HaTrick sport 🇪🇹
11.7K subscribers
30.1K photos
154 videos
5 files
16.4K links
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ

¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች
¤ ቃለ መጠይቆች
¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ

ለሃሳብ አስተያየትዎ

+251993808668


https://www.Hatricksport.net

https://www.Hatricksport.com
Download Telegram
ጎልልል ወልዋሎ !

86' ነፃነት ገ/መድህን

ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
ጎልልል ወልዋሎ !

90+2' ዳዊት ገብሩ

ሀዋሳ ከተማ 1-2 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
😁3👏2
ጎልልል ሀዋሳ ከተማ!

90+5' ሺመልስ በቀለ

ሀዋሳ ከተማ 2-2 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
👏1
የሙሉ ሰአት ውጤት

ሀዋሳ ከተማ 2-2 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.

29' ያሬድ ብሩክ | 86' ነፃነት ገ/መድህን

90+5' ሺመልስ በቀለ | 90+2' ዳዊት ገብሩ

#የ2018_ሲቢኢ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ  የሀያ አምስተኛ ሳምንት የደረጃ ሰንጠረዥ

https://t.me/hatricksport
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ

18ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የ10:00 ጨዋታ ውጤት

ደሴ ከተማ 1-1 ሶሎዳ ዓድዋ

73' አማኑኤል ግዛቸው | 90' አሸናፊ ተስፋዬ (ፍ)
1
🏆 ሁሌም አዲስ ነገር ከአሸናፊዎች ቤት 🏆

🏆ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!!🏆

#ኦሜጋ_ጋርመንት_የስፖርት_ትጥቅ_አምራች

"ሁሉንም የስፖርት ትጥቅ አይነቶች እኛ ጋር ያገኛሉ!"

አድራሻ :- ሀዋሳ ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት።

ለተጨማሪ መረጃና ትዕዛዝ📱 +251960606099 ወይም 📞+251462121221 ይደውሉ።

ለበለጠ መረጃ የፌስቡክ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ።👇
https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa

#Omega_Garment
#Hawassa_Sidaama_Ethiopia

ቴሌግራም 👇
https://t.me/omegasportwear
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@omegagarment?_t=8ZR7U7kkwdR&_r=1
2
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ

18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን 4:00 ጨዋታ ውጤት

ቦዲቲ ከተማ 0-1 ቢሾፍቱ ከተማ

                    37' አብዱ አሰፋ
2👏2
የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት የመጫወቻ ሜዳ እና 28ኛ ሳምንት ማስተካከያ!

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መጋቢት 25/2018 ዓ.ም ተጀምሯል። በአዲስ አበባ ስታዲየም መርሃ ግብር የተያዘለት 25ኛ ሳምንት ውድድር የአዲስ አበባ ስታዲየም ትራክ ባለማለቁ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተካሂዷል። አሁን ላይም ትራኩ ባለመጠናቀቁ የ26ኛው ሳምንት መርሃ ግብርም በተመሳሳይ በአበበ ቢቂላ እንደሚካሄድ እናሳውቃለን። ሜዳው ባለበት አለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር ምክንያት 28ኛ ሳምንት ውድድር የተወሰነ ማሻሻያ ተደርጎበታል።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ

18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን 7:30 ጨዋታ ውጤት

አዲስ ከተማ ክ/ከተማ 1-2 አዲስ አበባ ከተማ

80' እምራን ሱሌማን | 6' ቅዱስ ተስፋዬ

73' ቦጃ ኢዴቻ (በራሱ ላይ)
2
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ

18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን 10:00 ጨዋታ ውጤት

ደብረ ብርሃን ከተማ
1-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ

51' በረከት አድማሱ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የ18ኛ ሳምንት ውጤቶች እና ደረጃ ሠንጠረዥ
በሴቶች ብሔራዊ ቡድኖቻችን ውድድሮች ምክንያት ከ21ኛው ሳምንት በኋላ የተቋረጠው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚቀጥል የውድድር ዳይሬክቶሬት አስታውቋል።
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሃያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ-ግብር

https://t.me/hatricksport
1
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አብርሀም ይመር ህይወቱ አልፏል

በተከላካይነትም ሆነ በአጥቂ ስፍራ ላይ በ1990ዎቹ መጀመሪያ ለኢትዮጵያ ወጣት ብሔራዊ ቡድን ተሰልፎ መጫወት የቻለው እና በክለብ ደረጃ በሀዋሳ ዱቄት ፣ ሀዋሳ ከነማ ፣ ጉና ንግድ ፣ ኦሜድላ ፣ ወንጂ ስኳር እና ለቀድሞው መብራት ሐይል ተጫውቶ አሳልፏል።

በደቡብ አፍሪካ ላለፉትን ሀያ ሦስት አመታት ነዋሪነቱን ያደረገው እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 አመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ አልፎ በተሳተፈበት ወቅት በደቡብ አፍሪካ ለዋልያዎቹ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳደረገ የሚነገርለት ይህ ተጫዋች በበጎ አድራጎት በይበልጥ የሚታወቀው ሲሆን በጁሀንስበርግ በደረሰበት የጥይት ተኩስ ህይወቱ ከሰሞኑ አልፏል።

በሀዋሳ ከተማ የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በዚህ ሳምንት ስርዓተ ቀብሩ እንደሚፈፀም በሚጠበቀው የቀድሞው ተጫዋች ህልፈት ሀትሪክ ስፖርት የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ለቤተሰቦቹ ለወጃጅ ዘመዶቹ በሙሉ መፅናናትን ትመኛለች።
😭31