የኢንተርፕሪነርሺፕ ሥነ ምህዳሩን ለማስፋት ያለመ ትብብር
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ችግር ፈቺና መፍትሔ አመንጪ ዜጎችን በስፋት እንዲያፈሩ በኢንተርፕረነርሺፕ እሳቤ የተቃኙ እንዲሆኑ ይጠበቃል፡፡
የኢንተርፕረነርሺፕ እሳቤን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት ውስጥ አንድ ዋንኛ ጉዳይ እንዲሆን የሚደረገው ጥረት ተቋማቱ በሀገር ዕድገት ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ከማስቻል ባለፈ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሥነ ምህዳር በሀገራችን ዕውን እንዲሆን ከማድረግ ረገድም የራሱን ሚና ይጫወታል፡፡
በዚሁ መነሻነት ተጠሪነቱ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሆነው የኢንተርፕሪነርሽፕ ልማት ኢኒስቲትዩት በድሬዳዋ አስተዳደር ከሚገኘው ኢትዮ- ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ፈፅሟል፡፡
ስምምነቱ በኢንተርፕሪነርሺፕ እሳቤ የተቃኘ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረፅ፣ የቢ ዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከላትን በማቋቋም፣ አቅም ግንባታ ሥራዎችን በማከናወን፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና የአካባቢውን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚያስችል ማህበረሰብ ተኮር ስነ ምህዳር በመገንባት ላይ እንደሚያተኩርም ተገልጿል፡፡
ዘገባው- የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢኒስቲትዩት ነው
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ችግር ፈቺና መፍትሔ አመንጪ ዜጎችን በስፋት እንዲያፈሩ በኢንተርፕረነርሺፕ እሳቤ የተቃኙ እንዲሆኑ ይጠበቃል፡፡
የኢንተርፕረነርሺፕ እሳቤን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት ውስጥ አንድ ዋንኛ ጉዳይ እንዲሆን የሚደረገው ጥረት ተቋማቱ በሀገር ዕድገት ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ከማስቻል ባለፈ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሥነ ምህዳር በሀገራችን ዕውን እንዲሆን ከማድረግ ረገድም የራሱን ሚና ይጫወታል፡፡
በዚሁ መነሻነት ተጠሪነቱ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሆነው የኢንተርፕሪነርሽፕ ልማት ኢኒስቲትዩት በድሬዳዋ አስተዳደር ከሚገኘው ኢትዮ- ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ፈፅሟል፡፡
ስምምነቱ በኢንተርፕሪነርሺፕ እሳቤ የተቃኘ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረፅ፣ የቢ ዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከላትን በማቋቋም፣ አቅም ግንባታ ሥራዎችን በማከናወን፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና የአካባቢውን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚያስችል ማህበረሰብ ተኮር ስነ ምህዳር በመገንባት ላይ እንደሚያተኩርም ተገልጿል፡፡
ዘገባው- የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢኒስቲትዩት ነው
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤11👌7
በሀረሪ ክልል ሀገር በቀል እውቀቶችን በማጎልበት ሙያዊ በሆነ የምዘና ስርዓት ውስጥ እንዲያልፉ ቅድመ ዝግጅት ስራ ተጀመረ
የሀረሪ ክልል የልህቀት ማእከልና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀገር በቀል ሙያዎችን ለማሳደግና በምዘና ስርዓት ውስጥ እንዲያልፉ ለማስቻል የቅድመ ዝግጅት ሥራ አስጀምረዋል፡፡
የክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ደሊላ ዩሱፍ ሀገር በቀል እውቀቶችን በማሳደግ በሀገር ብልፅግና ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የማድረግ ስራዎች እየተሰሩ እየተሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ሀገር በቀል እውቀቶችን በማጎልበት ሙያዊ በሆነ ምዘና ስርዓት ውስጥ እንዲያልፉ ማድረግ በዘርፉ የተሰማሩ ሙያተኞች ተወዳዳሪና ብቁ እንዲሆኑ ያስችላል ብለዋል።
በክልሉም የኢናይ አቢዳ ማሰልጠኛ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመሆን የሙያዎቹን ምዘናና ደረጃ (level) የማውጣት ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡
የሀረሪ ክልል የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ማዕከል ሃላፊ አቶ በዳሳ ገመዳ፤ ሀገር በቀል የሙያ ደረጃዎችን በተከተለ መልኩ እየተሰጡ የሚገኙ ስልጠናዎችን በማጠናከር ወደ ኢንዱስትሪው እንዲገቡ የማስቻል ስራዎች በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
በመርሃግብሩ ላይም የሀረሪ ክልል ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የፌደራል ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ባለሞያዎችና ሰልጣኞች ተገኝተዋል።
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
የሀረሪ ክልል የልህቀት ማእከልና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀገር በቀል ሙያዎችን ለማሳደግና በምዘና ስርዓት ውስጥ እንዲያልፉ ለማስቻል የቅድመ ዝግጅት ሥራ አስጀምረዋል፡፡
የክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ደሊላ ዩሱፍ ሀገር በቀል እውቀቶችን በማሳደግ በሀገር ብልፅግና ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የማድረግ ስራዎች እየተሰሩ እየተሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ሀገር በቀል እውቀቶችን በማጎልበት ሙያዊ በሆነ ምዘና ስርዓት ውስጥ እንዲያልፉ ማድረግ በዘርፉ የተሰማሩ ሙያተኞች ተወዳዳሪና ብቁ እንዲሆኑ ያስችላል ብለዋል።
በክልሉም የኢናይ አቢዳ ማሰልጠኛ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመሆን የሙያዎቹን ምዘናና ደረጃ (level) የማውጣት ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡
የሀረሪ ክልል የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ማዕከል ሃላፊ አቶ በዳሳ ገመዳ፤ ሀገር በቀል የሙያ ደረጃዎችን በተከተለ መልኩ እየተሰጡ የሚገኙ ስልጠናዎችን በማጠናከር ወደ ኢንዱስትሪው እንዲገቡ የማስቻል ስራዎች በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
በመርሃግብሩ ላይም የሀረሪ ክልል ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የፌደራል ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ባለሞያዎችና ሰልጣኞች ተገኝተዋል።
ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👏6❤3🎉2
🇪🇹የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት፣ ለላቀ ተጠቃሚነት!
👉 የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (ELMIS) በኢትዮጵያውያን በልጽጎ ለኢትዮጵያውያን የቀረበ ግዙፍ እና ሁሉን አቀፍ የዲጂታል መረጃ ስርዓት ነው፣
👉የሀገራችንን የሰው ኃይል መረጃ አያያዝና አስተዳደርን በእጅጉ የሚያዘምን እና ሥራን ከሠራተኛ ጋር በቀለለ፣ ፈጣን እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገናኘት ያስችላል፣
🔑ቁልፍ ፋይዳዎች
✅የሥራ ስምሪት ሥራን ማዘመን፦ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን እንዲሁም የርቀት ሥራዎችን በአንድ ላይ አጣምሮ አገልግሎት ጊዜውን በዋጀ መልኩ መስጠትና ማግኘት ያስችላል፣
✅ፍትሃዊ ተደራሽነት፦ ስርዓቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ እና ከሰው ንክኪ ነፃ እንዲሆን ተደርጎ የበለፀገ በመሆኑ፣ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩል አገልግሎት መስጠት ያስችላል፣
✅መረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ፦ የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ከሀገራዊ የልማት ፍላጎት ጋር እንዲጣጣም ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፣
🚪23+ የዕድል በሮች በአንድ ጣሪያ ስር
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት አንድ ስርዓት ቢሆንም፣ በውስጡ ከ23 በላይ ንዑስ አገልግሎቶች አሉት። አብዛኞቹ አገልግሎቶች ለዜጎች በነፃ የቀረቡ ናቸው።
🧭የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ዋና ዋና ንዑስ አገልግሎቶች በጥቂቱ
✅የሥራ ስምሪት፦ የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር እና የርቀት (Remote) ሥራ ዕድሎችን ማግኘት አስችላል፣
✅የሰው ኃይል አስተዳደር፦ የተቋማት የሰው ሃይል አስተዳደርና አቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማሣለጥ ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፣
✅የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፦ የሙያ ብቃት ምዘናና እውቅና እና የሳይኮሜትሪክ ምዘና መስጠት ያስችላል፣
✅የብድር አገልግሎት፦ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራትና በሳይኮሜትሪ ምዘና በመታገዝ ያለ ማስያዣ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል፣
✅የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የሥራ ፈቃድ እና እድሳት፦ በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማይሸፈኑ የሙያ መስኮች የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ፍቃድና እድሳት ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን በተቀላጠፈ አግባብ መስጠት ያስችላል፣
✅የዲጂታል ኢንተርፕራይዝ ምስረታና የዲጂታል ግብይት፦ ስርዓቱ በበይነ መረብ የማደራጀት ሥራ ከመስራቱ ባሻጋር ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅና መሸጥ የሚያስችላቸውን ዕድል ይዟል፣
✅ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ፦ ስርዓቱ ከተለያዩ የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ባልዎት የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ ማስታወቂያዎች በቀላሉ እንዲደርስዎ ያስችላል፣
📊በስርዓቱ የተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች
ስርዓቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ከገባበት እለት ጀምሮ ባለፉት አራት ዓመታት ከ3.7 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በስርዓቱ ተመዝግበዋል። ከዚህ ውስጥ፡-
✍️ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን ችለዋል፣
✍️በርካታ ዜጎችም በሀገር ውስጥና በርቀት የሥራ ዕድሎች ተጠቃሚ ሆነዋል፣
🏢የተቋማት ተሳትፎ
👉 የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት: 45 ሺህ የግብርና ናሙና ቆጠራ ባለሙያዎችን ስርዓቱን ተጠቅሞ በመመልመልና በመቅጠር ፈር ቀዳጅ ነው፣
👉 የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፣ ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና ኦቪድን ጨምሮ በርካታ ተቋማት ብቁና ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን መልምሎ ለተቋማቸው ለመቅጠር ስርዓቱን እየተጠቀሙበት ይገኛል፣
🚪 የዕድሉን በር ቁልፍ በእጅዎ ያስገቡ!
