Delegations from the Democratic Republic of Congo conducted a visit to Ethiopia to engage in experience-sharing on 🇪🇹 Digital ID, aimed at learning from Ethiopia’s progress in implementing a digital & inclusive #Digitalidentity system.
As part of the visit, they explored Information Network Security Administration to learn about Ethiopia’s Public Key Infrastructure (PKI), which is crucial for securing digital identities & trust services. They also visited the Ethiopian Artificial Intelligence Institute, receiving insights into the nation’s advancements in AI technology.
One of the highlights was observing Fayda’s collaborative efforts with the Civil Registration and Resident Services Agency, particularly the ongoing joint registration initiative that integrates #FaydaID with vital event registration.
This visit marks a pivotal moment in fostering mutual learning & collaboration on digital transformation and foundational identity systems across Africa. We thank the World Bank for organizing this.
As part of the visit, they explored Information Network Security Administration to learn about Ethiopia’s Public Key Infrastructure (PKI), which is crucial for securing digital identities & trust services. They also visited the Ethiopian Artificial Intelligence Institute, receiving insights into the nation’s advancements in AI technology.
One of the highlights was observing Fayda’s collaborative efforts with the Civil Registration and Resident Services Agency, particularly the ongoing joint registration initiative that integrates #FaydaID with vital event registration.
This visit marks a pivotal moment in fostering mutual learning & collaboration on digital transformation and foundational identity systems across Africa. We thank the World Bank for organizing this.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
መታወቅ ለመተማመን!
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID
መታወቅ ለመተማመን!
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከሐረሪ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ጋር በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሔዱ።
በመድረኩም በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ክቡር አቶ ጌቱ ወዬሳ "ፋይዳ ዜጎች ወጥ የሆነ ማንነት እንዲኖራቸው በማስቻል የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ከመሆኑም ባሻገር መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እና የዜጎችን እርካታን ለማሳደግ የሚያስችል ነው" ብለዋል።
የፋይዳ መታወቂያ ከፍተኛ አመራሮች ፋይዳ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት እና ነዋሪዎች በዲጂታል መንገድ አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ የሚያመቻች መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር የማስተሳሰር ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀዋል።
ክቡር አቶ ጌቱ የሀረሪ ክልል አመራሮች እና ማህበረሰቡ የፋይዳ ትግበራን በመደገፍ በአጭር ግዜ ወስጥ የክልሉን ነዋሪ መዝግቦ ማጠናቀቅ እንደሚገባ በአፅኖት ገልፀዋል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #ፋይዳለሁሉም #ፋይዳመታወቂያ
በመድረኩም በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ክቡር አቶ ጌቱ ወዬሳ "ፋይዳ ዜጎች ወጥ የሆነ ማንነት እንዲኖራቸው በማስቻል የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ከመሆኑም ባሻገር መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እና የዜጎችን እርካታን ለማሳደግ የሚያስችል ነው" ብለዋል።
የፋይዳ መታወቂያ ከፍተኛ አመራሮች ፋይዳ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት እና ነዋሪዎች በዲጂታል መንገድ አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ የሚያመቻች መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር የማስተሳሰር ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀዋል።
ክቡር አቶ ጌቱ የሀረሪ ክልል አመራሮች እና ማህበረሰቡ የፋይዳ ትግበራን በመደገፍ በአጭር ግዜ ወስጥ የክልሉን ነዋሪ መዝግቦ ማጠናቀቅ እንደሚገባ በአፅኖት ገልፀዋል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #ፋይዳለሁሉም #ፋይዳመታወቂያ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የበረከት እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ይመኛል።
መታወቅ ለመተማመን!
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID
መታወቅ ለመተማመን!
