሰባሉ። ነገር ግን እያዳመጥን ነው ወይ? እየተደማመጥን ነው ወይ? መሪዎች ያዳምጣሉ? ተመሪዎች ያዳምጣሉ? አንዱ ሌላውን ያዳምጠዋል? አንዱ ለሌላው የተሻለ ነገር፣ የተሻለ ሀሳብ አገኘሁ ብሎ ዕድል ይሰጠዋል? ሰው ሁሉ የራሱን ብቻ ለመናገር ከመጣ ችግሩ እዚያ ላይ ነው።......"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 24
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
"....... ጥበብ አንድ ነው መገለጫው ግን ብዙ ነው። የሰው ልጅ ከተፈጥሮ ጋር ያለው መስተጋብር አንድ ነው፤ የመስተጋብሩ መገለጫ ግን ልዩ ልዩ ነው። የባህልና ቋንቋ ልዩነትም በዚህ ምክንያት የመጣ ነው። አንዱ የሰው ዘር ከተለያዩ የአለም ክፍሎችና ሁኔታዎች ጋር በፈጠረው የተለያየ አይነት መስተጋብር ምክንያት የተለያዩ ባህሎችና ቋንቋዎች ፈጠረ። ብርሀን አንድ ነው መገለጫው ግን ልዩ ልዩ ነው። ፀሐይም እንበል ጨረቃ፣ ወይም ከዋክብት የአንዱ ብርሀን መገለጫዎች ናቸው። ሁላችንም ተደጋፊዎች ነን፤ ደጋፊዎች ነን፤ ተደጋጋፊዎችም ነን።....."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 31
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
"....... ጥበብ አንድ ነው መገለጫው ግን ብዙ ነው። የሰው ልጅ ከተፈጥሮ ጋር ያለው መስተጋብር አንድ ነው፤ የመስተጋብሩ መገለጫ ግን ልዩ ልዩ ነው። የባህልና ቋንቋ ልዩነትም በዚህ ምክንያት የመጣ ነው። አንዱ የሰው ዘር ከተለያዩ የአለም ክፍሎችና ሁኔታዎች ጋር በፈጠረው የተለያየ አይነት መስተጋብር ምክንያት የተለያዩ ባህሎችና ቋንቋዎች ፈጠረ። ብርሀን አንድ ነው መገለጫው ግን ልዩ ልዩ ነው። ፀሐይም እንበል ጨረቃ፣ ወይም ከዋክብት የአንዱ ብርሀን መገለጫዎች ናቸው። ሁላችንም ተደጋፊዎች ነን፤ ደጋፊዎች ነን፤ ተደጋጋፊዎችም ነን።....."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 31
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🧞♂👣 ከዚም_ከዛም 👣🧞♂
🤷♂ አባባል :- እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው
🚠 In 1852 an American citizen Otis invented Elevator.
🗾 ረጅሙ ወንዝ የናይል ወንዝ ሲሆን ርዝመቱም 6,670 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው።
⛈ መብረቅ በአመት 2,000 ሰዎችን ለህልፈት ይዳርጋል አሉ
🎖🏅 Where there are choices to make, make the one you won't regret.
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🤷♂ አባባል :- እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው
🚠 In 1852 an American citizen Otis invented Elevator.
🗾 ረጅሙ ወንዝ የናይል ወንዝ ሲሆን ርዝመቱም 6,670 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው።
⛈ መብረቅ በአመት 2,000 ሰዎችን ለህልፈት ይዳርጋል አሉ
🎖🏅 Where there are choices to make, make the one you won't regret.
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
"...... አንዱ እርሱ ብዙ ነው። እርሱ አንዱም ሊገለጥ የሚችለው በብዙ ህብርና መልክ ነው። ማንም ቢሆን ከብዙዎች የተነጠለ ህልውና የለውም።(The one is the many. The one is manifested only in and through the many. It has no separate existence apart from the many.)
