ነጠብጣብ...
1.08K subscribers
45 photos
3 videos
9 links
Brick by brick rebuild yourself!
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይድረስ ገና በ 20ዎቹ የዕድሜ እርከን ላይ እያለን የጀርባ ህመም ለሚያሰቃየን😪
😁6💯2
መፅሐፍ በማንበብ ዙሪያ በእውቅ ሰዎች የተነገሩ ጥቅሶች:-

1. “The more that you read, the more things you will know. The more that you learn, the more places you’ll go.” —Dr. Seuss

2. “Reading brings us unknown friends.” — Honoré de Balzac

3. "There is more treasure in books than in all the pirate's loot on Treasure Island."— Walt Disney

4. “Make it a rule never to give a child a book you would not read yourself.”— George Bernard Shaw

5. “A book is a gift you can open again and again.” — Garrison Keillor

. “Outside of a dog, a book is a man’s best friend. Inside of a dog, it’s too dark to read.” — Groucho Marx

7. “Think before you speak. Read before you think.” — Fran Lebowitz

8. “Reading is a discount ticket to everywhere.” — Mary Schmich

9. “We read in bed because reading is halfway between life and dreaming, our own consciousness in someone else’s mind.” — Anna Quindlen

10. “My alma mater was books, a good library…. I could spend the rest of my life reading, just satisfying my curiosity.” — Malcolm X

11. “Books are a uniquely portable magic.” — Stephen King

12. “Books and doors are the same thing. You open them, and you go through into another world.” — Jeanette Winterson

13. “Books are mirrors: you only see in them what you already have inside you.” — Carlos Ruiz Zafón

14. “A book is a way for your imagination to be wild and free.” — Unknown

15. “Take a good book to bed with you – books do not snore.” — Thea Dorn

16. “A well-read woman is a dangerous creature.” — Lisa Kleypas

17. “I think books are like people, in the sense that they’ll turn up in your life when you most need them.” — Emma Thompson

18. “A reader lives a thousand lives before he dies . . . The man who never reads lives only one.” — George R.R. Martin

19. "There is no frigate like a book to take us lands away." — Emily Dickinson

20. “No. I can survive well enough on my own – if given the proper reading material.” — Sarah J. Maas

21. “When you lose yourself in a book the hours grow wings and fly.”— Chloe Thurlow

22. “The world belongs to those who read.” — Rick Holland

23. “Reading one book is like eating one potato chip.” — Diane Duane

24. “To know a man’s library is, in some measure, to know a man’s mind.”— Geraldine Brooks

25. “If you don’t like to read, you haven’t found the right book.” — J.K. Rowling

        t.me/Netebtab99
👍3🤝21
ሕይወት በለውጥ እንጂ በዕድል አትሻሻልም። ሰው የምሩን ካሰበ ተዓምረኛ አልያም ሰበበኛ መሆን ይችላል ይላሉ የስነልቦና ምሁራን። በርካታ ወጣቶች ካሉበት ሁኔታ የተሻለ ነገርን ለምን አላስመዘገባችሁም ሲባሉ ዕድሉን ስላላገኘሁ ይላሉ። (በእርግጥ ለውጥን የሚፈጥረው እድል ነው)። ለለውጥ ያልተዘጋጀ ሰው ግን ምንም ያክል ዕድል ቢሰጠው ዕድል ሰጪውን ያማርራል እንጂ አንዳች ነገርን አይፈጥርም።

