#Updated‼️
#AAU
#GAT
መጀመሪያ አድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖስት አድርገውት የነበረውን አስተካክለውታል
የተስተካከለው👇
👉ምዝገባ ከሰኔ 30- ነሀሴ 11/2017 ዓ.ም
👉የፈተና ቀን ከነሀሴ 12- 19/2017 ዓ.ም
Important Notice
👉ፈተናው ቢያልፋችሁ ድጋሜ ከፍላችሁ በመመዝገብ መፈተን ትችላላችሁ።
👉ባለፈው መስከረም 2017 ዓ.ም የAAU GAT ወስዳችሁ ከሆነ እና ማለፊያ ነጥብ ካመጣችሁ ድጋሜ መፈተን አይጠበቅባችሁም ለዚህ ሴሚስተር ያገለግላል።
የመመዝገቢያ Link👇
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker?class=Web
ሌሎች መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_Tutorial
#AAU
#GAT
መጀመሪያ አድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖስት አድርገውት የነበረውን አስተካክለውታል
የተስተካከለው👇
👉ምዝገባ ከሰኔ 30- ነሀሴ 11/2017 ዓ.ም
👉የፈተና ቀን ከነሀሴ 12- 19/2017 ዓ.ም
Important Notice
👉ፈተናው ቢያልፋችሁ ድጋሜ ከፍላችሁ በመመዝገብ መፈተን ትችላላችሁ።
👉ባለፈው መስከረም 2017 ዓ.ም የAAU GAT ወስዳችሁ ከሆነ እና ማለፊያ ነጥብ ካመጣችሁ ድጋሜ መፈተን አይጠበቅባችሁም ለዚህ ሴሚስተር ያገለግላል።
የመመዝገቢያ Link👇
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker?class=Web
ሌሎች መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_Tutorial
❤7