የ12ኛ ክፍል ውጤት‼️
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት‼️
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ለሚለው ጥያቄ:-👇 "ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት ከምንጮቻችን መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆኑ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
=================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት‼️
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ለሚለው ጥያቄ:-👇 "ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት ከምንጮቻችን መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆኑ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
=================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍4
ውጤት ለማየት‼️
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆኗል‼️
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡
አድራሻዎቹ፡
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284 ማየት ይችላሉ።
==============
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆኗል‼️
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡
አድራሻዎቹ፡
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284 ማየት ይችላሉ።
==============
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የኢፌድሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተከለከሉ እና የእርምት እርምጃ የሚያስከትሉ ተግባራትን ዘርዝሮ አሳወቀ‼️
👉ከባለሥልጣኑ ፈቃድ ሳያገኝ ሲያስተምር የተገኘ አዲስ ተቋም፤
** ፈቃድ ባልተገኘበት ካምፓስ ወይም ቅርንጫፍ ትምህርት ሲሰጥ የተገኘ ተቋም፤
**ባልተፈቀደ የትምህርት-መስክ እና መረሀ-ግብር ትምህርት እየሰጠ የተገኘ ተቋም፤
** ፍቃድ ሳያድስ ስያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** ከባለሥልጣኑ ፈቃድ ሳያገኝ የህንጻ ለውጥ ያደረገ ተቋም፤
** የአጫጭር ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ፈቃድ ሳይሰጣቸው የሚሰሩ ተቋማት ወይም የሙያ ማህበራት፤
** በባለሥልጣኑ ከተሰጠው የደረጃ ስያሜ ውጪ ሌላ የደረጃ ስያሜ ሲጠቀም የተገኘ ተቋም፣
** አሳሳች ማስታወቂያ ያሰራጨ ተቋም፤
** የከፍተኛ ትምህርት የመግቢያ መስፈርት ያላሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** በባለሥልጣኑ ተገምግሞ ያገኘውን ስርዓተ ትምህርት ሳይከተል ትምህርት የሰጠ ተቋም፤
** የመምህራንን ቁጥር እና ደረጃ አጓድሎና ቀይሮ የተገኘ ተቋም፤
** በባለስልጣኑ ከተፈቀደው ቁጥር በላይ መዝግቦ ሲያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** የተማሪ መረጃ አያያዝ፣ አጠባበቅና አላላክ፤
ባለሥልጣኑ የተሰጠውን የፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት ደብዳቤ በግልጽ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በሚታይ ሁኔታ ያለጠፈ ወይም ያላሳወቀ ተቋም እና
** ግብአቶችን አጓድሎ ወይም ከተቋም ወደ ሌላ ተቋም ወይም ካምፓስ አዛውሮ የተገኘ ተቋም፤ሐሰተኛ ሰነዶች እና ትክክለኛ ያልሆኑ ማስረጃዎች ትክክለኛ አድርጎ ማቅረብ ተጠያቂ ያደርጋል።
👉ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👉ከባለሥልጣኑ ፈቃድ ሳያገኝ ሲያስተምር የተገኘ አዲስ ተቋም፤