የሀብታም ልጅ ስለሆንክ ጥፋትም ልማትም ዕድልህ ነው። የምሁር ልጅ ስለ ሆንክ ለማወቅም ለተራ ሰውነትም ዕድሉ አለህ። የመሪ ልጅ ስለ ሆንክ መምራት አልያም መመራት ዕድልህ ነው። ራስህን ለማሻሻል ለለውጥ መሻት ወሳኝ ነው። ምርጫህን በትኩረት ተመልክተህ ፈቃድህን ተጠቅመህ ራስህን ለለውጥ ካላዘጋጀህና በመንገዱ ካልተገኘህ ሕይወት በዕድል ብቻ አትቃናም። ዕድል ሕይወትን ታሻሻል ዘንድ ለጥቂቶች የምትሰጥ ቢሆንም ለውጥ ግን ለአጠቃላይ የሰው ልጅ የተሰጠ እኩል የመሆኛ ክፍት መንገድ ነው።
      ካነበብኩት 📖

          t.me/Netebtab99
7👍3
አልረፈደም!
👍2
Credit to the rightful owners👏
🤝6💯3
ምንስ ቢረሳ ሌሎችን ለማስደሰት ብለው በኛ ስሜት ላይ የተረማመዱብንን ሰዎች እንረሳለን?! Never!
🔥5😱3
ሕይወት ደባሪ ሆና አይደለም ጨላ ነው የሌለን😑
😁121😱1😢1
ለመተግበር ቀላል ሕጎች:

🔹 ለሚደውልላችሁ ደውሉ

🔹 ባላችሁበት ቦታ መጥተው የሚጎበኛችሁን/የሚዘይራችሁን እናንተም ጎብኙት

🔹 ፊት ለነሳችሁ አካል ጀርባችሁን ሰጥታችሁ ግንኙነታችሁን አቋርጡ

t.me/Netebtab99
🤝9👍1
ውድቀታችንን የሚያፋጥኑ ነገሮች:

🔶 ሰውን መናቅ

🔶 በገንዘባችን ብቻ መመካት

🔶 ጊዜያችንን ማባከን

🔶 እራስን በሌሎች ዘንድ መቆለል

🔶 የመጣንበትን መንገድ መርሳት

🔶 ሶላትን አለመስገድ

🔶 ሚስኪኖችን መበደል

🔶 በፍቅር ስም የሰዎችን ልብ መስበር

🔶 ወላጆችን መበደል

🔶 ሀራም ነገር ላይ መዘውተር

🔶 አለማንበብ

🔶 ትምህርትን መናቅ

🔶 ከሌሎች ለመማር አለመሞከር

🔶 በሰዎች ስኬት መብገን

🔶 ከሌሎች ሰዎች አድናቆትን መፈለግ

         t.me/Netebtab99
8👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁሌም አስቀድመን Hi የምንላቸው ሰዎች ሰላምታውን ያቆምነው ዕለት ከነመፈጠራችን አያስታውሱንም ሁላ። ለናንተ effort ዋጋ ከሚሰጣችሁ ሰው ጋር ሁኑ። Remember: ሁሉም ሰው ሊወዳችሁ አይችልም።

@Netebtab99
😢6👍4
ለሰዎች ወሬ ብለህ ማድረግ የምትፈልገውን ነገር ከማድረግ አትቆጠብ ጥሩም ሰራህ መጥፎም ሰው ስላንተ ማውራቱ አይቀረም ስላንተ ጥሩነት የሚወራው የሞትክ ግዜ ነው እሱም ምሳው ከጣፈጣቸው😑
👍4
ሁሉንም ሰው ማስደሰት አትችልም