እንደዚሁም ሁሉ ብዙ መስለው የሚታዩት ቅንጣቶች እነርሱ አንድ ናቸው። መለያየታቸው ጊዜያዊ ነው።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 33
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
"...... አንዱ እርሱ ብዙ ነው። እርሱ አንዱም ሊገለጥ የሚችለው በብዙ ህብርና መልክ ነው። ማንም ቢሆን ከብዙዎች የተነጠለ ህልውና የለውም።(The one is the many. The one is manifested only in and through the many. It has no separate existence apart from the many.)
እንደዚሁም ሁሉ ብዙ መስለው የሚታዩት ቅንጣቶች እነርሱ አንድ ናቸው። መለያየታቸው ጊዜያዊ ነው።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 33
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🦠🦠🦠Covid-19🦠🦠🦠
የኮሮና ቫይረስ በሽታን አስመልክቶ ጥቆማ ለመስጠትና መረጃ ለማግኘት በእነዚህ የነፃ የስልክ ቁጥሮች መደወል ትችላላችሁ፦
በአገር ደረጃ ፡ 8335 / 952
ትግራይ ክልል - 6244
አፋር ክልል - 6220
አማራ ክልል - 6981
ኦሮሚያ ክልል - 6955
ሱማሌ ክልል - 6599
ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል - 6016
ደቡብ ክልል - 6929
ሀረሪ ክልል - 6864
ጋምቤላ ክልል - 6184
ድሬዳዋ ከተማ - 6407
@Readers_To_Know
የኮሮና ቫይረስ በሽታን አስመልክቶ ጥቆማ ለመስጠትና መረጃ ለማግኘት በእነዚህ የነፃ የስልክ ቁጥሮች መደወል ትችላላችሁ፦
በአገር ደረጃ ፡ 8335 / 952
ትግራይ ክልል - 6244
አፋር ክልል - 6220
አማራ ክልል - 6981
ኦሮሚያ ክልል - 6955
ሱማሌ ክልል - 6599
ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል - 6016
ደቡብ ክልል - 6929
ሀረሪ ክልል - 6864
ጋምቤላ ክልል - 6184
ድሬዳዋ ከተማ - 6407
@Readers_To_Know
የኮሮና ቫይረስን🦠 [ኮቪድ-19] መግታት ቀላል ነው፦
- የእጅዎን ንፅህና በአግባቡ ይጠብቁ
👏🚰
- ሰዎች በተሰበሰቡበት አይሂዱ
👪👨👨👦👦👨👩👧👧👨👩👦👦👨👨👧👨👧👨👨👧👧
👩👩👦👨👩👦👦👨👨👦👦👨👨👦👦👩👦👩👩👦👦
❌
- ማህበራዊ ርቀትዎን ይጠብቁ
❌👫👭👬❌ ✅🚶♀ 🚶♂ 🏃♀✅
- በተጨናነቁ የትራንስፖርት አመራጮችን አይጠቀሙ
❌🚋🚋🚋🚋❌ ✅🚗 🚕✅
- የጤና ባለሞያዎችን ምክር ያዳምጡ
የጤና ሚኒስቴር መምሪያዎችን ይተግብሩ
👨⚕👩⚕🔊👂
- ስለ ኮቪድ ትክክለኛ መረጃ ከWHO፣ ከጤና ሚኒስቴር እና ከህበረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ብቻ ያግኙ!
✨Stay safe✨
@Readers_To_Know
- የእጅዎን ንፅህና በአግባቡ ይጠብቁ
👏🚰
- ሰዎች በተሰበሰቡበት አይሂዱ
👪👨👨👦👦👨👩👧👧👨👩👦👦👨👨👧👨👧👨👨👧👧
👩👩👦👨👩👦👦👨👨👦👦👨👨👦👦👩👦👩👩👦👦
❌
- ማህበራዊ ርቀትዎን ይጠብቁ
❌👫👭👬❌ ✅🚶♀ 🚶♂ 🏃♀✅
- በተጨናነቁ የትራንስፖርት አመራጮችን አይጠቀሙ
❌🚋🚋🚋🚋❌ ✅🚗 🚕✅
- የጤና ባለሞያዎችን ምክር ያዳምጡ
የጤና ሚኒስቴር መምሪያዎችን ይተግብሩ
👨⚕👩⚕🔊👂
- ስለ ኮቪድ ትክክለኛ መረጃ ከWHO፣ ከጤና ሚኒስቴር እና ከህበረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ብቻ ያግኙ!
