G-Tutorialclass
813 subscribers
2.23K photos
29 videos
1.43K files
356 links
Impossible is possible with learning & reading.
Download Telegram
Forwarded from Deleted Account
😳😳ግቢ ላይ ያሉ ችግሮች 😳
♨️♨️ Part 1♨️♨️

⭕️ተማሪዎች ግቢ ላይ መጥፎ የተባሉ ነገሮች ይገጥማቸዋል። ከነሱ ዉስጥ አንድንዱን ልንገራችሁ.......

የዉ ብዙን ግዜ የምቸገሩት ሴቶች ስለሆኑ ይህን እንደምክር አቅርበናል። ሴቶች ላይ ከሚደርሱት ጥቃቶች ዉስጥ መደፈር የምል ነገር አለ። ብዙን ግዜ ዩኒቨርስቲዎች ከከተማ ዉጭ ናቸው። so ሴቶች ለማያትም ሆነ ለመጎብኘት ብቻቸውን ወደ ጫከ መሄድ የለባቸውም። እንኳን ሁለት ሆኖው እራሱ መሄድ የለባቸውም።

የምን ሴቶች ብቻ ወንዶች እራሱ ጥንቃቄ ማድረግ አለባችሁ። ለምን ብትሉኝ ሌቦች በብዛት ከ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስልክ ና pc(ላፕቶፕ) በማስፈራራት መውሰድ ለምደዋል።

👉በተለይ ወደ ጫከ አከባቢ 3'ና ከዛ በላይ ሆናችሁ መንቀሳቀስ አላባችሁ....

⚜ሌለዉ ደግሞ በፈቃደኝነት ስተት በመስራት የማይመለስ ፀፀት ዉስጥ የምትገቡባት ነው። ወንዶች ዩኒቨርስቲ ስትገቡ አፋቸውን ከፍተዉ😂 እጃቸውን ዘርግተው ይቀበላቸዋል። እሄን ሚለዉ senior(ነበር) ተማሪዎች #fresh_set ተማሪዎች ግቢ ስገቡ ሁሉም ወንድ ተማሪዎች አንሰፍስፈው ጓደኛ በሚል ስም ሴቶችን ያዘናጋሉ።

🔹አገባብ 👇👇👇

☝️1)መጀመሪያ ልክ ግቢ ስትገቢ ያይሻል። ሻንጣሽ ትልቅ ስለሆነ ይመጣና ነይ ላግዚሽ ይላል....ከዛን ይሸከሚና አስከ #Dorm(setoch_gibi) ድረስ ያወራሻል...ከዛን ስ.ቁ ስጪኝ.....ነገሩ አለቀ

✌️2)ምዝገባ ላይ ተሯሩጦ ያስመዘገብሻል....እሱም በዚሁ.... ይቀጥላል

🤚 ተዉት ይሄን.... ለምን? የሴቶች ስልክ መቀበል (ስ.ቁ ማግኘት) በጣም ቀላል ነዉ.....ከዛ ቡሃላ ምን ይፈጠራል መሰለሽ.......አንድ ቀን #Over እንዉጣ ይልሻል። አንድ ቀን አብረሺዉ ካደርሽ ቡሃላ ምክንያት በመፍጠር ከንቺ ይርቃል ሌላ ይጠብሳል። በቃ ይሄው ነዉ።

🗣በተለይ ከገጠር አከባቢ የምመጡ ሴቶች ከተሸወዱ በጣም አስከፊ ነገር ላይ ይወድቃሉ። ማርገዝ የሚባል ነገር አለ ፍቅር ያሳየሽ መስሎ አታሎ...... ህይወትሽን ያጨልማል።

ከ ገጠር የሚመጡ ሴቶች በጣም ደስ ይላሉ ለምን ብትሉኝ አላማቸው አንድ ብቻ ነዉ። ፍቅረኛ አያቁ በትዳር ያምናሉ።
የከተማ ልጆች ደግሞ ሲታስጠሉ😂😂 ሁሉም አይደለም።

☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ምክንያት አለኝ ግቢ ስትገቡ ሴት ልጅ ሰክራ በየ አስፓልቱ ስትወድቅ ምን ይባላል 🙈🙈 ይሄን የሚያደርጉት.... አወቅን ባይ የከተማ ልጆች ናቸው።

👷‍♀ሴቶች አደራ ሚላቹ የወንድ መጫወቻ እንደትሆኑ።

👷 አንተም ብሆን ተጠንቀቅ ✍✍

👥ሁሉም ወንዶች አንድ አይደሉም። አንዳንድ ግዜ ሴቶች ይበልጣሉ... ቤተሰብ ጋር እያለች ሙሉ ጉርድ(ቀምስ) የምትለብስ ከሆነ ግቢ ስትገባ #mini_skrt ፣ ሱሪ የምትለብስ ከሆነ.... ተዉት አሁን መናገር ያሳፍራል።😁😁

🙆‍♂🙆‍♂ከ አስተማሪዎች ደግሞ ብዙ ችግር ይገጥማቸዋል። በተለይ ሴቶች...... ወንዶች እራሱ.....🤷‍♂🤷‍♂
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (π)
የ2012ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ከግማሽ በላይ ተማሪዎች ከ350 በላይ ማምጣታቸው ተገለፀ።
-------------

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል።

የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዲላሞ ኦተሪ(ዶ/ር) የ2012ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተመዝጋቢ፣ በተፈታኝም እንዲሁም በውጤትም ደረጃ ከፍተኛ መሆኑ ገልፀዋል።

ፈተናውን ከወሰዱ አጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 55.7 ፐርሰንቱ ከ 350 በላይ አምጥተዋል።

በመግለጫው የፈተና ውጤት ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም ከ 600 በላይ ያመጡ ተማሪዎች 702 መሆናቸው ተገልጿል።

የዓመቱ ከፍተኛ ውጤትም 669 ሆኖ መመዝገቡን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል ።

ተማሪዎችም ውጤታቸውን በፈተናዎች ኤጀንሲ ድረገፅ እንዲሁም በአጭር የፁሁፍ መልዕክት 8181 የፈተና መለያ ቁጥራቸውን በማስገባት ከነገ ጀምሮ ውጤታቸውን መመልከት እንደሚችሉ ተገልጿል።

ወደ ዪኒቨርሲቲ መግቢያ ጊዜን እና ማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተሰራ መሆኑም ዳይሬክተሩ በመግለጫው አስታውቀዋል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (π)
የ12ኛ ክፍል ፈተና ይፋ ሆነ❗️

የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል። ውጤት ለማየት http://result.neaea.gov.et የሚለውን ክሊክ በማድረግ ይግቡ።

መልካም ውጤት ተመኝንላችሁ!

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
🥰1
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (π)
ትምህርት ሚኒስተር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ውጤት ቅሬታ አቤቱታዎችን ከ ሚያዚያ 05 በኀላ አይቀበልም‼️

የ2012ዓ,ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ውጤት የቅሬታ አቤቱታዎችን ት/ሚ የሚያስተናግደው የጊዜ ሠሌዳ ከመጋቢት 28/2013ዓ,ም እስከ ሚያዚያ 05/2013 ዓ,ም ድረስ በፈተና ኤጀንሲው ድህረ ገፅ በመሆኑ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች በድህረ ገፅ በሚወጣው ቅፅ መሠረት ቅሬታችሁን ማቅረብ እንደሚቻል ት/ሚ አስተውቋል፡፡

በትምህርት ሚንስቴር ዌብሳይት ላይ የሚገኘው የቅሬታ ማቅረቢያ ቅጽ👇

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd2taZnPEhGPldTwTIx87tnYfEhYPkCWHnm3eRWjRhnD-FtTg/viewform

ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች ከ27 ጀምሮ ቅሬታ እንዲያቀርቡ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በጎሳ ግጭት 18 ሰዎች ተገደሉ በተፈናቃዮች ካምፕ የሚገኙ ቤቶች እና በአካባቢው የሚገኝ አንድ የህክምና ማዕከል መቃጠላቸውም ተገልጿል!

