Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
#MoSHE
በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ማለትም (በማታ ፣ ክረምት ፣ ሳምንት መጨረሻ ፣ የርቀት ፣ በበይነ መረብ) እና በግል ተቋማት በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ አማራጮች ለመማር አነስተስተኛው የመቁረጫ ነጥብ ፦ ለወንዶች 330 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች ደግሞ 320 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተወስኗል።
በሌላ በኩል
በግል ተቋማት የህክምና መስኮችን ለመማር አነስተኛው የመቁረጫ ነጥብ (ከተፈጥሮ ሣይንስ መስክ ለሚመጡ ብቻ) ለሁለቱም ፆታ 450ና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
በሌላ በኩል
በ2013 ዓ/ም 147,640 (88,153 ወንድ ፤ 59,487 ሴት) ተማሪዎች ምደባ ያገኛሉ። እነዚህ ተማሪዎች በ46ቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ቅበላ ይደረግላቸዋል።
በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ወደ ማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ መቀየር ይቻላል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ማለትም (በማታ ፣ ክረምት ፣ ሳምንት መጨረሻ ፣ የርቀት ፣ በበይነ መረብ) እና በግል ተቋማት በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ አማራጮች ለመማር አነስተስተኛው የመቁረጫ ነጥብ ፦ ለወንዶች 330 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች ደግሞ 320 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተወስኗል።
በሌላ በኩል
በግል ተቋማት የህክምና መስኮችን ለመማር አነስተኛው የመቁረጫ ነጥብ (ከተፈጥሮ ሣይንስ መስክ ለሚመጡ ብቻ) ለሁለቱም ፆታ 450ና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
በሌላ በኩል
በ2013 ዓ/ም 147,640 (88,153 ወንድ ፤ 59,487 ሴት) ተማሪዎች ምደባ ያገኛሉ። እነዚህ ተማሪዎች በ46ቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ቅበላ ይደረግላቸዋል።
በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ወደ ማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ መቀየር ይቻላል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news