** ፈቃድ ባልተገኘበት ካምፓስ ወይም ቅርንጫፍ ትምህርት ሲሰጥ የተገኘ ተቋም፤
**ባልተፈቀደ የትምህርት-መስክ እና መረሀ-ግብር ትምህርት እየሰጠ የተገኘ ተቋም፤
** ፍቃድ ሳያድስ ስያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** ከባለሥልጣኑ ፈቃድ ሳያገኝ የህንጻ ለውጥ ያደረገ ተቋም፤
** የአጫጭር ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ፈቃድ ሳይሰጣቸው የሚሰሩ ተቋማት ወይም የሙያ ማህበራት፤
** በባለሥልጣኑ ከተሰጠው የደረጃ ስያሜ ውጪ ሌላ የደረጃ ስያሜ ሲጠቀም የተገኘ ተቋም፣
** አሳሳች ማስታወቂያ ያሰራጨ ተቋም፤
** የከፍተኛ ትምህርት የመግቢያ መስፈርት ያላሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** በባለሥልጣኑ ተገምግሞ ያገኘውን ስርዓተ ትምህርት ሳይከተል ትምህርት የሰጠ ተቋም፤
** የመምህራንን ቁጥር እና ደረጃ አጓድሎና ቀይሮ የተገኘ ተቋም፤
** በባለስልጣኑ ከተፈቀደው ቁጥር በላይ መዝግቦ ሲያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** የተማሪ መረጃ አያያዝ፣ አጠባበቅና አላላክ፤
ባለሥልጣኑ የተሰጠውን የፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት ደብዳቤ በግልጽ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በሚታይ ሁኔታ ያለጠፈ ወይም ያላሳወቀ ተቋም እና
** ግብአቶችን አጓድሎ ወይም ከተቋም ወደ ሌላ ተቋም ወይም ካምፓስ አዛውሮ የተገኘ ተቋም፤ሐሰተኛ ሰነዶች እና ትክክለኛ ያልሆኑ ማስረጃዎች ትክክለኛ አድርጎ ማቅረብ ተጠያቂ ያደርጋል።
👉ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ከደብረማርቆስ‼️
እስከ 8ኛ ክፍል መኪና ከማይደርስበት ገጠር ቀበሌ ከወረዳ ከተማ 4 ሰዓት የእግር መንገድ በላንባ እያጠና የተማረና ከ 9ኛ ክፍል ጀምሮ በክልል አቀፍ ደረጃ ተወዳድሮ በደብረማርቆስ ሀዲስ አለማየሁ አዳሪ ት/ቤት እየተማረ 11ኛ ክፍልን ክልሉ በገጠመዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት በ3 ወር ብቻ ተምረዉ ከፍተኛ ዉጤት ያመጣዉ ተማሪ ናትናኤል አብዩ።
ደብረማርቆስ ሐዲስ አለማየሁ አዳሪ ትምህርት ቤት ካስፈተናቸው 25 ተማሪዎች መካከል 24ቱ ከ 529 በላይ እና 3ተማሪዎች 573 ከ600 በማምጣት አስመዝግበዋል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
እስከ 8ኛ ክፍል መኪና ከማይደርስበት ገጠር ቀበሌ ከወረዳ ከተማ 4 ሰዓት የእግር መንገድ በላንባ እያጠና የተማረና ከ 9ኛ ክፍል ጀምሮ በክልል አቀፍ ደረጃ ተወዳድሮ በደብረማርቆስ ሀዲስ አለማየሁ አዳሪ ት/ቤት እየተማረ 11ኛ ክፍልን ክልሉ በገጠመዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት በ3 ወር ብቻ ተምረዉ ከፍተኛ ዉጤት ያመጣዉ ተማሪ ናትናኤል አብዩ።
ደብረማርቆስ ሐዲስ አለማየሁ አዳሪ ትምህርት ቤት ካስፈተናቸው 25 ተማሪዎች መካከል 24ቱ ከ 529 በላይ እና 3ተማሪዎች 573 ከ600 በማምጣት አስመዝግበዋል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
Update❗የተደረመሰው መድረክ‼️
የአባይ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአዲሳ አበባ በባለፈው እሁድ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ ተሰርቶ የነበረ መድረክ ላይ ልምምድ ሲሰሩ የነበሩ በርካታ ወጣቶች በዋዜማው ቅዳሜ ምሽት የመደርመስ አደጋ ያጋጠመው የእንጨት መድረክ በምስል ይህን ይመስላል።
ጥቁር አንበሳ ብቻ ከ80 በላይ ተጎጂዎችን ተቀብሎ ማከሙን፣ ከፍ ያለ ጉዳት ያጋጠማቸው ደግሞ ሪፈር እየተባሉ መሆኑ ታውቋል።
ከዚህ በተጨማሪ የካቲት 12 ሆስፒታል በርካታ ተጎጂዎችን እያከመ ይገኛል። አብዛኞቹ ተጎጂዎች ወጣቶች ናቸው፣ቁጥራቸው ባይታወቅም የሞቱ ሰዎችም አሉ።
ለተጎጂዎች መልካሙን ሁሉ እንመኛለን።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የአባይ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአዲሳ አበባ በባለፈው እሁድ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ ተሰርቶ የነበረ መድረክ ላይ ልምምድ ሲሰሩ የነበሩ በርካታ ወጣቶች በዋዜማው ቅዳሜ ምሽት የመደርመስ አደጋ ያጋጠመው የእንጨት መድረክ በምስል ይህን ይመስላል።
ጥቁር አንበሳ ብቻ ከ80 በላይ ተጎጂዎችን ተቀብሎ ማከሙን፣ ከፍ ያለ ጉዳት ያጋጠማቸው ደግሞ ሪፈር እየተባሉ መሆኑ ታውቋል።