✍️ከሥራ ዕድል አኳያ ስርዓቱ ለሁሉም ክልሎች እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው፡፡ ለየትኛውም ክልልና አካባቢ የተሰጠ ኮታ የለም፡፡
✍️በየትኛውም አካባቢም ሆነ የትምህርት ደረጃ ሁሉም እኩል እድል አለው፡፡ ይህም ማለት በስርዓቱ ላይ መመዝገብ ማለት የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት፣ የርቀት ሥራን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ዕድሎችን በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቁልፍ በእጁ ማስገባት ማለት ነው።
📝እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
1️⃣ በራስ መመዝገብ፦ lmis.gov.et የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የእጅ ስልክዎን ጨምሮ መመዝገብ ይችላሉ፣
2️⃣ በሌሎች እርዳታ መመዝገብ፦ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎች በመሄድ በማዕከሉ ባለሙያዎች እገዛ መመዝገብ ይቻላሉ፣
📌የመመዝገቢያ መስፈርት:
👉 ዕድሜ፦ ከ15-65 ዓመት
👉 የትምህርት ደረጃ፡ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያለ ሰው መመዝገብ ይችላል
⚠️ማስታወሻ
✅ ስርዓቱ ይዞ የሚመጣውን ዕድሎች ሁሉ ለመጠቀም ግላዊ መረጃ፣ የትምህርት እና የሥራ ልምዶችን በአግባቡ ማያያዝዎን ልብ ይበሉ!
ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም ፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
👉 የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (ELMIS) በኢትዮጵያውያን በልጽጎ ለኢትዮጵያውያን የቀረበ ግዙፍ እና ሁሉን አቀፍ የዲጂታል መረጃ ስርዓት ነው፣
👉የሀገራችንን የሰው ኃይል መረጃ አያያዝና አስተዳደርን በእጅጉ የሚያዘምን እና ሥራን ከሠራተኛ ጋር በቀለለ፣ ፈጣን እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገናኘት ያስችላል፣
🔑ቁልፍ ፋይዳዎች
✅የሥራ ስምሪት ሥራን ማዘመን፦ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን እንዲሁም የርቀት ሥራዎችን በአንድ ላይ አጣምሮ አገልግሎት ጊዜውን በዋጀ መልኩ መስጠትና ማግኘት ያስችላል፣
✅ፍትሃዊ ተደራሽነት፦ ስርዓቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ እና ከሰው ንክኪ ነፃ እንዲሆን ተደርጎ የበለፀገ በመሆኑ፣ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩል አገልግሎት መስጠት ያስችላል፣
✅መረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ፦ የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ከሀገራዊ የልማት ፍላጎት ጋር እንዲጣጣም ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፣
🚪23+ የዕድል በሮች በአንድ ጣሪያ ስር
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት አንድ ስርዓት ቢሆንም፣ በውስጡ ከ23 በላይ ንዑስ አገልግሎቶች አሉት። አብዛኞቹ አገልግሎቶች ለዜጎች በነፃ የቀረቡ ናቸው።
🧭የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ዋና ዋና ንዑስ አገልግሎቶች በጥቂቱ
✅የሥራ ስምሪት፦ የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር እና የርቀት (Remote) ሥራ ዕድሎችን ማግኘት አስችላል፣
✅የሰው ኃይል አስተዳደር፦ የተቋማት የሰው ሃይል አስተዳደርና አቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማሣለጥ ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፣
✅የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፦ የሙያ ብቃት ምዘናና እውቅና እና የሳይኮሜትሪክ ምዘና መስጠት ያስችላል፣
✅የብድር አገልግሎት፦ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራትና በሳይኮሜትሪ ምዘና በመታገዝ ያለ ማስያዣ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል፣
✅የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የሥራ ፈቃድ እና እድሳት፦ በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማይሸፈኑ የሙያ መስኮች የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ፍቃድና እድሳት ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን በተቀላጠፈ አግባብ መስጠት ያስችላል፣
✅የዲጂታል ኢንተርፕራይዝ ምስረታና የዲጂታል ግብይት፦ ስርዓቱ በበይነ መረብ የማደራጀት ሥራ ከመስራቱ ባሻጋር ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅና መሸጥ የሚያስችላቸውን ዕድል ይዟል፣
✅ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ፦ ስርዓቱ ከተለያዩ የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ባልዎት የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ ማስታወቂያዎች በቀላሉ እንዲደርስዎ ያስችላል፣
📊በስርዓቱ የተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች
ስርዓቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ከገባበት እለት ጀምሮ ባለፉት አራት ዓመታት ከ3.7 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በስርዓቱ ተመዝግበዋል። ከዚህ ውስጥ፡-
✍️ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን ችለዋል፣
✍️በርካታ ዜጎችም በሀገር ውስጥና በርቀት የሥራ ዕድሎች ተጠቃሚ ሆነዋል፣
🏢የተቋማት ተሳትፎ
👉 የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት: 45 ሺህ የግብርና ናሙና ቆጠራ ባለሙያዎችን ስርዓቱን ተጠቅሞ በመመልመልና በመቅጠር ፈር ቀዳጅ ነው፣
👉 የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፣ ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና ኦቪድን ጨምሮ በርካታ ተቋማት ብቁና ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን መልምሎ ለተቋማቸው ለመቅጠር ስርዓቱን እየተጠቀሙበት ይገኛል፣
🚪 የዕድሉን በር ቁልፍ በእጅዎ ያስገቡ!
✍️ከሥራ ዕድል አኳያ ስርዓቱ ለሁሉም ክልሎች እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው፡፡ ለየትኛውም ክልልና አካባቢ የተሰጠ ኮታ የለም፡፡
✍️በየትኛውም አካባቢም ሆነ የትምህርት ደረጃ ሁሉም እኩል እድል አለው፡፡ ይህም ማለት በስርዓቱ ላይ መመዝገብ ማለት የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት፣ የርቀት ሥራን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ዕድሎችን በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቁልፍ በእጁ ማስገባት ማለት ነው።
📝እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
1️⃣ በራስ መመዝገብ፦ lmis.gov.et የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የእጅ ስልክዎን ጨምሮ መመዝገብ ይችላሉ፣
2️⃣ በሌሎች እርዳታ መመዝገብ፦ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎች በመሄድ በማዕከሉ ባለሙያዎች እገዛ መመዝገብ ይቻላሉ፣
📌የመመዝገቢያ መስፈርት:
👉 ዕድሜ፦ ከ15-65 ዓመት
👉 የትምህርት ደረጃ፡ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያለ ሰው መመዝገብ ይችላል
⚠️ማስታወሻ
✅ ስርዓቱ ይዞ የሚመጣውን ዕድሎች ሁሉ ለመጠቀም ግላዊ መረጃ፣ የትምህርት እና የሥራ ልምዶችን በአግባቡ ማያያዝዎን ልብ ይበሉ!
ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም ፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤16🙏2👌2🥰1
በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ የሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ለወጣቶች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው
በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ለወጣቶች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ ገለጹ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ “የኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት ለአዲስ ብልፅግና’’ በሚል መሪ ሀሳብ ሲያካሂድ የቆየው የነባር ኢንተርፕራይዞች ንቅናቄ ማጠቃለያ መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ በመድረኩ እንደተናገሩት፤ ወጣቶችን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው።
በየዓመቱ አዳዲስ ሥራ ፈላጊ ወጣቶች የአጭርና የረጅም ጊዜ ሥልጠናዎችን ወስደው ወደ ሥራ እንዲሰማሩ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህም ወጣቶቹ በተሰማሩበት ዘርፍ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ዕድል ፈጥሮላቸዋል ብለዋል።
ነባር ኢንተርፕራይዞችም ተከታታይ ድጋፍና ክትትል እየተደረገላቸው ወደ ተሻለ የዕድገት ደረጃ እንዲሸጋገሩ እየተደረገ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል።
በአጠቃላይ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ በከተማው እየተፈጠሩ ያሉ የሥራ ዕድሎች ውጤታማ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በመድረኩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ሚሊዮን ማቲዎስ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የኢንተርፕራይዝ አባላት ተገኝተዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው።
ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም ፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባራት ለወጣቶች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ ገለጹ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ “የኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት ለአዲስ ብልፅግና’’ በሚል መሪ ሀሳብ ሲያካሂድ የቆየው የነባር ኢንተርፕራይዞች ንቅናቄ ማጠቃለያ መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ በመድረኩ እንደተናገሩት፤ ወጣቶችን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው።
በየዓመቱ አዳዲስ ሥራ ፈላጊ ወጣቶች የአጭርና የረጅም ጊዜ ሥልጠናዎችን ወስደው ወደ ሥራ እንዲሰማሩ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህም ወጣቶቹ በተሰማሩበት ዘርፍ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ዕድል ፈጥሮላቸዋል ብለዋል።
ነባር ኢንተርፕራይዞችም ተከታታይ ድጋፍና ክትትል እየተደረገላቸው ወደ ተሻለ የዕድገት ደረጃ እንዲሸጋገሩ እየተደረገ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል።
በአጠቃላይ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ በከተማው እየተፈጠሩ ያሉ የሥራ ዕድሎች ውጤታማ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በመድረኩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ሚሊዮን ማቲዎስ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የኢንተርፕራይዝ አባላት ተገኝተዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው።
ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም ፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤15
🚨 የአጭበርባሪዎች ገፅ ነው! 🚨
⚠️ ይህ ከላይ የምትመለከቱት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ሥምና አርማ የሚጠቀምና ሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚያሰራጫቸውን ይዘቶች ኮፒ በማድረግ እያሰራጨ ይገኛል።
✈️ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን በተመለከተም በውስጥ መስመር 📞 ከሚኒስቴር መስሪያቤቱ ነው በማለትና በማናገር 🗣️ ብር ላኩ 💸 በማለት በርካታ ሰዎችን እያጭበረበረ ❌ እንደሚገኝ መረጃዎች ደርሰውናል።
📢 የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ 44 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው ሲሆን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚጠቀምባቸው ሁሉም የማህበራዊ ትስስር ገፆች ከዚህ በታች ያሉት ብቻ ናቸው።
❗ ገፆቹን በመጠቀምም ሆነ አገልግሎቱን ለማግኘት ምንም አይነት ክፍያ 💰 ላኩ እንደማይባል እያሳሰብን ራሳችሁን እንድትጠብቁ 🛡️፤
👮♂️ የድርጊቱ ፈፃሚዎችን በተመለከተ መረጃው ያላችሁ ለሚኒስቴር መስሪያቤቱና አቅራቢያችሁ ላሉ የህግ አስከባሪ አካላት ⚖️ እንድታሳውቁ እንጠይቃለን።
📅 ታታህሳስ 26/2018 ዓ.ም
🏛️ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
📲 Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
🎵 TikTok: tiktok.com/@mols_official
🐦 Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
💬 WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbP
⚠️ ይህ ከላይ የምትመለከቱት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ሥምና አርማ የሚጠቀምና ሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚያሰራጫቸውን ይዘቶች ኮፒ በማድረግ እያሰራጨ ይገኛል።
✈️ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን በተመለከተም በውስጥ መስመር 📞 ከሚኒስቴር መስሪያቤቱ ነው በማለትና በማናገር 🗣️ ብር ላኩ 💸 በማለት በርካታ ሰዎችን እያጭበረበረ ❌ እንደሚገኝ መረጃዎች ደርሰውናል።
📢 የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ 44 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው ሲሆን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚጠቀምባቸው ሁሉም የማህበራዊ ትስስር ገፆች ከዚህ በታች ያሉት ብቻ ናቸው።
❗ ገፆቹን በመጠቀምም ሆነ አገልግሎቱን ለማግኘት ምንም አይነት ክፍያ 💰 ላኩ እንደማይባል እያሳሰብን ራሳችሁን እንድትጠብቁ 🛡️፤
👮♂️ የድርጊቱ ፈፃሚዎችን በተመለከተ መረጃው ያላችሁ ለሚኒስቴር መስሪያቤቱና አቅራቢያችሁ ላሉ የህግ አስከባሪ አካላት ⚖️ እንድታሳውቁ እንጠይቃለን።
📅 ታታህሳስ 26/2018 ዓ.ም
🏛️ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
📲 Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
🎵 TikTok: tiktok.com/@mols_official
🐦 Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
💬 WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbP
❤11👍11🙏2
🇪🇹የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት፣ ለላቀ ተጠቃሚነት!
👉 የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (ELMIS) በኢትዮጵያውያን በልጽጎ ለኢትዮጵያውያን የቀረበ ግዙፍ እና ሁሉን አቀፍ የዲጂታል መረጃ ስርዓት ነው፣
👉የሀገራችንን የሰው ኃይል መረጃ አያያዝና አስተዳደርን በእጅጉ የሚያዘምን እና ሥራን ከሠራተኛ ጋር በቀለለ፣ ፈጣን እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገናኘት ያስችላል፣
🔑ቁልፍ ፋይዳዎች
✅የሥራ ስምሪት ሥራን ማዘመን፦ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን እንዲሁም የርቀት ሥራዎችን በአንድ ላይ አጣምሮ አገልግሎት ጊዜውን በዋጀ መልኩ መስጠትና ማግኘት ያስችላል፣
✅ፍትሃዊ ተደራሽነት፦ ስርዓቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ እና ከሰው ንክኪ ነፃ እንዲሆን ተደርጎ የበለፀገ በመሆኑ፣ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩል አገልግሎት መስጠት ያስችላል፣
✅መረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ፦ የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ከሀገራዊ የልማት ፍላጎት ጋር እንዲጣጣም ፓሊሲ አውጪዎች ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፣
🚪23+ የዕድል በሮች በአንድ ጣሪያ ስር
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት አንድ ስርዓት ቢሆንም፣ በውስጡ ከ23 በላይ ንዑስ አገልግሎቶች አሉት። አብዛኞቹ አገልግሎቶች ለዜጎች በነፃ የቀረቡ ናቸው።
🧭የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ዋና ዋና ንዑስ አገልግሎቶች በጥቂቱ
✅የሥራ ስምሪት፦ የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር እና የርቀት (Remote) ሥራ ዕድሎችን ማግኘት አስችላል፣
✅የሰው ኃይል አስተዳደር፦ የተቋማት የሰው ሃይል አስተዳደርና አቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማሣለጥ ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፣
✅የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፦ የሙያ ብቃት ምዘናና እውቅና እና የሳይኮሜትሪክ ምዘና መስጠት ያስችላል፣
✅የብድር አገልግሎት፦ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራትና በሳይኮሜትሪ ምዘና በመታገዝ ያለ ማስያዣ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል፣
✅የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የሥራ ፈቃድ እና እድሳት፦ በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማይሸፈኑ የሙያ መስኮች የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ፍቃድና እድሳት ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን በተቀላጠፈ አግባብ መስጠት ያስችላል፣
✅የዲጂታል ኢንተርፕራይዝ ምስረታና የዲጂታል ግብይት፦ ስርዓቱ በበይነ መረብ የማደራጀት ሥራ ከመስራቱ ባሻጋር ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅና መሸጥ የሚያስችላቸውን ዕድል ይዟል፣
✅ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ፦ ስርዓቱ ከተለያዩ የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ባልዎት የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ ማስታወቂያዎች በቀላሉ እንዲደርስዎ ያስችላል፣
📊በስርዓቱ የተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች
ስርዓቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ከገባበት እለት ጀምሮ ባለፉት አራት ዓመታት ከ3.7 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በስርዓቱ ተመዝግበዋል። ከዚህ ውስጥ፡-
✍️ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን ችለዋል፣
✍️በርካታ ዜጎችም በሀገር ውስጥና በርቀት የሥራ ዕድሎች ተጠቃሚ ሆነዋል፣
🚪 የዕድሉን በር ቁልፍ በእጅዎ ያስገቡ!