✨Stay safe✨
@Readers_To_Know
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
".....ይህ ዘመን ተዛምደንና ተጋምደን ጠንክረን በዓለም ፊት የምንቆምበት እንጂ ታጥረን፣ ተከልለንና ተነጥለን የምንተርፍበት አይደለም። ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ማህበረሰቦች የሚያደርጉት ተራክቦ የሚያመጣው ውጤት ኢንብሪዲንግ ነው። ያ ደግሞ እኛነታችን በዓለም ፊት ፀንቶና በቅቶ እንዳይቆም ማንነታችንም በታሪክ ውስጥ እንዳይቀጥል ያደርገዋል። ፍፃሜውም ከምድረገፅ መጥፋት ነው።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 46
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
".....ይህ ዘመን ተዛምደንና ተጋምደን ጠንክረን በዓለም ፊት የምንቆምበት እንጂ ታጥረን፣ ተከልለንና ተነጥለን የምንተርፍበት አይደለም። ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ማህበረሰቦች የሚያደርጉት ተራክቦ የሚያመጣው ውጤት ኢንብሪዲንግ ነው። ያ ደግሞ እኛነታችን በዓለም ፊት ፀንቶና በቅቶ እንዳይቆም ማንነታችንም በታሪክ ውስጥ እንዳይቀጥል ያደርገዋል። ፍፃሜውም ከምድረገፅ መጥፋት ነው።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 46
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
😂🌍 ለፈገግታ 🌎😂
እሱ: "ፍቅሬ ላንቺ ያለኝን ፍቅር ለመግለጥ ቃላት ያጥሩኛል!"
እሷ: "ቃላት ፍለጋ አትጠበብ፤ ቁጥሮችም ያገለግላሉ።"😂😂😂
(ያለውን ንብረት፣ የገቢውን መጠን ማለቷ ነው)
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
እሱ: "ፍቅሬ ላንቺ ያለኝን ፍቅር ለመግለጥ ቃላት ያጥሩኛል!"
እሷ: "ቃላት ፍለጋ አትጠበብ፤ ቁጥሮችም ያገለግላሉ።"😂😂😂
(ያለውን ንብረት፣ የገቢውን መጠን ማለቷ ነው)
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🧞♂👣 ከዚም_ከዛም 👣🧞♂
🤷♂ አባባል : አፍ ሲያመልጥ ብዕር ሲያዳልጥ አይታወቅም።
🙈. በረሮ ጭንቅላቱ ተቆርጦ ለሳምንታት መቆየት ይችላል።
☘ Quote :- when life pushes you over, you push back harder.
🎞. In 1883 American citizen Eastman invented photo film.
📽. Youtube ላይ ያሉትን ቪድዮዎች ተመልክቶ ለመጨረስ ከ 1,000 አመት በላይ ያስፈልጋል አሉ ምን ትላላቹ።
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🤷♂ አባባል : አፍ ሲያመልጥ ብዕር ሲያዳልጥ አይታወቅም።
🙈. በረሮ ጭንቅላቱ ተቆርጦ ለሳምንታት መቆየት ይችላል።
☘ Quote :- when life pushes you over, you push back harder.
🎞. In 1883 American citizen Eastman invented photo film.
