አስተዳደሩ የዕውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር አካሄደ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ያስመዘገበውን ስኬት አስመልክቶ ግንቦት 12/2018 ለሠራተኞቹ የምስጋና እና ዕውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሸጉ ኬሎ እንዳሉት ተቋሙ በተለያዩ ከተሞች ያስገነባቸውን ስምንት ዘመናዊ የቢሮና የንግድ ሕንጻዎች ግንባታ አጠናቆ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ማስመረቁ በየደረጃው የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በትጋት በማከናወናቸው የተገኘ ውጤት በመሆኑ ሁላችሁም ልትመሰገኑ ይገባል ብለዋል።
ወደፊትም እንዲህ አይነት ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ በመሆኑ አሁንም መደጋገፍን መሠረት በማድረግ በአንድነትና በጋራ ሆነን የተቋሙን ስኬት ማስቀጠል ይጠበወቅብናል ብለዋል።
አስተዳደሩ በዋናነት የተቋሙን የመፈጸም አቅም በማሳደግ የመንግሥት አገልግሎት ጡረታ ዐቅድን የማጠናከርና የማስፋት፤ የኢንቨስትመንት ፈንዱን በማዳበር የጡረታ ባለመብቶችን ገቢ በየጊዜው የማሻሻል እና በፈንድ አስተዳደር ላይ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በቁርጠኝነት በመቅረፍ የጡረታ ፈንዱን ቀጣይነትና አስተማማኝነት የማረጋገጥ ኃላፊነቶች በማቋቋሚያ ደንቡ ላይ ተቀምጠውለታል። በመሆኑም እነዚህን ዓላማዎች ለማሳካትና የጡረታ ባለመብቶችን ህይወት ለመለወጥ በትብብር በመስራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የላቀ አገልግሎት የሚሰጥ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት አስተዳደሩን በኃላፊነት በመምራት አሁን ለደረሰበት ስኬት እንዲበቃ በማድረግ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱት የቀድሞው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳባ ኦሪያ ምስጋና እና ዕውቅና የመስጠት ሥነ ስርዓት ተካሂዷል።
በዋና መ/ቤት በተካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የአስተዳደሩ አመራሮች፣ የስራ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባና የመሃል ሪጅን ጽ/ቤት ሠራተኞች ተካፍለዋል።
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ያስመዘገበውን ስኬት አስመልክቶ ግንቦት 12/2018 ለሠራተኞቹ የምስጋና እና ዕውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሸጉ ኬሎ እንዳሉት ተቋሙ በተለያዩ ከተሞች ያስገነባቸውን ስምንት ዘመናዊ የቢሮና የንግድ ሕንጻዎች ግንባታ አጠናቆ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ማስመረቁ በየደረጃው የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በትጋት በማከናወናቸው የተገኘ ውጤት በመሆኑ ሁላችሁም ልትመሰገኑ ይገባል ብለዋል።
ወደፊትም እንዲህ አይነት ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ በመሆኑ አሁንም መደጋገፍን መሠረት በማድረግ በአንድነትና በጋራ ሆነን የተቋሙን ስኬት ማስቀጠል ይጠበወቅብናል ብለዋል።
አስተዳደሩ በዋናነት የተቋሙን የመፈጸም አቅም በማሳደግ የመንግሥት አገልግሎት ጡረታ ዐቅድን የማጠናከርና የማስፋት፤ የኢንቨስትመንት ፈንዱን በማዳበር የጡረታ ባለመብቶችን ገቢ በየጊዜው የማሻሻል እና በፈንድ አስተዳደር ላይ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በቁርጠኝነት በመቅረፍ የጡረታ ፈንዱን ቀጣይነትና አስተማማኝነት የማረጋገጥ ኃላፊነቶች በማቋቋሚያ ደንቡ ላይ ተቀምጠውለታል። በመሆኑም እነዚህን ዓላማዎች ለማሳካትና የጡረታ ባለመብቶችን ህይወት ለመለወጥ በትብብር በመስራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የላቀ አገልግሎት የሚሰጥ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት አስተዳደሩን በኃላፊነት በመምራት አሁን ለደረሰበት ስኬት እንዲበቃ በማድረግ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱት የቀድሞው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳባ ኦሪያ ምስጋና እና ዕውቅና የመስጠት ሥነ ስርዓት ተካሂዷል።
በዋና መ/ቤት በተካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የአስተዳደሩ አመራሮች፣ የስራ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባና የመሃል ሪጅን ጽ/ቤት ሠራተኞች ተካፍለዋል።
❤22👍12🙏4🤝3🍓2
🌙 እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🌙