✍️ከሥራ ዕድል አኳያ ስርዓቱ ለሁሉም ክልሎች እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው፡፡ ለየትኛውም ክልልና አካባቢ የተሰጠ ኮታ የለም፡፡
✍️በየትኛውም አካባቢም ሆነ የትምህርት ደረጃ ሁሉም እኩል እድል አለው፡፡ ይህም ማለት በስርዓቱ ላይ መመዝገብ ማለት የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት፣ የርቀት ሥራን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ዕድሎችን በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቁልፍ በእጁ ማስገባት ማለት ነው።
📝እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
1️⃣ በራስ መመዝገብ፦ elmis.gov.et የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም በእጅ ስልክዎ ካሉበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ፣
2️⃣ በሌሎች እርዳታ በመታገዝ፦ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎች በመሄድ በማዕከሉ ባለሙያዎች እገዛ መመዝገብ ይቻላሉ፣
📌የመመዝገቢያ መስፈርት:
👉 ዕድሜ፦ ከ15-65 ዓመት
👉 የትምህርት ደረጃ፡ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያለ ሰው መመዝገብ ይችላል
⚠️ማስታወሻ
✅ ስርዓቱ ይዞ የሚመጣውን ዕድሎች ሁሉ ለመጠቀም ግላዊ መረጃ፣ የትምህርት እና የሥራ ልምዶችን በአግባቡ ማያያዝዎን ልብ ይበሉ!
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
👉 የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (ELMIS) በኢትዮጵያውያን በልጽጎ ለኢትዮጵያውያን የቀረበ ግዙፍ እና ሁሉን አቀፍ የዲጂታል መረጃ ስርዓት ነው፣
👉የሀገራችንን የሰው ኃይል መረጃ አያያዝና አስተዳደርን በእጅጉ የሚያዘምን እና ሥራን ከሠራተኛ ጋር በቀለለ፣ ፈጣን እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማገናኘት ያስችላል፣
🔑ቁልፍ ፋይዳዎች
✅የሥራ ስምሪት ሥራን ማዘመን፦ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን እንዲሁም የርቀት ሥራዎችን በአንድ ላይ አጣምሮ አገልግሎት ጊዜውን በዋጀ መልኩ መስጠትና ማግኘት ያስችላል፣
✅ፍትሃዊ ተደራሽነት፦ ስርዓቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ እና ከሰው ንክኪ ነፃ እንዲሆን ተደርጎ የበለፀገ በመሆኑ፣ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩል አገልግሎት መስጠት ያስችላል፣
✅መረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ፦ የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ከሀገራዊ የልማት ፍላጎት ጋር እንዲጣጣም ፓሊሲ አውጪዎች ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፣
🚪23+ የዕድል በሮች በአንድ ጣሪያ ስር
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት አንድ ስርዓት ቢሆንም፣ በውስጡ ከ23 በላይ ንዑስ አገልግሎቶች አሉት። አብዛኞቹ አገልግሎቶች ለዜጎች በነፃ የቀረቡ ናቸው።
🧭የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ዋና ዋና ንዑስ አገልግሎቶች በጥቂቱ
✅የሥራ ስምሪት፦ የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር እና የርቀት (Remote) ሥራ ዕድሎችን ማግኘት አስችላል፣
✅የሰው ኃይል አስተዳደር፦ የተቋማት የሰው ሃይል አስተዳደርና አቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማሣለጥ ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፣
✅የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፦ የሙያ ብቃት ምዘናና እውቅና እና የሳይኮሜትሪክ ምዘና መስጠት ያስችላል፣
✅የብድር አገልግሎት፦ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራትና በሳይኮሜትሪ ምዘና በመታገዝ ያለ ማስያዣ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል፣
✅የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የሥራ ፈቃድ እና እድሳት፦ በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማይሸፈኑ የሙያ መስኮች የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ፍቃድና እድሳት ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን በተቀላጠፈ አግባብ መስጠት ያስችላል፣
✅የዲጂታል ኢንተርፕራይዝ ምስረታና የዲጂታል ግብይት፦ ስርዓቱ በበይነ መረብ የማደራጀት ሥራ ከመስራቱ ባሻጋር ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅና መሸጥ የሚያስችላቸውን ዕድል ይዟል፣
✅ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ፦ ስርዓቱ ከተለያዩ የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ባልዎት የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ ማስታወቂያዎች በቀላሉ እንዲደርስዎ ያስችላል፣
📊በስርዓቱ የተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች
ስርዓቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ከገባበት እለት ጀምሮ ባለፉት አራት ዓመታት ከ3.7 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በስርዓቱ ተመዝግበዋል። ከዚህ ውስጥ፡-
✍️ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን ችለዋል፣
✍️በርካታ ዜጎችም በሀገር ውስጥና በርቀት የሥራ ዕድሎች ተጠቃሚ ሆነዋል፣
🚪 የዕድሉን በር ቁልፍ በእጅዎ ያስገቡ!
✍️ከሥራ ዕድል አኳያ ስርዓቱ ለሁሉም ክልሎች እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው፡፡ ለየትኛውም ክልልና አካባቢ የተሰጠ ኮታ የለም፡፡
✍️በየትኛውም አካባቢም ሆነ የትምህርት ደረጃ ሁሉም እኩል እድል አለው፡፡ ይህም ማለት በስርዓቱ ላይ መመዝገብ ማለት የሀገር ውስጥ፣ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት፣ የርቀት ሥራን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ዕድሎችን በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቁልፍ በእጁ ማስገባት ማለት ነው።
📝እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
1️⃣ በራስ መመዝገብ፦ elmis.gov.et የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም በእጅ ስልክዎ ካሉበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ፣
2️⃣ በሌሎች እርዳታ በመታገዝ፦ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎች በመሄድ በማዕከሉ ባለሙያዎች እገዛ መመዝገብ ይቻላሉ፣
📌የመመዝገቢያ መስፈርት:
👉 ዕድሜ፦ ከ15-65 ዓመት
👉 የትምህርት ደረጃ፡ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያለ ሰው መመዝገብ ይችላል
⚠️ማስታወሻ
✅ ስርዓቱ ይዞ የሚመጣውን ዕድሎች ሁሉ ለመጠቀም ግላዊ መረጃ፣ የትምህርት እና የሥራ ልምዶችን በአግባቡ ማያያዝዎን ልብ ይበሉ!
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤26👍11👌4🙏2🥰1
🔊ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ!
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከE-LMIS ጋር በመተባበር ከስር በተዘረዘሩት 7 የስራ መደቦች ላይ በቋሚ እና በዝውውር ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ
2.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ረዳት
3.የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ II
4. የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ VIII
5.የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ኃላፊ
6. የጄኔሬተር ኦፕሬተር I
7.ሹፌር መካኒክ
🏫ስለሆነም ይሆንን የሥራ እድል መጠቀም የምትፈልጉ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ ወይም ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር /Labor ID/ ይዛችሁ በዚህ https://forms.lmis.gov.et/federal_-civil_services/ በመግባት አስፈላጊውን መረጃዎችን ከታህሳስ 27_ 2108 እስከ ጥር 4 -2018 በመሙላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
☎️አስተያየት እና ጥቆማዎን በ9138 ነፃ የሥልክ መስመር በመደወል እንዲያደርሱን እናሳስባለን።
🔊ክፍት የስራ ማስታወቂያ!