ዝርዝር መረጃውን ያንቡ👇

https://www.facebook.com/108129258039908/posts/116272407225593/?app=fbl
የኤርትራ ሠራዊት ከኢትዮጵያ ድንበር ለቆ እየወጣ ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናገረ!

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለቡድን 7 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች መግለጫ በሰጠው ምላሽ፣ የኤርትራ ወታደሮች ከኢትዮጵያ ግዛት በመውጣት ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።

የቡድን 7 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ከቀናት በፊት በጋራ ባወጡት መግለጫ ላይ በትግራይ ክልል ያለው ሁኔታ እንደሚያሳስባቸው ከገለፁ በኋላ የኤርትራ ወታደሮች በፍጥነት እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከኢትዮጵያ እንዲወጡ መጠየቃቸው የሚታወስ ነው።

ሚኒስቴሩ በመግለጫው “ባለፈው ሳምንት እንደተገለጸው በሕወሓት ቀስቃሽነት ድንበር አቋርጠው የገቡት የኤርትራ ወታደሮች አሁን ለቀው መውጣት የጀመሩ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኃይልም ድንበሩን በመቆጣጠር ላይ ይገኛል” ብሏል። (አዲስዘይቤ)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአፋር ክልል በተሰነዘረ ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ!

በአፋር ክልል ሀሩቃ በተባለ ቦታ ባለፈው አርብ በተሰነዘረ ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች መገደላቸውን እና ከ50 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች መቁሰላቸውን የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ጥቃቱን ፈጸሙ የተባሉት የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት በዚያኑ ዕለት ምሽት ገዋኔ በተባለ ቦታ በከፈቱት ተኩስ ሁለት የክልሉ መንግስት ሰራተኞች መገደላቸውንም ኮሚሽኑ ገልጿል። የሶማሌ ክልል ጥቃቱ የተፈጸመው “በክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ነው” የሚለውን ውንጀላ አስተባብሏል።

የአፋር ክልል የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ አህመድ ሁመድ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዛሬ እንደተናገሩት፤ ወደ ክልላቸው ዘልቆ የገባው የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል፣ በሀሩቃ ቀበሌ ጥቃቱን የፈጸመው ከሁለት ቀን በፊት፤ መጋቢት 25፤ ከቀኑ 9 ሰዓት ገደማ ነው። የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ ቀበሌዋ ገብተው ተኩስ መክፈታቸውን የሚገልጹት ምክትል የፖሊስ ኮሚሽነሩ፣ በጥቃቱም “ከ30 በላይ ንጹሃን ዜጎች ተረሽነዋል” ብለዋል። (Ethiopia Insider)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
በጋምቤላ ክልል በሰዎች ላይ ጉዳት ሲያደርስ የቆየው አዞ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተገደለ

በጋምቤላ ክልል ባሮ ወንዝ ለበርካት ጊዜያት የሰው ልጅ ህይወት ላይ አደጋ የደቀነው ግዙፍ አዞ ተገድሏል።ሰዎችን በመተናኮል ለህልፈት እና ለአካል ጉዳት የዳረገው ይህ አዞ እንዲገደል ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማውጣት ሶስት ጊዜ ለመግደል ሙከራ ቢደረግም ሳይሳካ መቅረቱን በጋምቤላ ከተማ የብልፅግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ድንገቱ ረፓሽ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።

ሰዎችን በመብላት ከፍተኛ ጉዳት ሲያደርስ የቆየው ይህ አዞ መሃል ከተማ ላይ ሳይቀር ጉዳት ሲያደርስ ቆይቷል።የፀጥታ አካላቱ በወሰዱበት እርምጃ ተገድሏል።

አዞ ከተገደላ በኋላ ሆዱ ሲቀደድ የሰው ልጅ እግር፣ሶስት ነጠላ ጫማ መገኘቱን አቶ ድንገቱ ረፓሽ ከብስራት ሬድዮ ዘጋቢ ስምኦን ደረጄ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።

