#Update
በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸሁና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
https://t.me/GAT_Tutorial
Tutorial Registration
@NGATtutorial_bot
በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸሁና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
https://t.me/GAT_Tutorial
Tutorial Registration
@NGATtutorial_bot
👍5🥰3
#Update
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት ይፋ ሆኗል።
በ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለሚማሩ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።
የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ይፉ ሆኗል። ተፈታኞች የምዝገባ ቁጥር / Username በማስገባት ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ 👇
https://result.ethernet.edu.et/ngat_result
@GAT_Tutorial
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት ይፋ ሆኗል።
በ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለሚማሩ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።
የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ይፉ ሆኗል። ተፈታኞች የምዝገባ ቁጥር / Username በማስገባት ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ 👇
https://result.ethernet.edu.et/ngat_result
@GAT_Tutorial
👍7✍2🤝1
#NGAT
#Update
የድህረ ምረቃ ፕሮግራምች ፈተና (NGAT) ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር ት/ት ሚኒስቴር አስታውቋል።
✍️የNGAT ፈተና ከጥር 14 - 23/2017 እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
@GAT_Tutorial
@GAT_Tutorial
#Update
የድህረ ምረቃ ፕሮግራምች ፈተና (NGAT) ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር ት/ት ሚኒስቴር አስታውቋል።
✍️የNGAT ፈተና ከጥር 14 - 23/2017 እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
@GAT_Tutorial
@GAT_Tutorial
👍18❤1👏1
#Update
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የተሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ አመልክታችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተናውን መውሰድ ላልቻላችሁ፣ ፈተናው ማክሰኞ ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም ጠዋት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ማየት የተሳናቸው አመልካቾች ፈተናው ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 እንደሚወስዱ ተገልጿል፡፡ በስህተት ሌላ የመፈተኛ ክፍል ተመድበው ከሆነ በቀጥታ ለአካል ጉዳተኞች ማዕከል ሪፖርት ያድርጉ ተብሏል፡፡
———————————
በሌላ በኩል፣ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመውሰድ የሚፈልጉ አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜ እስከ ሐሙስ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ምሽት 12፡00 ሰዓት ተራዝሟል፡፡
የ GAT ፈተናው አርብ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም ይሰጣል ተብሏል፡፡
@GAT_TUTORIAL
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የተሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ አመልክታችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተናውን መውሰድ ላልቻላችሁ፣ ፈተናው ማክሰኞ ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም ጠዋት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ማየት የተሳናቸው አመልካቾች ፈተናው ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 እንደሚወስዱ ተገልጿል፡፡ በስህተት ሌላ የመፈተኛ ክፍል ተመድበው ከሆነ በቀጥታ ለአካል ጉዳተኞች ማዕከል ሪፖርት ያድርጉ ተብሏል፡፡
———————————
በሌላ በኩል፣ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመውሰድ የሚፈልጉ አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜ እስከ ሐሙስ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ምሽት 12፡00 ሰዓት ተራዝሟል፡፡
የ GAT ፈተናው አርብ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም ይሰጣል ተብሏል፡፡
@GAT_TUTORIAL
❤14
#Update
ለNGAT አመልካቾች የመመዝገቢያ Website Update ተደርጓል በሚቀጥሉት ቀናት ለተመዝጋቢዎች ክፍት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዲጅታል መታወቂያ ያላወጣችሁ ከአሁኑ አዘጋጁ‼️
ምዝገባ እንደተጀመረ የምናሳውቃችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_TUTORIAL
ለNGAT አመልካቾች የመመዝገቢያ Website Update ተደርጓል በሚቀጥሉት ቀናት ለተመዝጋቢዎች ክፍት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዲጅታል መታወቂያ ያላወጣችሁ ከአሁኑ አዘጋጁ‼️
ምዝገባ እንደተጀመረ የምናሳውቃችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_TUTORIAL
👍12❤6