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከE-LMIS ጋር በመተባበር ከስር በተዘረዘሩት 7 የስራ መደቦች ላይ በቋሚ እና በዝውውር ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ
2.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ረዳት
3.የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ II
4. የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ VIII
5.የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ኃላፊ
6. የጄኔሬተር ኦፕሬተር I
7.ሹፌር መካኒክ
🏫ስለሆነም ይሆንን የሥራ እድል መጠቀም የምትፈልጉ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ ወይም ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር /Labor ID/ ይዛችሁ በዚህ https://forms.lmis.gov.et/federal_-civil_services/ በመግባት አስፈላጊውን መረጃዎችን ከታህሳስ 27_ 2108 እስከ ጥር 4 -2018 በመሙላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
☎️አስተያየት እና ጥቆማዎን በ9138 ነፃ የሥልክ መስመር በመደወል እንዲያደርሱን እናሳስባለን።
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከE-LMIS ጋር በመተባበር ከስር በተዘረዘሩት 7 የስራ መደቦች ላይ በቋሚ እና በዝውውር ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ
2.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ረዳት
3.የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ II
4. የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ VIII
5.የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ኃላፊ
6. የጄኔሬተር ኦፕሬተር I
7.ሹፌር መካኒክ
🏫ስለሆነም ይሆንን የሥራ እድል መጠቀም የምትፈልጉ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ ወይም ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር /Labor ID/ ይዛችሁ በዚህ https://forms.lmis.gov.et/federal_-civil_services/ በመግባት አስፈላጊውን መረጃዎችን ከታህሳስ 27_ 2108 እስከ ጥር 4 -2018 በመሙላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
☎️አስተያየት እና ጥቆማዎን በ9138 ነፃ የሥልክ መስመር በመደወል እንዲያደርሱን እናሳስባለን።
🔊ክፍት የስራ ማስታወቂያ!
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከE-LMIS ጋር በመተባበር ከስር በተዘረዘሩት 7 የስራ መደቦች ላይ በቋሚ እና በዝውውር ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ
2.የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ረዳት
3.የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ II
4. የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ VIII
5.የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ኃላፊ
6. የጄኔሬተር ኦፕሬተር I
7.ሹፌር መካኒክ
🏫ስለሆነም ይሆንን የሥራ እድል መጠቀም የምትፈልጉ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ ወይም ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር /Labor ID/ ይዛችሁ በዚህ https://forms.lmis.gov.et/federal_-civil_services/ በመግባት አስፈላጊውን መረጃዎችን ከታህሳስ 27_ 2108 እስከ ጥር 4 -2018 በመሙላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
☎️አስተያየት እና ጥቆማዎን በ9138 ነፃ የሥልክ መስመር በመደወል እንዲያደርሱን እናሳስባለን።
form -
federal_ civil_services - form
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በሥራና ክህሎት ሚኒስትር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት E-LMIS ከዚህ በታች በተገለጹት የስራመደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት እና በዝውውር ለመቅጠር ይፈልጋል።የአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ስራ አስኪያጅየአንድ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ምክትል ስራ አስኪያጅ ረዳት ኦፊሰርየ ዕቃ ግምጃቤት ሃላፊ…
❤27
ድህነትን የምናሸንፈው በእውቀት፣ በክህሎት እና በጠንካራ ሥራ ነው! — ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ
ድህነትን በዘላቂነት ማሸነፍ የሚቻለው በእውቀት፣ በክህሎት እና በጠንካራ የሥራ ባህል መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ ገለጹ።
ሚኒስትር ዴኤታው ይህንን የገለጹት፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዘርፉ አዳዲስ እሳቤዎችና መመሪያዎች ዙሪያ በአማራ ክልል በጎንደር እና በደብረብርሃን ክላስተር ለሚገኙ የዘርፉ የዞንና የከተማ አስተዳደር አመራሮችና ባለሙያዎች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና የሥልጠና መድረክ ላይ ነው።
በመድረኩ በሥራ ዕድል ፈጠራ መስክ የተቀረጹ አዳዲስ እሳቤዎች፣ የአሠራር ሥርዓቶችና መመሪያዎች ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ በመድረኩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሥራ አጥነት ችግር ዋነኛው የማክሮ ኢኮኖሚ ፈተና መሆኑን በማንሳት፣ መንግሥት የሥራ አጥነት ምጣኔውን ትርጉም ባለው መልኩ ለመቀነስ በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን አብራርተዋል።
ኢትዮጵያውያን ፖለቲካዊ ነፃነታችንን በማስከበር ረገድ ደማቅ ታሪክ ያለን ሕዝቦች ነን ያሉት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችንን ሙሉ በሙሉ ባለመጎናጸፋችን፣ ድህነት በዓለም አደባባይ አንገታችንን ቀና እንዳናደርግ አድርጎን ቆይቷል ብለዋል።
ሀገራዊ ሪፎርሙን ተከትሎ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ መንግሥት ትልቅ ርዕይ ሰንቆ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የቀረጻቸው አዳዲስ እሳቤዎችና የፖሊሲ ማሻሻያዎች በክህሎት ልማት፣ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ሰላማዊ ኢንዱስትሪ ግንኙነት መስኩ ተስፋ ሰጪና ተጨባጭ ውጤቶች መመዝገባቸውን አመላክተዋል።
በክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ የታቀዱ የሪፎርም አጀንዳዎችን ውጤታማ ለማድረግ በየደረጃው የሚገኘው አመራርና ባለሙያ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
የአማራ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶ/ር ስቡህ ገበያው በበኩላቸው፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ አዳዲስ እሳቤዎች ላይ ለአመራሩና ለባለሙያዎች ተቀራራቢ ግንዛቤ ለመፍጠር መድረኩን በባዘጋጀቱ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ድህነትን በዘላቂነት ማሸነፍ የሚቻለው በእውቀት፣ በክህሎት እና በጠንካራ የሥራ ባህል መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ ገለጹ።
ሚኒስትር ዴኤታው ይህንን የገለጹት፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዘርፉ አዳዲስ እሳቤዎችና መመሪያዎች ዙሪያ በአማራ ክልል በጎንደር እና በደብረብርሃን ክላስተር ለሚገኙ የዘርፉ የዞንና የከተማ አስተዳደር አመራሮችና ባለሙያዎች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና የሥልጠና መድረክ ላይ ነው።
በመድረኩ በሥራ ዕድል ፈጠራ መስክ የተቀረጹ አዳዲስ እሳቤዎች፣ የአሠራር ሥርዓቶችና መመሪያዎች ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ በመድረኩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሥራ አጥነት ችግር ዋነኛው የማክሮ ኢኮኖሚ ፈተና መሆኑን በማንሳት፣ መንግሥት የሥራ አጥነት ምጣኔውን ትርጉም ባለው መልኩ ለመቀነስ በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን አብራርተዋል።
ኢትዮጵያውያን ፖለቲካዊ ነፃነታችንን በማስከበር ረገድ ደማቅ ታሪክ ያለን ሕዝቦች ነን ያሉት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችንን ሙሉ በሙሉ ባለመጎናጸፋችን፣ ድህነት በዓለም አደባባይ አንገታችንን ቀና እንዳናደርግ አድርጎን ቆይቷል ብለዋል።
ሀገራዊ ሪፎርሙን ተከትሎ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ መንግሥት ትልቅ ርዕይ ሰንቆ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የቀረጻቸው አዳዲስ እሳቤዎችና የፖሊሲ ማሻሻያዎች በክህሎት ልማት፣ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ሰላማዊ ኢንዱስትሪ ግንኙነት መስኩ ተስፋ ሰጪና ተጨባጭ ውጤቶች መመዝገባቸውን አመላክተዋል።
በክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ የታቀዱ የሪፎርም አጀንዳዎችን ውጤታማ ለማድረግ በየደረጃው የሚገኘው አመራርና ባለሙያ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
የአማራ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶ/ር ስቡህ ገበያው በበኩላቸው፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ አዳዲስ እሳቤዎች ላይ ለአመራሩና ለባለሙያዎች ተቀራራቢ ግንዛቤ ለመፍጠር መድረኩን በባዘጋጀቱ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤12👌5
ይህ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋዊና ትክክለኛው የቴሌግራም ቻናል ነው፦
🔗 https://t.me/FDRE_MoLSofficial
⚠️ ጥንቃቄ
በአሁኑ ወቅት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ (Logo) በመጠቀም፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣቸውን መረጃዎች በማባዛትና በማስመሰል የሚንቀሳቀሱ በርካታ ሀሰተኛ የቴሌግራም ገጾች መኖራቸውን ደርሰንበታል።
እነዚህ አጭበርባሪ አካላት ተገልጋዮችን የሚያታልሉባቸው መንገዶች፦
👉የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ሽፋን በማድረግ በውስጥ መስመር (Inbox) ያነጋግሩዎታል፣
👉ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደተደወለ በማስመሰል ያልተገባ የገንዘብ ክፍያ ይጠይቃሉ፣
👉የተለያዩ የሐሰት ተስፋዎችን በመስጠት ንፁሃን ዜጎችን ለከፍተኛ ምዝበራ እየዳረጉ ይገኛሉ፣
ትክክለኛውን ገጽ እንዴት መለየት ይቻላል?