በስምኦን ደረጄ
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (π)
#12ኛ ማለፊያ ነጥብ የሚነገረዉ የተማሪዎች ቅሬታ መልስ ካገኘ ቡሃላ ነው። ስለዚህ ማለፍያ ነጥቡ እስከ ሚያዝያ 5 ድረስ ይቆያል።

በጣም ብዙ ተማሪዎች በአካል ና በ Online ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ። የነዚህ ተማሪዎች ቅሬታ ምላሽ ካገኘ በኃላ ነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባውን ማወቅ የሚቻለው።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Finance Today
መልካም ዜና ፌስቡክን ለሚያዘወትሩ ተከታታዮቻችን!!!

የመገኛ አድማሳችንን ከማስፋት አንፃር እና ከቴሌግራም ፌስቡክን መጠቀም ይቀለኛል ለሚሉ ቤተሰቦቻችን እነሆ የምስራች ብለናል! ቻናላችን ፔጅ ሆኖም ብቅ ብሏል።

በዚህ አዲሱ የፌስቡክ ገፅ የተለያዩ አነቃቂ እና አስተማሪ የሆኑ ነገሮችን አጋራቹሀለው በዚህ ሊንክ አዲሱን የፌስቡክ ገፄን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ሁኑ። አመሰግናለሁ

ከዚህ እንደሚከተለው የተቀመጠችውን ማስፈንጠሪያ በመጫን የፌስቡክ ገፃችንን ማግኘት ይችላሉ👇

https://www.facebook.com/108129258039908/posts/108130731373094/?substory_index=0&app=fbl
Forwarded from Finance Today
በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በጎሳ ግጭት 18 ሰዎች ተገደሉ በተፈናቃዮች ካምፕ የሚገኙ ቤቶች እና በአካባቢው የሚገኝ አንድ የህክምና ማዕከል መቃጠላቸውም ተገልጿል!

ዝርዝር መረጃውን ያንቡ👇

https://www.facebook.com/108129258039908/posts/116272407225593/?app=fbl
Forwarded from Finance Today
350 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ!

350 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

ለተመላሾቹ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ አመላክቷል፡፡

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛው የፌስቡክ ገፃችን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/108129258039908/posts/108130731373094/?substory_index=0&app=fbl
Forwarded from Finance Today
በአፋር ክልል በተሰነዘረ ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ!

በአፋር ክልል ሀሩቃ በተባለ ቦታ ባለፈው አርብ በተሰነዘረ ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች መገደላቸውን እና ከ50 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች መቁሰላቸውን የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ጥቃቱን ፈጸሙ የተባሉት የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት በዚያኑ ዕለት ምሽት ገዋኔ በተባለ ቦታ በከፈቱት ተኩስ ሁለት የክልሉ መንግስት ሰራተኞች መገደላቸውንም ኮሚሽኑ ገልጿል። የሶማሌ ክልል ጥቃቱ የተፈጸመው “በክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ነው” የሚለውን ውንጀላ አስተባብሏል።

የአፋር ክልል የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ አህመድ ሁመድ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዛሬ እንደተናገሩት፤ ወደ ክልላቸው ዘልቆ የገባው የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል፣ በሀሩቃ ቀበሌ ጥቃቱን የፈጸመው ከሁለት ቀን በፊት፤ መጋቢት 25፤ ከቀኑ 9 ሰዓት ገደማ ነው። የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ ቀበሌዋ ገብተው ተኩስ መክፈታቸውን የሚገልጹት ምክትል የፖሊስ ኮሚሽነሩ፣ በጥቃቱም “ከ30 በላይ ንጹሃን ዜጎች ተረሽነዋል” ብለዋል።

[Ethiopia Insider]
YeneTube

@biruke_mereja_media
@biruke_mereja_media
Forwarded from Finance Today
ፌስቡክ የኢትዮጵያ ምርጫን ተከትሎ ገፁን የተሳሳተ መረጃ ለመልቀቅ የሚጠቀሙ ደንበኞቹ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ!

