FN SPORTS በኢትዮጵያ™
ኢፕስዊች ታዎን በሜዳው ሰንደርላንድን አስተናግዶ ድል ማድረግ ችሎ ነበር
እነሆ ዛሬ በኦልድ ትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ያለፈ ሳምንት ቁስሉን ሊሽር ሲሰናዳ
እኛም ይህንን ትልቅ ትንቅንቅ ወደናንተ የምናደርስ ሲሆን ከጨዋታው ጅማሬ እስከ መጠናቀቂያው ድረስ አብራችሁን እንድትሆኑ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን🙏❤️
🏴የ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ
⏰ተጀመረ
ማንችስተር ዩናይትድ 0-0 ኢፕስዊች
🏟️ ኦልድትራፎርድ ስቴዲየም
SHARE | @FN_SPORTS
⏰ተጀመረ
ማንችስተር ዩናይትድ 0-0 ኢፕስዊች
🏟️ ኦልድትራፎርድ ስቴዲየም
SHARE | @FN_SPORTS
❤1
🇪🇸 ሪያል ማድሪድ ዝግጁ ነው! 👑⚽️
በላሊጋ ሌላ አስደሳች ጨዋታ ሪያል ማድሪድ ከማላጋ ጋር ይጫወታል! 🔥
ሎስ ብላንኮስን ይደግፉ፣ የጨዋታውን እያንዳንዱን ደቂቃ ይደሰቱ፣ እና እያንዳንዱን ጎል የበለጠ አስደሳች ያድርጉት! 🏆⚡️
👉 በቡድንዎ ላይ ይወራረዱ!
በላሊጋ ሌላ አስደሳች ጨዋታ ሪያል ማድሪድ ከማላጋ ጋር ይጫወታል! 🔥
ሎስ ብላንኮስን ይደግፉ፣ የጨዋታውን እያንዳንዱን ደቂቃ ይደሰቱ፣ እና እያንዳንዱን ጎል የበለጠ አስደሳች ያድርጉት! 🏆⚡️
👉 በቡድንዎ ላይ ይወራረዱ!
ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ድል ተመለሰ!
አሁን በተጠናቀቀ የ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማን ዩናይትድ አዲስ አዳጊውን ኢፕስዊች ታውንን 5ለ2 ረቷል።
በጨዋታው ማንችስተር ዩናይትድን ድል ያደረጉ ግቦች ቡሩኖ ፈርናንዴዝ (3×) ፣ ሀሪ ማጓየር እና ብሪያን ኢምቤሞ አስቆጥረዋል።
በአንፃሩ ኢፕስዊች ታውንን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦችን ዴቪድ እና አክፖም አስቆጥረዋል።
ቡሩኖ ፈርናንዴዝ በጨዋታው ሀትሪክ ከመስራቱም በተጨማሪ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ በማቀበል ደምቆ አምሽቷል።
SHARE | @FN_SPORTS
አሁን በተጠናቀቀ የ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማን ዩናይትድ አዲስ አዳጊውን ኢፕስዊች ታውንን 5ለ2 ረቷል።
በጨዋታው ማንችስተር ዩናይትድን ድል ያደረጉ ግቦች ቡሩኖ ፈርናንዴዝ (3×) ፣ ሀሪ ማጓየር እና ብሪያን ኢምቤሞ አስቆጥረዋል።
በአንፃሩ ኢፕስዊች ታውንን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦችን ዴቪድ እና አክፖም አስቆጥረዋል።
ቡሩኖ ፈርናንዴዝ በጨዋታው ሀትሪክ ከመስራቱም በተጨማሪ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ በማቀበል ደምቆ አምሽቷል።
SHARE | @FN_SPORTS
👍21❤11🔥3
በፕሪሚየር ሊጉ፦
ብሩኖ - 232 ጨዋታዎች
- 73 ግቦች
- 27 ፔናሊቲ
ዴብሩይኔ - 288 ጨዋታዎች
- ገ2 ግቦች
- 4 ፔናሊቲ
ታዲያ ማነው የሊጉ ምርጥ?
ብሩኖ ❤ ደብሩይኔ 🔥 አያገባኝም 🥰
SHARE | @FN_SPORTS
ብሩኖ - 232 ጨዋታዎች
- 73 ግቦች
- 27 ፔናሊቲ
ዴብሩይኔ - 288 ጨዋታዎች
- ገ2 ግቦች
- 4 ፔናሊቲ
ታዲያ ማነው የሊጉ ምርጥ?
ብሩኖ ❤ ደብሩይኔ 🔥 አያገባኝም 🥰
SHARE | @FN_SPORTS
❤133🔥117🥰10😁5
ማቲያስ ፈርናንዴዝ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ከመጣ በኋላ
-2024/25- ከሳውዝሃምፕተን ጋር ወረደ
-2025/26- ከዌስትሃም ጋር ወረደ
...
SHARE | @FN_SPORTS
-2024/25- ከሳውዝሃምፕተን ጋር ወረደ
-2025/26- ከዌስትሃም ጋር ወረደ
...
SHARE | @FN_SPORTS
😁75👀9❤7😱1
ሮሚዮ ላቪያ በፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ህይወቱ በፕሪሚየር ሊጉ ሁለተኛ ግቡን ዛሬ አስቆጥሯል።
የመጀመሪያ ግቡን ያስቆጠረው ከ4 አመት በፊት በአሁኑ ክለቡ ቼልሲ ላይ ነበር።
ከ4 አመታት በኋላ ዛሬ አስቆጥሯል።
SHARE | @FN_SPORTS
የመጀመሪያ ግቡን ያስቆጠረው ከ4 አመት በፊት በአሁኑ ክለቡ ቼልሲ ላይ ነበር።
ከ4 አመታት በኋላ ዛሬ አስቆጥሯል።
SHARE | @FN_SPORTS
❤25🥰3😁2
FN SPORTS በኢትዮጵያ™
በነገራችን ላይ ዛሬ ቼልሲ ላይ ግብ ያስቆጠረው ማላዊው ማሊክ ያልኩየ ገና የ20 አመት ተስፈኛ ነው። SHARE | @FN_SPORTS
የሰው እድሜ በጸጉር አትገምቱ ፤ ጸጉሩ ሸሸው እንጂ አንድ ፍሬ ልጅ ነው።
አንዳንድ ዘገባዎች ተጫዋቹ "alopecia " ወይም የጸጉር መመለጥ በሽታ ተጠቂ እንደሆነ ዘግበዋል።
SHARE | @FN_SPORTS
አንዳንድ ዘገባዎች ተጫዋቹ "alopecia " ወይም የጸጉር መመለጥ በሽታ ተጠቂ እንደሆነ ዘግበዋል።
SHARE | @FN_SPORTS
😁43❤15👀12👍5