ከዚህ በተጨማሪ የካቲት 12 ሆስፒታል በርካታ ተጎጂዎችን እያከመ ይገኛል። አብዛኞቹ ተጎጂዎች ወጣቶች ናቸው፣ቁጥራቸው ባይታወቅም የሞቱ ሰዎችም አሉ።
ለተጎጂዎች መልካሙን ሁሉ እንመኛለን።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አሳሳቢ ነው‼️
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ቁጥር በየዓመቱ እየቀነሰ ነው ተባለ‼️
ምንም እንኳ የብሔራዊ ፈተና ማለፊያ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች ቁጥር መሻሻል ቢያሳይም፣ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እያሽቆለቆለ ይገኛል።
በ2017 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ብዛት 581,905 ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 48,929 (8.4 በመቶ) የሚሆኑት ብቻ የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል። ይህ አሃዝ ከቀደሙት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በእጅጉ ዝቅተኛ ነው። ለምሳሌ በ2014 ዓ.ም. 896,520 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። የተፈታኞች ቁጥር ማሽቆልቆል በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ የተገደበ አይደለም።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት ተራዳኦ ድርጅት (UNICEF) ሪፖርት መሰረት፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ ህጻናት በግጭት፣ መፈናቀል እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ሆነዋል። ሪፖርቱ፤ ከ6,000 በላይ ትምህርት ቤቶች የተዘጉ ሲሆን ከ10,000 በላይ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ወይም ሙሉ በሙሉ ወድመዋል ብሏል።
በተጨማሪም፤ በርካታ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑበት ክልል፤ #አማራ ክልል ሲሆን ብዛታቸውም 4.4 ሚሊዮን መሆኑን ገልጿል። በ #ኦሮሚያ ክልል 3.2 ሚሊዮን እና በ #ትግራይ ክልል1.2 ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውንም ሪፖርቱ ማስታወቁ ይታወቃል።
#አዲስ ስታንዳርድ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ቁጥር በየዓመቱ እየቀነሰ ነው ተባለ‼️
ምንም እንኳ የብሔራዊ ፈተና ማለፊያ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች ቁጥር መሻሻል ቢያሳይም፣ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እያሽቆለቆለ ይገኛል።
በ2017 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ብዛት 581,905 ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 48,929 (8.4 በመቶ) የሚሆኑት ብቻ የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል። ይህ አሃዝ ከቀደሙት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በእጅጉ ዝቅተኛ ነው። ለምሳሌ በ2014 ዓ.ም. 896,520 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። የተፈታኞች ቁጥር ማሽቆልቆል በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ የተገደበ አይደለም።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት ተራዳኦ ድርጅት (UNICEF) ሪፖርት መሰረት፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ ህጻናት በግጭት፣ መፈናቀል እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ሆነዋል። ሪፖርቱ፤ ከ6,000 በላይ ትምህርት ቤቶች የተዘጉ ሲሆን ከ10,000 በላይ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ወይም ሙሉ በሙሉ ወድመዋል ብሏል።
