FN SPORTS በኢትዮጵያ
208K subscribers
59.9K photos
465 videos
16 files
2.13K links
🤗 እንኳን ወደ ተወዳጁ FN-SPORTS ቻናል በሰላም መጡልን 🇪🇹

💥 ይህ ትክክለኛው FN-SPORT ቻናል ነው!!

👉 በዚህ ቻናል

➠ የእግር ኳስ መረጃዎችን በፍጥነት
➠ ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
➠ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎችን 😊

ያገኛሉ.....

➠ለማስታወቂያ ስራ ፦ @Gazetegnaw
Download Telegram
እኛም ይህንን ትልቅ ትንቅንቅ ወደናንተ የምናደርስ ሲሆን ከጨዋታው ጅማሬ እስከ መጠናቀቂያው ድረስ አብራችሁን እንድትሆኑ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን🙏❤️
ኦልድትራፎርድ ዛሬ አብዷል🔥🔥🔥🔥🔥🔥
1
🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿የ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ
                 
ተጀመረ

ማንችስተር ዩናይትድ 0-0 ኢፕስዊች

🏟️ ኦልድትራፎርድ ስቴዲየም

SHARE |  @FN_SPORTS
1
ካርሎስ ባሌባ በይፋ ከደጋፊዎች ጋር ተቆውቋል !

SHARE |  @FN_SPORTS
👍163
🇪🇸 ሪያል ማድሪድ ዝግጁ ነው! 👑⚽️

በላሊጋ ሌላ አስደሳች ጨዋታ ሪያል ማድሪድ ከማላጋ ጋር ይጫወታል! 🔥
ሎስ ብላንኮስን ይደግፉ፣ የጨዋታውን እያንዳንዱን ደቂቃ ይደሰቱ፣ እና እያንዳንዱን ጎል የበለጠ አስደሳች ያድርጉት! 🏆⚡️

👉 በቡድንዎ ላይ ይወራረዱ!
🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ

              ተጠናቀቀ'

ማን ዩናይትድ 5 - 2 ኢፕስዊች ታውን
  #ቡሩኖ [3×]          #ዴቪድ
  #ማጓየር              #አክፖም
  #ሙቤሞ

🏟️ | ኦልድትራፎርድ ስቴዲየም

SHARE |  @FN_SPORTS
22👍4
ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ድል ተመለሰ!

አሁን በተጠናቀቀ የ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማን ዩናይትድ አዲስ አዳጊውን ኢፕስዊች ታውንን 5ለ2 ረቷል።

በጨዋታው ማንችስተር ዩናይትድን ድል ያደረጉ ግቦች ቡሩኖ ፈርናንዴዝ (3×) ፣ ሀሪ ማጓየር እና ብሪያን ኢምቤሞ አስቆጥረዋል።

በአንፃሩ ኢፕስዊች ታውንን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦችን ዴቪድ እና አክፖም አስቆጥረዋል።

ቡሩኖ ፈርናንዴዝ በጨዋታው ሀትሪክ ከመስራቱም በተጨማሪ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ በማቀበል ደምቆ አምሽቷል።

SHARE |  @FN_SPORTS
👍2111🔥3
ብሩኖ የጨዋታው ኮከብ በመባል ተመርጧል !

ይገበዋል !

SHARE |  @FN_SPORTS
👍3919🔥7🥰1
በዛሬው ጨዋታ ከማርከስ ራሽፎርድ በላይ በተቃራኒ የግብ ክልል ብዙ ኳስ (7) የነካ ተጫዋች የለም።

SHARE |  @FN_SPORTS
49👍5🔥3
ይህን ምስል ተጋበዙልን! ❤️

SHARE |  @FN_SPORTS
😎3716👍5😁2
በፕሪሚየር ሊጉ፦

ብሩኖ - 232 ጨዋታዎች
- 73 ግቦች
- 27 ፔናሊቲ

ዴብሩይኔ - 288 ጨዋታዎች
- ገ2 ግቦች
- 4 ፔናሊቲ

ታዲያ ማነው የሊጉ ምርጥ?
ብሩኖ ደብሩይኔ 🔥 አያገባኝም 🥰

SHARE |  @FN_SPORTS
133🔥117🥰10😁5
የኦልድትራፎርድ ጣሪያ በአዲሱ የውድድር ዘመንም ማፍሰሱን ቀጥሏል።

ባለሃብቶቹ ምንድን ነው የሚሰሩት?

