የጥናት ውጤት‼️
አንድ ባህር ዛፍ እንደ እድሜው/Age/፣መጠን/size) እና የአካባቢ ሁኔታዎች/environmental conditions/ ቢለያይም በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድርን ውሃን/Underground water/ ይመጣሉ።
አንድ 3 አመት እድሜ ያስቆጠረ ባህር ዛፍ በቀን 20 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
20 አመት እድሜ ያላቸው ባህር ዛፎች ደግሞ በቀን እስከ 200 ሊትር ውሃ ሊጠቀሙ እንደሚችሉ የአለም አቀፉ የአግሮ ደን ምርምር ማዕከል (ICRAF) ጥናት አመልክቷል።
በጣም ትልቅ ባህር ዛፍ በቀን እስከ 1000 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
ስለዚህ ባህር ዛፍ በከተሞች አካባቢ የሚተከሉ ከሆነ በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድር ውሃን/underground water/ በመምጠጥ የውሃ አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል።
ባህርዛፍ በከተሞች አካባቢ ባይተከል ይመከራል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አንድ ባህር ዛፍ እንደ እድሜው/Age/፣መጠን/size) እና የአካባቢ ሁኔታዎች/environmental conditions/ ቢለያይም በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድርን ውሃን/Underground water/ ይመጣሉ።
አንድ 3 አመት እድሜ ያስቆጠረ ባህር ዛፍ በቀን 20 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
20 አመት እድሜ ያላቸው ባህር ዛፎች ደግሞ በቀን እስከ 200 ሊትር ውሃ ሊጠቀሙ እንደሚችሉ የአለም አቀፉ የአግሮ ደን ምርምር ማዕከል (ICRAF) ጥናት አመልክቷል።
በጣም ትልቅ ባህር ዛፍ በቀን እስከ 1000 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
ስለዚህ ባህር ዛፍ በከተሞች አካባቢ የሚተከሉ ከሆነ በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድር ውሃን/underground water/ በመምጠጥ የውሃ አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል።
ባህርዛፍ በከተሞች አካባቢ ባይተከል ይመከራል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍4❤1😍1
የሉዊስ ሱዋሬዝ የፍቅር ታሪክ ከሶፊ ባልቢ ጋር በእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ካሉ ምርጥ ታሪኮች አንዱ መሆን አለበት! 🫶🥺❤️
ሉዊስ ሱአሬዝ ያደገው በድህነት ውስጥ ነው። አባቱ ከዚህ አለም በሞት ከተለው በኋላ ህይወቱ ይበልጥ ተመሰቃቀለ። እናቱ የእለት ምግባቸውን ለማግኘት ትታገል ነበር። ነገርግን እናቱ የምታመጣው ገንዘብ በቂ አልነበረም። በዚህም ምክንያት ገና በ9 ዓመቱ ገንዘብ ለማግኘት በመንገድ ጠራጊ ሆኖ ሰራ።
ከኡራጓይ ከፍተኛ ክለብ ቢፈርምም ሱአሬዝ ልምምድን መዝለል፣ አርፍዶ መቆየት እና ትኩረቱን ማጣት ጀመረ።
🗣️ "በሌሊት እወጣ ነበር። ማጥናት አልወድም ነበር። እና ራሴን ለእግር ኳስ አልሰጠም ነበር።"