በተጨማሪም፤ በርካታ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑበት ክልል፤ #አማራ ክልል ሲሆን ብዛታቸውም 4.4 ሚሊዮን መሆኑን ገልጿል። በ #ኦሮሚያ ክልል 3.2 ሚሊዮን እና በ #ትግራይ ክልል1.2 ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውንም ሪፖርቱ ማስታወቁ ይታወቃል።
#አዲስ ስታንዳርድ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በተደጋጋሚ በመዝጋት ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ መቀመጧን ጥናት አመለከተ‼️
ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በተደጋጋሚ በመዝጋትና የኢንተርኔትን ነጸነት በመገደብ ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን በብሉምስበሪ አሳታሚ ላይ የታተመ የጥናት መጽሐፍ አመላከተ።
“የኢንተርኔት መዘጋት በአፍሪካ” በሚል ርእስ በፊሊሽያ አንቶኒዮ እና ቶኒ ሮበርትስ የተጠናውና መቀመጫውን በዩናይትድ ኪንግደም ባደረገው ብሉምስበሪ አሳታሚ ድርጅት ላይ በመጸሐፍ መልክ ታትሞ የወጣው ጥናት በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2016 እስከ 2024 በአህጉረ አፍሪካ በሀገራት የተፈጸመውን የኢንተርኔት መዘጋት ገምግሟል።
በዚህም በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2016 እስከ 2024 ባሉት በለፉት ዘጠኝ ዓመታት 193 የኢንተርኔት መዘጋት በአፍሪካ አህጉር መመዝገቡን ገልጿል።
በተጠቀሱት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ በተፈጸሙ የኢንተርኔት መዘጋት ድግግሞሽ መጠኖች ሀገራትን በደረጃ ያስቀመጠው ጥናቱ ኢትዮጵያን በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ሰላሳ ጊዜ ኢንትርኔት የዘጋች በሚል ከ55ቱ የአፍሪካ ሀገራት በአንደኛ ደረጃ አስቀምጧታል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በተደጋጋሚ በመዝጋትና የኢንተርኔትን ነጸነት በመገደብ ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን በብሉምስበሪ አሳታሚ ላይ የታተመ የጥናት መጽሐፍ አመላከተ።
“የኢንተርኔት መዘጋት በአፍሪካ” በሚል ርእስ በፊሊሽያ አንቶኒዮ እና ቶኒ ሮበርትስ የተጠናውና መቀመጫውን በዩናይትድ ኪንግደም ባደረገው ብሉምስበሪ አሳታሚ ድርጅት ላይ በመጸሐፍ መልክ ታትሞ የወጣው ጥናት በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2016 እስከ 2024 በአህጉረ አፍሪካ በሀገራት የተፈጸመውን የኢንተርኔት መዘጋት ገምግሟል።
በዚህም በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2016 እስከ 2024 ባሉት በለፉት ዘጠኝ ዓመታት 193 የኢንተርኔት መዘጋት በአፍሪካ አህጉር መመዝገቡን ገልጿል።
በተጠቀሱት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ በተፈጸሙ የኢንተርኔት መዘጋት ድግግሞሽ መጠኖች ሀገራትን በደረጃ ያስቀመጠው ጥናቱ ኢትዮጵያን በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ሰላሳ ጊዜ ኢንትርኔት የዘጋች በሚል ከ55ቱ የአፍሪካ ሀገራት በአንደኛ ደረጃ አስቀምጧታል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
ፆታ ሊያስፈትሹ‼️
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የባለቤታቸውን ጾታ ሴትነት ለማረጋገጥ ሊያስፈትሹ ወስነዋል ተባለ!!
የትዳር አጋራቸው ቀዳማዊት እመቤት ብሪጂት በተደጋጋሚ ጾታቸውን የቀየሩ ወንድ እንጂ ሲወለዱ ሴት አልነበሩም የሚለውን ወቀሳ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እልባት እንዲያገኝ ሊያስፈትሿቸው ነው።
ከፍተሻው በኋላም ፕሬዝዳንት ማክሮን ሚስታቸውን በፎቶ እና በሳይንሳዊ ማስረጃ ሴት መሆኗን ለአለም ያሳያሉ ተብሏል።
ቀዳማዊት እመቤት ብሪጂት በወርሃ ግንቦት በቬትናም ጉብኝታቸው ወቅት የባለቤታቸውን ፊት ጥፊ በሚመስል መልኩ ሲገፈትሩ መታየታቸውን ተክትሎ በጾታቸው ጉዳይ እውነቱ እንዲታወቅ ግፊት እየተደረገባቸው ይገኛል።
#ቢቢሲ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የባለቤታቸውን ጾታ ሴትነት ለማረጋገጥ ሊያስፈትሹ ወስነዋል ተባለ!!