📽. Youtube ላይ ያሉትን ቪድዮዎች ተመልክቶ ለመጨረስ ከ 1,000 አመት በላይ ያስፈልጋል አሉ ምን ትላላቹ።
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
".......በተደጋጋሚ እንደምንሰማው 'ሀገር ልትፈርስ ነው፤ እርስ በርስ ተጋጭተን ሀገር ልትጠፋ ነው፤ ልንባላ ነው' የሚለው በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው። ይሄ በተነገረ፤ በተለመደ ቁጥር ቀጥሎ የሚመጣው ትውልድ የሚያፈርስ ነው የሚሆነው። ለምን? ይሄንን ሟርት እየሰማ የለመደው ትውልድ 'ሀገር ማዳን፣ ሰላም፣ ፍቅር' የሚለውን ነገር ሊሰማ አይችልም። ለምሳሌ ያክል በፌስ ቡክ የምታነቧቸውን፤ የምታዩዋቸውን መጥፎ ቃላት በአንድ ቦታ መዝግቡ። በጣም ጥሩ የሆኑትን ደግሞ በሌላ ቦታ መዝግቡ። ከዚያ በኋላ የሁለቱን ብዛት ተመልከቱት። የትኛው እንደሚበዛ መዝኑት። ሀገሪቱ በየትኛው ሀሳብ ነው እየታነፀች ያለችው? ቀጣዩ ትውልድ በየትኛው ሀሳብ ነው እየተቀረፀ፣ እየታነፀ ያለው?........"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 104
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
".......በተደጋጋሚ እንደምንሰማው 'ሀገር ልትፈርስ ነው፤ እርስ በርስ ተጋጭተን ሀገር ልትጠፋ ነው፤ ልንባላ ነው' የሚለው በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው። ይሄ በተነገረ፤ በተለመደ ቁጥር ቀጥሎ የሚመጣው ትውልድ የሚያፈርስ ነው የሚሆነው። ለምን? ይሄንን ሟርት እየሰማ የለመደው ትውልድ 'ሀገር ማዳን፣ ሰላም፣ ፍቅር' የሚለውን ነገር ሊሰማ አይችልም። ለምሳሌ ያክል በፌስ ቡክ የምታነቧቸውን፤ የምታዩዋቸውን መጥፎ ቃላት በአንድ ቦታ መዝግቡ። በጣም ጥሩ የሆኑትን ደግሞ በሌላ ቦታ መዝግቡ። ከዚያ በኋላ የሁለቱን ብዛት ተመልከቱት። የትኛው እንደሚበዛ መዝኑት። ሀገሪቱ በየትኛው ሀሳብ ነው እየታነፀች ያለችው? ቀጣዩ ትውልድ በየትኛው ሀሳብ ነው እየተቀረፀ፣ እየታነፀ ያለው?........"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 104
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
ጨርሰው ያንብቡት
".......የካቲት 12 ቀን በፋሽስት ጣልያን ወራሪዎች ላይ ቦምብ የወረወሩትን እነ አብርሀ ደቦጭን በታክሲ ወስዶ ያሸሻቸው ሾፌር ስምዖን አደፍርስ አድጎ አይቼውን ማን ከፈለው? እነርሱን ያጓጓዘበትን ሒሳብ ማንም አልከፈለውም። ብዙዎቻችን ስምዖን አደፍርስን አናውቀውም። ለእንዲህ አይነቱ የዜግነቱን ግዴታ የተወጣ ታላቅ አርበኛ ነበር ሀውልት ማቆም ያለብን። ያውም የታክሲ ሐውልት። ይህች አገር በካህንና በወታደር ብቻ የኖረች እንዳይመስላችሁ፤ በታክሱ ነጅ መስዋዕትነት ጭምር ነው የኖረችው። ለነገዎቹ ባለ ታክሲዎች፤ የአውቶቡስ ሾፌሮች፤ የአውሮፕላን ፓይለቶች 'እኛም አርበኞች ነን' ማለት እንዲችሉ በዚያ ታላቅ አርበኛ የታክሲ ሾፌር አርአያነት የታክሲ ሐውልት ማቆም ይገባን ነበር።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 109
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ጨርሰው ያንብቡት
".......የካቲት 12 ቀን በፋሽስት ጣልያን ወራሪዎች ላይ ቦምብ የወረወሩትን እነ አብርሀ ደቦጭን በታክሲ ወስዶ ያሸሻቸው ሾፌር ስምዖን አደፍርስ አድጎ አይቼውን ማን ከፈለው? እነርሱን ያጓጓዘበትን ሒሳብ ማንም አልከፈለውም። ብዙዎቻችን ስምዖን አደፍርስን አናውቀውም። ለእንዲህ አይነቱ የዜግነቱን ግዴታ የተወጣ ታላቅ አርበኛ ነበር ሀውልት ማቆም ያለብን። ያውም የታክሲ ሐውልት። ይህች አገር በካህንና በወታደር ብቻ የኖረች እንዳይመስላችሁ፤ በታክሱ ነጅ መስዋዕትነት ጭምር ነው የኖረችው። ለነገዎቹ ባለ ታክሲዎች፤ የአውቶቡስ ሾፌሮች፤ የአውሮፕላን ፓይለቶች 'እኛም አርበኞች ነን' ማለት እንዲችሉ በዚያ ታላቅ አርበኛ የታክሲ ሾፌር አርአያነት የታክሲ ሐውልት ማቆም ይገባን ነበር።......."