ፌስቡክ የኢትዮጵያ ምርጫን ተከትሎ መራጮች ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኙ የሚያስችል ሁኔታ ለማመቻቸት እና ገፁን የተሳሳተ መረጃ ለመልቀቅ የሚጠቀሙ ደንበኞቹ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።

የፌስቡክ ተጠቃሚዎች ከተሳሳተ መረጃ የሚጠበቁበት እና ደህንነታቸውን ለማስጠበቅ የሚያስችል የማህበረሰብ ማነቃቅያ ዘመቻን እንደሚያካሂድም ባወጣው ፅሁፍ አትቷል።

@biruke_mereja_media
@biruke_mereja_media
Forwarded from Finance Today
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሶማሊ ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን ወጣቶችን ይቅርታ ጠየቀ

የሶማሊ ክልል የከተማ ፖሊሶች በጅግጅጋ ከተማ መንገደኛ ወጣቶችን አስቁመው ጸጉር መቁረጣቸውን ተከትሎ የሶማሊ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሶማሊ ነዋሪ ወጣቶችን ይቅርታ ጠየቀ፡፡

ፖሊስ ኮሚሽኑ በማኅበራዊ ሚድያ (ፌስቡክ) ገጹ ባሰራጨው የይቅርታ መልእክት ተመሳሳይ ድርጊት ወደፊት አይደገምም ያለ ሲሆን፤ የእስካሁኑ ድርጊትም በኮሚሽኑ ትእዛዝ የተሰጠበት አለመሆኑን አሳውቋል፡፡

ወጣቶች በግዳጅ ጸጉራቸውን ሲቆርጡ የሚያሳየው ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪድዮ) ከዚህ ዜና ጋር ተያይዟል።

@biruke_mereja_media
@biruke_mereja_media
Forwarded from Finance Today
#ItsMyDam🇪🇹

"...በጉዳዩ ላይ ይጮሃሉ ፣ ያስፈራራሉ ፣ ማስፈራሪያው ድሮም የነበረ ነው" - የውሃ ጥናት ባለሞያ ፈቅ አህመድ ነጋሽ

ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት በሀገር ውስጥ እና በውጭ የሚነሱ ጫናዎችን ተቋቁማ የመጀመሪያውን የውሃ ሙሌት አካሂዳለች።

አሁን ኢትዮጵያ ለሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት እየተዘጋጀች ነው።

ለ2ኛው ዙር የውሃ ሙሌት የተያዘው ጊዜ እየተቃረበ ሲመጣ የታችኞቹ ተፋሰስ ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ ጫና እያበረቱ ይመጣሉ።

የውሃ ጥናት ባለሞያው ፈቅ አህመድ ነጋሽ ፥ "... ግድቡ እስከተገነባ ድረስ የውሃ ሙሌቱን መከልከል እንደማይቻል ግብፆቹም ሆነ ሱዳኖች ጠንቅቀው ያውቃሉ" ብለዋል።

ባለሞያው ፥ "...በጉዳዩ ላይ ይጮሃሉ ፣ ያስፈራራሉ ፣ ማስፈራሪያው ድሮም የነበረ ነው፤ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ደግሞ ማስፈራሪያ ሲኖር ይፈራል ፤ ሀገራቶቹ ድንገት ወደግጭት ይገቡና ኃላ የራሳችን ችግር ይሆናል ብለው ስለሚፈሩ፥ ኢትዮጵያ ላይ ጫና ይፈጥራሉ የሚል እምነት ስላላቸው ነው" ብለዋል።

አክለውም፥ "የኢትዮጵያ ህዝብ ይህን እንደሉአላዊነት በቆጠረው ጉዳይ ላይ መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው ፤ መሀል ላይ የሚፈጠሩ የፖለቲካ ጉዳዮች የሚያመጣቸው ውዥንብሮች ቢኖሩም ህዝቡ ግን ምንጊዜም ከድጋፍ ወደኃላ አይልም" ሲሉ ለዋልታ ቲቪ ተናግረዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
ሱዳን በአብዬ ግዛት ያለው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለቆ እንዲወጣ ጠየቀች