የትዳር አጋራቸው ቀዳማዊት እመቤት ብሪጂት በተደጋጋሚ ጾታቸውን የቀየሩ ወንድ እንጂ ሲወለዱ ሴት አልነበሩም የሚለውን ወቀሳ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እልባት እንዲያገኝ ሊያስፈትሿቸው ነው።
ከፍተሻው በኋላም ፕሬዝዳንት ማክሮን ሚስታቸውን በፎቶ እና በሳይንሳዊ ማስረጃ ሴት መሆኗን ለአለም ያሳያሉ ተብሏል።
ቀዳማዊት እመቤት ብሪጂት በወርሃ ግንቦት በቬትናም ጉብኝታቸው ወቅት የባለቤታቸውን ፊት ጥፊ በሚመስል መልኩ ሲገፈትሩ መታየታቸውን ተክትሎ በጾታቸው ጉዳይ እውነቱ እንዲታወቅ ግፊት እየተደረገባቸው ይገኛል።
#ቢቢሲ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🤣2
የመመዝገቢያ መስፈርቶች‼️
በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ መርሐ-ግብር ተመዝጋቢዎች የሚከተሉትን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡-
👉የትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ዘመኑ ያሳውቀውን የከፍተኛ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ መግቢያ መስፈርት የመቁረጫ ነጥብ አሟልተው መገኘት አለባቸው፤
👉ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋም የተመረቁ ባለሙያዎች በከፍተኛ ትምህርት በቅድመ-ምረቃ ደረጃ ለመመዝገብ በሠለጠኑበት የሙያ መስክ በደረጃ 4 ወይንም በቀድሞ 10+3 ወይንም 12+2 ዲፕሎማ ያጠናቀቁ ሆነው በሙያው ደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ ምዘና (COC level 4) ተፈትነው ያለፉበትን፤ እንዲሁም በሙያው ቢያንስ የሁለት ዓመት ሥራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤ እኚህ መረጃዎች በምዝገባው ዕለት ተሟልተው ሳይቀርቡ መስፈርቱን ያላሟላ ተመዝጋቢ መቀበል የተከለከለ ነው፡፡
👉ለ2ኛ ዲግሪ ተመዝጋቢዎች በባለሥልጣኑ ህጋዊነቱ የተረጋገጠ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤ እንዲሁም National Graduate Admission Test (NGAT) የማለፊያ ውጤት ያላቸው መሆን አለባቸው ፡፡
👉ከውጭ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ለመግቢያ መስፈርት የሚያገለግለው በባለስልጣኑ የአቻ ግምት ሲሰራለት ብቻ ይሆናል፡፡
👉ከተጠቀሱ መመሪያዎች ውጪ ገብተው ለሚማሩ ኃላፊነቱ የተመዝጋቢዎቹ እና የተቋማቱ ብቻ ይሆናል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ መርሐ-ግብር ተመዝጋቢዎች የሚከተሉትን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡-
👉የትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ዘመኑ ያሳውቀውን የከፍተኛ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ መግቢያ መስፈርት የመቁረጫ ነጥብ አሟልተው መገኘት አለባቸው፤
👉ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋም የተመረቁ ባለሙያዎች በከፍተኛ ትምህርት በቅድመ-ምረቃ ደረጃ ለመመዝገብ በሠለጠኑበት የሙያ መስክ በደረጃ 4 ወይንም በቀድሞ 10+3 ወይንም 12+2 ዲፕሎማ ያጠናቀቁ ሆነው በሙያው ደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ ምዘና (COC level 4) ተፈትነው ያለፉበትን፤ እንዲሁም በሙያው ቢያንስ የሁለት ዓመት ሥራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤ እኚህ መረጃዎች በምዝገባው ዕለት ተሟልተው ሳይቀርቡ መስፈርቱን ያላሟላ ተመዝጋቢ መቀበል የተከለከለ ነው፡፡
👉ለ2ኛ ዲግሪ ተመዝጋቢዎች በባለሥልጣኑ ህጋዊነቱ የተረጋገጠ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤ እንዲሁም National Graduate Admission Test (NGAT) የማለፊያ ውጤት ያላቸው መሆን አለባቸው ፡፡
👉ከውጭ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ለመግቢያ መስፈርት የሚያገለግለው በባለስልጣኑ የአቻ ግምት ሲሰራለት ብቻ ይሆናል፡፡