SHARE |  @FN_SPORTS
😁4512
ማቲያስ ፈርናንዴዝ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ከመጣ በኋላ

-2024/25- ከሳውዝሃምፕተን ጋር ወረደ

-2025/26- ከዌስትሃም ጋር ወረደ

...

SHARE |  @FN_SPORTS
😁75👀97😱1
ያልተዘመረለት ጀግና
KM 37

SHARE |  @FN_SPORTS
90🔥16🫡12😢3
ሮሚዮ ላቪያ በፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ህይወቱ በፕሪሚየር ሊጉ ሁለተኛ ግቡን ዛሬ አስቆጥሯል።

የመጀመሪያ ግቡን ያስቆጠረው ከ4 አመት በፊት በአሁኑ ክለቡ ቼልሲ ላይ ነበር።

ከ4 አመታት በኋላ ዛሬ አስቆጥሯል።

SHARE |  @FN_SPORTS
25🥰3😁2
በነገራችን ላይ ዛሬ ቼልሲ ላይ ግብ ያስቆጠረው ማላዊው ማሊክ ያልኩየ ገና የ20 አመት ተስፈኛ ነው።

SHARE |  @FN_SPORTS
😁58🔥96🤗3👀2🤯1
FN SPORTS በኢትዮጵያ
በነገራችን ላይ ዛሬ ቼልሲ ላይ ግብ ያስቆጠረው ማላዊው ማሊክ ያልኩየ ገና የ20 አመት ተስፈኛ ነው። SHARE |  @FN_SPORTS
የሰው እድሜ በጸጉር አትገምቱ ፤ ጸጉሩ ሸሸው እንጂ አንድ ፍሬ ልጅ ነው።

አንዳንድ ዘገባዎች ተጫዋቹ "alopecia " ወይም የጸጉር መመለጥ በሽታ ተጠቂ እንደሆነ ዘግበዋል።

SHARE |  @FN_SPORTS
😁4315👀12👍5
ካርሊቶ እና ቱኸል

SHARE |  @FN_SPORTS
👍32😁173🥰1
📊 እንደ OPTA ገለጻ ከሆነ አርሰናል በአሁኑ ጊዜ  በወቅታዊ አቋሙ በዓለም እግር ኳስ ውስጥ ምርጡ ቡድን ነው ።👏

ARSENAL 🥇🔝


SHARE | @FN_SPORTS
🔥45😁155💔1
አርሰናል ከ አስቶን ቪላ?

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የመዝጊያ ጨዋታ አስቶን ቪላ ከ አርሰናል የሚያገናኘው ጨዋታ ዛሬ ከምሽቱ 4:00 ይደረጋል።

ሁለቱ ክለቦች በባለፉት 5 የእርስበርስ ግንኙነታቸው ተመጣጣኝ ውጤት ያላቸው ሲሆን እያንዳንዳቸው 2 ጊዜ ሲያሸንፉ በቀሪው 1 ጨዋታ ነጥብ ተጋርተዋል።

ከሻምፒዮኖቹ በኩል የቡድኑ የኃላ ምሶሶዎቹ ዊሊያም ሳሊባ እና ጁሪየን ቲምበር በጨዋታው እንደማይሳተፉ ተነግሯል።

ጨዋታውን የ40 አመቱ አውስትራሊያዊው ዳኛ ጃረድ ጊሌት የሚመራው ሲሆን ዳኛው አርሰናልን በመራባቸው 10 ጨዋታዎች መድፈኖቹ 7 ጊዜ ድል ማድረግ ችለዋል።

ሁለቱም ክለቦች በሁሉም ውድድር በታሪክ 207 ጊዜ እርስበርስ የተገናኙ ሲሆን አርሰናል 89 ጊዜ በማሸነፍ የበላይነቱን ወስዷል።

ከለንደን በሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ርቃ በምትገኘው የበርኒግሀም ከተማ ቪላ ፓርክ 208ኛውን የአስቶንቪላ እና የአርሰናል ግንኙነት ማን ያሸንፋል? ግምታችሁን ኮሜንት ላይ አስቀምጡ! 👇

SHARE |  @FN_SPORTS
12🔥7