KB CREATIVES
2.38K subscribers
144 photos
4 videos
2 links
KB CREATIVES - Deal with us and We will introduce your brand to the door step of your preferred customer Aesthetically.

Logo
Brochures(Flyers)
Posters
YouTube Thumbnails
Photoshops
Business Cards
Illustrations

📞CONTACT👇
0991505697 & 0965235692
Download Telegram
ሐምሌ ፭ - ብርሐናተ ዓለም ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ❤️‍🔥

መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም።(2ኛ ጢሞ 4:7-8)


እንኳን አደረሳችሁ🙏🏻

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
3👍3🙏2😘2🥰1😍1
ሐምሌ ፭ - አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ❤️‍🔥

የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይልን ታደርጋለች።(ያዕ 5:16)


እንኳን አደረሳችሁ🙏🏻

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
😘42👍2🙏2🥰1
5😍3🥰1😘1
ከሮጠ ይልቅ ከእግዚአብሔር ጋር የቆመ ይቀድማል!

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
👍74💯2🥰1🙏1😍1
ሕጌን አትርሳ፣ ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ ፤ ብዙ ዘመናትና ረጅም እድሜ ሰላምም ይጨምሩልሃልና!

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
👍42😘2🙏1💯1
"የዚያን ጊዜ መንገድህን ተማምነህ ትሄዳለህ፥ እግርህም አይሰነካከልም። በተኛህ ጊዜ አትፈራም፤ ትተኛለህ፥ እንቅልፍህም የጣፈጠ ይሆንልሃል። ድንገት ከሚያስፈራ ነገር፥ ከሚመጣውም ከኃጥኣን ጥፋት አትፈራም፤
እግዚአብሔር መታመኛህ ይሆናልና፥ እግርህም እንዳይጠመድ ይጠብቅሃልና!"

መፅሐፈ ምሳሌ 3:23-26


#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
😘43🙏2👍1🥰1😍1
😍ገብርኤል ኃያል🙏🙏

❤️‍🔥19

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
👍9🥰4🙏2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
😍የመንገዴ መሪ ፈውስ ነህ ለህመሜ
ገብርኤል ስትመጣ በዛልኝ ሰላሜ ... 🙏🙏

❤️‍🔥19

@KB_Creatives
👍8🥰4😍21🙏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
😍አንተ የልቤ ወዳጅ ካንተ ጋ አለኝ ጉዳይ
አንተ የኔ ድጋፍ ካንተ ጋ አለኝ ጉዳይ ... 🙏🙏

❤️‍🔥19

@KB_Creatives
6👍3😍3🙏1
እንኳን ለተወዳጇ እና ተናፋቂዋ ፆመ-ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ🙌

❤️‍🔥ፍልሰታ የልጆች ደስታ😍

ከነሐሴ 1 - ነሐሴ 15

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
8😍3👍1🥰1🙏1
ነሐሴ 7
😍በዓለ ጽንሰታ-ለማርያም🥰

እንኳን አደረሳችሁ🙏

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
😘5👍2😍21🙏1
ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት

#Orthodox
#Quote
#Profile
#Post
#Story

@KB_Creatives
👍53🙏2🥰1😍1😘1
KB CREATIVES
ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት #Orthodox #Quote #Profile #Post #Story @KB_Creatives
ነሐሴ ፲፪


አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ነሐሴ ዐሥራ ሁለት በዚች ቀን የመላእክት አለቃ የከበረ ሚካኤል የበዓሉ መታሰቢያ ነው።

በዚች ቀን እግዚአብሔር ወደ ዕሌኒ ልጅ ወደ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ልኮታልና ለእርሱም ጠላቶቹን እስከ አሸነፋቸው መንግሥቱም እስከ ጸናች ድረስ ኃይልን ሰጠው የጣዖታትንም ቤት አፍርሶ አብያተ ክርስቲያናትን ሠራ። በጌጥም ሁሉ አስጌጣቸው።

ስለዚህም አባቶቻችን የቤተ ክርስቲያን መምህራን የከበረ የመላእክት አለቃ የሚካኤልን የበዓሉን መታሰቢያ በየወሩ በዐሥራ ሁለተኛው ቀን እናደርግ ዘንድ አዘዙን። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ በከበረ መልአክ አማላጅነት ይማረን ለዘላለሙ አሜን።

🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏

ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር

@KB_Creatives
4🥰2😍2👍1🙏1
📖🧐📖 ከአነበበነው  የቀረበ


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን


        ┏━━━━° •❈• ° ━━━━┓
              
#ደብረ_ታቦር #(ቡሄ)
        ┗━━━━° •❈• ° ━━━━┛


👉#ደብረ_ታቦር የሚለው ቃል የሁለት  ቃላት ጥምረት ሲሆን ደብር ማለት ተራራ ማለት ሲሆን ታቦር ደግሞ በእስራኤል ከገሊላ ባህር በምዕራብ አቅጣጫ የሚገኝ 572 ሜትር ከፍታ  የሚደርስ ቅዱስ ተራራ ነው

👉 ለምን ይከበራል?


