Forwarded from አለ ሕግ
የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸው ጠበቆችና ድርጅቶች በተለያየ መንገድ ለሕዝብ ይፋ ሊደረጉ ነው
13 June 2021
ታምሩ ጽጌ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የጥብቅና ፈቃድ የሰጣቸውን ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ በተለያየ መንገድ ይፋ እንዲያደርግ የሚፈቅድ አዋጅ ፀደቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በሙሉ ድምፅ ባፀደቀው፣ የፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ እንዳብራራው፣ ተገልጋዩ ማኅበረሰብ ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንዲችል፣ የጠበቆችን ዝርዝር መረጃ ይፋ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ለውይይት ያልቀረበ ቢሆንም፣ በአዋጁ አንቀጽ 17(4) አዲስ ንዑስ አንቀጽ ተደርጎ መካተቱን የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ አስታውቋል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ቀርበው የነበሩና በተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውይይት የተደረገባቸው በርካታ አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጎ ፀድቋል፡፡ አዋጁ የፀደቀው ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ አዋጁ ላይ የተደረጉ ዝርዝር ውይይቶችን በአስረጂነት ከቀረቡ ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ከተረዳና ጭብጦችን በመያዝ ከመረመረ በኋላ መሆኑንም በውሳኔው ገልጿል፡፡
ባደረገውም ምርመራ፣ ‹‹ጠበቃ›› በአገር ውስጥ ፈቃድ የተሰጠው ብቻ ሳይሆን በውጭ አገር ሕግ መሠረት የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸውንም እንደሚያካትት፣ ጥብቅና ‹‹ሙያ›› በመሆኑ በረቂቁ ‹‹የጥብቅና ድርጅት›› የተባለው ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት›› ተብሎ መስተካከሉን ቋሚ ኮሚቴው ያሳለፈው ውሳኔ ያስረዳል፡፡
የጥብቅና አገልግሎት የሚለውም በተመሳሳይ ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት›› በሚል ተስተካክሏል፡፡ ደላላ የሚለው ቃል ሕጋዊ ቃል ሆኖ በንግድ ሕጉ በመደንገጉ፣ በዚህ አዋጅ ‹‹አገናኝ›› በሚል እንዲተካ መደረጉንም አክሏል፡፡
ጠበቆች የጥብቅና ፈቃዳቸውን ለማሳደስ ‹‹የፀና የመድን ዋስትና›› አንዱ መሥፈርት ሆኖ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረ ቢሆንም፣ አገሪቱም የፀና ዋስትና አሠራር ስለሌላት፣ አስገዳጅ መሥፈርት መሆኑ እንዲቀር ተደርጓል፡፡ ጠበቃው የጥብቅና ፈቃዱን ለሰጪው አካል መልሶ፣ ከሕግ ሥራ ውጪ ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ፣ ፈቃዱን ለማግኘት እንደ አዲስ ፈተና መውሰድ እንዳለበት፣ የቆየው ግን በሕግና ተያያዥ ሥራዎች ላይ ከሆነ ያለፈተና እንደሚወሰድ በአዋጁ ተካቷል፡፡ አዋጁ ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር መመርያ የማውጣት ሥልጣን ስለሰጠው፣ የአፈጻጸም ዝርዝር እንደሚያወጣም የቋሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳብ ያብራራል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ላይ ያልነበረና በአንቀጽ 23(4) ሥር የጥብቅና ፈቃድ ሰጪው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ‹‹ቢሮ ማሟላት››ን እንደመሥፈርት ሊጠይቅ እንደማይችል በአዋጁ ተካቷል፡፡
ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ከ24 እስከ 30 ሰዓታት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና መውሰድ እንዳለበት፣ ጠበቃው ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሳይመደብለት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት እንደሚችልና ትክክለኛነቱና እውነት መሆኑ ተረጋግጦ እውቅና እንደሚሰጠውም በአዋጁ አካቷል፡፡ ጠበቃው የዲሲፕሊን ጥፋት ማለትም ለፍርድ ቤት ወይም ለሚመለከተው አካል ፈቃዱን እንዲያሳይ ሲጠየቅ ፈቃደኛ ካልሆነ፣ የያዘው ጉዳይ የት እንደደረሰ በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ካላሳወቀ ካመናጨቀና ክብሩን ከነካ፣ ያለአሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን ከፍርድ ቤት ከቀረ ወይም ከዘገየ፣ ለማኅበሩ መክፈል የሚጠበቅበትን ክፍያ በወቅቱ ካልከፈለና ፈቃዱን በወቅቱ ካላሳደሰ ከ5000 ብር እስከ 7000 ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት በአዋጁ ተደንግጓል፡፡ አዋጁ በርካታ ድንጋጌዎች ተካተው በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