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID
በድሬዳዋ አስተዳደር ሁሉንም ነዋሪ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የምዝገባ ዘመቻ እና የነዋሪነት መታወቂያ የትስስር መርሃ ግብር ተካሄደ።
በመርሃ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ ከተቋማት የተወጣጡ ባለድርሻ አካላት፣ የከተማ እና የገጠር ወረዳዎች ስራ አስፈፃሚዎች እና የማስተባበሪያ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩም የድሬዳዋ አሰተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ “ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ ሀገር ከያዝናቸው እና ከምንተገብራቸው የልማት እቅስቃሴዎች አንዱ ነው” ብለዋል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ድሬዳዋ ከተማን ስማርት ሲቲ ከማድረግ አንጻር የተለያዩ የዲጂታል ስርዓቶችን በማልማት ለነዋሪዎች አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ፣ ፈጣን እና ተደራሽ ለማድረግ ከሚሰራው ስራ አኳያ የድሬዳዋ የነዋሪነት መታወቂያን ዲጂታል ማድረግ አንዱ ነው።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #ፋይዳለሁሉም #ፋይዳመታወቂያ
በመርሃ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ ከተቋማት የተወጣጡ ባለድርሻ አካላት፣ የከተማ እና የገጠር ወረዳዎች ስራ አስፈፃሚዎች እና የማስተባበሪያ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩም የድሬዳዋ አሰተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ “ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ ሀገር ከያዝናቸው እና ከምንተገብራቸው የልማት እቅስቃሴዎች አንዱ ነው” ብለዋል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ድሬዳዋ ከተማን ስማርት ሲቲ ከማድረግ አንጻር የተለያዩ የዲጂታል ስርዓቶችን በማልማት ለነዋሪዎች አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ፣ ፈጣን እና ተደራሽ ለማድረግ ከሚሰራው ስራ አኳያ የድሬዳዋ የነዋሪነት መታወቂያን ዲጂታል ማድረግ አንዱ ነው።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #ፋይዳለሁሉም #ፋይዳመታወቂያ
በፋይዳ ሞባይል መተግበሪያ " Fayda ID" ምን አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ ያውቃሉ?
መተግበሪያውን ከፕሌይ ስቶር https://play.google.com/store/apps/details?id=et.fayda.nidfaydaApp እንዲሁም ከአፕ ስቶር https://apps.apple.com/app/fayda-id/id6740314990 ላይ በማውረድ ይጠቀሙ ፣ የፋይዳ አገልግሎቶችን በቀላሉ ያግኙ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID #InclusiveID
መተግበሪያውን ከፕሌይ ስቶር https://play.google.com/store/apps/details?id=et.fayda.nidfaydaApp እንዲሁም ከአፕ ስቶር https://apps.apple.com/app/fayda-id/id6740314990 ላይ በማውረድ ይጠቀሙ ፣ የፋይዳ አገልግሎቶችን በቀላሉ ያግኙ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID #InclusiveID
ፋይዳን ለፖስፖርት
ከሰኔ 1 ፣ 2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ዋና ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት ያስችል ዘንድ ከኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት @ICS_Ethiopia ጋር በትብብር ለመስራት ከስምምነት ተደርሷል።
በመሆኑም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የፓስፖርት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበው በመጠባበቅ ላይ ያሉ ግለሰቦች ፓስፖርት ለመውሰድ ሲመጡ የፋይዳ ልዩ ቁጥራቸውን በመያዝ ፣ QR ኮዱን በወረቀት አትመው ፣ ዲጂታል ኮፒውን በ "Fayda ID” application በኩል ይዘው ወይም ትክክለኛውን QR የያዘ ሌላ አማራጭ ተጠቅመው ይዘው በመምጣት ብቻ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
አገልግሎቶች ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር በመተሳሰራቸው አንድ ወጥ ደረጃ ያለው እና የተናበበ መረጃ በብሔራዊ ደረጃ እንዲኖረን በማድረግ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሙሉ መግለጫውን id.gov.et/news ላይ ያገኙታል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID #fayda
ከሰኔ 1 ፣ 2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ዋና ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት ያስችል ዘንድ ከኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት @ICS_Ethiopia ጋር በትብብር ለመስራት ከስምምነት ተደርሷል።
በመሆኑም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የፓስፖርት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበው በመጠባበቅ ላይ ያሉ ግለሰቦች ፓስፖርት ለመውሰድ ሲመጡ የፋይዳ ልዩ ቁጥራቸውን በመያዝ ፣ QR ኮዱን በወረቀት አትመው ፣ ዲጂታል ኮፒውን በ "Fayda ID” application በኩል ይዘው ወይም ትክክለኛውን QR የያዘ ሌላ አማራጭ ተጠቅመው ይዘው በመምጣት ብቻ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
አገልግሎቶች ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር በመተሳሰራቸው አንድ ወጥ ደረጃ ያለው እና የተናበበ መረጃ በብሔራዊ ደረጃ እንዲኖረን በማድረግ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሙሉ መግለጫውን id.gov.et/news ላይ ያገኙታል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #DigitalID #fayda