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 109
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🎥📻 ከታሪክ_ማህደር 🎙🎞
ክፍል አንድ
ክቡር ዶክተር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ
የተወለደው መስከረም 17 ቀን 1933 ዓ.ም ነበር።
ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ጉሩሙ እና ከአባቱ ከአቶ ገሠሠ ንጉሤ በአዲስ አበባ ልዩ ስሙ ጠመንጃ ያዢ እየተባለ ከሚጠራው ሰፈር የመስቀል ዕለት ተወለደ። እድሜው- 14 ዓመት እንደሆነ ከአያቱ ጋር እንዲኖር ወደ ወሊሶ ተወሰደ በዚያም በራስ ጎበና በሚባለው አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርት ጀመረ። ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ከፍተኛ የሆነ የሙዚቃ ፍቅር እያሳየ ሄደ ። አያቱ ግን ትኩረቱን በሙሉ በትምህርቱ ላይ እንዲያደርግ ይመክሩት ነበር። የራስ ጎበና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስተዳዳሪ የነበሩት ሱዳናዊው አቶ ሼዳድ የጥላሁንን የሙዚቃ ፍቅር በማየት ወደ ሱዳን እንዲሄድና በዚያም ሙዚቃ እንዲያጠና ይመክሩት ነበር። ጥላሁን ወደ ሱዳን ባይሄድም ምክራቸውን ግን ትልቅ ቦታ ሰጥቶት ነበር። ከሀገር ፍቅር ቲያትር ወ/ሮ ንጋትዋ ከልካይ እና አቶ ኢዮኤል ዮሃንስ ሌሎችም የሃገር ፍቅር ተዋንያን በትምህርት ቤታቸው ትርኢት ሊያሳዩ በመጡ ጊዜ ይህን እድል በመጠቀም ጥላሁን ለሙዚቃ ያለውን ፍቅር ከአቶ ኢዮኤል ጋር ባደረገው ውይይት በሙዚቃ መግፋት ከፈለገ ወደ አዲስ አበባ መሄድ እንዳለበት መከሩት። ጥላሁን ትምህርቱን አቋርጦ ጉዞውን ወደ አዲስ አበባ አቀና። ኩብለላውን በእግር የጀመረው ለአያቱ ሳይነግር ስለነበር ከቤት ሲጠፋ አያቱ ለአጎቱ ሁኔታውን በመንገር ጥላሁንን ይጠብቁ ጀመር። ጥላሁንም የአሥራ አምስት ኪ/ሜ መንገዱን ጨርሶ ቱሉ ቦሎ ደረሰ ከዚያም ከአክስቱ ከወ/ሮ ተመኔ ባንቱ ቤት አድሮ ወደመጣበት ወደ ወሊሶ አያቱ ዘንድ ተይዞ ተመለሰ ። በሙዚቃ ፍቅር በጣም የተቃጠለው ጥላሁን አያቱ ቤት አንድ ቀን ብቻ በማደር ጉዞውን እንደገና ወደ አዲስ አበባ አቀና በዚህ ጊዜ ግን በጭነት መኪና ላይ በመንጠልጠል ነበር።
~~~ ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ክፍል አንድ
ክቡር ዶክተር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ
የተወለደው መስከረም 17 ቀን 1933 ዓ.ም ነበር።
ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ጉሩሙ እና ከአባቱ ከአቶ ገሠሠ ንጉሤ በአዲስ አበባ ልዩ ስሙ ጠመንጃ ያዢ እየተባለ ከሚጠራው ሰፈር የመስቀል ዕለት ተወለደ። እድሜው- 14 ዓመት እንደሆነ ከአያቱ ጋር እንዲኖር ወደ ወሊሶ ተወሰደ በዚያም በራስ ጎበና በሚባለው አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርት ጀመረ። ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ከፍተኛ የሆነ የሙዚቃ ፍቅር እያሳየ ሄደ ። አያቱ ግን ትኩረቱን በሙሉ በትምህርቱ ላይ እንዲያደርግ ይመክሩት ነበር። የራስ ጎበና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስተዳዳሪ የነበሩት ሱዳናዊው አቶ ሼዳድ የጥላሁንን የሙዚቃ ፍቅር በማየት ወደ ሱዳን እንዲሄድና በዚያም ሙዚቃ እንዲያጠና ይመክሩት ነበር። ጥላሁን ወደ ሱዳን ባይሄድም ምክራቸውን ግን ትልቅ ቦታ ሰጥቶት ነበር። ከሀገር ፍቅር ቲያትር ወ/ሮ ንጋትዋ ከልካይ እና አቶ ኢዮኤል ዮሃንስ ሌሎችም የሃገር ፍቅር ተዋንያን በትምህርት ቤታቸው ትርኢት ሊያሳዩ በመጡ ጊዜ ይህን እድል በመጠቀም ጥላሁን ለሙዚቃ ያለውን ፍቅር ከአቶ ኢዮኤል ጋር ባደረገው ውይይት በሙዚቃ መግፋት ከፈለገ ወደ አዲስ አበባ መሄድ እንዳለበት መከሩት። ጥላሁን ትምህርቱን አቋርጦ ጉዞውን ወደ አዲስ አበባ አቀና። ኩብለላውን በእግር የጀመረው ለአያቱ ሳይነግር ስለነበር ከቤት ሲጠፋ አያቱ ለአጎቱ ሁኔታውን በመንገር ጥላሁንን ይጠብቁ ጀመር። ጥላሁንም የአሥራ አምስት ኪ/ሜ መንገዱን ጨርሶ ቱሉ ቦሎ ደረሰ ከዚያም ከአክስቱ ከወ/ሮ ተመኔ ባንቱ ቤት አድሮ ወደመጣበት ወደ ወሊሶ አያቱ ዘንድ ተይዞ ተመለሰ ። በሙዚቃ ፍቅር በጣም የተቃጠለው ጥላሁን አያቱ ቤት አንድ ቀን ብቻ በማደር ጉዞውን እንደገና ወደ አዲስ አበባ አቀና በዚህ ጊዜ ግን በጭነት መኪና ላይ በመንጠልጠል ነበር።
~~~ ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🎥📻 ከታሪክ_ማህደር 🎙🎞
ክፍል ሁለት
ጥላሁን አዲስ አበባ እንደገባ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተቀጠረ። በዚያም ጥቂት አመታት ከሰራ በኋላ ወደ ክብር ዘበኛ ባንድ በመቀላቀል ታዋቂና ዝነኛ ለመሆን በቃ። ሆኖም በ 1953 ዓ/ም "የታሕሣስ ግርግር"ትልቅ ችግር ውስጥ ወድቆ ነበር ። ለጥቂት ጊዜም ታስሮ ተፈትቷል። ከዚያም ወደ ቀድሞው ሀገር ፍቅር በመመለስ ተወዳጅና ታዋቂ ለመሆን በቅቷል። ግርማዊ ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ ሀገር ፍቅር ቲያትር ቤትን በጎበኙበት ጊዜ ሦስት ጊዜ ወጥቶ ዘፍኗል ንጉሠ ነገሥቱም "ጥሩ ድምጽ አለህ፣ እንዳታበላሸው" የሚል አስተያየትም እንደሰጡት ይነገራል ። የጥላሁን ብዙዎቹ ስራዎቹ የአማርኛ ዘፈኖች ሲሆኑ የተወሰኑ ዘፈኖችን ደግሞ በኦሮምኛ እና በሱዳንኛ ዘፍኗል። ጥላሁን ለኢትዮጲያ ሙዚቃ ላደረገው አስተዋጽኦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለማግኘት በቅቷል ሌላም ህይወቱን በሙሉ ለሙዚቃ በማበርከቱ ከኢትዮጵያ ኪነጥበብና የብዙሀን መገናኛ ሽልማት ድርጅት «የሙሉ ዘመን» ሽልማት ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል።