➡️ ብትወፍር ሆዳም ነው ትባላለህ

➡️ ክብደት ብትቀንስ ታሞ ነው ይሉሃል

➡️ ፏ ብለህ ብትለብስ ጉረኛ ትባላለህ

➡️ ቀለል አድርገህ ስትለብስ ደሃ ነው ይሉሃል

➡️ ቁምነገረኛ ብትሆን አሰልቺ ሰው ነው ይሉሃል

➡️ ቀልደኛ ስትሆን ያልበሰለ፣ህፃን ተብለህ ትታማለህ

➡️ በራስህ መንገድ መኖር ስትጀምር ሰው የማይወድ ትባላለህ

➡️ ለብቻህ ብትኖር ሲንግል ሆኖ ነው ይሉሃል

➡️ ስኬታማ ስትሆን አጭበርብሮ ነው ብለው ስምህን ያጠለሹታል

➡️ ሕይወትን ለመርታት ስትውተረተር ሰነፍ ትባላለህ

➡️ ለሰዎች መልካም  ስትውል ሞኝ ነው ብለው ያወሩብሃል

➡️ ማስመሰል ስታቆም ዘመድ አይወድም ይሉካል

➡️ Sport ስትሰራ ካዩህ ሴት ለማማለል ነው ይላሉ

➡️ ለሴት ክብር ስትሰጥ ካዩ ሴት አሽኮርማሚ ኮርማ ነው ይላሉ

➡️ ጓደኛህን ስትጋብዝ ካዩ ብሩን ለባዳ በታኝ ትባላለህ

ወዳጄ ሰዎች ምንም ብታደርግላቸው የሚሉት አያጡም። አንተ ብቻ የራስህን ቀለም ይዘህ ተራመድ። በየመንገዱ ዳር የሚያደናቅፉህን ጉቶዎች ባላዬ እለፋቸው። ጮኸው ሲታክታቸው በራሳቸው ድርጊት አፍረው ከስርህ መርመጥመጥ ይጀምራሉ። ውሾች ይጮሃሉ ግመሎች  ይሄዳሉ🙌

        t.me/Netebtab99
👍71💯1
አልሐምዱ ሊላህ! ሸዕባን አጠናቀናል። ቅዳሜ ረመዷን 1 ነው። ምሽቱን ተራዊሕ እንጀምራለን።
This media is not supported in the widget
VIEW IN TELEGRAM
👍2🥰2
በጣም መንገብገብ፣ በጣም ክፍት መሆን፣ በጣም ራስን መስጠት ብዙ ጊዜ በጣም ያዋርዳል። ሁለተኛ ሰው ወይም አማራጭ የሚታይበት ሰው ያስደርጋል። ሁሉንም ነገር ሰጥቶ አንድ ነገር እንዲሰጡት የሚለምን አይነት ሰው ያስደርጋል። ሰዎች ያልተዘጋጁበትና ያላሰቡት ዓይነት ቦታ ስትመጣላቸው ይኮራሉ። በእጅ ያለወርቅ እንደመዳብ የሚሉትን ዓይነት እንዲሆኑ እናደርጋቸዋለን… በራሳችን እጅ። አንዳንዴ "አይመቸኝም" ያስፈልጋል። አንዳንዴ "ፈልገው ይደውሉ" ብሎ መተውም ያስፈልጋል። … ሲመስለኝ።

@WAVER_ISLAMIC
@WAVER_ISLAMIC
👍5
فَقُلْتُ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ إِنَّهُ كَانَ غَفَّارًا

«አልኳቸውም፡- ጌታችሁን ምሕረትን ለምኑት፡፡ እርሱ በጣም መሐሪ ነውና።
🦋🤍
🥰42🤔1
Forwarded from BRAVE MIND
አሳ አጥማጆች ወደ ባህር ሳይሄዱ ሲቀሩ መረባቸውን ይጠግናሉ። ባህሩን ለመቅዘፍ ወጀቡ አስቸጋሪ ሲሆን አስጋሪዎቹ እጃቸውን አጣጥፈው አይቀመጡም። ቀጣይ ስራቸውን የሚያቀላጥፍላቸውን ዝግጅት ያደርጋሉ። መረባቸውን ይጠግናሉ፣መንጠቆዎቻቸውን ያስተካክላሉ፣መሳሪያዎቻቸውን ይስላሉ። ልክ ወጀቡ ጋብ ሲል ወደ ስራቸው ይሰማራሉ።

የስኬት ጉዞም ልክ እንደዚህ ተመሳሳይ ነው። የሕይወት ውጣ ውረድ አላፈናፍን ሲለን መለስ ብለን መውጫችንን የሚያቃልሉልንን ነገራቶች መጠገን ይኖርብናል። ወጀቡ እስኪ ሰክን ድረስ መረቡን መጠገን የሚሻ ሰው ቻናሉን ይወዳጅ😊...
               t.me/Brave_Mindz
👍61