በዚህ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነበር በ 15 ዓመቱ ሱዋሬዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶፊያን ያገኛት። ሶፍያ ያኔ 13 ዓመት ልጅ ነበረች። ሱአሬዝ ወዲያውኑ ወደዳት። ምንም ደሃ ቢሆን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እሷም ወደደችም። በደንብ ትደግፈው ነበር።
🗣️ " ለእሷ ጥሩ ነገሮችን ለመግዛት መንገድ ላይ ሳንቲሞችን እለቃቅም ነበር።" 🥺
በሚያሳዝን ሁኔታ በ2003 ሶፊያ ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ስፔን ሄደች። ሱአሬዝ ልቡ ተሰበረ።. 💔
🗣️ "ሶፊያ ስትሄድ እግር ኳስ መጫወቱን አቆምኩ ። ግን እሷን ለማግኘት ራሴን ለዚህ ውብ ስፖርት መወሰን እንዳለብኝ ተገነዘብኩ።"
በ 16 አመቱ ሱአሬዝ ሶፊያን ለማየት ወደ ባርሴሎና ተጓዘ። ገንዘብ ሳይኖረው ከወንድሙ ተበደረ። ከኡራጓይ ወደ ስፔን ያደረገው ጉዞ ለአንድ ወጣት በጣም ከባድ ነበር። እና ለጉብኝቱ ግልጽ የሆነ ምክንያት ሳይኖረው በአውሮፕላን ማረፊያ ተይዞ ለሰዓታት ተጠየቀ። በመጨረሻም ተለቀቀ። በሚያሳዝን ሁኔታ ትክክለኛ አድራሻዋን ባለማወቁ ሶፊያን ማግኘት አልቻለም።
ከእሷ ጋር ለመገናኘት ቆርጦ የነበረው ሱዋሬዝ ተስፋ በመቁረጥ ሙሉ በሙሉ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ። በአንድ ጨዋታ አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ የሆላንዱ ክለብ አያክስ አስፈርመው። እናም ወደ አውሮፓ ተዛወረ። ሶፊያ ብዙም ሳይትቆይ ከስፔን ወደ ኔዘርላንድ ሄደች። ከዚያ በኋላ እስከመጨረሻው ላይለያዩ ተገናኙ።
ሉዊስ ሱአሬዝ ያደገው በድህነት ውስጥ ነው። አባቱ ከዚህ አለም በሞት ከተለው በኋላ ህይወቱ ይበልጥ ተመሰቃቀለ። እናቱ የእለት ምግባቸውን ለማግኘት ትታገል ነበር። ነገርግን እናቱ የምታመጣው ገንዘብ በቂ አልነበረም። በዚህም ምክንያት ገና በ9 ዓመቱ ገንዘብ ለማግኘት በመንገድ ጠራጊ ሆኖ ሰራ።
ከኡራጓይ ከፍተኛ ክለብ ቢፈርምም ሱአሬዝ ልምምድን መዝለል፣ አርፍዶ መቆየት እና ትኩረቱን ማጣት ጀመረ።
🗣️ "በሌሊት እወጣ ነበር። ማጥናት አልወድም ነበር። እና ራሴን ለእግር ኳስ አልሰጠም ነበር።"
በዚህ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነበር በ 15 ዓመቱ ሱዋሬዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶፊያን ያገኛት። ሶፍያ ያኔ 13 ዓመት ልጅ ነበረች። ሱአሬዝ ወዲያውኑ ወደዳት። ምንም ደሃ ቢሆን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እሷም ወደደችም። በደንብ ትደግፈው ነበር።
🗣️ " ለእሷ ጥሩ ነገሮችን ለመግዛት መንገድ ላይ ሳንቲሞችን እለቃቅም ነበር።" 🥺
በሚያሳዝን ሁኔታ በ2003 ሶፊያ ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ስፔን ሄደች። ሱአሬዝ ልቡ ተሰበረ።. 💔
🗣️ "ሶፊያ ስትሄድ እግር ኳስ መጫወቱን አቆምኩ ። ግን እሷን ለማግኘት ራሴን ለዚህ ውብ ስፖርት መወሰን እንዳለብኝ ተገነዘብኩ።"
በ 16 አመቱ ሱአሬዝ ሶፊያን ለማየት ወደ ባርሴሎና ተጓዘ። ገንዘብ ሳይኖረው ከወንድሙ ተበደረ። ከኡራጓይ ወደ ስፔን ያደረገው ጉዞ ለአንድ ወጣት በጣም ከባድ ነበር። እና ለጉብኝቱ ግልጽ የሆነ ምክንያት ሳይኖረው በአውሮፕላን ማረፊያ ተይዞ ለሰዓታት ተጠየቀ። በመጨረሻም ተለቀቀ። በሚያሳዝን ሁኔታ ትክክለኛ አድራሻዋን ባለማወቁ ሶፊያን ማግኘት አልቻለም።