ሱዳን ይህን ያለችው በኪንሻሳ ሲካሄድ የነበረው የግድቡ የሶስትዮሽ ድርድር ያለስምምነት በመጠናቀቁ ነው

ሱዳንና ደቡብ ሱዳን “በይገባኛል”ጥያቄ በሚወዛገቡባት አብዬ ግዛት የሰፈረው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለቆ እንዲወጣ ሱዳን ተመድን ጠይቃለች፡፡
ሱዳን ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰቸው በኪንሻሳ የተካሄደው የግድቡየሶስትዮሽ ድርድር ያለስምምነት መጠናቀቁን ተከትሎ ነው።

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ጦር ከአብዬ ግዛት እንዲወጣ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጋር እየተነጋገሩ መሆኑንም ሱዳን ገልጻለች።

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በተመድ ስር በመሆን በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል በምትገኘውና ሁለቱ ሀገራት ይገባኛል ጥያቄ የሚያቀርቡባት አብየ ግዛት በፈረንጆቹ በ2011 ጀምሮ ሰላም ለማስከበር ሰፍሮ ቆይቷል፡፡

አብዬ ግዛት በነዳጅ እና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶች የበለጸገች ግዛት ናት። በዚህም ምክንያት ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን እንደ በፈረንጆቹ በ2011 ነጻነቷን መቀዳጀቷን ተከትሎ ነበር ሁለቱ ሀገራት ወደ ግጭት ያመሩት።

በሁለቱ ሀገራት መልካም ፈቃድ፣ ኢትዮጵያ በዚች ግዛት ሰላም እንዲሰፍን ከ4 ሺህ በላይ ጦር ወደ ሰፍራው አቅነቶ ሰላም በማስከበር ላይ ይገኛል።

ኢትዮጵያ ሱዳን እና ግብጽ በሱዳን በኪንሻሳ የተካሄደው የግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ያለስምምነት መጠናቀቁን ተከትሎ ሱዳን በአብዬ ግዛት ያለው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ጦር እንዲወጣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ መሬም አልሳዲግ አልመሀዲ በኩል አስታውቃለች።

በአብዬ ግዛት ላይ በተሰማራው የኢትዮጵያ ሰራዊት ላይ እምነት የለንም ያሉት ሚኒስትሯ ጦሩ በፍጥነት አብዬን ለቆ እንዲወጣ እንፈልጋለንም ብለዋል።

እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ ኢትዮጵያ በድርድሩ ላይ ግትር አቋም አሳይታለች፤ በኬንሻሳ የተካሄደው የሶሰትዮሽ ድርድር ያለስምምነት የተጠናቀቀው ኢትዮጵያ ስላልፈለገች ነው።

ሚኒስትሯ አክለውም ኢትዮጵያ በሱዳን ላይ ብዙ ፍላጎት አላት ፤ሱዳን ጥቅሟን ለማስከበር ብዙ አማራጮችን ትጠቀማለች ብለዋል።

ኢትዮጵያ ያለችበትን የውስጥ ችግር ሱዳን ተረድታ ለረጅም ጊዜ ታግሳለች፤በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ተቀብለናል ያሉት ሚኒስትሯ ከእንግዲህ ግን ይህ ያበቃል በቀጥታ ብሔራዊ ጥቅማችንን ማስከበር ላይ እናተኩራለን ሲሉ በኬንሻሳ ተናግረዋል።

@biruke_mereja_media
@biruke_mereja_media
Forwarded from Finance Today
#Its_My_Dam‼️

እንደምን አደርሽ ኢትዮጵያዬ
እንደምን አደራቹ ውድ ኢትዮጵያውያን

#GOODMORNINGETHIOPIA🇪🇹

ክቡራን አባላቶቼ በያላቹበት አለም ዳርቻ ሰላም ጤና ፍቅር ተመኘሁ

ሰናይ ቀን እንዲሆንላቹ ተመኘሁ🙏

@biruke_mereja_media