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም፣ በጤና እና በህይወት አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል! ✨
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞታችን ነው።
✨ ኢድ ሙባረክ! ✨
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር
#EidAlAdha #EidMubarak #የአረፋበዓል #የመንግስትሠራተኞችማህበራዊዋስትናአስተዳደር #ማህበራዊዋስትና #Ethiopia
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም፣ በጤና እና በህይወት አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል! ✨
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞታችን ነው።
✨ ኢድ ሙባረክ! ✨
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር
#EidAlAdha #EidMubarak #የአረፋበዓል #የመንግስትሠራተኞችማህበራዊዋስትናአስተዳደር #ማህበራዊዋስትና #Ethiopia
👍21🥰2
የሕንጻ ኪራይ ማስታወቂያ 🏢
======//======
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በአዲስ አበባ ከተማ ሊሴ ገ/ማሪያም ት/ቤት አከባቢ የሚገኘውን ዋስትና የንግድ ማዕከል ቁ. 2 ህንጻ ለተለያየ የንግድ ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ማከራየት ይፈልጋል። 🏗
ሕንጻው ፡-
👉🏽 ለቢሮ አገልግሎት🖥፣
👉🏽 ለካፌና ሬስቶራንት☕️🍽፣
👉🏽 ለህክምና መስጫ ማዕከላት🏥፣
👉🏽 ለተለያዩ መዝናኛዎች የሚሆን እና 🎉
👉🏽 ለሌሎችም የንግድ አገልግሎቶች የሚውሉ ክፍሎች አሉት፡፡
ሕንጻው የሚገኝበት አካባቢ፡-
👉🏽 አስተማማኝ የደህነት ካሜራ ያለው📹፣
👉🏽 ለዕይታ ማራኪ🌆፣
👉🏽 በቂ የመኪና ማቆሚያ🚗 እና
👉🏽 የከርሰ ምድር ውሃ ያለው ነው💧።
ለመከራየት ፍላጎት ያለችሁ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች አራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ፊት ለፊት በሚገኘው ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 209 በመገኘት መከራየት የምትፈልጉትን የቦታ ስፋትና ወለል በመጥቀስ የኪራይ ፍላጎት ማሳወቂያ ማስገባት የሚትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ 📝
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
👉🏽 0910919629📱፣
👉🏽 0913586337📱 እና
👉🏽 0911936275📱
በመደወል መረጃውን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር
======//======
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በአዲስ አበባ ከተማ ሊሴ ገ/ማሪያም ት/ቤት አከባቢ የሚገኘውን ዋስትና የንግድ ማዕከል ቁ. 2 ህንጻ ለተለያየ የንግድ ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ማከራየት ይፈልጋል። 🏗
ሕንጻው ፡-
👉🏽 ለቢሮ አገልግሎት🖥፣
👉🏽 ለካፌና ሬስቶራንት☕️🍽፣
👉🏽 ለህክምና መስጫ ማዕከላት🏥፣
👉🏽 ለተለያዩ መዝናኛዎች የሚሆን እና 🎉
👉🏽 ለሌሎችም የንግድ አገልግሎቶች የሚውሉ ክፍሎች አሉት፡፡
ሕንጻው የሚገኝበት አካባቢ፡-
👉🏽 አስተማማኝ የደህነት ካሜራ ያለው📹፣
👉🏽 ለዕይታ ማራኪ🌆፣
👉🏽 በቂ የመኪና ማቆሚያ🚗 እና
👉🏽 የከርሰ ምድር ውሃ ያለው ነው💧።
ለመከራየት ፍላጎት ያለችሁ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች አራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ፊት ለፊት በሚገኘው ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 209 በመገኘት መከራየት የምትፈልጉትን የቦታ ስፋትና ወለል በመጥቀስ የኪራይ ፍላጎት ማሳወቂያ ማስገባት የሚትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ 📝
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
👉🏽 0910919629📱፣
👉🏽 0913586337📱 እና
👉🏽 0911936275📱
በመደወል መረጃውን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር
👍4❤3👏3🤔1
INVITATIONS TO BID
(International Competitive Bidding)
Bid Ref. No. PSSSA/ICB/001/2018
1. Public Servants' Social Security Administration hereunder referred as (PSSSA) is desirous of hiring an Engineering Firm for Design-Build Construction Work for Wastna Smart Village Development Project (Phase 1 – Hotel-Mall) to be developed near Addis Ababa at Koye Fetche Sub City inside Sheger City.