ጥላሁን ባደረበት የስኳር በሽታ የትንሳዔ ዕለት ሚያዝያ 11 ቀን፣ 2001 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሥርዓተ ቀብሩም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
"ትንፋሼ ተቀርጾ ይቀመጥ ማልቀሻ
ይህ ነው የሞትኩኝ ለት የኔ ማስታወሻ
ውበቷን ሳሞግስ የለምለም ሃገሬን
ማንም አይዘነጋም በጩሀት መኖሬን
ዜማ እንጉርጉሬም የግሌ ቅላጼ
ተቀርጾ ይቀመጥ ታሪኬ ነው ድምጼ
ያስቀየምኩት ቢኖር የጠላኝ በቁሜ
ድምጼን ሰምቶ ያዝናል ለረገፈው አጽሜ
እኔን ለበደሉኝ ሰርዣለሁ ቂሜን
በኔም የከፋችሁ ይቅር በሉት አጽሜን"
~~~~~ || || || ~~~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ክፍል ሁለት
ጥላሁን አዲስ አበባ እንደገባ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተቀጠረ። በዚያም ጥቂት አመታት ከሰራ በኋላ ወደ ክብር ዘበኛ ባንድ በመቀላቀል ታዋቂና ዝነኛ ለመሆን በቃ። ሆኖም በ 1953 ዓ/ም "የታሕሣስ ግርግር"ትልቅ ችግር ውስጥ ወድቆ ነበር ። ለጥቂት ጊዜም ታስሮ ተፈትቷል። ከዚያም ወደ ቀድሞው ሀገር ፍቅር በመመለስ ተወዳጅና ታዋቂ ለመሆን በቅቷል። ግርማዊ ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ ሀገር ፍቅር ቲያትር ቤትን በጎበኙበት ጊዜ ሦስት ጊዜ ወጥቶ ዘፍኗል ንጉሠ ነገሥቱም "ጥሩ ድምጽ አለህ፣ እንዳታበላሸው" የሚል አስተያየትም እንደሰጡት ይነገራል ። የጥላሁን ብዙዎቹ ስራዎቹ የአማርኛ ዘፈኖች ሲሆኑ የተወሰኑ ዘፈኖችን ደግሞ በኦሮምኛ እና በሱዳንኛ ዘፍኗል። ጥላሁን ለኢትዮጲያ ሙዚቃ ላደረገው አስተዋጽኦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለማግኘት በቅቷል ሌላም ህይወቱን በሙሉ ለሙዚቃ በማበርከቱ ከኢትዮጵያ ኪነጥበብና የብዙሀን መገናኛ ሽልማት ድርጅት «የሙሉ ዘመን» ሽልማት ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል።
ጥላሁን ባደረበት የስኳር በሽታ የትንሳዔ ዕለት ሚያዝያ 11 ቀን፣ 2001 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሥርዓተ ቀብሩም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
"ትንፋሼ ተቀርጾ ይቀመጥ ማልቀሻ
ይህ ነው የሞትኩኝ ለት የኔ ማስታወሻ
ውበቷን ሳሞግስ የለምለም ሃገሬን
ማንም አይዘነጋም በጩሀት መኖሬን
ዜማ እንጉርጉሬም የግሌ ቅላጼ
ተቀርጾ ይቀመጥ ታሪኬ ነው ድምጼ
ያስቀየምኩት ቢኖር የጠላኝ በቁሜ
ድምጼን ሰምቶ ያዝናል ለረገፈው አጽሜ
እኔን ለበደሉኝ ሰርዣለሁ ቂሜን