13 June 2021
ታምሩ ጽጌ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የጥብቅና ፈቃድ የሰጣቸውን ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ በተለያየ መንገድ ይፋ እንዲያደርግ የሚፈቅድ አዋጅ ፀደቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በሙሉ ድምፅ ባፀደቀው፣ የፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ እንዳብራራው፣ ተገልጋዩ ማኅበረሰብ ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንዲችል፣ የጠበቆችን ዝርዝር መረጃ ይፋ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ለውይይት ያልቀረበ ቢሆንም፣ በአዋጁ አንቀጽ 17(4) አዲስ ንዑስ አንቀጽ ተደርጎ መካተቱን የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ አስታውቋል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ቀርበው የነበሩና በተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውይይት የተደረገባቸው በርካታ አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጎ ፀድቋል፡፡ አዋጁ የፀደቀው ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ አዋጁ ላይ የተደረጉ ዝርዝር ውይይቶችን በአስረጂነት ከቀረቡ ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ከተረዳና ጭብጦችን በመያዝ ከመረመረ በኋላ መሆኑንም በውሳኔው ገልጿል፡፡
ባደረገውም ምርመራ፣ ‹‹ጠበቃ›› በአገር ውስጥ ፈቃድ የተሰጠው ብቻ ሳይሆን በውጭ አገር ሕግ መሠረት የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸውንም እንደሚያካትት፣ ጥብቅና ‹‹ሙያ›› በመሆኑ በረቂቁ ‹‹የጥብቅና ድርጅት›› የተባለው ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት›› ተብሎ መስተካከሉን ቋሚ ኮሚቴው ያሳለፈው ውሳኔ ያስረዳል፡፡
የጥብቅና አገልግሎት የሚለውም በተመሳሳይ ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት›› በሚል ተስተካክሏል፡፡ ደላላ የሚለው ቃል ሕጋዊ ቃል ሆኖ በንግድ ሕጉ በመደንገጉ፣ በዚህ አዋጅ ‹‹አገናኝ›› በሚል እንዲተካ መደረጉንም አክሏል፡፡
ጠበቆች የጥብቅና ፈቃዳቸውን ለማሳደስ ‹‹የፀና የመድን ዋስትና›› አንዱ መሥፈርት ሆኖ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረ ቢሆንም፣ አገሪቱም የፀና ዋስትና አሠራር ስለሌላት፣ አስገዳጅ መሥፈርት መሆኑ እንዲቀር ተደርጓል፡፡ ጠበቃው የጥብቅና ፈቃዱን ለሰጪው አካል መልሶ፣ ከሕግ ሥራ ውጪ ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ፣ ፈቃዱን ለማግኘት እንደ አዲስ ፈተና መውሰድ እንዳለበት፣ የቆየው ግን በሕግና ተያያዥ ሥራዎች ላይ ከሆነ ያለፈተና እንደሚወሰድ በአዋጁ ተካቷል፡፡ አዋጁ ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር መመርያ የማውጣት ሥልጣን ስለሰጠው፣ የአፈጻጸም ዝርዝር እንደሚያወጣም የቋሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳብ ያብራራል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ላይ ያልነበረና በአንቀጽ 23(4) ሥር የጥብቅና ፈቃድ ሰጪው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ‹‹ቢሮ ማሟላት››ን እንደመሥፈርት ሊጠይቅ እንደማይችል በአዋጁ ተካቷል፡፡
ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ከ24 እስከ 30 ሰዓታት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና መውሰድ እንዳለበት፣ ጠበቃው ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሳይመደብለት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት እንደሚችልና ትክክለኛነቱና እውነት መሆኑ ተረጋግጦ እውቅና እንደሚሰጠውም በአዋጁ አካቷል፡፡ ጠበቃው የዲሲፕሊን ጥፋት ማለትም ለፍርድ ቤት ወይም ለሚመለከተው አካል ፈቃዱን እንዲያሳይ ሲጠየቅ ፈቃደኛ ካልሆነ፣ የያዘው ጉዳይ የት እንደደረሰ በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ካላሳወቀ ካመናጨቀና ክብሩን ከነካ፣ ያለአሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን ከፍርድ ቤት ከቀረ ወይም ከዘገየ፣ ለማኅበሩ መክፈል የሚጠበቅበትን ክፍያ በወቅቱ ካልከፈለና ፈቃዱን በወቅቱ ካላሳደሰ ከ5000 ብር እስከ 7000 ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት በአዋጁ ተደንግጓል፡፡ አዋጁ በርካታ ድንጋጌዎች ተካተው በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
Telegram
የሕግ ቤት
የሕግቤት Access legal information from Law center, The House of Law.
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የፌዴራል_ጥብቅና_አገልግሎት_ፍቃድ_አሰጣጥ_እና_አስተዳደር_አዋጅ.doc
259 KB
የፌዴራል_የዳኝነት_አስተዳደር_ዓዋጅ_ቁጥር_1233_2013.pdf
2.1 MB
Federal Judicial Administration Proclamation 1233/2021 - የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር ዓዋጅ ቁጥር 1233/2013
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለ ሕግ
የኢትዮጵያ ሕግ ትምሕርት ቤቶች ማሕበር ተመሰረተ።
=================================‼️‼️‼️‼️‼️
ማኀበሩ ሕግ በአገር እድገት ላይ የሚኖረውን ሚና በሕግ ትምህርት አማካኝነት ማሳደግና ማጠናከር፣
በሕግ ትምህርት ቤቶች መካከል ትብብር እንዲኖር ማበረታታት እና የሕግ ትምህርትና ስልጠናን በተመለከተ የልምድ ልውውጥ እንዲሁም በተለያዩ ሐሳቦች ላይ ውይይት የሚደረግበት ነጻ መድረክ ሆኖ ማገልገልና
ሕግ በአገር እድገት ላይ የሚኖረውን ሚና በሕግ ትምህርት አማካኝነት ማሳደግና ማጠናከር እና የመሳሰሉት ዓላማዎቹን ይዞ የኢትዮጵያ የሕግ ትምህርት ቤቶች ማኀበር ዛሬ ሐምሌ 03/2013 ዓ/ም አባል ትምህርት ቤቶችና የፍትህ ዘርፉ ባለድሻ አካላት በተገኙበት በሂልተን ሆቴል ተመስርቷል።
አቶ መስፍን....
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
=================================‼️‼️‼️‼️‼️
ማኀበሩ ሕግ በአገር እድገት ላይ የሚኖረውን ሚና በሕግ ትምህርት አማካኝነት ማሳደግና ማጠናከር፣
በሕግ ትምህርት ቤቶች መካከል ትብብር እንዲኖር ማበረታታት እና የሕግ ትምህርትና ስልጠናን በተመለከተ የልምድ ልውውጥ እንዲሁም በተለያዩ ሐሳቦች ላይ ውይይት የሚደረግበት ነጻ መድረክ ሆኖ ማገልገልና
ሕግ በአገር እድገት ላይ የሚኖረውን ሚና በሕግ ትምህርት አማካኝነት ማሳደግና ማጠናከር እና የመሳሰሉት ዓላማዎቹን ይዞ የኢትዮጵያ የሕግ ትምህርት ቤቶች ማኀበር ዛሬ ሐምሌ 03/2013 ዓ/ም አባል ትምህርት ቤቶችና የፍትህ ዘርፉ ባለድሻ አካላት በተገኙበት በሂልተን ሆቴል ተመስርቷል።
አቶ መስፍን....
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
የሕግ ቤት
የሕግቤት Access legal information from Law center, The House of Law.
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
Forwarded from አለ ሕግ
Equality before the law⁉️
The case of Jacob-Zuma‼️
Supporters of the former president of the Republic of South Africa are demonstrating against the decision of the court. Do they understand that they are protesting to the rule of law? Contempt of court is a crime. Zuma was jailed under court decision, not a political one. If you reject the court, you are rejecting law. People should demonstrate when the law is violated, not when respected. Everyone is equal before the law. If you believe that your leader is above the law, then you are against the rule of law. Everyone is equal before the law. That must be the core principle Africans should stand for.
Kassahun Yibeltal‼️‼️
Senior Lawyer
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
The case of Jacob-Zuma‼️
Supporters of the former president of the Republic of South Africa are demonstrating against the decision of the court. Do they understand that they are protesting to the rule of law? Contempt of court is a crime. Zuma was jailed under court decision, not a political one. If you reject the court, you are rejecting law. People should demonstrate when the law is violated, not when respected. Everyone is equal before the law. If you believe that your leader is above the law, then you are against the rule of law. Everyone is equal before the law. That must be the core principle Africans should stand for.
Kassahun Yibeltal‼️‼️
Senior Lawyer
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
የሕግ ቤት
የሕግቤት Access legal information from Law center, The House of Law.
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
https://www.facebook.com/lawsocieties
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል
በ:- ወንድዬ ብርሃኑ
የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል ላይ መሠረታዊ የሆነ መረዳት እንዲኖር ማድረግ እና ያለደረሰኝ ግብይት ከማከናወን ወንጀል ጋር በተያያዘ እየቀረቡ ያሉ አንዳንድ ማብራሪያዎች (commentaries) ላይ የሚስተዋሉትን ግድፈቶች ማቃናት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡
መልካመ ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1994-offences-relating-to-invoices
በ:- ወንድዬ ብርሃኑ
የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል ላይ መሠረታዊ የሆነ መረዳት እንዲኖር ማድረግ እና ያለደረሰኝ ግብይት ከማከናወን ወንጀል ጋር በተያያዘ እየቀረቡ ያሉ አንዳንድ ማብራሪያዎች (commentaries) ላይ የሚስተዋሉትን ግድፈቶች ማቃናት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡
መልካመ ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1994-offences-relating-to-invoices
👍1