2. Public Servants' Social Security Administration (PSSSA) now invites eligible bidders of Category One Engineering firms with relevant experience and valid licenses or its equivalent as first class firm in their origin of country valid for the year 2018 Ethiopian Calendar, to submit sealed tenders for Design-Build Construction Work for Wastna Smart Village Development Project (Phase 1 – Hotel-Mall).
3. The building shall have an estimate minimum total floor area of 300,000 m2 fulfilling the minimum FAR requirement of the local development plan and an estimated net floor area of not less than 80% and in no way its maximum total floor area shall be more than 320,000 m2.
4. Interested bidders can purchase a full set of tender documents by paying Birr 500.00 in cash to the Public Servants’ Social Security Administration’s (PSSSA) Finance Directorate.
5. All bids must be accompanied by a bid security of ETB 2,000,000.00 /Two Million Birr or equivalent amount in USD as per the selling price of USD to ETB at Ethiopian National Bank 28 days before the date of Bid Closing, in the form of CPO or unconditional Bank Guarantee valid for 73 calendar days from bid opening in the form provided in the Bid Document payable to the Employer at the first demand without any contestation whatsoever, and must be submitted at the address of:-
6. The bid will be closed at 2:00 P.M on the 41st day from the date of the bid announcement and will be opened on the same day at 2:30 P.M in the presence of bidders or their legal representatives at the Office of the Procurement Directorate of the Public Servants’ Social Security Administration. If the 41st day is a weekend or holiday, the bid will be opened at the above time on the next working day.
7. Bids shall be valid for a period of seventy three (73) calendar days after bid closing.
8. The Public Servants’ Social Security Administration reserves the right to accept or reject any or all bids.
Public Servants’ Social Security Administration (PSSSA)
Arat Kilo, Queen Elizabeth Street
Addis Ababa, Ethiopia
Tel:- 011-1 23-26-96
Floating Date May31/2026
(International Competitive Bidding)
Bid Ref. No. PSSSA/ICB/001/2018
1. Public Servants' Social Security Administration hereunder referred as (PSSSA) is desirous of hiring an Engineering Firm for Design-Build Construction Work for Wastna Smart Village Development Project (Phase 1 – Hotel-Mall) to be developed near Addis Ababa at Koye Fetche Sub City inside Sheger City.
2. Public Servants' Social Security Administration (PSSSA) now invites eligible bidders of Category One Engineering firms with relevant experience and valid licenses or its equivalent as first class firm in their origin of country valid for the year 2018 Ethiopian Calendar, to submit sealed tenders for Design-Build Construction Work for Wastna Smart Village Development Project (Phase 1 – Hotel-Mall).
3. The building shall have an estimate minimum total floor area of 300,000 m2 fulfilling the minimum FAR requirement of the local development plan and an estimated net floor area of not less than 80% and in no way its maximum total floor area shall be more than 320,000 m2.
4. Interested bidders can purchase a full set of tender documents by paying Birr 500.00 in cash to the Public Servants’ Social Security Administration’s (PSSSA) Finance Directorate.
5. All bids must be accompanied by a bid security of ETB 2,000,000.00 /Two Million Birr or equivalent amount in USD as per the selling price of USD to ETB at Ethiopian National Bank 28 days before the date of Bid Closing, in the form of CPO or unconditional Bank Guarantee valid for 73 calendar days from bid opening in the form provided in the Bid Document payable to the Employer at the first demand without any contestation whatsoever, and must be submitted at the address of:-
6. The bid will be closed at 2:00 P.M on the 41st day from the date of the bid announcement and will be opened on the same day at 2:30 P.M in the presence of bidders or their legal representatives at the Office of the Procurement Directorate of the Public Servants’ Social Security Administration. If the 41st day is a weekend or holiday, the bid will be opened at the above time on the next working day.
7. Bids shall be valid for a period of seventy three (73) calendar days after bid closing.
8. The Public Servants’ Social Security Administration reserves the right to accept or reject any or all bids.
Public Servants’ Social Security Administration (PSSSA)
Arat Kilo, Queen Elizabeth Street
Addis Ababa, Ethiopia
Tel:- 011-1 23-26-96
Floating Date May31/2026
❤10👌2🤝2🤗1