ከእሷ ጋር ለመገናኘት ቆርጦ የነበረው ሱዋሬዝ ተስፋ በመቁረጥ ሙሉ በሙሉ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ። በአንድ ጨዋታ አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ የሆላንዱ ክለብ አያክስ አስፈርመው። እናም ወደ አውሮፓ ተዛወረ። ሶፊያ ብዙም ሳይትቆይ ከስፔን ወደ ኔዘርላንድ ሄደች። ከዚያ በኋላ እስከመጨረሻው ላይለያዩ ተገናኙ።
👍3❤2
መስከረም 8 መግቢያ‼️
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ‼️
#Ethiopia | መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
====================
⬇️📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ‼️
#Ethiopia | መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
====================
⬇️📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤2👍1🤡1
በአዲሱ የገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1395/2017 መሠረት ከመቀጠር፣ ከኪራይ እና ከንግድ ስራ ከሚገኝ ገቢ የገቢ ግብር አሰላል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🤔2👏1
3000 አመት ያስቆጠረው ማር‼️
የ3,000 ዓመት እድሜ ያስቆጠረው ማር በግብፅ የቀብር ስፍራዎች ተገኘ‼️
👉ማሩ አሁንም ጣፋጭነቱ የሚያስደምም ነው ተብሎለታል
የንብ ማር ልዩ ባህሪያት በድጋሚ በአስደናቂ ሁኔታ ተረጋግጧል የተባለ ሲሆን በግብፅ በሚገኙ ጥንታዊ የቀብር ስፍራዎች ውስጥ ለ3,000 ዓመታት ያህል የተቀመጠ ማር አሁንም ሳይበላሽ መገኘቱ የሳይንስ ሊቃውንትን አስገርሟል።
የማር ረጅም ዕድሜ ምስጢር በኬሚካላዊ ቅንብሩ ውስጥ ይገኛል ተብሏል።
ማር የውሃ መጠን በጣም ዝቅተኛ ሲሆን፣ ከፍተኛ የስኳር ይዘት ያለው እና አሲዳማ በመሆኑ ባክቴሪያዎች እና ረቂቅ ተህዋሲያን እንዲያድጉበት አይፈቅድም ተብሏል።
ይህ ተፈጥሯዊ ሂደት ማሩን ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ የሚያደርግ እንደ መከላከያ (preservative) ያገለግላል ተብሎለታል።
ምንም እንኳን "ማር አይበላሽም" የሚለው አባባል የተለመደ ቢሆንም፣ የሳይንስ ሊቃውንት ይህን ያህል ረጅም ዕድሜ እንዲኖረው የረዳው በግብፅ የቀብር ስፍራዎች ውስጥ የነበረው ደረቅና ከውጭ ተጽእኖ የፀዳ አየር አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ። ይህ ሁኔታ የማሩን ጥራት ለመጠበቅ ወሳኝ ነበር ተብሎለታል።
ይህ ግኝት የማርን ልዩ ተፈጥሮ ከማሳየቱም በላይ፣ የጥንት ግብፃውያን ለሕይወት አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን ለዘለቄታው ለማስቀመጥ የነበራቸውን ጥልቅ ግንዛቤ የሚያሳይ ነው ተብሏል።
ይህ ጥንታዊ ማር ለምግብነት ሊውል ቢችልም፣ በታሪክና በሳይንስ ምርምር ረገድ ያለው ጠቀሜታ ከጣዕሙ በላይ የላቀ ነው ተብሏል።
መናኸሪያ ሬዲዮ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ3,000 ዓመት እድሜ ያስቆጠረው ማር በግብፅ የቀብር ስፍራዎች ተገኘ‼️