👉ከተጠቀሱ መመሪያዎች ውጪ ገብተው ለሚማሩ ኃላፊነቱ የተመዝጋቢዎቹ እና የተቋማቱ ብቻ ይሆናል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1
72ቢሊዮን ዶላር ለወደብ‼️
ኢትዮጵያ ላለፉት 36 አመታት ለጅቡቲ የወደብ ኪራይ 72 ቢሊዮን ዶላር ከፍላለች። ይህ በአሁኑ የዶላር ምንዛሪ ተመን ወደ ብር ሲቀየር 10 ትሪሊዮን ብር ነው።
የጅቡቲ ህዝብ ብዛት 1.1 ሚሊዮን አካባቢ ሲሆን 10 ትሪሊዮን ብር ለጅቡቲ የህዝብ ብዛት ሲካፈል ኢትዮጵያ ለእያንዳንዱ የጅቡቲ ዜጋ 9.5 ሚሊዮን ብር ገደማ ከፍላለች ማለት ነው። እስካሁን ለጅቡቲ ወደብ ኪራይ የተከፈለው ብር 12 የህዳሴ ግድቦችን ይገነባ ነበር።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ኢትዮጵያ ላለፉት 36 አመታት ለጅቡቲ የወደብ ኪራይ 72 ቢሊዮን ዶላር ከፍላለች። ይህ በአሁኑ የዶላር ምንዛሪ ተመን ወደ ብር ሲቀየር 10 ትሪሊዮን ብር ነው።
የጅቡቲ ህዝብ ብዛት 1.1 ሚሊዮን አካባቢ ሲሆን 10 ትሪሊዮን ብር ለጅቡቲ የህዝብ ብዛት ሲካፈል ኢትዮጵያ ለእያንዳንዱ የጅቡቲ ዜጋ 9.5 ሚሊዮን ብር ገደማ ከፍላለች ማለት ነው። እስካሁን ለጅቡቲ ወደብ ኪራይ የተከፈለው ብር 12 የህዳሴ ግድቦችን ይገነባ ነበር።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤2
የደመወዝ ጉዳይ‼️
መንግስት ከመስከረም 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ጭማሪ ተደርጓል ቢልም እስካሁን ድረስ ወደየትኛውም መስሪያ ቤት የተላለፈ የደመወዝ ጭማሪ ሰርኩላር እንደሌላ አረጋግጠናል።
የደመወዝ ጭማሪ ተደርጓል መባሉን ተከትሎ ያለ ምንም ምክንያት በሸቀጦች እና በፍጆታ እቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል። የደመወዝ ጭማሪው ከመስከረም ወር ጀምሮ ቢሆንም የመስከረም ወር ደመወዝ ክፍያው የሚፈፀመው ግን በጥቅምት ወር መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አሳውቆ ነበር። ሆኖም እስካሁን ድረስ የደመወዝ ጭማሪውን አስመልክቶ ዝርዝር የደመወዝ ጭማሪ እና አፈፃፀም መመሪያ አልወጣም፣በርካታ ሰዎችም መረጃ እየጠየቁ ይገኛሉ።
የሚመለከተው አካል በዚህ ዙሪያ መረጃ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
መንግስት ከመስከረም 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ጭማሪ ተደርጓል ቢልም እስካሁን ድረስ ወደየትኛውም መስሪያ ቤት የተላለፈ የደመወዝ ጭማሪ ሰርኩላር እንደሌላ አረጋግጠናል።
የደመወዝ ጭማሪ ተደርጓል መባሉን ተከትሎ ያለ ምንም ምክንያት በሸቀጦች እና በፍጆታ እቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል። የደመወዝ ጭማሪው ከመስከረም ወር ጀምሮ ቢሆንም የመስከረም ወር ደመወዝ ክፍያው የሚፈፀመው ግን በጥቅምት ወር መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አሳውቆ ነበር። ሆኖም እስካሁን ድረስ የደመወዝ ጭማሪውን አስመልክቶ ዝርዝር የደመወዝ ጭማሪ እና አፈፃፀም መመሪያ አልወጣም፣በርካታ ሰዎችም መረጃ እየጠየቁ ይገኛሉ።
የሚመለከተው አካል በዚህ ዙሪያ መረጃ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአማካይ አንድ ሰው 80 አመት ቢኖር...
ይህ ማለት 960 ወራት ብቻ ነው ያለን።
ወይም 4,160 ሳምንታት ብቻ።
እስኪ ቆም ብለህ አስብ..
የህይወትህ "ባትሪ" ያለው 4,160 ሳምንታት ብቻ ነው።
አሁን እድሜህ 30 ከሆነ፣ 1,560 ሳምንታትህ አልቋል! ቀሪው 2,600 ብቻ ነው።
እድሜህ 25 ከሆነ፣ 1,300 ሳምንታትህ ተቃጥሏል! ቀሪው 2,860 ነው።
ጨዋታው ይሄ ነው፡ እያንዳንዱ ሳምንት አንድ 'Block' ነው
አስበው፣ የህይወትህን ሳምንታት በሙሉ በወረቀት ላይ እንደ ትናንሽ ሳጥኖች ብትስላቸው።ከዛ እያንዳንዱ ያለፉት ሳምንታቶችህ በጥቁር ቀለም ቢቀቡና ያንን ምስል ብትመለከተው፣ ምን ይሰማሃል?
ምን ያህል ብዙ ሳጥኖች በጥቁር እንደተቀቡ ስታይ ትደነግጣለህ።
ምን ያህል ትንሽ ነጭ ሳጥኖች እንደቀሩህ ስታይ ትፈራለህ።
ይህ ፍርሃት ግን ጥሩ ነው!
ምክንያቱም እያንዳንዱ የቀረህ ነጭ ሳጥን ምን ያህል ውድ እንደሆነ እንድትረዳ ያደርግሃል!