ደብረ ታቦር የሚከበርበት ምክንያት የእግዚአብሔር ምስጢረ መንግስት  በምስጢረ ሥላሴ  የተገለጠበት አንድም ምስጢረ ሐዋርያትን አስከትሎ መለኮታዊ ክብሩን የገለጠበት የፍስሐ በዓል ስለሆነ ።

👉 ክርስቶስ ስለምን መለኮታዊ ክብሩን በታቦር ተራራ ላይ ለሶስት ሐዋርያት  ገለጠ ቢሉ?


💡 በተራራ መሆኑ ተራራ የመንግስተ ሰማያት ምሳሌ ሶስቱ ሐዋርያት የነገደ ሴም የነገደ ካም የነገደ ያፌት ምሳሌ ለእናንተ ትገባለች ሲል አወጣቸው አንድም

💡 ተራራ የወንጌል ምሳሌ ተራራ ሲወጡ ያስቸግራል ከወጡ በኋሏ ግን ሁሉን ያሳያል ወንጌልም ሲማሯት ታስቸግራሉች ካወቋት በኅሏ ግን ኅጢይቱንና ጽድቁን ለይታ ታሳውቃለች ሲል

👉ለምን በታቦር ተራራ ቢሉ

?

💡ትንቢት ተንግሯልና ይፈጸም ዘንድ
ዳዊት በመዝሙሩ ታቦር ወአርሞንኤም ይትፌስሑ በስመ ዚአከ (ታቦርና አርሞንኤል በስምህ ደስ ይላቸውል) ተብሏልና ) ሁለመናው እንደ ፀሐይ አበራ ብርሃኑም ከታቦር ተራራ ተነስቶ አርሞንኤም ተራራ ድረስ ታይቷልና  እረኞችም ደስታ አርገዋልና ሲል አንድም

💡በከተማ ቢያደርገው አይሁድ ከግርማው አይተው ፈርተው አይስቅሉትማና ሲሸሽግባቸው ነው
KB CREATIVES
Photo
👉ስለምን ሶስቱን ሐዋርያት መርጦ አወ

ጣ?

💡 ስለ ፍቅራቸው ፤ ስለባለሟልነታቸው ሲል

💡አንድም ይሁዳን ምክንያት ለማሳጣት።

💡እምነት ተስፋ ፍቅር ምስሌ ነውና
   ጴጥሮስ = የእምነት
   ዮሃንስ = የፍቅር
   ያዕቆብ = የተስፋ
እንዚህ ሶስቱ ወደ እርሱ ያቀርባሉና
ሲል

👉ከነቢያት ስለምን ሙሴ ኤልያስን


መረጠ

💡አስቀድሞ  ጌታ ሐዋርያትን  ህዝቡ እኔን  ማን ይለኛል ብሎ ጠይቋቸው ነበርና እነርሱም አንዳድች  ከነቢያት አንዱ ተነስቷል ይላሉ አንዳንዶች ኤልያስ ነህ ይላሉ ብለው ነበርና
#እኔ ኤልያስም ሙሴም አየደለሁም የእነርሱ ጌታ ነኝ ሲል ሙሴንም ቀሰቀሰው ኤልያስንም ከብሔረ ህያዋን አመጣው አንድም

💡 ምሳሌ እኔ የህያዋንና የሙታን አምላክ ነኝ ሲል አንድም

💡ምሳሌ ሙሴ የትህትና ኤልያስ የቀናዒነት እነዚህ ሁለቱም የተወደዱ ናቸው ሲል ተነጋግሯ

ቸዋል


     ══════ ❁✿❁
══════

ለሐዋርያት ምስጢሩን ክብርን  እንደገለጠ ለእኛ አዕምሮውን ልቦውን ማስተዋሉን ይግለጥን እምነትን ተስፋን ፍቅርን ትህትና ቀናኢነትን ያስድርብን

    - መልካም ደብረ ታቦር -

🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር

@KB_Creatives