👉ማሩ አሁንም ጣፋጭነቱ የሚያስደምም ነው ተብሎለታል
የንብ ማር ልዩ ባህሪያት በድጋሚ በአስደናቂ ሁኔታ ተረጋግጧል የተባለ ሲሆን በግብፅ በሚገኙ ጥንታዊ የቀብር ስፍራዎች ውስጥ ለ3,000 ዓመታት ያህል የተቀመጠ ማር አሁንም ሳይበላሽ መገኘቱ የሳይንስ ሊቃውንትን አስገርሟል።
የማር ረጅም ዕድሜ ምስጢር በኬሚካላዊ ቅንብሩ ውስጥ ይገኛል ተብሏል።
ማር የውሃ መጠን በጣም ዝቅተኛ ሲሆን፣ ከፍተኛ የስኳር ይዘት ያለው እና አሲዳማ በመሆኑ ባክቴሪያዎች እና ረቂቅ ተህዋሲያን እንዲያድጉበት አይፈቅድም ተብሏል።
ይህ ተፈጥሯዊ ሂደት ማሩን ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ የሚያደርግ እንደ መከላከያ (preservative) ያገለግላል ተብሎለታል።
ምንም እንኳን "ማር አይበላሽም" የሚለው አባባል የተለመደ ቢሆንም፣ የሳይንስ ሊቃውንት ይህን ያህል ረጅም ዕድሜ እንዲኖረው የረዳው በግብፅ የቀብር ስፍራዎች ውስጥ የነበረው ደረቅና ከውጭ ተጽእኖ የፀዳ አየር አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ። ይህ ሁኔታ የማሩን ጥራት ለመጠበቅ ወሳኝ ነበር ተብሎለታል።
ይህ ግኝት የማርን ልዩ ተፈጥሮ ከማሳየቱም በላይ፣ የጥንት ግብፃውያን ለሕይወት አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን ለዘለቄታው ለማስቀመጥ የነበራቸውን ጥልቅ ግንዛቤ የሚያሳይ ነው ተብሏል።
ይህ ጥንታዊ ማር ለምግብነት ሊውል ቢችልም፣ በታሪክና በሳይንስ ምርምር ረገድ ያለው ጠቀሜታ ከጣዕሙ በላይ የላቀ ነው ተብሏል።
መናኸሪያ ሬዲዮ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤5
ራሰ በራዎችን አስመልክቶ እውነታዎች!
📌 በሞሮኮ "ራሰ በራ"ን "የወንድ ልጅ ዘውድ!" ብለው ነው የሚጠሩት።
📌 በቱርክሜኒስታን አንድ ወንድ ከአንድ በላይ ማግባት የሚችለው "ራሰ በራ" ከሆነ ብቻ ነው!
📌 በብራዚል ሴቶች የትዳር አጋራቸውን ሲመርጡ ጥቅጥቅ ያለ እና ረዥም ፀጉር ካለው "ሴታሴት" ነው ብለው ስለሚያስቡ ፀጉሩ የገባ ወይም ሳሳ ያለን(ራሰ በራ) ወንድ ይመርጣሉ!
📌 በኡዝቤኪስታን "ራሰ በራ" ወንድ ያለ መህር (ጥሎሽ) የማግባት ነፃነት አለው!
📌 በአርጀንቲና "ራሰ በራ" ወንድ ያገባች ሴት የአካባቢዋ "እመቤት" ተደርጋ ትከበራለች!
📌 በአውስትራሊያ አንዲት ሴት ከፀጉራም ወንድ ጋር ባለ ትዳር ብትሆንና "ራሰ በራ" ከሆነ ሌላ ወንድ ፍቅር ቢይዛት ፀጉራሙን ወንድ የመፍታትና ከ"ራሰ በራ"ው ጋር የመሆን ህጋዊ መብት ነበራት!
📌 በቀድሞው ጊዜ በፊንላንድ በሚገኘው ሄልሲንኪ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች ሲመዘገቡ በትምህርት ከሚያስመዘግቡት ውጤት በላይ አቅደው የሚገቡት "ራሰ በራ" ወንድን በፍቅር ማማለልን ነበር።
ለራስ በራዎች ሲባል በድጋሜ የተለጠፈ😁🤣
📌 በሞሮኮ "ራሰ በራ"ን "የወንድ ልጅ ዘውድ!" ብለው ነው የሚጠሩት።
📌 በቱርክሜኒስታን አንድ ወንድ ከአንድ በላይ ማግባት የሚችለው "ራሰ በራ" ከሆነ ብቻ ነው!
📌 በብራዚል ሴቶች የትዳር አጋራቸውን ሲመርጡ ጥቅጥቅ ያለ እና ረዥም ፀጉር ካለው "ሴታሴት" ነው ብለው ስለሚያስቡ ፀጉሩ የገባ ወይም ሳሳ ያለን(ራሰ በራ) ወንድ ይመርጣሉ!
📌 በኡዝቤኪስታን "ራሰ በራ" ወንድ ያለ መህር (ጥሎሽ) የማግባት ነፃነት አለው!