ለቀጣዩ አንድ ሳምንት፣ ይህንን አንድ ጥያቄ እራስህን ጠይቅ፦
"ይህ ሳምንት በህይወቴ ታሪክ ውስጥ ቢፃፍ፣ ርዕሱ ምን ይሆን ነበር?"
ስለ ቢዝነሴ ያቀድኩበት ሳምንት?
በከንቱ ጭንቀት ያሳለፍኩት ሳምንት?
"ከምወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ ያሳለፍኩበት ሳምንት"
"ቲክቶክ ላይ Scroll እያረኩ ያባከንኩት ሳምንት"?
ይህንን ጥያቄ ስትጠይቅ፣ ጊዜን እንደ ገንዘብ ማየት ትጀምራለህ።
እያንዳንዱን ቀን በዕቅድ ትኖራለህ።
ለማይጠቅሙ ነገሮች ጊዜህን መግደል ታቆማለህ
የቀሩህን ነጭ ሳጥኖች፣ በህይወትህ ውስጥ ምርጥ በሆኑት ታሪኮች ትሞላቸዋለህ።
ጊዜህን እየገደልክ ነው ወይስ ኢንቨስት እያደረክበት ነው?
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
From That library.
ይህ ማለት 960 ወራት ብቻ ነው ያለን።
ወይም 4,160 ሳምንታት ብቻ።
እስኪ ቆም ብለህ አስብ..
የህይወትህ "ባትሪ" ያለው 4,160 ሳምንታት ብቻ ነው።
አሁን እድሜህ 30 ከሆነ፣ 1,560 ሳምንታትህ አልቋል! ቀሪው 2,600 ብቻ ነው።
እድሜህ 25 ከሆነ፣ 1,300 ሳምንታትህ ተቃጥሏል! ቀሪው 2,860 ነው።
ጨዋታው ይሄ ነው፡ እያንዳንዱ ሳምንት አንድ 'Block' ነው
አስበው፣ የህይወትህን ሳምንታት በሙሉ በወረቀት ላይ እንደ ትናንሽ ሳጥኖች ብትስላቸው።ከዛ እያንዳንዱ ያለፉት ሳምንታቶችህ በጥቁር ቀለም ቢቀቡና ያንን ምስል ብትመለከተው፣ ምን ይሰማሃል?
ምን ያህል ብዙ ሳጥኖች በጥቁር እንደተቀቡ ስታይ ትደነግጣለህ።
ምን ያህል ትንሽ ነጭ ሳጥኖች እንደቀሩህ ስታይ ትፈራለህ።
ይህ ፍርሃት ግን ጥሩ ነው!
ምክንያቱም እያንዳንዱ የቀረህ ነጭ ሳጥን ምን ያህል ውድ እንደሆነ እንድትረዳ ያደርግሃል!
ለቀጣዩ አንድ ሳምንት፣ ይህንን አንድ ጥያቄ እራስህን ጠይቅ፦
"ይህ ሳምንት በህይወቴ ታሪክ ውስጥ ቢፃፍ፣ ርዕሱ ምን ይሆን ነበር?"
ስለ ቢዝነሴ ያቀድኩበት ሳምንት?
በከንቱ ጭንቀት ያሳለፍኩት ሳምንት?
"ከምወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ ያሳለፍኩበት ሳምንት"
"ቲክቶክ ላይ Scroll እያረኩ ያባከንኩት ሳምንት"?
ይህንን ጥያቄ ስትጠይቅ፣ ጊዜን እንደ ገንዘብ ማየት ትጀምራለህ።
እያንዳንዱን ቀን በዕቅድ ትኖራለህ።
ለማይጠቅሙ ነገሮች ጊዜህን መግደል ታቆማለህ
የቀሩህን ነጭ ሳጥኖች፣ በህይወትህ ውስጥ ምርጥ በሆኑት ታሪኮች ትሞላቸዋለህ።
ጊዜህን እየገደልክ ነው ወይስ ኢንቨስት እያደረክበት ነው?
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
From That library.