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይፋዊ ገጽ የሚከተሉት መለያዎች አሉት፦
✅ሰማያዊ የማረጋገጫ ምልክት (Verified Badge) ያለው ነው፣
✅ከ 45,000 በላይ ተከታዮች አሉት፣
✅ማንኛውም ይፋዊ መረጃ በድረ-ገጻችንና በሌሎች የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ላይ ከሰፈሩት አድራሻዎች ጋር የተናበበ ነው፣
🛡 የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ
• ለሌሎች ያጋሩ፦ ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ፣
• Unfollow ያድርጉ፦ በስህተት ሀሰተኛ ገጾችን እየተከታተላችሁ ያላችሁ ተገልጋዮች፣ በአስቸኳይ ከገጾቹ በመውጣት (Unfollow በማድረግ) ራሳችሁንና ወገኖቻችሁን ከማጭበርበር ይታደጉ፣
• ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት ሁልጊዜ ይፋዊ ገጾቻችንን ብቻ ይከታተሉ!
🏛 የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
📲 Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
🎵 TikTok: tiktok.com/@mols_official
🐦 Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
💬 WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbP
🔗 https://t.me/FDRE_MoLSofficial
⚠️ ጥንቃቄ
በአሁኑ ወቅት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ (Logo) በመጠቀም፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣቸውን መረጃዎች በማባዛትና በማስመሰል የሚንቀሳቀሱ በርካታ ሀሰተኛ የቴሌግራም ገጾች መኖራቸውን ደርሰንበታል።
እነዚህ አጭበርባሪ አካላት ተገልጋዮችን የሚያታልሉባቸው መንገዶች፦
👉የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ሽፋን በማድረግ በውስጥ መስመር (Inbox) ያነጋግሩዎታል፣
👉ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደተደወለ በማስመሰል ያልተገባ የገንዘብ ክፍያ ይጠይቃሉ፣
👉የተለያዩ የሐሰት ተስፋዎችን በመስጠት ንፁሃን ዜጎችን ለከፍተኛ ምዝበራ እየዳረጉ ይገኛሉ፣
ትክክለኛውን ገጽ እንዴት መለየት ይቻላል?
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይፋዊ ገጽ የሚከተሉት መለያዎች አሉት፦
✅ሰማያዊ የማረጋገጫ ምልክት (Verified Badge) ያለው ነው፣
✅ከ 45,000 በላይ ተከታዮች አሉት፣
✅ማንኛውም ይፋዊ መረጃ በድረ-ገጻችንና በሌሎች የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ላይ ከሰፈሩት አድራሻዎች ጋር የተናበበ ነው፣
🛡 የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ
• ለሌሎች ያጋሩ፦ ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ፣
• Unfollow ያድርጉ፦ በስህተት ሀሰተኛ ገጾችን እየተከታተላችሁ ያላችሁ ተገልጋዮች፣ በአስቸኳይ ከገጾቹ በመውጣት (Unfollow በማድረግ) ራሳችሁንና ወገኖቻችሁን ከማጭበርበር ይታደጉ፣
• ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት ሁልጊዜ ይፋዊ ገጾቻችንን ብቻ ይከታተሉ!
🏛 የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
📲 Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
🎵 TikTok: tiktok.com/@mols_official
🐦 Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
💬 WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbP
❤20🎉2👍1🥰1
የተቀናጀ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመንና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመከላከል የሚያስችል የተቀናጀ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም ይፋ አደረገ።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የተቋማዊ ለውጥ ሥራ አስፈጻሚ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱንና የተጠሪ ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመንና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመከላከል የሚያስችል የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም በይፋ መመሥረቱንና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መካሄዱን አስታወቀ።
በዕለቱ የተሰጠውን ስልጠና አስመልክቶ የተቋማዊ ለውጥ ሥራ አስፈጻሚ አቶ በጋሻው ሃይሌ እንደገለጹት መድረኩ በሚኒስቴሩ አዲስ እሳቤና የአሰራር ለውጥ ዙሪያ ያሉ ችግሮችንና መፍትሔዎቻቸውን ለመለየትና የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስቀመጥ መዘጋጀቱን ገልፀዋል፡፡
የሥነ ምግባር መከታተያ ፣ የሕግ ፣ የተቋማዊ ለውጥ እና የውስጥ ኦዲት የሥራ ክፍልን አካቶ የተቋቋመው ፎረም በተቋሙ ውስጥ ወጥ የሆነ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ መሆኑም ተመላክቷል፡፡
ብልሹ አሰራሮችን ማስወገድ፡ የመንግስት አገልግሎትንና የአስተዳደር ሪፎርሙን ተግባራዊ ማድረግ በየተቋማቱ የሚታዩ የሥነ-ምግባር ግድፈቶችንና ብልሹ አሰራሮችን መታገል የፎረሙ ዋንኛ ተልኮ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመንና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመከላከል የሚያስችል የተቀናጀ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም ይፋ አደረገ።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የተቋማዊ ለውጥ ሥራ አስፈጻሚ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱንና የተጠሪ ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመንና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመከላከል የሚያስችል የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም በይፋ መመሥረቱንና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መካሄዱን አስታወቀ።
በዕለቱ የተሰጠውን ስልጠና አስመልክቶ የተቋማዊ ለውጥ ሥራ አስፈጻሚ አቶ በጋሻው ሃይሌ እንደገለጹት መድረኩ በሚኒስቴሩ አዲስ እሳቤና የአሰራር ለውጥ ዙሪያ ያሉ ችግሮችንና መፍትሔዎቻቸውን ለመለየትና የመፍትሔ አቅጣጫ ለማስቀመጥ መዘጋጀቱን ገልፀዋል፡፡
የሥነ ምግባር መከታተያ ፣ የሕግ ፣ የተቋማዊ ለውጥ እና የውስጥ ኦዲት የሥራ ክፍልን አካቶ የተቋቋመው ፎረም በተቋሙ ውስጥ ወጥ የሆነ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ መሆኑም ተመላክቷል፡፡
ብልሹ አሰራሮችን ማስወገድ፡ የመንግስት አገልግሎትንና የአስተዳደር ሪፎርሙን ተግባራዊ ማድረግ በየተቋማቱ የሚታዩ የሥነ-ምግባር ግድፈቶችንና ብልሹ አሰራሮችን መታገል የፎረሙ ዋንኛ ተልኮ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤8
ማብቃት ላይ ያተኮረ ድጋፍና ክትትል
የሥራና ክህሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚያካሄደውን ድጋፍና ክትትል እና የመስክ ምልከታ አስመልክቶ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ በሥራው ለሚሳተፉ አካላት ኦረንቴሽን ሰጥተዋል፡፡
የመስክ ምልከታው ሚኒስቴሩ በዘርፉ የቀረጻቸው እሳቤዎች አተገባበር፣ ከአፈጻጸም አኳያ ወደኋላ የቀሩትን መደገፍ፣ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ሪፎርም ላይ ግንዛቤ ማስጨበጥ እንዲሁም በክህሎት ልማት፣ በሥራ ሥምሪት፣ በአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍና በተቋም ግንባታ ዘርፎች የተገኙ ልምዶች እና ተሞክሮዎች ቀምሮ ለማስፋት ያስችላል ተብሏል፡፡
በተጨማሪም በበጀት አመቱ የተያዙ ትላልቅ ግቦችን ለማሳካት የተደረገው ዝግጅትና በግማሽ አመቱ የተከናወኑ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች የምልከታው አካል እንደሚሆኑ ተገልጿል፡፡
ድጋፍና ክትትሉ ከጥር 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን በሂደቱ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች የመቀመርና የማስፋት ስራም እንደሚከናወን ተጠቁሟል፡፡
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
የሥራና ክህሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚያካሄደውን ድጋፍና ክትትል እና የመስክ ምልከታ አስመልክቶ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ በሥራው ለሚሳተፉ አካላት ኦረንቴሽን ሰጥተዋል፡፡
የመስክ ምልከታው ሚኒስቴሩ በዘርፉ የቀረጻቸው እሳቤዎች አተገባበር፣ ከአፈጻጸም አኳያ ወደኋላ የቀሩትን መደገፍ፣ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ሪፎርም ላይ ግንዛቤ ማስጨበጥ እንዲሁም በክህሎት ልማት፣ በሥራ ሥምሪት፣ በአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍና በተቋም ግንባታ ዘርፎች የተገኙ ልምዶች እና ተሞክሮዎች ቀምሮ ለማስፋት ያስችላል ተብሏል፡፡
በተጨማሪም በበጀት አመቱ የተያዙ ትላልቅ ግቦችን ለማሳካት የተደረገው ዝግጅትና በግማሽ አመቱ የተከናወኑ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች የምልከታው አካል እንደሚሆኑ ተገልጿል፡፡
ድጋፍና ክትትሉ ከጥር 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን በሂደቱ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች የመቀመርና የማስፋት ስራም እንደሚከናወን ተጠቁሟል፡፡
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤16👍7👌5
Ministry of Labor and Skills - Ethiopia pinned «ይህ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋዊና ትክክለኛው የቴሌግራም ቻናል ነው፦ 🔗 https://t.me/FDRE_MoLSofficial ⚠️ ጥንቃቄ በአሁኑ ወቅት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ (Logo) በመጠቀም፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣቸውን መረጃዎች በማባዛትና በማስመሰል የሚንቀሳቀሱ በርካታ ሀሰተኛ የቴሌግራም ገጾች መኖራቸውን ደርሰንበታል። እነዚህ አጭበርባሪ አካላት ተገልጋዮችን የሚያታልሉባቸው…»
ይህ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ይፋዊና ትክክለኛው የቴሌግራም ቻናል ነው፦
🔗 https://t.me/FDRE_MoLSofficial
⚠️ ጥንቃቄ
በአሁኑ ወቅት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ (Logo) በመጠቀም፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣቸውን መረጃዎች በማባዛትና በማስመሰል የሚንቀሳቀሱ በርካታ ሀሰተኛ የቴሌግራም ገጾች መኖራቸውን ደርሰንበታል።
እነዚህ አጭበርባሪ አካላት ተገልጋዮችን የሚያታልሉባቸው መንገዶች፦
👉የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ሽፋን በማድረግ በውስጥ መስመር (Inbox) ያነጋግሩዎታል፣
👉ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደተደወለ በማስመሰል ያልተገባ የገንዘብ ክፍያ ይጠይቃሉ፣
👉የተለያዩ የሐሰት ተስፋዎችን በመስጠት ንፁሃን ዜጎችን ለከፍተኛ ምዝበራ እየዳረጉ ይገኛሉ፣
ትክክለኛውን ገጽ እንዴት መለየት ይቻላል?
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይፋዊ ገጽ የሚከተሉት መለያዎች አሉት፦
✅ሰማያዊ የማረጋገጫ ምልክት (Verified Badge) ያለው ነው፣
✅ከ 45,000 በላይ ተከታዮች አሉት፣
✅ማንኛውም ይፋዊ መረጃ በድረ-ገጻችንና በሌሎች የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ላይ ከሰፈሩት አድራሻዎች ጋር የተናበበ ነው፣
🛡 የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ
• ለሌሎች ያጋሩ፦ ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ፣
• Unfollow ያድርጉ፦ በስህተት ሀሰተኛ ገጾችን እየተከታተላችሁ ያላችሁ ተገልጋዮች፣ በአስቸኳይ ከገጾቹ በመውጣት (Unfollow በማድረግ) ራሳችሁንና ወገኖቻችሁን ከማጭበርበር ይታደጉ፣
• ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት ሁልጊዜ ይፋዊ ገጾቻችንን ብቻ ይከታተሉ!
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
🔗 https://t.me/FDRE_MoLSofficial
⚠️ ጥንቃቄ
በአሁኑ ወቅት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን ስምና አርማ (Logo) በመጠቀም፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣቸውን መረጃዎች በማባዛትና በማስመሰል የሚንቀሳቀሱ በርካታ ሀሰተኛ የቴሌግራም ገጾች መኖራቸውን ደርሰንበታል።
እነዚህ አጭበርባሪ አካላት ተገልጋዮችን የሚያታልሉባቸው መንገዶች፦
👉የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ሽፋን በማድረግ በውስጥ መስመር (Inbox) ያነጋግሩዎታል፣
👉ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደተደወለ በማስመሰል ያልተገባ የገንዘብ ክፍያ ይጠይቃሉ፣
👉የተለያዩ የሐሰት ተስፋዎችን በመስጠት ንፁሃን ዜጎችን ለከፍተኛ ምዝበራ እየዳረጉ ይገኛሉ፣
ትክክለኛውን ገጽ እንዴት መለየት ይቻላል?
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይፋዊ ገጽ የሚከተሉት መለያዎች አሉት፦
✅ሰማያዊ የማረጋገጫ ምልክት (Verified Badge) ያለው ነው፣
✅ከ 45,000 በላይ ተከታዮች አሉት፣
✅ማንኛውም ይፋዊ መረጃ በድረ-ገጻችንና በሌሎች የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ላይ ከሰፈሩት አድራሻዎች ጋር የተናበበ ነው፣
🛡 የዜግነት ግዴታዎን ይወጡ
• ለሌሎች ያጋሩ፦ ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ፣
• Unfollow ያድርጉ፦ በስህተት ሀሰተኛ ገጾችን እየተከታተላችሁ ያላችሁ ተገልጋዮች፣ በአስቸኳይ ከገጾቹ በመውጣት (Unfollow በማድረግ) ራሳችሁንና ወገኖቻችሁን ከማጭበርበር ይታደጉ፣
• ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት ሁልጊዜ ይፋዊ ገጾቻችንን ብቻ ይከታተሉ!
🔗 ለወቅታዊ ትኩስ መረጃ
🌍 Official Website: mols.gov.et
📘 Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
❤31🥰10🙏9👏3
በውጭ ሥራ ስምሪት ሂደት ላይ የሚታዩ የአሠራር ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል የምክክር መድረክ በአቡዳቢ ተካሄደ
በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ጀማል በከር ከስራና ክህሎት ሚኒስትር ተወካዮች ጋር በመሆን በአቡዳቢ እና አካባቢው ከሚገኙ የውጭ ሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች (ተድቢሮች) ባለቤቶችና ማኔጅመንቶች ጋር በዘርፉ ያለውን ትብብር ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አካሂደዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ጀማል በውይይቱ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት የዘረጋው ሕግና በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለሠራተኛ ፈላጊዎችና ቀጣሪዎች ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አፅንዖት ሰጥተውበታል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብርሀኑ አለቃ በበኩላቸው መንግሥት ያሻሻለውና ወደ ሥራ ያስገባው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (E-LMIS) ቀደም ሲል የነበሩ የአሠራር ጉድለቶችን የሚቀርፍ መሆኑን አስረድተዋል።
ኢትዮጵያ በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መካከል ያለውን የሥራ ገበያ በአግባቡ መጠቀም የምትፈልግ መሆኑን ገልጸው ለዚህም በኤጀንሲዎች በኩል የሚነሱ የሲስተም እና የምዝገባ ችግሮችን ለመፍታት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤርሚያስ ተክሉ በበኩላቸው ለረጅም ጊዜ ሲንከባለሉ የነበሩ የአሠራርና የቴክኒክ ችግሮች እንዲሁም በኢትዮጵያ ካሉ አጋር ኤጀንሲዎች ጋር የነበሩ አለመግባባቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተፈትተው የሥራ ስምሪቱ ይበልጥ እንዲሳለጥ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የውይይቱ ተካፋዮች በበኩላቸው በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ለኢትዮጵያውን በርካታ የስራ ዕድሎች መኖራቸውን ገልጸው በኤምባሲው እና በሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች (ተድቢሮች) መካከል ያለውን የቴክኒክ ግንኙነት በማጠናከር የሥራ ዕድል ፈጠራውን ለማሳደግ ተስማምተዋል።
በመጨረሻም የሠራተኛ ስምሪት ሂደቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገርና የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ተግባራት ላይ ኤምባሲውና ኤጀንሲዎች ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት መግባባት ላይ በመድረስ ውይይቱ ተጠናቋል፡፡
ዘገባው፡- በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነው
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ጀማል በከር ከስራና ክህሎት ሚኒስትር ተወካዮች ጋር በመሆን በአቡዳቢ እና አካባቢው ከሚገኙ የውጭ ሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች (ተድቢሮች) ባለቤቶችና ማኔጅመንቶች ጋር በዘርፉ ያለውን ትብብር ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አካሂደዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ጀማል በውይይቱ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት የዘረጋው ሕግና በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለሠራተኛ ፈላጊዎችና ቀጣሪዎች ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አፅንዖት ሰጥተውበታል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብርሀኑ አለቃ በበኩላቸው መንግሥት ያሻሻለውና ወደ ሥራ ያስገባው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (E-LMIS) ቀደም ሲል የነበሩ የአሠራር ጉድለቶችን የሚቀርፍ መሆኑን አስረድተዋል።
ኢትዮጵያ በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መካከል ያለውን የሥራ ገበያ በአግባቡ መጠቀም የምትፈልግ መሆኑን ገልጸው ለዚህም በኤጀንሲዎች በኩል የሚነሱ የሲስተም እና የምዝገባ ችግሮችን ለመፍታት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤርሚያስ ተክሉ በበኩላቸው ለረጅም ጊዜ ሲንከባለሉ የነበሩ የአሠራርና የቴክኒክ ችግሮች እንዲሁም በኢትዮጵያ ካሉ አጋር ኤጀንሲዎች ጋር የነበሩ አለመግባባቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተፈትተው የሥራ ስምሪቱ ይበልጥ እንዲሳለጥ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የውይይቱ ተካፋዮች በበኩላቸው በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ለኢትዮጵያውን በርካታ የስራ ዕድሎች መኖራቸውን ገልጸው በኤምባሲው እና በሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች (ተድቢሮች) መካከል ያለውን የቴክኒክ ግንኙነት በማጠናከር የሥራ ዕድል ፈጠራውን ለማሳደግ ተስማምተዋል።
በመጨረሻም የሠራተኛ ስምሪት ሂደቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገርና የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ተግባራት ላይ ኤምባሲውና ኤጀንሲዎች ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት መግባባት ላይ በመድረስ ውይይቱ ተጠናቋል፡፡
ዘገባው፡- በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነው
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtT
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤23👍3🎉1
ለኢንተርፕራይዞች የሚሰጠው የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና ውጤታማነትን እያሳደገ ነው
በኢንተርፕራይዝ ለተሰማሩ ዜጎች የሚሰጠው የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና ውጤታማነትን እያሳደገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ገለጹ።
ኮሌጆቹ ከመደበኛ መማር ማስተማር ተልዕኳቸው ጎን ለጎን የወጣቶችን የሥራ ውጤታማነት የሚያዳብር የክህሎት ማበልጸጊያ ሥልጠናዎችን በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አመራሮችም፤ የመዲናዋን ኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት የሚያሳድግ ተከታታይ የክህሎት ድጋፍ ስልጠና እየሰጡ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
የደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን መስፍን ቸሩ፤ የኢንተርፕራይዞችን ምርታማነት የሚያጎለብት በክህሎት የበለጸገ የሰው ሃይል የማፍራት ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።
በተለይም በአውቶሞቲቭ፣ በሆቴልና ቱሪዝም፣ በጨርቃጨርቅና የሌዘር ዘርፎች ላይ ትኩረት በማድረግ የኢንተርፕራይዞችን የምርትና አገልግሎት ጥራት የሚያስጠበቅ የክህሎት ስልጠና እየተሰጠ ነው ብለዋል።
የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን ቢንያም አወቀ(ዶ/ር)፤ በአሁኑ ወቅት የ1ሺህ 100 ኢንተርፕራይዞችን ውጤታማነት የሚያሻሽል የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።
የኢንተርፕራይዝ ድጋፍና ክትትልም የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማፋጠን የተመዘገቡ ውጤቶችን በጥናትና ምርምር በመለየት ውስንነቶች እንዲቀረፉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን ሸላማ ንጉሱ፤ ለኢንተርፕራይዞች የሚሰጠው የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና የአምራች ኢንዱስትሪ ሽግግሩን በማሳለጥ በተኪ ምርት ውጤት እየተገኘ ነው ብለዋል።
በማኑፋክቸሪንግ፣ በከተማ ግብርና እና መሠል መስኮች ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ ማኅበራትን ማፍራት ያስቻለ ስልጠና እየተሰጠነ መሆኑን ጨምረው ተናግረዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ የሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ፤ የኮሌጆች የክህሎት ማበልፀጊያ ስልጠና ለኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት መሰረት ነው ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችም የሥራ ፈላጊ ዜጎችን የክህሎት ዝንባሌ ታሳቢ በማድረግ የሚሰጡት ትምህርትና ስልጠና ኢንተርፕራይዞችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው።
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
በኢንተርፕራይዝ ለተሰማሩ ዜጎች የሚሰጠው የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና ውጤታማነትን እያሳደገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ገለጹ።
ኮሌጆቹ ከመደበኛ መማር ማስተማር ተልዕኳቸው ጎን ለጎን የወጣቶችን የሥራ ውጤታማነት የሚያዳብር የክህሎት ማበልጸጊያ ሥልጠናዎችን በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አመራሮችም፤ የመዲናዋን ኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት የሚያሳድግ ተከታታይ የክህሎት ድጋፍ ስልጠና እየሰጡ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
የደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን መስፍን ቸሩ፤ የኢንተርፕራይዞችን ምርታማነት የሚያጎለብት በክህሎት የበለጸገ የሰው ሃይል የማፍራት ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።
በተለይም በአውቶሞቲቭ፣ በሆቴልና ቱሪዝም፣ በጨርቃጨርቅና የሌዘር ዘርፎች ላይ ትኩረት በማድረግ የኢንተርፕራይዞችን የምርትና አገልግሎት ጥራት የሚያስጠበቅ የክህሎት ስልጠና እየተሰጠ ነው ብለዋል።
የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን ቢንያም አወቀ(ዶ/ር)፤ በአሁኑ ወቅት የ1ሺህ 100 ኢንተርፕራይዞችን ውጤታማነት የሚያሻሽል የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።
የኢንተርፕራይዝ ድጋፍና ክትትልም የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማፋጠን የተመዘገቡ ውጤቶችን በጥናትና ምርምር በመለየት ውስንነቶች እንዲቀረፉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን ሸላማ ንጉሱ፤ ለኢንተርፕራይዞች የሚሰጠው የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና የአምራች ኢንዱስትሪ ሽግግሩን በማሳለጥ በተኪ ምርት ውጤት እየተገኘ ነው ብለዋል።
በማኑፋክቸሪንግ፣ በከተማ ግብርና እና መሠል መስኮች ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ ማኅበራትን ማፍራት ያስቻለ ስልጠና እየተሰጠነ መሆኑን ጨምረው ተናግረዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ የሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ፤ የኮሌጆች የክህሎት ማበልፀጊያ ስልጠና ለኢንተርፕራይዞች ውጤታማነት መሰረት ነው ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችም የሥራ ፈላጊ ዜጎችን የክህሎት ዝንባሌ ታሳቢ በማድረግ የሚሰጡት ትምህርትና ስልጠና ኢንተርፕራይዞችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው።
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
Official Website: mols.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/MolsFDRE
Telegram: https://t.me/FDRE_MoLSofficial
TikTok: tiktok.com/@mols_official
Twitter / X: twitter.com/Jobs_ሚኒስቴር
WhatsApp: whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤13🥰2