📌 በአርጀንቲና "ራሰ በራ" ወንድ ያገባች ሴት የአካባቢዋ "እመቤት" ተደርጋ ትከበራለች!
📌 በአውስትራሊያ አንዲት ሴት ከፀጉራም ወንድ ጋር ባለ ትዳር ብትሆንና "ራሰ በራ" ከሆነ ሌላ ወንድ ፍቅር ቢይዛት ፀጉራሙን ወንድ የመፍታትና ከ"ራሰ በራ"ው ጋር የመሆን ህጋዊ መብት ነበራት!
📌 በቀድሞው ጊዜ በፊንላንድ በሚገኘው ሄልሲንኪ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች ሲመዘገቡ በትምህርት ከሚያስመዘግቡት ውጤት በላይ አቅደው የሚገቡት "ራሰ በራ" ወንድን በፍቅር ማማለልን ነበር።
ለራስ በራዎች ሲባል በድጋሜ የተለጠፈ😁🤣
❤2🤣2⚡1
በ12 ት/ት ይጀመራል‼️
የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር‼️
👉መስከረም 12/2018 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ምክንያቶች ሲባክነ የነበሩትን የመማር ማስተማር ጊዜያት ለማስተካከል እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ማዘጋጀት አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት የመማር ማስተማር ካላንደር ከላይ ተያይዟል።
ት/ት ሚኒስቴር
======================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር‼️
👉መስከረም 12/2018 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ምክንያቶች ሲባክነ የነበሩትን የመማር ማስተማር ጊዜያት ለማስተካከል እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ማዘጋጀት አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት የመማር ማስተማር ካላንደር ከላይ ተያይዟል።
ት/ት ሚኒስቴር
======================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤3
Inbox❗👇👇
ይህ እምታየው በአማራ ክልል በዋግህምራ ብሄረስብ ዞን ሳህላ ወረዳ ነሀሴ 21/2017 በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ግለስብ 120 እሚጠጉ የቁም እንስሳትና ፍየሎች በጎርፍ ተወስደውበታል።
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ይህ እምታየው በአማራ ክልል በዋግህምራ ብሄረስብ ዞን ሳህላ ወረዳ ነሀሴ 21/2017 በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ግለስብ 120 እሚጠጉ የቁም እንስሳትና ፍየሎች በጎርፍ ተወስደውበታል።
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
😱1😢1
የጥንቃቄ መልዕክት❗
ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የተከለከሉ ምግቦች!!!!
-----------------------------------------------
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በአካሄደው የገበያ ዳሰሳ ጥናት የቁጥጥር መስፈርቱን ያላሟሉ የተለያዩ የምግብ ምርቶች ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ያሳስባል፡፡
የኢትዮጵያ ምግብ መድኃኒት ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣንና ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጋር በመቀናጀት በአደረገው የገበያ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ተመርተው በገበያ ውስጥ አስገዳጅ የደረጃ ምልክት ሳይኖራቸዉ ወይም ሳይለጥፉ እንዲሁም አስገዳጅ የገላጭ ፅሁፍ ስታናድርድ CES 73 ሳያሞሉ ወደ ገበያ መውጣታቸውን ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