🥰2❤1👍1
ጭማሪው አልተራዘመም‼️
ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች ይፋ የተደረገው የደሞዝ ማሻሻያ አልተራዘመም፣ከመስከረም ወር ጀምሮ ታሳቢ የተደረገ ጭማሪ የተደረገው የደመወዝ ክፍያ ይፈፀማል።
"ተራዝሟል የሚለው መረጃ ከየት እንደመጣ አላውቅም። መረጃው ለህዝብ ይፋ ከተደረገ ጀምሮ ከመስከረም የሚጀምር የደሞዝ ጭማሪ ለማስፈፀም ስራ ስንሰራ ቆይተናል"- ሲሉ አንድ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባልደረባ ለመሰረት ሚዲያ ተናግረዋል።
በዚህም አዲስ የደሞዝ ማሻሻያ መሰረት ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 4,760 ወደ ብር 6,ዐዐዐ እንዲያድግ መደረጉ ይታወሳል። በተጨሜሪም ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 21,492 ወደ ብር 39,000 እንዲሁም የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6,940 ወደ ብር 11,500 መደረጉ በወቅቱ ይፋ ተደርጎ ነበር። ይህም ለደመወዝ የሚወጣውን ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር ያደርሰዋል ተብሏል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች ይፋ የተደረገው የደሞዝ ማሻሻያ አልተራዘመም፣ከመስከረም ወር ጀምሮ ታሳቢ የተደረገ ጭማሪ የተደረገው የደመወዝ ክፍያ ይፈፀማል።
"ተራዝሟል የሚለው መረጃ ከየት እንደመጣ አላውቅም። መረጃው ለህዝብ ይፋ ከተደረገ ጀምሮ ከመስከረም የሚጀምር የደሞዝ ጭማሪ ለማስፈፀም ስራ ስንሰራ ቆይተናል"- ሲሉ አንድ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባልደረባ ለመሰረት ሚዲያ ተናግረዋል።
በዚህም አዲስ የደሞዝ ማሻሻያ መሰረት ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 4,760 ወደ ብር 6,ዐዐዐ እንዲያድግ መደረጉ ይታወሳል። በተጨሜሪም ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 21,492 ወደ ብር 39,000 እንዲሁም የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6,940 ወደ ብር 11,500 መደረጉ በወቅቱ ይፋ ተደርጎ ነበር። ይህም ለደመወዝ የሚወጣውን ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር ያደርሰዋል ተብሏል።
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
መብራት ተቋርጧል‼️
መብራት በደብረብርሃን፣በወልዲያ፣ በቆቦ፣በሸዋሮቢት፣በሰቆጣ፣በአዳማ፣በሁመራ፣በወላይታ፣ በቢሾፍቱ፣በአላማጣ፣በጅጅጋ፣ በቀብሪ ደሃር፣በባሌሮቤ በአፋር፣በአዲስ አበባ የተወሰኑ ቦታዎች እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍል ከ ምሽቱ 1:20 ሰዓት ጀምሮ መብራት መቋረጡን ቤተሰቦች ያደረሱን ጥቆማ ያመላክታል።
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
መብራት በደብረብርሃን፣በወልዲያ፣ በቆቦ፣በሸዋሮቢት፣በሰቆጣ፣በአዳማ፣በሁመራ፣በወላይታ፣ በቢሾፍቱ፣በአላማጣ፣በጅጅጋ፣ በቀብሪ ደሃር፣በባሌሮቤ በአፋር፣በአዲስ አበባ የተወሰኑ ቦታዎች እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍል ከ ምሽቱ 1:20 ሰዓት ጀምሮ መብራት መቋረጡን ቤተሰቦች ያደረሱን ጥቆማ ያመላክታል።
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
መብራት ለምን ተቋረጠ❓❓👇
በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች በከፊል የኃይል መቋረጥ ተከስቷል‼️
ከሰበታ ቁጥር 1 የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ ጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ፤ ከጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ አዲስ ዌስት ወይም ኮልፌ ማከፋፈያ ጣቢያ በተዘረጋዉ 132 ኪ.ቮ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ መደበኛ የጥገና ሥራ ሲከናወን ውሏል፡፡
ይሁንና ጥገናው ተጠናቆ መስመር በሚሞከርበት ጊዜ በተፈጠረ የመስመሮች መነካካት በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች የኃይል አቅርቦት መቋረጡን እና መስመሩን መልሶ ለማገናኘት እርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገልጿል።፡
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች በከፊል የኃይል መቋረጥ ተከስቷል‼️
ከሰበታ ቁጥር 1 የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ ጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ፤ ከጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ አዲስ ዌስት ወይም ኮልፌ ማከፋፈያ ጣቢያ በተዘረጋዉ 132 ኪ.ቮ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ መደበኛ የጥገና ሥራ ሲከናወን ውሏል፡፡
ይሁንና ጥገናው ተጠናቆ መስመር በሚሞከርበት ጊዜ በተፈጠረ የመስመሮች መነካካት በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች የኃይል አቅርቦት መቋረጡን እና መስመሩን መልሶ ለማገናኘት እርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገልጿል።፡
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass