Forwarded from የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የስነ- ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት
ከሥነ ምግባር እና ጸረ ሙሥና ዳይሬክቶሬት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ::
"ትውልድ በስነ-ምግባር ፤ ተቋምን በአሰራር " በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ከህዳር 9 እስከ 15/2018 ድረስ የተለያዩ አካላትን በማሳተፍ በፓናል ውይይት ይከበራል።
በዓለማችን ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በኮሌጃችን የተጀመረው የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ስራ በንቅናቄ ተመርቶ የባለቤትነት ስሜት እንዲኖረው በዓሉን በተለያዩ ሁነቶች በማክበር የኮሌጃችን ሰራተኞች የተሻለ የፀረ ሙስና ትግልን በመረጃ እና በማስረጃ እንዲያግዙ ይረዳል።
የንቅናቄው ተግባር ህዳር 15/2018 የሚካሄድ ሲሆን በዚህ ንቅናቄ ተግባር 400 የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ማለትም አመራሮች፤ ሰራተኞች ና ሰልጣኞች ፣ ተሳታፊ ስለምትሆኑ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ መልዕክቴን አስተላልፋለው።
አቶ ዳዊት ተፈሪ የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የስነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
"ትውልድ በስነ-ምግባር ፤ ተቋምን በአሰራር " በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ከህዳር 9 እስከ 15/2018 ድረስ የተለያዩ አካላትን በማሳተፍ በፓናል ውይይት ይከበራል።
በዓለማችን ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በኮሌጃችን የተጀመረው የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታና ሙስና መከላከል ስራ በንቅናቄ ተመርቶ የባለቤትነት ስሜት እንዲኖረው በዓሉን በተለያዩ ሁነቶች በማክበር የኮሌጃችን ሰራተኞች የተሻለ የፀረ ሙስና ትግልን በመረጃ እና በማስረጃ እንዲያግዙ ይረዳል።
የንቅናቄው ተግባር ህዳር 15/2018 የሚካሄድ ሲሆን በዚህ ንቅናቄ ተግባር 400 የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ማለትም አመራሮች፤ ሰራተኞች ና ሰልጣኞች ፣ ተሳታፊ ስለምትሆኑ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ መልዕክቴን አስተላልፋለው።
አቶ ዳዊት ተፈሪ የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የስነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
🤷♂16❤16🤔4
https://ethiocoders.et/
በነፃ በመማር የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ !
ለአምስት ሚልዮን ኢትዮጵያዉያን
ነፃ የትምህርት ዕድል!!!
እጅዎ ላይ ባለ ስልክና ታብሌት ጊዜና ቦታ ሳይገድቦት ተመዝግበዉ በመማር ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሠርተፊኬት ያግኙ።
ነፃ የኦንላይን ሥልጠናዎቹ ፦
- በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ
- በዳታ ሳይንስ
- በዌብ ፕሮግራሚንግ እና
- በአንድሮይድ ማበልፀግ ናቸው
እርሶም በመረጡት የትምህርት ዘርፍ በአጭር ጊዜ ተምረዉ ህይወትዎንና ሙያዎን ያዘምኑ።
ከመገረም ወጥተን እናስገርም!!!
ኢትዮ ኮደርስን ለመቀላቀል
ከታች ባለዉ ሊንክ ተጭነዉ ይመዝገቡ
https://ethiocoders.et/
በነፃ በመማር የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ !
ለአምስት ሚልዮን ኢትዮጵያዉያን
ነፃ የትምህርት ዕድል!!!
እጅዎ ላይ ባለ ስልክና ታብሌት ጊዜና ቦታ ሳይገድቦት ተመዝግበዉ በመማር ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሠርተፊኬት ያግኙ።
ነፃ የኦንላይን ሥልጠናዎቹ ፦
- በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ
- በዳታ ሳይንስ
- በዌብ ፕሮግራሚንግ እና
- በአንድሮይድ ማበልፀግ ናቸው
እርሶም በመረጡት የትምህርት ዘርፍ በአጭር ጊዜ ተምረዉ ህይወትዎንና ሙያዎን ያዘምኑ።
ከመገረም ወጥተን እናስገርም!!!
ኢትዮ ኮደርስን ለመቀላቀል
ከታች ባለዉ ሊንክ ተጭነዉ ይመዝገቡ
https://ethiocoders.et/
❤1
ለለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ሰልጣኞች በሙሉ
https://ethiocoders.et/
በነፃ በመማር የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ !
ለአምስት ሚልዮን ኢትዮጵያዉያን
ነፃ የትምህርት ዕድል!!!
እጅዎ ላይ ባለ ስልክና ታብሌት ጊዜና ቦታ ሳይገድቦት ተመዝግበዉ በመማር ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሠርተፊኬት ያግኙ።
ነፃ የኦንላይን ሥልጠናዎቹ ፦
- በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ
- በዳታ ሳይንስ
- በዌብ ፕሮግራሚንግ እና
- በአንድሮይድ ማበልፀግ ናቸው
እርሶም በመረጡት የትምህርት ዘርፍ በአጭር ጊዜ ተምረዉ ህይወትዎንና ሙያዎን ያዘምኑ።
ከመገረም ወጥተን እናስገርም!!!
ኢትዮ ኮደርስን ለመቀላቀል
ከታች ባለዉ ሊንክ ተጭነዉ ይመዝገቡ
https://ethiocoders.et/
❤5