መስፈርቱን ያላሟሉት የምግብ ምርቶች የገበታ ጨው፣ የለውዝ (የኦቾሎ) ቅቤ፣ የምግብ ዘይት፣ አቼቶ፣ ከረሜላ እና ማር ሲሆኑ በምርቶቹ ላይ የተገኘው ጉድለት ደግሞ የማምረት የብቃት ማረጋገጫ (ሲኦሲ) የሌላቸው፣ የአምራች ድርጅት ስምና አድራሻ እንዲሁም አስገዳጅ የደረጃ ምልክት የሌላቸው፣ ምርቱ የተመረተበትና የሚያበቃበት በተለይም መለያ ቁጥር የሌለውና የምርቱ ጥሬ ግብዓት ዝርዝር ያለመገለፅ ናቸው፡፡
በዚህም መሠረት ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት የምግብ ምርቶች ጥራትና ደህንነታቸው ያልተረጋገጠ በመሆኑ ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ባለሰልጣን መስሪያቤቱ ያሳስባል፡፡
#የገበታ #ጨው
1. ሴፍ 16. ዜድ
2. ማሚ 17. ማሂ
3. ሶም 18. ኤልሳ
4. ኒያ 19. አርኪ
5. ኤ ኤም 20. ሜናታ
6. አሜን 21. ፎር ኤፍ
7. ኑና 22. ዋን
8. ዘመን 23. አዮዲን
9. ስኬት 24. ዳግም
10. ቴንሲያ 25. ቶም
11. እሙ 26. ጆይ
12. ጠሊል 27. ሳሊህ
13. መስቱራ 28. ዛክ
14. ጊዜ 29. ትዝታ
15. ኩል 30. ዊን
#የለውዝ (ኦቾሎኒ) ቅቤ
1. መና 8. ዓለም
2. ፋና 9. ፀዬ (Tseyie)
3. ሰናይት 10. አዱሊስ
4. MAZA( ኤም ኤ ዜድ ኤ) 11. ጊፍት
5. ሉሲ 12. ስዊት
6. ኤ ኤፍ 13. ሐበሻ
7. አያልነህ 14. ሀናን
#የምግብ ዘይት
1. ፍትህ 7.ዝናሽ
2. የኛ 8. ፍፁም
3. Tina Oil 9. ሙሐ
4. ፋሚሊ 10. ተስኒም
5. እድገት 11. ፀሐይ
6. ረዲ 12. እፎይታ
#አቼቶ
1. Hade Aceto
#ከረሜላ
1. Hawi Fruits candy
2. Best Jar
3. MAMIE
4. Mamie Lollipop
5. Best Pop Lollipop
#ማር
1. ፀደይ ማር
2. ኬሪ የጫካ ማር
(የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን)
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የተከለከሉ ምግቦች!!!!
-----------------------------------------------
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በአካሄደው የገበያ ዳሰሳ ጥናት የቁጥጥር መስፈርቱን ያላሟሉ የተለያዩ የምግብ ምርቶች ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ያሳስባል፡፡
የኢትዮጵያ ምግብ መድኃኒት ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣንና ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጋር በመቀናጀት በአደረገው የገበያ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ተመርተው በገበያ ውስጥ አስገዳጅ የደረጃ ምልክት ሳይኖራቸዉ ወይም ሳይለጥፉ እንዲሁም አስገዳጅ የገላጭ ፅሁፍ ስታናድርድ CES 73 ሳያሞሉ ወደ ገበያ መውጣታቸውን ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
መስፈርቱን ያላሟሉት የምግብ ምርቶች የገበታ ጨው፣ የለውዝ (የኦቾሎ) ቅቤ፣ የምግብ ዘይት፣ አቼቶ፣ ከረሜላ እና ማር ሲሆኑ በምርቶቹ ላይ የተገኘው ጉድለት ደግሞ የማምረት የብቃት ማረጋገጫ (ሲኦሲ) የሌላቸው፣ የአምራች ድርጅት ስምና አድራሻ እንዲሁም አስገዳጅ የደረጃ ምልክት የሌላቸው፣ ምርቱ የተመረተበትና የሚያበቃበት በተለይም መለያ ቁጥር የሌለውና የምርቱ ጥሬ ግብዓት ዝርዝር ያለመገለፅ ናቸው፡፡
በዚህም መሠረት ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት የምግብ ምርቶች ጥራትና ደህንነታቸው ያልተረጋገጠ በመሆኑ ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ባለሰልጣን መስሪያቤቱ ያሳስባል፡፡
#የገበታ #ጨው
1. ሴፍ 16. ዜድ