በኔም የከፋችሁ ይቅር በሉት አጽሜን"
~~~~~ || || || ~~~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
".......እኔ እችላለሁ፤ እኔ የኢትዮጵያን ክፉ እምቢ ማለት እችላለሁ፤ እኔ የኢትዮጵያን በጎ እሺ ማለት እችላለሁ፤ ልጄ እምቢ ማለት እንዲችል ለማድረግ እችላለሁ፤ ልጄ እሺ እንዲል ማድረግ እችላለሁ፤ በአካባቢዬ ያሉ ሰዎች በጎ ያልሆነውን ሐሳብ፣ የማይበጀንን ነገር በሙሉ እምቢ እንዲሉ ማድረግ እችላለሁ። ሌላ ምንም ማድረግ ባንችል እንኳን 'እኔ የዚህ ክፉ ሐሳብ፣ በጎ ያልሆነ ነገር ተሳታፊ አልሆንም' ማለት እንችላለን። ይህንን የሚሉ ሰዎች በበዙ ቁጥር፣ በሚሊዮኖች እየሆኑ በመጡ ቁጥር የማንም ምኞት ሊሳካ አይችልም። ማሰብ የሚችል ትውልድ መሆን አለብን። ለማንም ክፉ ምኞትና ተልእኮ ማስፈፀሚያ በቀላሉ የሚነዳ ትውልድ መሆኑ ቀርቶ፤ በምክንያታዊነት ማሰብ የሚችል፣ በምክንያት ላይ ቆሞ 'እምቢ' ወይም 'እሺ' የሚል ትውልድ ለመፍጠር፤ በሰከነ መንፈስ መነጋገር፣ መወያየት ያስፈልጋል። አሁን ሰዎችን እየጎዱ ያሉት በስሜት ብቻ የሚነዱ እንጂ በሰከነ መንፈስ ማሰብ የማይችሉ ሰዎች ናቸው። አንድ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል።........."
~~~~~~ይቀጥላል~~~~~
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 118-119
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
".......እኔ እችላለሁ፤ እኔ የኢትዮጵያን ክፉ እምቢ ማለት እችላለሁ፤ እኔ የኢትዮጵያን በጎ እሺ ማለት እችላለሁ፤ ልጄ እምቢ ማለት እንዲችል ለማድረግ እችላለሁ፤ ልጄ እሺ እንዲል ማድረግ እችላለሁ፤ በአካባቢዬ ያሉ ሰዎች በጎ ያልሆነውን ሐሳብ፣ የማይበጀንን ነገር በሙሉ እምቢ እንዲሉ ማድረግ እችላለሁ። ሌላ ምንም ማድረግ ባንችል እንኳን 'እኔ የዚህ ክፉ ሐሳብ፣ በጎ ያልሆነ ነገር ተሳታፊ አልሆንም' ማለት እንችላለን። ይህንን የሚሉ ሰዎች በበዙ ቁጥር፣ በሚሊዮኖች እየሆኑ በመጡ ቁጥር የማንም ምኞት ሊሳካ አይችልም። ማሰብ የሚችል ትውልድ መሆን አለብን። ለማንም ክፉ ምኞትና ተልእኮ ማስፈፀሚያ በቀላሉ የሚነዳ ትውልድ መሆኑ ቀርቶ፤ በምክንያታዊነት ማሰብ የሚችል፣ በምክንያት ላይ ቆሞ 'እምቢ' ወይም 'እሺ' የሚል ትውልድ ለመፍጠር፤ በሰከነ መንፈስ መነጋገር፣ መወያየት ያስፈልጋል። አሁን ሰዎችን እየጎዱ ያሉት በስሜት ብቻ የሚነዱ እንጂ በሰከነ መንፈስ ማሰብ የማይችሉ ሰዎች ናቸው። አንድ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል።........."
~~~~~~ይቀጥላል~~~~~
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 118-119
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