2. ማሚ 17. ማሂ
3. ሶም 18. ኤልሳ
4. ኒያ 19. አርኪ
5. ኤ ኤም 20. ሜናታ
6. አሜን 21. ፎር ኤፍ
7. ኑና 22. ዋን
8. ዘመን 23. አዮዲን
9. ስኬት 24. ዳግም
10. ቴንሲያ 25. ቶም
11. እሙ 26. ጆይ
12. ጠሊል 27. ሳሊህ
13. መስቱራ 28. ዛክ
14. ጊዜ 29. ትዝታ
15. ኩል 30. ዊን
#የለውዝ (ኦቾሎኒ) ቅቤ
1. መና 8. ዓለም
2. ፋና 9. ፀዬ (Tseyie)
3. ሰናይት 10. አዱሊስ
4. MAZA( ኤም ኤ ዜድ ኤ) 11. ጊፍት
5. ሉሲ 12. ስዊት
6. ኤ ኤፍ 13. ሐበሻ
7. አያልነህ 14. ሀናን
#የምግብ ዘይት
1. ፍትህ 7.ዝናሽ
2. የኛ 8. ፍፁም
3. Tina Oil 9. ሙሐ
4. ፋሚሊ 10. ተስኒም
5. እድገት 11. ፀሐይ
6. ረዲ 12. እፎይታ
#አቼቶ
1. Hade Aceto
#ከረሜላ
1. Hawi Fruits candy
2. Best Jar
3. MAMIE
4. Mamie Lollipop
5. Best Pop Lollipop
#ማር
1. ፀደይ ማር
2. ኬሪ የጫካ ማር
(የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን)
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
🙏2😢1
በኢትዮጵያ ስንት ስዓት ይታያል❓
ዛሬ ምሽት ጳጉሜ 2፣ 2017 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ጨምሮ በአብዛኛው የአፍሪካ፣ እስያ እና አውስትራሊያ በሚገኙ ሀገራት ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ወይም "የደም ጨረቃ" ይታያል። ይህ ክስተት ጨረቃ ቀይ ቀለም የምትይዝበት አስደናቂ ወቅት ሲሆን፣ እስከ 82 ደቂቃዎች ሊቆይ ይችላል።
የጊዜ ሰሌዳ (በኢትዮጵያ ሰዓት)
* 12:21 PM: ሙሉዋ ጨረቃ በምስራቅ አድማስ መውጣት ትጀምራለች።
* 12:28 PM: ግርዶሹ መታየት ይጀምራል።
* 1:27 PM: ከፊል ግርዶሹ ይጀምራል።
* 2:30 PM: ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ተጀምሮ ጨረቃ ደም የምትመስልበት ሰዓት ይሆናል።
* 3:11 PM: ጨረቃ በጥላው ማእከል የምትሆንበት እና ቀይ መምሰሏ የሚጨምርበት ሰዓት ይሆናል።
* 3:52 PM: ሙሉ ግርዶሹ ያበቃል።
ይህን አስደናቂ ክስተት በባዶ ዓይን ማየት ምንም አይነት የጤና ችግር ስለማያስከትል ያለ ምንም ስጋት ልትመለከቱት ትችላላችሁ።
አካባቢያችሁ ደመናማ ካልሆነ በደንብ ይታያል። ይህንን ታሪካዊ ክስተት እንዳያመልጣችሁ!
Via_መጋቢ ሀዲስ ሮዳስ ታደስ
===================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ዛሬ ምሽት ጳጉሜ 2፣ 2017 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ጨምሮ በአብዛኛው የአፍሪካ፣ እስያ እና አውስትራሊያ በሚገኙ ሀገራት ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ወይም "የደም ጨረቃ" ይታያል። ይህ ክስተት ጨረቃ ቀይ ቀለም የምትይዝበት አስደናቂ ወቅት ሲሆን፣ እስከ 82 ደቂቃዎች ሊቆይ ይችላል።
የጊዜ ሰሌዳ (በኢትዮጵያ ሰዓት)
* 12:21 PM: ሙሉዋ ጨረቃ በምስራቅ አድማስ መውጣት ትጀምራለች።
* 12:28 PM: ግርዶሹ መታየት ይጀምራል።
* 1:27 PM: ከፊል ግርዶሹ ይጀምራል።
* 2:30 PM: ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ተጀምሮ ጨረቃ ደም የምትመስልበት ሰዓት ይሆናል።
* 3:11 PM: ጨረቃ በጥላው ማእከል የምትሆንበት እና ቀይ መምሰሏ የሚጨምርበት ሰዓት ይሆናል።
* 3:52 PM: ሙሉ ግርዶሹ ያበቃል።
ይህን አስደናቂ ክስተት በባዶ ዓይን ማየት ምንም አይነት የጤና ችግር ስለማያስከትል ያለ ምንም ስጋት ልትመለከቱት ትችላላችሁ።
አካባቢያችሁ ደመናማ ካልሆነ በደንብ ይታያል። ይህንን ታሪካዊ ክስተት እንዳያመልጣችሁ!
Via_መጋቢ ሀዲስ ሮዳስ ታደስ
===================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤4
ኢንተርኔት በነፃ‼️
የታላቁ የኢትዮጵያን ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ ነገ የምረቃ ስነስርዓቱን በቀጥታ ስርጭት በነፃ ይከታተሉ ሲል ኢትዮ ቴሌኮም ብስራት አሰምቷል።
#አዩዘሀበሻ
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የታላቁ የኢትዮጵያን ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ ነገ የምረቃ ስነስርዓቱን በቀጥታ ስርጭት በነፃ ይከታተሉ ሲል ኢትዮ ቴሌኮም ብስራት አሰምቷል።
#አዩዘሀበሻ
===================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤3👍1
🌻 እንኳን አደረሳችሁ 🌻
2018
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌻2018🌻መልካም🌻አዲስ አመት🌻
🌻🌻🌻
መልካም🌻አዲስዓ መት
መልካም🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
መልካም 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
ለወዳጄ 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
🌻🌻🌻🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት 🌻🌻🌻🌻
🌻መ🌻ል 🌻ካ🌻ም🌻🌻🌻🌻
🌻አ🌻ዲ🌻ስ🌻ዓ🌻መ🌻ት 🌻
🌻 🌻 🌻
🌻መል🌻🌻🌻ካም🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻
🌻 🌻 🌻
🌻🌻አዲስ
🌻🌻🌻አመት
🌻🌻መ🌻ልካም
🌻🌻አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
🌻መልካም 🌻 አዲስዓመት
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
አዲስዓመት🌻ለወዳጄ🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻 🌻 🌻
🌻መል🌻🌻🌻ካም🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻
🌻 🌻 🌻
🇪🇹ሀገራችን ሰላም የምትሆንበት 🙏 🕊🌻🌻
🌻🌻🌻 ያሰብነው የሚሳካበት 🌻🌻
🌻🌻🌻 🌻🌻
🌻የካሳ🌻የሰላም🌻የጤና🌻የበረከት🌻🌻
🌻🌹🌾ዓመት 💐🌷ይሁንልን።🌻🕊🌻🌻
2018
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌻2018🌻መልካም🌻አዲስ አመት🌻
🌻🌻🌻
መልካም🌻አዲስዓ መት
መልካም🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
መልካም 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
ለወዳጄ 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
🌻🌻🌻🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት 🌻🌻🌻🌻
🌻መ🌻ል 🌻ካ🌻ም🌻🌻🌻🌻
🌻አ🌻ዲ🌻ስ🌻ዓ🌻መ🌻ት 🌻
🌻 🌻 🌻
🌻መል🌻🌻🌻ካም🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻
🌻 🌻 🌻
🌻🌻አዲስ
🌻🌻🌻አመት
🌻🌻መ🌻ልካም
🌻🌻አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
🌻መልካም 🌻 አዲስዓመት
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
አዲስዓመት🌻ለወዳጄ🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻 🌻 🌻
🌻መል🌻🌻🌻ካም🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻
🌻 🌻 🌻
🇪🇹ሀገራችን ሰላም የምትሆንበት 🙏 🕊🌻🌻
🌻🌻🌻 ያሰብነው የሚሳካበት 🌻🌻
🌻🌻🌻 🌻🌻
🌻የካሳ🌻የሰላም🌻የጤና🌻የበረከት🌻🌻
🌻🌹🌾ዓመት 💐🌷ይሁንልን።🌻🕊🌻🌻
❤3🙏1
አሳዛኝ ዜና‼️
በከሰል ጭስ የ3ሰዎች ህይወት አለፈ‼️
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
ከሰል ስንጠቀም በቤት ውስጥ በቂ አየር እንዲኖር ማድረግ እና ስራ ከጨረሱ በኋላ ማጥፋት እንዳለብን ይመከራል።
#አዩዘሀበሻ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ 📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በከሰል ጭስ የ3ሰዎች ህይወት አለፈ‼️
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
ከሰል ስንጠቀም በቤት ውስጥ በቂ አየር እንዲኖር ማድረግ እና ስራ ከጨረሱ በኋላ ማጥፋት እንዳለብን ይመከራል።
#አዩዘሀበሻ
==================
💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ 📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
😢2👍1